ከሰራተኛው ደሞዝ የሚነጥቀው አዋጅ ድንጋጌ ተሰረዘ!
በዚህ ጉዳይ ላይ ቀደም ሲል ረቂቅ አዋጁ ላይ ከሰራተኛ ደሞዝ መቀነስ ተገቢ እንዳሎነ እና ሰራተኛው ላይ ሌላ የመከራ ቀንበር መጫን እንደሆነ አንስቼ ይህ ድንጋጌ ከረቂቅ አዋጁ ላይ መውጣት እንዳለበት ከብዙወቻቹ ጋር መወያየታችን ይታወቃል፡፡ ምናልባትም ፓርላማው ከተሰየመበት ጊዜ ጀምሮ ለመጀመሪያ ጊዜ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ ውድቅ ያደረገው ድንጋጌ ይመስለኛል፡፡ ይበል የሚያሰኝ ነው፡፡ አሁንም ግን ኢትዮጵያ እያጸደቀቻቸው ያሉ ችኩልና ህዝብን ለበለጠ መከራ ሚዳርጉ አዋጆች በድጋሚ ሊጤኑ ይገባል።
በፊቃዱ ደሪባ
በዚህ ጉዳይ ላይ ቀደም ሲል ረቂቅ አዋጁ ላይ ከሰራተኛ ደሞዝ መቀነስ ተገቢ እንዳሎነ እና ሰራተኛው ላይ ሌላ የመከራ ቀንበር መጫን እንደሆነ አንስቼ ይህ ድንጋጌ ከረቂቅ አዋጁ ላይ መውጣት እንዳለበት ከብዙወቻቹ ጋር መወያየታችን ይታወቃል፡፡ ምናልባትም ፓርላማው ከተሰየመበት ጊዜ ጀምሮ ለመጀመሪያ ጊዜ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ ውድቅ ያደረገው ድንጋጌ ይመስለኛል፡፡ ይበል የሚያሰኝ ነው፡፡ አሁንም ግን ኢትዮጵያ እያጸደቀቻቸው ያሉ ችኩልና ህዝብን ለበለጠ መከራ ሚዳርጉ አዋጆች በድጋሚ ሊጤኑ ይገባል።
በፊቃዱ ደሪባ
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1446 ኛው አመተ ሒጅራ የኢድ አል አድሃ በዓል በሰላም አደረሳችሁ
EID MUBAREK🙏
EID MUBAREK🙏
Ethiopia’s Investment Board has issued Directive No. 1082/2025, replacing Directive No. 1001/2024. This significant update overhauls how foreign investors can participate in previously restricted export, import, wholesale, and retail trade sectors. The new policy shifts focus from specific financial thresholds and structural requirements towards verifying investor integrity and capacity.https://lawethiopiacomment.wordpress.com/2025/06/07/ethiopia-refines-foreign-trade-investment-rules-shifting-from-quantitative-hurdles-to-due-diligence/
Ethiopian law by Daniel Fikadu
Ethiopia Refines Foreign Trade Investment Rules: Shifting from Quantitative Hurdles to Due Diligence
Ethiopia Refines Foreign Trade Investment Rules: Shifting from Quantitative Hurdles to Due Diligence
#ለቲክቶከሮች እና #የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች #አስቸኳይ ማስጠንቀቂያ!
ጤና ይስጥልኝ! ሚኪያስ መላክ ነኝ፣ ጠበቃ እና የህግ አማካሪ።
በማህበራዊ ሚዲያ በተለይም በቲክቶክ ላይ ንቁ ተሳትፎ ለምታደርጉ ሁሉ፣ አሁን የምሰጣችሁን ማስጠንቀቂያ በደንብ እንድትገነዘቡት እጠይቃለሁ። የቅርብ ጊዜዎቹ #ቲክቶከሮች #ጃኒ በትክክለኛው ስሟ ስመኝ ገብሩ እና የሌሎችን ቲክቶከር ጉዳዮችን ስንታዘብ ያየነው እና የተመለከትናቸው ዋነኛ ምሳሌዎች ናቸው። ሁሉም በፖሊስ ተይዘው ወደ ጣቢያ መወሰዳቸው፣ የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች የሕግ ተጠያቂነትን በሚመለከት ሊገነዘቡት የሚገባ ትልቅ ትምህርት ነው። የእናንተ ተፅዕኖ ፈጣሪነት የራሱ የሆነ ኃላፊነት አለበት።
ጥንቃቄ አይለያችሁ!
አንድ ስኬታማ ሰው በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የሚኖረው እንቅስቃሴ የሚያስከትለው ጉዳት የጎላ ነው። አንድ ተራ ሰው በሰራው ስህተት ጉዳዩ ተራ ሆኖ ሊቀር ቢችልም፣ እንደ ጃኒ ያሉ ብዙ ተከታይ እና አድማጭ ያላችሁ ሰዎች ግን የሚፈጠረው መዘዝ እጅግ ትልቅ ነው። ተጠንቀቁ!
በተለይ "የአፍ ወለምታ" እና መሰል ንግግሮች የሚያስከትሉትን የህግ ተጠያቂነት አቅልላችሁ እንዳትመለከቱ። ያላሰባችሁት ንግግር ከባድ የህግ መዘዝ ሊያስከትል ይችላል።
የሕግ አማካሪ ወይም ቋሚ ጠበቃ ይኑራችሁ!
