አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.86K photos
25 videos
1.86K files
3.58K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
አለሕግAleHig ️
Photo
Addis Ababa University Law School has won the 2019 UN Women- Center for human rights National Moot Court Competition. Congratulations!‼️‼️‼️‼️
@lawsocieties
Dec 30, 2019
Junior Attorney

Wegagen Bank Dire Dawa, Ethiopia

FullTime Banking Jobs in Ethiopia Legal Jobs in Ethiopia
Job Description

Job Purpose

To handle debt recovery cases, respond to court orders and follow up on criminal cases.

Job Requirement

Bachelor in Law and Legislation (LLB) with two (2) years of relevant work experience.

Place of Work:Dire Dawa District Office

How to Apply

Applicants fulfilling the stated criteria could send their applications with CV and copy of testimonials by mail or put in the application Box placed at the entrance of Bank’s Head Quarter Building, located around A.A Stadium from Monday December 30, 2019 to Saturday January 04, 2020, P.O.Box 1018, Addis Ababa, Tel. 0118-72-02-06./011-878-76-17 https://t.me/lawsocieties
DOS Seal
https://t.me/lawsocieties

Ethiopia
U.S. Embassy

https://t.me/lawsocieties


USAID/Ethiopia is seeking offers from qualified persons to provide personal services for USAID Project Management Specialist (Democracy) - Solicitation no. 72066320R100025.

For your application to be considered, the following documents must be submitted:-

Letter of application/cover letter.
Official application form (DS-174) available at https://et.usembassy.gov/embassy/jobs/ or https://www.usaid.gov/ethiopia/work-with-us/careers/ds-form-174-ccn-application completed, and
Current resume/CV
https://t.me/lawsocieties
The solicitation is also accessible from the USAID Ethiopia website by: https://www.usaid.gov/ethiopia/vacancy-announcement/fsn-proj-mgt-specialist-democracy-dec-2019. II.MINIMUM QUALIFICATIONSREQUIRED FOR THIS POSITIONa.EDUCATION:Master’s degree in Political Science; International Development; Good Governance; Human Services; Community Development; Rural Development; Natural Resources Management; or Law.b.PRIOR EXPERIENCE:At least five years of progressively responsible experience in political analysis, design and management of development and/or humanitarian programs, at least three of which have included specific and extensive involvement in political analysis, elections, rule of law, or good governance activities. c.LANGUAGE:Level IV (fluent) in English; fluency in English AfaanOromo and Amharic https://t.me/lawsocieties
እስኪ ኢንሹራንስ ሾርት ኖት ካለህ ላክልኝ I need it for mid exam if you can send me now
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተውካዮች ምክር ቤት የጥላቻ ንግግርና የሀሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የውጣውን ረቂቅ አዋጅ ላይ ታህሳስ 22/ 2012 ዓ.ም. ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ የህዝብ ይፋ የህዝብ ውይይት መድረክ ስለተዘጋጀ ረቂቅ አዋጁን በሚመለከት ጥያቄ ወይም አስተያየት ያላችሁ ግለሰቦችና አካላት በአካል በመገኘት መሳተፍ የምችሉ መሆኑን እያሳወቀ፤ በአካል መሳተፍ የማትችሉ ደግሞ አስተያየታችሁን እስከ ታህሳስ 21 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ በስልክ ቁጥር 011-1-22-58-53 እና በነፃ የስልክ ጥሪ 8557 በመደወል፣ እንዲሁም በፖ.ሣ.ቁ 80001 ወይም በኢ-ሜይል አድራሻ ከወዲሁ በመላክ ማድረስ የምትችሉ መሆኑን ያስታውቃል፡፡
በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት
የህግ፣ ፍትህና ዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ፡E-mail.fdrehopr@gmail.com
Invitation for Public Hearing on Hate Speech
Meeting Date:- 1/1/2020
Time:- 8:30 am
Place:- 4 Kilo FDRE House of People Representative Meeting Hall
#NB. just send us your name via info@fcsf.net to access to the gate. Don't forget to bring your ID card https://drive.google.com/file/d/0B3B7Mlza0SV8UGs4RHhDTzdMTGswaXdpSmpOT1hJVFFuQ25F/view?usp=drivesdk
የጥላቻ ንግግርና የሃሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣ አዋጅ (1).pdf
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ (Alemwaza)
UWE Bristol Postgraduate Scholarships in UK 2020

Study in UK

For more details: https://wp.me/pagilY-11G

The University of the West of England Bristol offers Scholarships for International students.
https://telegram.me/lawadvocator
🅰SHU:
Selam. ..Eski E-contract Draft proclamation Yalew Lakulign
Bersi Solomon:
cAN I GET INVESTEMENT DRAFT PROC ?
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ (Alemwaza)
#Fresh_Graduate_Ethiopia

