የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተውካዮች ምክር ቤት የጥላቻ ንግግርና የሀሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የውጣውን ረቂቅ አዋጅ ላይ ታህሳስ 22/ 2012 ዓ.ም. ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ የህዝብ ይፋ የህዝብ ውይይት መድረክ ስለተዘጋጀ ረቂቅ አዋጁን በሚመለከት ጥያቄ ወይም አስተያየት ያላችሁ ግለሰቦችና አካላት በአካል በመገኘት መሳተፍ የምችሉ መሆኑን እያሳወቀ፤ በአካል መሳተፍ የማትችሉ ደግሞ አስተያየታችሁን እስከ ታህሳስ 21 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ በስልክ ቁጥር 011-1-22-58-53 እና በነፃ የስልክ ጥሪ 8557 በመደወል፣ እንዲሁም በፖ.ሣ.ቁ 80001 ወይም በኢ-ሜይል አድራሻ ከወዲሁ በመላክ ማድረስ የምትችሉ መሆኑን ያስታውቃል፡፡
በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት
የህግ፣ ፍትህና ዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ፡E-mail.fdrehopr@gmail.com
Invitation for Public Hearing on Hate Speech
Meeting Date:- 1/1/2020
Time:- 8:30 am
Place:- 4 Kilo FDRE House of People Representative Meeting Hall
#NB. just send us your name via info@fcsf.net to access to the gate. Don't forget to bring your ID card https://drive.google.com/file/d/0B3B7Mlza0SV8UGs4RHhDTzdMTGswaXdpSmpOT1hJVFFuQ25F/view?usp=drivesdk
በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት
የህግ፣ ፍትህና ዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ፡E-mail.fdrehopr@gmail.com
Invitation for Public Hearing on Hate Speech
Meeting Date:- 1/1/2020
Time:- 8:30 am
Place:- 4 Kilo FDRE House of People Representative Meeting Hall
#NB. just send us your name via info@fcsf.net to access to the gate. Don't forget to bring your ID card https://drive.google.com/file/d/0B3B7Mlza0SV8UGs4RHhDTzdMTGswaXdpSmpOT1hJVFFuQ25F/view?usp=drivesdk
Google Docs
የጥላቻ ንግግርና የሃሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣ አዋጅ.pdf