ይህ በጣም አስፈላጊ ነገር ነው። ስራችሁን እና ንግግራችሁን ከህግ አንፃር ሳንሱር የሚያደርግ እና ከህዝብ ጋር ከመድረሱ በፊት አስፈላጊውን እርምጃ የሚወስድ የህግ አማካሪ ያስፈልጋችኋል። ይህ ከብዙ ችግሮች ሊታደጋችሁ ይችላል። የጃኒ እና በእስር ላይ የሚገኙ ቲክቶከሮች እና ጉዳዮች ይህንን ፍላጎት በግልጽ ያሳያሉ።
#አላውቅም"፣ #ቀልድ ነው"፣ "#እድሜዬ አልደረሰም" - እነዚህ የህግ መከላከያ ሊሆኑ አይችሉም!
ምንም እንኳን ታሳቢ የሚደረጉ ሁኔታዎች ቢኖሩም በወንጀል ሕጉ መሰረት ጉዳዩ የሚታየው በህጉ ላይ በተመለከቱት መደበኛ ድንጋጌዎች መሰረት ነው። ስለዚህ፣ እድሜም ሆነ የትምህርት ደረጃ ለፈጸሙት ወንጀል መከለያ ሊሆን እንደማይችል ልብ ይበሉ።
ማህበረሰብን/ህዝብን/ብሄርን ማጥላላት ወንጀል ነው፣ ያስጠይቃልም!
በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ስትለጥፉ ወይም ስትናገሩ ዘርን፣ ሀይማኖትን፣ ብሄርን ወይም ማንኛውንም የማህበረሰብ ክፍል የሚያንቋሽሽ ወይም ጥላቻን የሚያነሳሳ ነገር ከመናገር ተቆጠቡ። ይህ በህግ የሚያስቀጣ ወንጀል መሆኑን አትርሱ።
በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የምታደርጉትን እንቅስቃሴ በጥንቃቄ እንድታደርጉት አሳስባለሁ። ህጉን ማወቅ ከችግር ያድናል!
Mikias Melak AleHig
ጠበቃ እና የህግ አማካሪ
ጤና ይስጥልኝ! ሚኪያስ መላክ ነኝ፣ ጠበቃ እና የህግ አማካሪ።
በማህበራዊ ሚዲያ በተለይም በቲክቶክ ላይ ንቁ ተሳትፎ ለምታደርጉ ሁሉ፣ አሁን የምሰጣችሁን ማስጠንቀቂያ በደንብ እንድትገነዘቡት እጠይቃለሁ። የቅርብ ጊዜዎቹ #ቲክቶከሮች #ጃኒ በትክክለኛው ስሟ ስመኝ ገብሩ እና የሌሎችን ቲክቶከር ጉዳዮችን ስንታዘብ ያየነው እና የተመለከትናቸው ዋነኛ ምሳሌዎች ናቸው። ሁሉም በፖሊስ ተይዘው ወደ ጣቢያ መወሰዳቸው፣ የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች የሕግ ተጠያቂነትን በሚመለከት ሊገነዘቡት የሚገባ ትልቅ ትምህርት ነው። የእናንተ ተፅዕኖ ፈጣሪነት የራሱ የሆነ ኃላፊነት አለበት።
ጥንቃቄ አይለያችሁ!
አንድ ስኬታማ ሰው በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የሚኖረው እንቅስቃሴ የሚያስከትለው ጉዳት የጎላ ነው። አንድ ተራ ሰው በሰራው ስህተት ጉዳዩ ተራ ሆኖ ሊቀር ቢችልም፣ እንደ ጃኒ ያሉ ብዙ ተከታይ እና አድማጭ ያላችሁ ሰዎች ግን የሚፈጠረው መዘዝ እጅግ ትልቅ ነው። ተጠንቀቁ!
በተለይ "የአፍ ወለምታ" እና መሰል ንግግሮች የሚያስከትሉትን የህግ ተጠያቂነት አቅልላችሁ እንዳትመለከቱ። ያላሰባችሁት ንግግር ከባድ የህግ መዘዝ ሊያስከትል ይችላል።
የሕግ አማካሪ ወይም ቋሚ ጠበቃ ይኑራችሁ!
ይህ በጣም አስፈላጊ ነገር ነው። ስራችሁን እና ንግግራችሁን ከህግ አንፃር ሳንሱር የሚያደርግ እና ከህዝብ ጋር ከመድረሱ በፊት አስፈላጊውን እርምጃ የሚወስድ የህግ አማካሪ ያስፈልጋችኋል። ይህ ከብዙ ችግሮች ሊታደጋችሁ ይችላል። የጃኒ እና በእስር ላይ የሚገኙ ቲክቶከሮች እና ጉዳዮች ይህንን ፍላጎት በግልጽ ያሳያሉ።
#አላውቅም"፣ #ቀልድ ነው"፣ "#እድሜዬ አልደረሰም" - እነዚህ የህግ መከላከያ ሊሆኑ አይችሉም!
ምንም እንኳን ታሳቢ የሚደረጉ ሁኔታዎች ቢኖሩም በወንጀል ሕጉ መሰረት ጉዳዩ የሚታየው በህጉ ላይ በተመለከቱት መደበኛ ድንጋጌዎች መሰረት ነው። ስለዚህ፣ እድሜም ሆነ የትምህርት ደረጃ ለፈጸሙት ወንጀል መከለያ ሊሆን እንደማይችል ልብ ይበሉ።
ማህበረሰብን/ህዝብን/ብሄርን ማጥላላት ወንጀል ነው፣ ያስጠይቃልም!
በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ስትለጥፉ ወይም ስትናገሩ ዘርን፣ ሀይማኖትን፣ ብሄርን ወይም ማንኛውንም የማህበረሰብ ክፍል የሚያንቋሽሽ ወይም ጥላቻን የሚያነሳሳ ነገር ከመናገር ተቆጠቡ። ይህ በህግ የሚያስቀጣ ወንጀል መሆኑን አትርሱ።
በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የምታደርጉትን እንቅስቃሴ በጥንቃቄ እንድታደርጉት አሳስባለሁ። ህጉን ማወቅ ከችግር ያድናል!