131 ክፍት ቦታ ለተመራቂዎች በ0 ዓመት

የተለያዩ የሥራ መደቦች
ጀማሪ ባለሙያ

Immigration, Nationality and Vital Events Agency


Deadline Date :
January 3, 2020

Job Requirement

--> ህግ ወይም ማኔጅመንት ወይም ፖለቲካል
ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ወይም ሰላምና
ደህንነት ወይም ስነ ዜጋ ወይም ታሪክ ወይም
ጂኦግራፊ ወይም ዴሞግራፊ ወይም ሶሾሎጂ
ወይም ዓለም አቀፍ ቋንቋ ወይም ስታትስቲክስ፣
—>ማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም፤ ትምህርት
እቅድና ሥራ አመራር ፤ ሳይኮሎጂ ፤በህብረተሰብ
ጤና ሣይንስ፤በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ወይም
ኢንፎርሜሽን ሲስትም ወይም ኢንፎርሜሽን
ሳይንስ ቢዘነስ አድሚኒስትሬሽን ወይም
ኮምፒዩተር ሣይንስ ወይም ቋንቋ

የመጀመሪያ
ዲግሪ 0 ዓመት

ብዛት:131

How to Apply

ማሳሰቢያ ፤
አመልካቾች ማመልከት ያለባችሁ ኢሜ ል ሰው ኃብት
ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት እና ሌሎች ጀማሪ
መደቦች hr@invea.gov.et
ሆኖ የኢሜል አክሰስ ለማታገኙ ተወዳዳሪዎች
በቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን ሐዋሳ ፤ ባህር ዳር
፤ደሴ፤መቀሌ፤ጅማ ፤ አዳማ ፤ጅጅጋ ፤ ሐረርና ድሬድዋ
ድሪደዋ ፤ ኢሚግሬሽን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት፤ ጋምቤላ
እና አሶሳ በክልሉ የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ
እንዲሁም አዲስ አበባ ዋናው መስሪያ ቤት ፒያሳ
እናት ህንጻ ጎን በአካል በመገኘት መመዝገብ
ትችላላችሁ፡፡
የሥራ ደረጃና ደመወዝ ፤ በኤጀንሲው ስኬል
መሠረት ይሆናል፡
የሌቭል የትምህርት ዝግጅት ለሚጠይቁ የሥራ
መደቦች COC/ የብቃት ማረጋገጫ ማያያዝ
ይኖርበታል
ተያዥ ለሚፈልጉ የሥራ መደቦች በቂ ተያዥ
በአጭር ጊዜ ውስጥ ማቅረብ የሚችል መሆን
አለበት ፡
በሥራ ልምድ ለሚወዳደሩ ተወዳዳሪዎች
መንግስታዊ ካልሆነ ድርጅት ለሚቀርቡ የሥራ
ልምድ ማስረጃ የሥራ ግብር ስለመከፈሉ
ከገቢዎች ማስረጃ ማቅረብ ይኖርበታል።
የሥራ ልምድ ማስረጃ ለሚጠይቁ ሥራ መደቦች
ሥራ ልምዱ ቀጥታ አግባብነት ያለው የሥራ
ልምድ ብቻ መሆን አለበት ፤
አመልካቾች ማመልከት የሚችሉት ይህ
ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ5 ተካታታይ
የሥራ ቀናት ብቻ ከላይ በተጠቀሰው
በተዘረዘሩት አድራሻ ይሆናል
ፈተና የሚሰጥበት ቀን በኢሜል አድርሻችን
ይገለጻል ፡
ተወዳዳሪዎች በማንኛውም ወንጀልና ሽብር
ያልተሳተፈ መሆን አለባቸው
ዕጩ ተወዳዳሪዎች ተመራቂ ከሆኑ ስለመልካም
ሥነምግባሩ ከተማሩበት ት/ቤት/ዩኒቨርስቲ
ወይም የሥራ ልምድ ካላቸው ሲሰራበት
ከነበረበት መ/ቤት የድጋፍ ደብዳቤ
ከማመልከቻው/ C V / ጋር ማያያዝ አለበት
ተቌሙ በሚመድብበት በማንኛውም ቦታና ጊዜ
ተቀብሎ ለመስራት ፍቃደኛ መሆን አለበት
ለኤጀንሲው ሥራ ውጤታማነት የዕጩ ምልመላ
ፈተና ወስዶ ያለፈ መሆን አለበት
ለኤጀንሲው የሥራ ስኬት ልዩ ንድፈ-ሀሳብና
የተግባር መለማመጃ ስልጠናዎችን ለመውሰድ
እና ፈተናውን ማለፍ አለበት፡፡እንዲሁም የሥራ
መደብ መጠሪያና ደመወዝ የሚገለፀው የሙከራ
ቅጥር ደብዳቤ ላይ መሆኑን ለመቀበል ፍቃደኛ
የሆነ ፤
ቅጥር የሚፈጸመው የቅድመ ምልመላ ፈተናና
የሥልጠና ፈተናውን ካለፈ በኋላ መሆኑን
ለመቀበል ፍቃደኛ የሆነ፡
ኤጀንሲው በሚያወጣው ፕሮግራም መሠረት
ለመመዝገብና ፈተና ለመቀበል ፍቃደኛ የሆነ ፡፡
ከወጣው ፕሮግራም ውጪ መመዝገብም ሆነ
መፈተን አይቻልም ፤
የተወዳዳሪው የኋላ ታሪክ ጥናት /Security
Clearance /እንደሚደረግ የተቀበለ መሆን
አለበት፡፡
የኤጀንሲው መተዳደሪያ ደንብና አሰራሮችን
ተከትሎ ለመሥራት ፍቃደኛ የሆነ፤
አንድ እጩ ተወዳዳሪ በወጣው ማስታወቂያ ላይ
ከአንድ የሥራ መደብ በላይ መመዝገብ የማይል
መሆኑ፤
ማንኛውም ተወዳዳሪ ሀሰተኛ ማስረጃ አቅርቦ
ከተገኘ ውድድሩ ተሰርዞ ለህግ የሚቀርብ መሆኑ፤
አመልካቾች በምታመለክቱበት ወቅት ለሚቀርብ
የትምህርት ማስረጃ የውጤት ማጠቃለያ/ግሬድ
ሪፖርት /አብሮ ካልቀረበ ምዝገባው
ዋጋ የሌለው መሆኑን እናሳስታውቃለን፡፡

