ህጋችን !
ስለችሎታ እና ክልከላ ሕጉ ምን ይላል?
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ሁላችንም ሰው በመሆናችን መብት እና ግዴታዎችን የሚፈጥሩ ተግባራትን መከወን እንችላለን።መብት እና ግዴታን የሚፈጥሩ ተግባራት የሚባሉት ውል መዋዋል ፣ወኪል መሆን፣መክሰስ፣መከሰስ፣ንብረት ማፍራት በንብረት መብት መጠቀም፣ ጋብቻ መፈፀም ኑዛዜ ማድረግ እና የመሳሰሉት ናቸው።
እነኚህን መብቶችን ለመጠቀም ነፃ እና ምክንያታዊ ውሳኔ መወሰን የማንችልበት ሁኔታ ላይ እንዳለን ሕግ ግምት ሲወስድ ከእነኚህ ሕጋዊ ውጤት ካላቸው ተግባራት ልንከለከል እንችላለን። እስኪ የፍትሐብሔር ሕጋችን ስለ ክልከላ ምን እንደሚል እንመልከት።
1. ስለችሎታ
የፍ/ብ/ሕ/ቁ 192 ‘ሁላችንም በሕግ ተወስኖ ካልተገለፀ በቀር ማንኛውንም አይነት የማህበራዊ ኑሯችንን ተግባር ለመፈፀም ችሎታ አለን’ ይላል። ይህን ችሎታ የሚያሳጡት በዕድሜ ለአካለ መጠን አለመድረስ (ከ18 ዓመት በታች መሆን) የአዕምሮ ህመም፣ድርጊቱን ለመፈፀም ወሳኝ የሆነ የአካል ክፍል ጉዳት እና በፍርድ ቤት የሚጣል ከመብት የመሻር ቅጣት ናቸው፡፡
የተወሰኑ ነገሮችን ብቻ የማድረግ ችሎታ የሚያሳጣው ደግሞ የኢትዮጵያ ዜጋ አለመሆን ሲሆን፤ ለዜጎች ብቻ በተከለከሉ ተግባራት ለምሳሌ መምረጥ ወይም መመረጥ፣በተወሰኑ የሥራና የንግድ እንቅስቃሴዎች ለምሳሌ በመገናኛ ብዙሀን፣ በብሮድካስት አገልግሎት እና በመሳሰሉት የተወሰኑ መስኮች ለመሰማራት የኢትዮጵያ ዜጋ ያልሆነ ሰው በሀገራችን ሕጎች ስለተከለከለ ለነዚያ ተግባራት ኢትዮጵያዊ ዜጋ ባለመሆኑ ችሎታ ይጎለዋል፡፡
#ኪዳኔ #መካሻ
By #kidane #Mekasha
#አለሕግ #Alehig
Alternative legal enlightenment/ALE
አማራጭ የሕግ እውቀት🔴
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ! 0920666595
#አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👍8
ማንኛው አይነት የሕግ ጉዳይ እና ጥያቄ ሲኖር ይደውሉ ነፃ የሕግ መረጃ ያገኛሉ።
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ 0920666595
Reach out for free legal consultation and guidance on any legal matter.
Contact our experienced attorney and legal advisor at 0920666595.
#አለሕግ #Alehig
Alternative legal enlightenment/ALE አማራጭ የሕግ እውቀት🔴
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ 0920666595
Reach out for free legal consultation and guidance on any legal matter.
Contact our experienced attorney and legal advisor at 0920666595.