Mikias Melak AleHig
ጠበቃ እና የህግ አማካሪ
የፍትህ ሚኒስቴር እያከናወነ ላለው የዳሰሳ ጥናት መረጃ የማህበራችን አባላት ይህንን ፎርም እንዲሞሉ እናሳውቃለን::
https://docs.google.com/forms/d/1QPTURT6BE6ij3zLpc2t6u3vLQ69tZCNK_RDumfK5Tow/edit?usp=sharing_eil_se_dm&ts=6842988b
https://docs.google.com/forms/d/1QPTURT6BE6ij3zLpc2t6u3vLQ69tZCNK_RDumfK5Tow/edit?usp=sharing_eil_se_dm&ts=6842988b
"ፀዴ ናቸው"
የ21 ዓመቷ ጃኒ ገብሩ በአፍ ወለምታ ሸቤ ገብታ ችሎት ስታፍታታ ውላለች።
ችሎት ፊት ቀርባ "የድሬዳዋ ሰዎች ፀዴ ናቸው"ብላ ስትናገር ሙሉ ችሎቱ በሳቅ ወድቋል። እውነተኛ ስሟ 'ስመኝ ገብሩ' ነው ቢባልም ትክክለኛው የመታወቂያ ስሟም ሆነ የሚዲያ ስሟ 'ጃኒ' መሆኑ ተረጋግጧል። ...ችሎቱን ሲከታተል በነበረው ጠበቃ ዮሀንስ ዘውዱ አንደበት ከአፍ የወደቀች ጥሬ የምታክል ሚጢጢ ናት ተብላ የተገለፀችው ጃኒ "በቀጣይ ስመጣ ሺቲ ለብሼ ነው የምመጣው" ብላ ችሎቱን ፈገግ አሰኝታዋለች። ጃኒ 1ሳምንት ተጨምሮባት ጉዳዩ እንደሚጣራ ተነግሯታል። ቀላሉን ያድርግላት። መሳሳቷ ለትምህርት ይሁን🙏
ፀሀፊ ፦ ኪዳ የገጠር ልጅ_ቅዱስ
ዋስትና ተከልክሎ ለሰኔ 09/2017 ተቀጠረች።
የ21 ዓመቷ ጃኒ ገብሩ በአፍ ወለምታ ሸቤ ገብታ ችሎት ስታፍታታ ውላለች።
ችሎት ፊት ቀርባ "የድሬዳዋ ሰዎች ፀዴ ናቸው"ብላ ስትናገር ሙሉ ችሎቱ በሳቅ ወድቋል። እውነተኛ ስሟ 'ስመኝ ገብሩ' ነው ቢባልም ትክክለኛው የመታወቂያ ስሟም ሆነ የሚዲያ ስሟ 'ጃኒ' መሆኑ ተረጋግጧል። ...ችሎቱን ሲከታተል በነበረው ጠበቃ ዮሀንስ ዘውዱ አንደበት ከአፍ የወደቀች ጥሬ የምታክል ሚጢጢ ናት ተብላ የተገለፀችው ጃኒ "በቀጣይ ስመጣ ሺቲ ለብሼ ነው የምመጣው" ብላ ችሎቱን ፈገግ አሰኝታዋለች። ጃኒ 1ሳምንት ተጨምሮባት ጉዳዩ እንደሚጣራ ተነግሯታል። ቀላሉን ያድርግላት። መሳሳቷ ለትምህርት ይሁን🙏
ፀሀፊ ፦ ኪዳ የገጠር ልጅ_ቅዱስ
ዋስትና ተከልክሎ ለሰኔ 09/2017 ተቀጠረች።
ሊሰረዙ የሚችሉ የስራ መደቦች‼️
እንደ ፎርብስ መፅሄት ትንበያ እ.ኤ.አ. በ2030 ሙሉ ለሙሉ ሊሰረዙ የሚችሉ 21 የስራ አይነቶችን አስቀምጧል‼️
በዚህም ወደ 92 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰራተኞች በ 2030 ሙሉ በሙሉ ስራቸውን ሊያጡ እንደሚችሉ የዓለም ኢኮኖሚክ ፎረም በ 2025 የወደፊት የስራ ሪፖርት ላይ ትንበያ አስቀምጧል።
ለእነዚህ የስራ መደቦች መጥፋት እንደ ዋነኛ ምክንያት የተጠቀሰው የእነዚህ የስራ መደብ ሰራተኞች በ Artificial intelligence system እና በ robot ሊተኩ ይችላሉ በሚል ነው።
በ2030 ሊጠፉ ይችላሉ የተባሉት የስራ መደቦች ዝርዝር;-👇👇
🎯የፖስታ አገልግሎት ጸሐፊዎች
🎯የባንክ ከፋዮች/tellers/ እና ተዛማጅ ጸሐፊዎች
🎯የችርቻሮ ገንዘብ ተቀባዮች እና የቲኬት ፀሐፊዎች
🎯የአስተዳደር ረዳቶች እና ዋና ጸሐፊዎች
🎯የኅትመትና ተዛማጅ ሠራተኞች