#ለተመራቂዎች_በሙሉ

ለተጨማሪ መረጃ ሊንኩን ይጠቀሙ!!
ሌሎች ስራዎችን ለመመልከት የቴሌግራም ሊንኩን ይጫኑ via Embassy job
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ (Alemwaza)
Derrick Law Firm
https://t.me/lawadvocator
Master, Bachelor, Phd, Course$1,000

December 20, 2020
https://t.me/lawadvocator
Visit Scholarship Website

The Dirk Derrick Car & Truck Accident Injury Scholarship is an award for any current or soon-to-be undergrad in the United States who has had his or her life altered due to an injury from a car or truck accident, be it their own injury, that of a loved one, or an influential individual. The Dirk Derrick Scholarship has a brief submission process, and applicants will be judged on their ability to convey the lasting effect an auto accident has had on their life as well as their journey to overcome those challenges.
The Derrick Law Firm
This is a scholarship by
The Derrick Law Firm

The Derrick Law Firm has served South Carolina for over 30 years with experience in personal injury, car accident and motorcycle accident law.
Eligibility

Undergraduate students who have been affected by an auto accident. Students applying must submit an essay where you explain, present, inspire, or otherwise convince us as to why you deserve to win this scholarship.There are no conditions or requirements for this essay. Please keep submissions to 5 paragraphs and 600 words at the absolute maximum. This is not a standardized test. While spelling, punctuation, and general cohesiveness will make your essay easier to read, and therefore judge, you are not being graded. The winning submission will be one that clearly conveys a non-fictional story of your life before and after an auto accident.
TOEFL®

The TOEFL® test is a popular option for students to meet the English-language requirements for scholarships.
Schedule aTOEFL® test >
IELTS

To apply for most scholarships, you have to speak English. To test your English language proficiency
Schedule an IELTS test >
Benefits

This is a $1,000 scholarship and the winner will be announced on December 20th of each year.
Application

Derrick Law Firm Scholarship Application Form
https://www.derricklawfirm.com/library/scholarship.cfm
👍1
AU Careers
===============
The African Union (AU) wants to hire a qualified person for the position of the SECRETARY GENERAL of the African Continental Free Trade Area (the AfCFTA) Secretariat based at its headquarters in Accra, Ghana. You can read for more here: http://aucareers.org/ and https://bit.ly/37rsMk6
1
ታህሳስ 25 ፈተና ይሰጣል...