#አለሕግ #Alehig
Alternative legal enlightenment/ALE አማራጭ የሕግ እውቀት🔴
በማህበራዊ ገፆቻችን ቤተሰብ ይሁን ስለሕግ መረጃ ያገኛሉ።
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍6
EFAA BYLAW FINAL PDF.pdf
480.3 KB
ረቂቅ የመተዳደሪያ ደንብ
*******
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር በቅርቡ ለሚያካሂደው ጉባኤ ዝግጅቶችን እያደረገ ያለ መሆኑ ይታወቃል::
በዚሁ ጉባኤ ላይ ከሚቀርቡ ሰነዶች አንዱና ዋነኛው የማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ ነው:: በመሆኑም መላው የማህበሩ አባላት ይህ ሰነድ የማህበሩን ህጋዊ አቋም ፤ የአመራር አደረጃጀት እና አስራር የሚወስን ወሳኝ ሰነድ መሆኑን በመገንዘብ በአግባብ በማንበብ እና ሀሳባቸውን በማደራጀት መስጠት እንደሚገባቸው ታምኖበታል::
በመሆኑም የማህበሩ አባላት መተዳደሪያ ደንቡ የተሻለ እና ማህበሩን የሚያጠናክር ሆኖ እንዲወጣ የበኩላቸውን እንዲወጡ ማህበሩ ጥሪውን ያቀርባል::
መረጃውን #share #like በማድረግ እንድታጋሩልን እንጠይቃለን::
መረጃዎች በፍጥነት እንዲደርሷችሁ ይፋዊ ገፃችንን በሚከተለው መስፈንጠሪያ ይቀላቀሉ::
ፌስቡክ- https://www.facebook.com/ethiopianbarassociation?mibextid=9R9pXO
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
ሚያዝያ 18 ቀን 2016ዓ.ም
አዲስ አበባ፤
*******
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር በቅርቡ ለሚያካሂደው ጉባኤ ዝግጅቶችን እያደረገ ያለ መሆኑ ይታወቃል::
በዚሁ ጉባኤ ላይ ከሚቀርቡ ሰነዶች አንዱና ዋነኛው የማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ ነው:: በመሆኑም መላው የማህበሩ አባላት ይህ ሰነድ የማህበሩን ህጋዊ አቋም ፤ የአመራር አደረጃጀት እና አስራር የሚወስን ወሳኝ ሰነድ መሆኑን በመገንዘብ በአግባብ በማንበብ እና ሀሳባቸውን በማደራጀት መስጠት እንደሚገባቸው ታምኖበታል::
በመሆኑም የማህበሩ አባላት መተዳደሪያ ደንቡ የተሻለ እና ማህበሩን የሚያጠናክር ሆኖ እንዲወጣ የበኩላቸውን እንዲወጡ ማህበሩ ጥሪውን ያቀርባል::
መረጃውን #share #like በማድረግ እንድታጋሩልን እንጠይቃለን::
መረጃዎች በፍጥነት እንዲደርሷችሁ ይፋዊ ገፃችንን በሚከተለው መስፈንጠሪያ ይቀላቀሉ::
ፌስቡክ- https://www.facebook.com/ethiopianbarassociation?mibextid=9R9pXO
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
ሚያዝያ 18 ቀን 2016ዓ.ም
አዲስ አበባ፤
👍7❤1
What does the law say about
socio-economic and moral damage on expropriation?
For countries like Ethiopia, land is the primary socio-economic, political, and cultural asset.
The expropriation of land disrupts the day-to-day lives of individuals, creating inconveniences in social aspects such as separation from neighbors and adapting to a new environment, as well as transportation inconveniences when it comes to commuting to school or work. Moreover, it can result in psychological distress. Additionally, economic factors come into play, including the loss of subsistence and the interruption of economic activities.
Governments should take responsibility, develop dedicated plans to address the socio-economic effects on people that will be displaced, monitor social impacts of projects, assess the relocation area livelihood.
Expropriation and Valuation, Compensation, and Resettlement Council of Ministers Regulation No. 472/2020, Article 30, articulates the provision of psychological support, if needed, and the payment of a lump sum compensation in the range of 25,000 to 60,000 for severed social relations and moral damage to displaced individuals who are relocated 5 kilometers or further from their original place.
AHRE is dedicated to the advancement of Human Rights in Ethiopia.