🎯የሂሳብ አያያዝ፣የመፅሐፍ አዟሪዎች እና የደመወዝ ፔሮል ሰራተኞች
🎯የመጓጓዣ አስተናጋጆች እና መሪዎች
🎯ቤት ለቤት የሚሸጡ ሰራተኞች፣ የዜና እና የመንገድ አቅራቢዎችና ተዛማጅ ሰራተኞች
🎯ግራፊክ ዲዛይነሮች
🎯ቅሬታ ሰሚዎች፣ፈታኞች እና መርማሪዎች
🎯የህግ ባለስልጣናት
🎯የሕግ ጸሐፊዎች
🎯ቴሌማርኬተሮች
🎯መሰረታዊ የአይቲ ድጋፍ ሚናዎች
🎯የማሽን ኦፕሬተሮች
🎯የመጋዘን ሰራተኞችን መምረጥ እና አያያዝ
🎯የኢንሹራንስ አዘጋጆች
🎯የጉዞ ወኪሎች ናቸው።
አሁን ላይ የ Artificial intelligence system እንዲሁም Robot በዓለም ላይ የሰዎችን ስራ በመተካት እየሰሩ ይገኛሉ። ከላይ ያቀረብነው ትንበያ በተለይ በአውሮፓ ሀገራት እንዲሁም በአሜሪካ እውን ሊሆን እንደሚችል እና ቀስ በቀስ ወደ ሌሎች ሀገራት ሊዛመት እንደሚችል መረጃዎች ያመላክታሉ(አዩዘሀበሻ)።
እንደ ፎርብስ መፅሄት ትንበያ እ.ኤ.አ. በ2030 ሙሉ ለሙሉ ሊሰረዙ የሚችሉ 21 የስራ አይነቶችን አስቀምጧል‼️
በዚህም ወደ 92 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰራተኞች በ 2030 ሙሉ በሙሉ ስራቸውን ሊያጡ እንደሚችሉ የዓለም ኢኮኖሚክ ፎረም በ 2025 የወደፊት የስራ ሪፖርት ላይ ትንበያ አስቀምጧል።
ለእነዚህ የስራ መደቦች መጥፋት እንደ ዋነኛ ምክንያት የተጠቀሰው የእነዚህ የስራ መደብ ሰራተኞች በ Artificial intelligence system እና በ robot ሊተኩ ይችላሉ በሚል ነው።
በ2030 ሊጠፉ ይችላሉ የተባሉት የስራ መደቦች ዝርዝር;-👇👇
🎯የፖስታ አገልግሎት ጸሐፊዎች
🎯የባንክ ከፋዮች/tellers/ እና ተዛማጅ ጸሐፊዎች
🎯የችርቻሮ ገንዘብ ተቀባዮች እና የቲኬት ፀሐፊዎች
🎯የአስተዳደር ረዳቶች እና ዋና ጸሐፊዎች
🎯የኅትመትና ተዛማጅ ሠራተኞች
🎯የሂሳብ አያያዝ፣የመፅሐፍ አዟሪዎች እና የደመወዝ ፔሮል ሰራተኞች
🎯የመጓጓዣ አስተናጋጆች እና መሪዎች
🎯ቤት ለቤት የሚሸጡ ሰራተኞች፣ የዜና እና የመንገድ አቅራቢዎችና ተዛማጅ ሰራተኞች
🎯ግራፊክ ዲዛይነሮች
🎯ቅሬታ ሰሚዎች፣ፈታኞች እና መርማሪዎች
🎯የህግ ባለስልጣናት
🎯የሕግ ጸሐፊዎች
🎯ቴሌማርኬተሮች
🎯መሰረታዊ የአይቲ ድጋፍ ሚናዎች
🎯የማሽን ኦፕሬተሮች
🎯የመጋዘን ሰራተኞችን መምረጥ እና አያያዝ
🎯የኢንሹራንስ አዘጋጆች
🎯የጉዞ ወኪሎች ናቸው።
አሁን ላይ የ Artificial intelligence system እንዲሁም Robot በዓለም ላይ የሰዎችን ስራ በመተካት እየሰሩ ይገኛሉ። ከላይ ያቀረብነው ትንበያ በተለይ በአውሮፓ ሀገራት እንዲሁም በአሜሪካ እውን ሊሆን እንደሚችል እና ቀስ በቀስ ወደ ሌሎች ሀገራት ሊዛመት እንደሚችል መረጃዎች ያመላክታሉ(አዩዘሀበሻ)።
#የፍርድ_ቤቱን_ውሳኔ_አጥብቄ_የምቃወም_ቢሆንም_እቀበላለሁ ፣ የዚህን ውጤት የመጨረሻነት ተቀብያለሁ ፤ እንደ ህዝብ ለአንድነታችን እና ለዲሞክራሲያችን ጥንካሬ ስል እሺ እላለሁ።"
ይህን ታሪካዊ ንግግር ያደረገው ለ43ኛ የአሜሪካን ሀገር ፕሬዚዳንትነት ከ ጆርጅ ደብልዩ ቡሽ ጋር የተወዳደረው እና በጠቅላይ ፍርድ ቤት ብይን 5 -4 በሆነ ድምጽ የተወሰነበት #አል_ጎር ነበር!
ጉዳዩን እንበልጥጠው!