የፐርብሊክ ሰርቪስና የሰው ኃብት ልማት ቢሮ በከተማው ከማዕከል እስከ ወረዳ ድረስ በሚገኙ ተቋማት ውስጥ አዲስ የዩኒቨርሲቲ ምሩቃን በ0 (ዜሮ) ዓመት የስራ ልምድ ለመቅጠር ጥቅምት 29 ቀን 2012 ዓ/ም ባወጣው የመመዝገቢያ መስፈርት መሰረት የተመዘገባችሁ በሙሉ ቢሮው መስፈርቱን አሟዋተው የተመዘገቡ ተወዳዳሪዎች በሙሉ ታህሳስ 25 ቀን 2012 ዓ/ም ከጥዋቱ 1:30 የመግቢያ ፈተና እንድትወስዱ ጥሪ ያቀርባል።

(የአዲስ አበባ ከተማ አስተሳደር ፐብሊ ሰርቪስና የሰው ኃብት ልማት ቢሮ)

ለጓደኞቻችሁ ሼር በማድረግ አድርሷቸው!
የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ኃብት ልማት ቢሮ በከተማው ከማዕከል እሰከ ወረዳ ድረስ በሚገኙ ተቋማት ውስጥ አዲስ የዩኒቨርስቲ ምሩቃን በ0 (ዜሮ) ዓመት የሥራ ልምድ ለመቅጠር ጥቅምት 29/2012 ዓ.ም ባወጣው የመመዝገቢያ መስፈርት መሰረት የተመዘገባችሁ በሙሉ ቢሮው መስፈርቱን አሟልተው የተመዘገቡ ተወዳዳሪዎች በሙሉ ታህሳስ 25 ቀን 2012 ዓ.ም ከጠዋቱ 1፡30 በመግቢያ ፈተና እንድትወስዱ ጥሪውን ያቀርባል፡፡

ፈተናውን ለመውሰድ ሲመጡ መፈፀም ያለበት ግዴታዎች፡-

1. ማንኛውም ተፈታኝ ወደ ፈተና ጣቢያ ሲመጣ የአዲስ አበባ ከተማ የነዋሪነት መታወቂያ ብቻ ይዞ መመጣት ግዴታ ያለበት ሲሆን ከአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪነት መታወቂያ ወጪ ሌላ መታወቂያ ይዞ ቢቀርብ ተቀባይነት የለውም፡፡

2. እያንዳንዱ ተፈታኝ የመፈተኛ ጣቢያውን፤ የመፈተኛ ክፍሉን እና የመፈተኛ መለያ ቁጥሩን (ኮዱን) አስቀድሞ ከፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ዌብ ሳይት www.addis.gov.et ላይ የሞባይል ቁጥሩን ወይም ሙሉ ስሙን በማስገባት ሙሉ መረጃውን ይዞ በተመደበበት የፈተና ጣቢያ ከጠዋቱ 1፡30 መገኘት አለበት፡፡

3. ማንኛውም ተፈታኝ ወደ ፈተና ጣቢያ ሲመጣ ሞባይል፣ የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎች፣ ካልኩሌተርና የተለያዩ ወረቀቶችን (ማስታወሻ ደብተር) ይዞ ወደ ፈተና ጣቢያ መግባት የተከለከለ ነው፡፡

4. ተፈታኞች መልስ መስጫ ወረቀት ላይ አስፈላጊውን መረጃ በትክክል መሙላታቸውን ማረገገጥ አለባቸው፡፡

5. በተለያዩ ምክንያት ፈተናውን በእለቱ ተገኝቶ መውሰድ ያልቻለ ተመዝጋቢ በማንኛውም መልኩ የማይስተናገድ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

6. በመስሪያ ቤቱ ዌብ ሳይት ላይ ስሙ ያልተገኘ ተመዝጋቢ በቅድመ ማጣሪያ መስፈርቱን ያላሟላ ስለሆነ ለፈተና የማይቀርብ መሆኑን ከወዲሁ እንገልጻለን፡፡

7. እያንዳንዱ ተፈታኝ የመለያ ቁጥሩን (ኮዱን) ብቻ በመልስ መስጫ ወረቀት ላይ ይጽፋሉ፡፡ በመልስ መስጫ ወረቀት ላይ ስሙን የፃፈም ሆነ ኮዱን በትክክል ያልፃፈ የፈተና ወረቀቱ የማይታረም መሆኑን እንገልፃለን፣

8. ዓይነ ስዉራን ተፈታኞች በፈተናዉ ሰዓት የራሳቸዉን አንባቢ ይዘዉ መገኘት ይኖርባቸዋል፡፡
የፈተናውን ዝርዝር ሁኔታዎች እና በቀጣይ የሚወጡ መረጃዎችን በመስሪያ ቤታችን ዌብ ሳይት www.addis.gov.et ሊንኩን በመጠቀም እንዲሁም በ facebook ፔጃችን Addis Ababa city public service and human resource development bureau መመልከት ትችላላችሁ፡፡