አለሕግ #Alehig
Alternative legal enlightenment/ALE አማራጭ የሕግ እውቀት🔴
በማህበራዊ ገፆቻችን ቤተሰብ ይሁን ስለሕግ መረጃ ያገኛሉ።
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👍6
አለሕግAleHig ️
በማህበራዊ ገፆቻችን ቤተሰብ ይሁን ስለሕግ መረጃ ያገኛሉ።
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍3
በፌደራል ጠበቆች እና የጥብቅና ድርጅቶች የታክስ አከፋፈል ጥናት አተገባበር ላይ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተደረገ
በፌደራል ጠበቆችና በጥብቅና ድርጅቶች የታክስ አከፋፈል የህግ እና የአተገባበር ችግሮችና መፍትሄዎች ላይ በሶስቱ ባለድርሻ አካላት በተከናወነው ጥናት አተገባበር ላይ ሰፊ ውይይት ተደረገ::
በውይይቱ የፍትህ ሚ/ር የመንግስት ህግና ፍትህ አገልግሎት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ በላይሁን ይርጋ "በጠበቆች የታክስ አስተዳደር ላይ የተከናወነው ጥናት ተጨባጭ ችግሮችን የለየ በመሆኑ ጥናቱ ባመላከታቸው መጠቁሞች መሰረት ወደ መሬት እንዲወርድ እና ጉዳዩ ዘላቂ መፍትሄ እንዲያገኝ ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ሊወጡ እንደሚገባ" አሳስበዋል::
የፌደራል ጠበቆች ማህበር ተ/ፕሬዚደንት አቶ ቴዎድሮስ ጌታቸው "ጥናቱ የተደራጀ እና ከህግ ዘርፍ አልፎ ለሀገራችን የታክስ ስርዓት መዳበር እንድ አንድ ግብአት ሊወሰድ የሚችል መሆኑን እና በጥናቱ በተቀመጠው አግባብ ከረጅም ግዜ መፍትሄ አንፃር ክፍተቶችን ሊመልስ የሚችል ልዩ መመሪያ መዘጋጀት እንዳለበት ጠቅሰው"፤
"ባለፉት ሁለት አመታት በግብር ወቅት ከተፈጠሩ ችግሮች አንፃር የዚህ አመት የግብር ዘመን ሳይደርስ የመፍትሄ አቅጣጫዎች ቀድመው እንዲቀመጡ የማህበሩ ፍላጎት መሆኑን አስገንዝበዋል"::
በፌደራል ጠበቆችና በጥብቅና ድርጅቶች የታክስ አከፋፈል የህግ እና የአተገባበር ችግሮችና መፍትሄዎች ላይ በሶስቱ ባለድርሻ አካላት በተከናወነው ጥናት አተገባበር ላይ ሰፊ ውይይት ተደረገ::
በውይይቱ የፍትህ ሚ/ር የመንግስት ህግና ፍትህ አገልግሎት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ በላይሁን ይርጋ "በጠበቆች የታክስ አስተዳደር ላይ የተከናወነው ጥናት ተጨባጭ ችግሮችን የለየ በመሆኑ ጥናቱ ባመላከታቸው መጠቁሞች መሰረት ወደ መሬት እንዲወርድ እና ጉዳዩ ዘላቂ መፍትሄ እንዲያገኝ ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ሊወጡ እንደሚገባ" አሳስበዋል::
የፌደራል ጠበቆች ማህበር ተ/ፕሬዚደንት አቶ ቴዎድሮስ ጌታቸው "ጥናቱ የተደራጀ እና ከህግ ዘርፍ አልፎ ለሀገራችን የታክስ ስርዓት መዳበር እንድ አንድ ግብአት ሊወሰድ የሚችል መሆኑን እና በጥናቱ በተቀመጠው አግባብ ከረጅም ግዜ መፍትሄ አንፃር ክፍተቶችን ሊመልስ የሚችል ልዩ መመሪያ መዘጋጀት እንዳለበት ጠቅሰው"፤