ፍሎሪዳ በአሜሪካ ካሉ ግዛቶች ውሰጥ የምትገኝ እና በፕሬዝዳንትነት ምርጫ ላይ ሁነኛ ሚና ከሚጫወቱ እና ወሳኝ ከሚባሉ ግዛቶች አንዷ ናት ።
ግዛቷ ውስጥ አንድ ሕግ አለ በከባድ ወንጀል የተፈረደበት እና መሰየም ያልተደረገለት ሰው የመምረጥ መብት ይነፈጋል ።
በምርጫው ጊዜ ከዚህ በፊት ወንጀል ሰርተዋል ተብሎ በ Database ተመዝግቦ የሚገኙ ሰዎች ስም ከሌሎች ወንጀል ካልሰሩ ሰዎች ፤ እንዲሁም ወንጀል ቢሰሩም የመምረጥ መብትን ከማያስከለክሉ ቀላል የወንጀል ዓይነት ከሰሩ ሰዎች ጋር የስም መመሳሰል በመፈጠሩ በግዛቲቱ ወደ 91,000 ሰዎች እንዳይመርጡ ተደርገዋል ።
እነዚህ የስም መመሳሰሎች ደግሞ ጥቁር አሜሪካዊያን እና አል ጎርን ይመርጣሉ ተብሎ የሚጠበቁ ሰዎች እንደሆኑም ይገለጻል ፤ ይህ ውጤት አጠቃላይ የምርጫ ውጤትም ላይ ጥላ አጥልቶ ነበር ፤ ከጠቅላይ ፍርድ ቤት ውሳኔ በኋላ በመካከላቸው የነበረውን ልዩነት እንመልከት
ጆርጅ ደብልዩ ቡሽ 2,912,790
አል ጎር 2,912,253
ልዩነት 537 ድምጽ ብቻ
91,000 ሰው በስም መመሳሰል ባይወገድ እና አል ጎርን ቢመርጥ ወይም አብዛኛው አል ጎርን ቢመርጥ በአሜሪካን ታሪክ አል ጎር 43ኛ ፕሬዚዳንት ይሆን ነበር ።
የስም መመሳሰልን ጉዳይ እናፍታታው ።
በፍሎሪዳ ግዛት ውስጥ ወንጀል ከሰራህ ስምህ ዳታቤዝ ላይ ይመዘገባል ፤ በተለይም ከባድ የሚባሉ ወንጀሎቹን ከሰራህ የመምረጥ መብትህ ይነፈጋል ዳታ ቤዝ ላይ Flagged 🛑 ይደረጋል ።
ለምሳሌ 1.Alex L.Smith (ከባድ ወንጀል የሰራ)
2.Allex A.Smith (ወንጀል ያልሰራ) ግን በስም መመሳሰል ከምርጫ የተወገደ
እንግዲህ በዚህ መልክ ሀቁን ያጣው አል ጎር ፤ ከጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ በኋላ "ምንም ጥርጥር አይኑር፣ የፍርድ ቤቱን ውሳኔ አጥብቄ ባልስማማም እቀበላለሁ" በማለቱ ይህ ንግግሩ ለፍርድ ቤቱ የሰጠው ቦታን በማመልከት ታሪካዊ ንግግር ሊባል ችሏል ፤ ከግል ምኞቱ በላይ የሀገሪቱን መረጋጋት በማስቀደም ሕገ መንግሥታዊ ቀውስ እንዳይፈጠር ረድቷል ተብሎም ተንቆለጳጵሷል ።
#ወደ_መልዕክቴ_ልምጣ👇
የኢፌዴሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ 79 ንዑስ አንቀጽ 2 እና 3 እንደሚከተለው ይነበባል ።
2. በየትኛውም ደረጃ የሚገኝ የዳኝነት አካል ከማንኛውም የመንግሥት አካል፣ከማንኛውም ባለሥልጣን ሆነ ከማንኛውም ሌላ ተጽዕኖ ነጻ ነው፡፡
3. ዳኞች የዳኝነት ተግባራቸውን በሙሉ ነጻነት ያከናውናሉ፡፡ ከሕግ በስተቀር በሌላ ሁኔታ አይመሩም፡፡
ፍርድ ቤቶቻችን ላይ ችግር የለውም ካላችሁ 10 ገጽ የሚሆኑ ችግሮችን ልጽፍላችሁ እችላለሁ የ አስፈጻሚው አካል ጣልቃ ገበነት ፣ ሙስና ፣ የዳኞች ብቃት ማነስ ፣ የዳኞች ክፍያ ማነስ ለስራው ተነሳሽነት እንዲያጡ ማድረግ ፤ በቴክኖሎጂዎች አለመታገዝ..........
ግን ከእነዚህ ሁሉ ችግሮችም ጋር በቻልነው አቅም የፍርድ ቤቱን ገለልተኝነት እናክብር ፤ ፍርድ ቤቶችን ከአስፈጻሚው አካል ከጫና ነጻ እንዲሆኑ እንስራ ፤ በሕግ እና በሕግ ብቻ እንዲመሩ እናበረታታ ፤ ስነ ምግባር የጎደላቸውን ዳኞችን በሕጉ መሰረት እንቅጣ ፤ ፍርድ ቤት የሕዝብ አመኔታ የሚጣልበት ተቋም ስህተት ቢሰራም እንኳን ሕጉ ባስቀመጠው በራሱ ሰንሰለት የሚስተካከልበት ተቋም እንጂ የሕዝብ የጩኸት ምንጭ እንዳይሆን እንተባበር እንጂ የማንም አካል ጣልቃ ገብነትን አንሻት አንመኝ! ምክንያቱም ውጤቱ ከዚህም እጅግ የከፋ ነውና! አበቃሁ!
#ሰላም ✌️
Abebayehu Geta Enaro
መምህር ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ
Alternative legal enlightenment & Service
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
https://t.me/AleHig
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
#የሕግ_እውቀት alehig.com
#አለሕግ #ህግ #ሰበርመዝገብ #ሕግ_መረጃ #እግድ
ይህን ታሪካዊ ንግግር ያደረገው ለ43ኛ የአሜሪካን ሀገር ፕሬዚዳንትነት ከ ጆርጅ ደብልዩ ቡሽ ጋር የተወዳደረው እና በጠቅላይ ፍርድ ቤት ብይን 5 -4 በሆነ ድምጽ የተወሰነበት #አል_ጎር ነበር!
ጉዳዩን እንበልጥጠው!
ፍሎሪዳ በአሜሪካ ካሉ ግዛቶች ውሰጥ የምትገኝ እና በፕሬዝዳንትነት ምርጫ ላይ ሁነኛ ሚና ከሚጫወቱ እና ወሳኝ ከሚባሉ ግዛቶች አንዷ ናት ።
ግዛቷ ውስጥ አንድ ሕግ አለ በከባድ ወንጀል የተፈረደበት እና መሰየም ያልተደረገለት ሰው የመምረጥ መብት ይነፈጋል ።
በምርጫው ጊዜ ከዚህ በፊት ወንጀል ሰርተዋል ተብሎ በ Database ተመዝግቦ የሚገኙ ሰዎች ስም ከሌሎች ወንጀል ካልሰሩ ሰዎች ፤ እንዲሁም ወንጀል ቢሰሩም የመምረጥ መብትን ከማያስከለክሉ ቀላል የወንጀል ዓይነት ከሰሩ ሰዎች ጋር የስም መመሳሰል በመፈጠሩ በግዛቲቱ ወደ 91,000 ሰዎች እንዳይመርጡ ተደርገዋል ።
እነዚህ የስም መመሳሰሎች ደግሞ ጥቁር አሜሪካዊያን እና አል ጎርን ይመርጣሉ ተብሎ የሚጠበቁ ሰዎች እንደሆኑም ይገለጻል ፤ ይህ ውጤት አጠቃላይ የምርጫ ውጤትም ላይ ጥላ አጥልቶ ነበር ፤ ከጠቅላይ ፍርድ ቤት ውሳኔ በኋላ በመካከላቸው የነበረውን ልዩነት እንመልከት
ጆርጅ ደብልዩ ቡሽ 2,912,790
አል ጎር 2,912,253
ልዩነት 537 ድምጽ ብቻ
91,000 ሰው በስም መመሳሰል ባይወገድ እና አል ጎርን ቢመርጥ ወይም አብዛኛው አል ጎርን ቢመርጥ በአሜሪካን ታሪክ አል ጎር 43ኛ ፕሬዚዳንት ይሆን ነበር ።
የስም መመሳሰልን ጉዳይ እናፍታታው ።
በፍሎሪዳ ግዛት ውስጥ ወንጀል ከሰራህ ስምህ ዳታቤዝ ላይ ይመዘገባል ፤ በተለይም ከባድ የሚባሉ ወንጀሎቹን ከሰራህ የመምረጥ መብትህ ይነፈጋል ዳታ ቤዝ ላይ Flagged 🛑 ይደረጋል ።
ለምሳሌ 1.Alex L.Smith (ከባድ ወንጀል የሰራ)
2.Allex A.Smith (ወንጀል ያልሰራ) ግን በስም መመሳሰል ከምርጫ የተወገደ
እንግዲህ በዚህ መልክ ሀቁን ያጣው አል ጎር ፤ ከጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ በኋላ "ምንም ጥርጥር አይኑር፣ የፍርድ ቤቱን ውሳኔ አጥብቄ ባልስማማም እቀበላለሁ" በማለቱ ይህ ንግግሩ ለፍርድ ቤቱ የሰጠው ቦታን በማመልከት ታሪካዊ ንግግር ሊባል ችሏል ፤ ከግል ምኞቱ በላይ የሀገሪቱን መረጋጋት በማስቀደም ሕገ መንግሥታዊ ቀውስ እንዳይፈጠር ረድቷል ተብሎም ተንቆለጳጵሷል ።
#ወደ_መልዕክቴ_ልምጣ👇
የኢፌዴሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ 79 ንዑስ አንቀጽ 2 እና 3 እንደሚከተለው ይነበባል ።
2. በየትኛውም ደረጃ የሚገኝ የዳኝነት አካል ከማንኛውም የመንግሥት አካል፣ከማንኛውም ባለሥልጣን ሆነ ከማንኛውም ሌላ ተጽዕኖ ነጻ ነው፡፡
3. ዳኞች የዳኝነት ተግባራቸውን በሙሉ ነጻነት ያከናውናሉ፡፡ ከሕግ በስተቀር በሌላ ሁኔታ አይመሩም፡፡
ፍርድ ቤቶቻችን ላይ ችግር የለውም ካላችሁ 10 ገጽ የሚሆኑ ችግሮችን ልጽፍላችሁ እችላለሁ የ አስፈጻሚው አካል ጣልቃ ገበነት ፣ ሙስና ፣ የዳኞች ብቃት ማነስ ፣ የዳኞች ክፍያ ማነስ ለስራው ተነሳሽነት እንዲያጡ ማድረግ ፤ በቴክኖሎጂዎች አለመታገዝ..........
ግን ከእነዚህ ሁሉ ችግሮችም ጋር በቻልነው አቅም የፍርድ ቤቱን ገለልተኝነት እናክብር ፤ ፍርድ ቤቶችን ከአስፈጻሚው አካል ከጫና ነጻ እንዲሆኑ እንስራ ፤ በሕግ እና በሕግ ብቻ እንዲመሩ እናበረታታ ፤ ስነ ምግባር የጎደላቸውን ዳኞችን በሕጉ መሰረት እንቅጣ ፤ ፍርድ ቤት የሕዝብ አመኔታ የሚጣልበት ተቋም ስህተት ቢሰራም እንኳን ሕጉ ባስቀመጠው በራሱ ሰንሰለት የሚስተካከልበት ተቋም እንጂ የሕዝብ የጩኸት ምንጭ እንዳይሆን እንተባበር እንጂ የማንም አካል ጣልቃ ገብነትን አንሻት አንመኝ! ምክንያቱም ውጤቱ ከዚህም እጅግ የከፋ ነውና! አበቃሁ!
#ሰላም ✌️
Abebayehu Geta Enaro
መምህር ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ
Alternative legal enlightenment & Service
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
https://t.me/AleHig
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
#የሕግ_እውቀት alehig.com
#አለሕግ #ህግ #ሰበርመዝገብ #ሕግ_መረጃ #እግድ
1. በቂ የወንጀል ጥርጣሬ መኖሩ ተጣርቶ በፓሊስ የወንጀል ምርመራ ይጀመርበታል ፣
2. የምርመራ መዝገቡ ለአቃቤሕግ ከተላከ በሁላ ፣ ለመክሰስ የሚያስችል ማስረጃና የሕግ መሰረት መኖሩ ሲረጋግጥ ክስ የመስረትበታል ፣ ካልሆነ መዝገቡ ይዘጋል ፣
3. ፍ/ቤት ክሱ እንዲደረሰው ትእዛዝ ከስጠ በሁላ ይሄው ደርሶት እራሱን ለመከላከል እድል ይስጠዋል
4. አቃቤሕግ መጀመሪያ ማስረጃውን ያሰማል ፣
5. ፍ/ቤቱ የአቃቤ ሕግን ማስረጃ ከሰማ በሁዋላ ፣ ተከላከል ይለዋል ፣ ወይም መከላከል ሳያስፈልገው በነጻ ያሰናብተዋል ፣
6. ተከላከል ከተባለ ፣ አለኝ የሚለውን መከላከያ አቅርቦ ያሰማል ፣ ይከራከራል ። መከላከል መስረታዊ መብት ነው ፣
7. ተከላከል ከተባለ በሁዋላ ፍ/ቤቱ ጥፋተኛ ሊለው ወይም በነጻ ሊያሰናብተው ይችላል ፣
አንድ ሰው ወንጀል ፈጽሞ ጥፋተኛ ተባለ የሚባለው በዚህ ሂደት ውስጥ አልፎ ነው ። ክስ ከተመሰረተበት በሁዋላ እንኩዋን በሁለት የስነ ስርአት ደረጃዎች ነጻ የመባል እድል አለው ። ማንኛችንም ነገ በሆነ አጋጣሚ በሰውየው ቦታ ልንሆን እንችላለን ። ሕግ የስጠውን መብት እናክብርለት ፣ ቀድሞ ፈራጅ አንሁን ፣ ውጤቱን እንጠብቅ ።
፣ ከማስታወሻዬ ፣ በአንድ ወቅት ...
እነ እገሌ ፣ በቢሊዮን ብር ዘረፉ ተባለ ። ተራገበ ፣ ተጋነነ ፣ ብዙ ተጮህ ። ተጠርጣሪዋቹ ፣ ቤተሰብ ፣ ወዳጅ ዘመዳቸው አፈረ ፣ አንገቱን ደፋ ። ብዙ ሰው በየቤቱ ሰምቶ አዘነባቸው ፣ እነዚህን መግደል እንጂ የምን ክስ ምናምን ነው ተባለ ፣ እኛ ጠበቆቹም ተሰደብን ፣ ሞራል የሌላችው ፣ እንዴት ለነዚህ ይቆማሉ ተባልን ።
ክስ ተመሰረተ ፣ ወሬውና ክሱ አይገናኝም ፣ ክሱና እውነታው አይገናኝም ። እናም ፣ ቆይቶ ፣ ሰዎቹ እንዲከሱ ይፈለግበት የነበረው ፓለቲካ ሲለወጥ ፣ ክሳቸው ተነሳ ።
ዝርዝሩን ሳናውቅ ለመፍረድ አንቸኩል ። ብዙ በተዋራባቸው የወንጀል ጉዳዮች ላይ በጠበቃነት ተሳትፌአለሁ ። በአብዛኛው ግነቱና እውነቱ አይገናኝም ። ሰከን ማለት ፣ ግራ ቀኙን መስማት ፣ ማገናዘብ ፣ ከስሜታዊ ፈራጅነት መቆጠብ ጥሩ ነው ... የወንጀል ምርመራውን ለፓሊስ ፣ የክሱን ጉዳይ ለአቃቤሕግ ፣ ዳኝነቱን ለፍ/ቤት እንተወው ....
መልካም ቀን ። በአበበ አስማረ
Alternative legal enlightenment & Service
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
https://t.me/AleHig
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
#የሕግ_እውቀት alehig.com
#አለሕግ #ህግ #ሰበርመዝገብ #ሕግ_መረጃ #እግድ
2. የምርመራ መዝገቡ ለአቃቤሕግ ከተላከ በሁላ ፣ ለመክሰስ የሚያስችል ማስረጃና የሕግ መሰረት መኖሩ ሲረጋግጥ ክስ የመስረትበታል ፣ ካልሆነ መዝገቡ ይዘጋል ፣
3. ፍ/ቤት ክሱ እንዲደረሰው ትእዛዝ ከስጠ በሁላ ይሄው ደርሶት እራሱን ለመከላከል እድል ይስጠዋል
4. አቃቤሕግ መጀመሪያ ማስረጃውን ያሰማል ፣
5. ፍ/ቤቱ የአቃቤ ሕግን ማስረጃ ከሰማ በሁዋላ ፣ ተከላከል ይለዋል ፣ ወይም መከላከል ሳያስፈልገው በነጻ ያሰናብተዋል ፣
6. ተከላከል ከተባለ ፣ አለኝ የሚለውን መከላከያ አቅርቦ ያሰማል ፣ ይከራከራል ። መከላከል መስረታዊ መብት ነው ፣
7. ተከላከል ከተባለ በሁዋላ ፍ/ቤቱ ጥፋተኛ ሊለው ወይም በነጻ ሊያሰናብተው ይችላል ፣
አንድ ሰው ወንጀል ፈጽሞ ጥፋተኛ ተባለ የሚባለው በዚህ ሂደት ውስጥ አልፎ ነው ። ክስ ከተመሰረተበት በሁዋላ እንኩዋን በሁለት የስነ ስርአት ደረጃዎች ነጻ የመባል እድል አለው ። ማንኛችንም ነገ በሆነ አጋጣሚ በሰውየው ቦታ ልንሆን እንችላለን ። ሕግ የስጠውን መብት እናክብርለት ፣ ቀድሞ ፈራጅ አንሁን ፣ ውጤቱን እንጠብቅ ።
፣ ከማስታወሻዬ ፣ በአንድ ወቅት ...
እነ እገሌ ፣ በቢሊዮን ብር ዘረፉ ተባለ ። ተራገበ ፣ ተጋነነ ፣ ብዙ ተጮህ ። ተጠርጣሪዋቹ ፣ ቤተሰብ ፣ ወዳጅ ዘመዳቸው አፈረ ፣ አንገቱን ደፋ ። ብዙ ሰው በየቤቱ ሰምቶ አዘነባቸው ፣ እነዚህን መግደል እንጂ የምን ክስ ምናምን ነው ተባለ ፣ እኛ ጠበቆቹም ተሰደብን ፣ ሞራል የሌላችው ፣ እንዴት ለነዚህ ይቆማሉ ተባልን ።
ክስ ተመሰረተ ፣ ወሬውና ክሱ አይገናኝም ፣ ክሱና እውነታው አይገናኝም ። እናም ፣ ቆይቶ ፣ ሰዎቹ እንዲከሱ ይፈለግበት የነበረው ፓለቲካ ሲለወጥ ፣ ክሳቸው ተነሳ ።
ዝርዝሩን ሳናውቅ ለመፍረድ አንቸኩል ። ብዙ በተዋራባቸው የወንጀል ጉዳዮች ላይ በጠበቃነት ተሳትፌአለሁ ። በአብዛኛው ግነቱና እውነቱ አይገናኝም ። ሰከን ማለት ፣ ግራ ቀኙን መስማት ፣ ማገናዘብ ፣ ከስሜታዊ ፈራጅነት መቆጠብ ጥሩ ነው ... የወንጀል ምርመራውን ለፓሊስ ፣ የክሱን ጉዳይ ለአቃቤሕግ ፣ ዳኝነቱን ለፍ/ቤት እንተወው ....
መልካም ቀን ። በአበበ አስማረ
Alternative legal enlightenment & Service
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
https://t.me/AleHig
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
#የሕግ_እውቀት alehig.com
#አለሕግ #ህግ #ሰበርመዝገብ #ሕግ_መረጃ #እግድ
Telegram
አለሕግAleHig ️
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
ህግ ትምህርት ቤት እያለሁ ስለ መሰማት መብት "right to be heard" ስንማር መምህሬ የነገረን ሁሌም የማስታውሳት አንድ እውነታን ደጋግሞ ይነግረን ነበር።
ሁሉን አዋቂው(Omniscience ) የሆነው እግዚአብሄርም አዳም ፍሬውን እንደበላ እያወቀ እንኳ "...ፍሬውን በላህ ወይ..."በማለት ጠይቆ የአዳምን የመሰማት መብቱን አክብሮለት ነበር ይለናል። እውነት ነው። አምላክ የመሰማትን መብት አልነፈገም። በፍጥረት ጅማሬ ያከበረው መብትም ይሄን መብት ይመስለኛል።ብሄራዊ ጀግናችን ገለቴ ቡርቃ በህይወቷ ስለሆነው ነገር ባዝንም በዛኛው ወገን ያለው ሳልሰማ አስተያየት መስጠት አልፈልግም። ሁሉም ወገን ይሰማ ከማለት ውጪ።ከሁለት ወገን ሳይሰሙ ከውሳኔ መድረስ የደቦ ፍርድ ነው።
- ብስራት መለሰ (ጋዜጠኛ)
Alternative legal enlightenment & Service
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
https://t.me/AleHig
https://linktr.ee/alehig
alehig.com
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
#የሕግ_እውቀት #አለሕግ #ህግ #ሰበርመዝገብ #ሕግ_መረጃ #እግድ
ሁሉን አዋቂው(Omniscience ) የሆነው እግዚአብሄርም አዳም ፍሬውን እንደበላ እያወቀ እንኳ "...ፍሬውን በላህ ወይ..."በማለት ጠይቆ የአዳምን የመሰማት መብቱን አክብሮለት ነበር ይለናል። እውነት ነው። አምላክ የመሰማትን መብት አልነፈገም። በፍጥረት ጅማሬ ያከበረው መብትም ይሄን መብት ይመስለኛል።ብሄራዊ ጀግናችን ገለቴ ቡርቃ በህይወቷ ስለሆነው ነገር ባዝንም በዛኛው ወገን ያለው ሳልሰማ አስተያየት መስጠት አልፈልግም። ሁሉም ወገን ይሰማ ከማለት ውጪ።ከሁለት ወገን ሳይሰሙ ከውሳኔ መድረስ የደቦ ፍርድ ነው።
- ብስራት መለሰ (ጋዜጠኛ)
Alternative legal enlightenment & Service
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
https://t.me/AleHig
https://linktr.ee/alehig
alehig.com
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
#የሕግ_እውቀት #አለሕግ #ህግ #ሰበርመዝገብ #ሕግ_መረጃ #እግድ