"ባለፉት ሁለት አመታት በግብር ወቅት ከተፈጠሩ ችግሮች አንፃር የዚህ አመት የግብር ዘመን ሳይደርስ የመፍትሄ አቅጣጫዎች ቀድመው እንዲቀመጡ የማህበሩ ፍላጎት መሆኑን አስገንዝበዋል"::
👍3
በእለቱ በውይይቱ የተገኙት የገንዘብ ሚኒስቴር እና የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የስራ ሃላፊዎች በጠበቆች በኩል ከታክስ አከፋፈል ጋር ስለሚታዩ ክፍተቶች ፤ ሊካተቱ ስለሚገባቸው ባለድርሻ አካላትን በተመለከቱና መሰል ጉዳዮች ሃሳቦችን አንስተዋል:: በታክስ ግብረሀይሉ በኩል አቶ ወንድማገኝ ገ/ስላሴ እና ባልደረቦቻቸው በጥናቱ የተለዩ አንኳር ነጥቦች ላይ በማተኮር ምላሽ ሰጥተዋል::
በውይይቱ መደምደሚያም በጥናቱ በተቀመጠው አግባብ ለጠበቆች የታክስ አከፋፈል ተፈፃሚ የሚሆን የመመሪያ ዝግጅት እንዲጀመር ፤ ለዚህም የሚመለከታቸው ባለድርሻዎች focal person እንዲመድቡ ከመግባባት ተደርሷል:: በመጨረሻም ሚኒስትር በላይሁን በሰጡት ማጠቃለያ ውይይቱ ተጠናቋል::
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
#አለሕግ #Alehig
Alternative legal enlightenment/ALE አማራጭ የሕግ እውቀት🔴
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
በውይይቱ መደምደሚያም በጥናቱ በተቀመጠው አግባብ ለጠበቆች የታክስ አከፋፈል ተፈፃሚ የሚሆን የመመሪያ ዝግጅት እንዲጀመር ፤ ለዚህም የሚመለከታቸው ባለድርሻዎች focal person እንዲመድቡ ከመግባባት ተደርሷል:: በመጨረሻም ሚኒስትር በላይሁን በሰጡት ማጠቃለያ ውይይቱ ተጠናቋል::
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
#አለሕግ #Alehig
Alternative legal enlightenment/ALE አማራጭ የሕግ እውቀት🔴
በማህበራዊ ገፆቻችን ቤተሰብ ይሁን ስለሕግ መረጃ ያገኛሉ።
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👍3
የአካል ጉዳተኞች የሥራ ሥምሪት መብት ጥበቃ በኢትዮጵያ👇👇👇👇👇👇
በማህረሰቡ ዘንድ ስር ሰዶ የቆየ ለአካል ጉዳተኝነት ያለው የተሳሳተ ግንዛቤ በአካል ጉዳተኞች የሥራ ስምሪት መብት ላይ የራሱን አሉታዊ ተጽኖ ያደረሰ መሆኑ የሚታወቅ ነው፡፡ ስለሆነም ኢትዮጵያ አካል ጉዳተኛ የሆኑ ዜጎቿ የሚደርሰባቸው ከሥራ ቅጥር ማግለል ወይም መድሎ ለማስወገድ የአካል ጉዳተኞች የሥራ ስምሪት መብት አዋጅ በ2000 ዓ.ም እንዲወጣ አድርጋለች፡፡ በዚህ ጽሁፍም የአካል ጉዳትተኛን ምንነትና በአዋጁ የተመለከቱ መብቶችን እንመለከታለን፡፡
አካል ጉዳተኛ የሚባለው ማን ነው?
አካል ጉዳተኛ የሚለው ቃል በተለያየ መንገድ የተለያየ ትርጉም ያለው ሲሆን ለዚህ ጽሁፍ አላማ ሲባል ከሥራ ስምሪት ጋር በተገናኘ የተሰጠውን ትርጉም እንመለከታለን፡፡ በአለም አቀፍ ደረጃ አካል ጉዳተኛ የሚለው ቃል ሲተረጎም “በደረሰበት የአካል ወይም የአምሮ ሰላም፣ የስሜት ህዋሳት ጉዳት ምክንያት ፕሮፌሽናል ሥራዎችን ወይም መደበኛ ሥራን ለማስራት የተገደበ ወይም በአካል ጉዳቱ ምክንያት ማህበራዊ ወይም ባህላዊ ተግባራትን ለማከናወን የተገደበ ሰው እንደሆነ ትርጉም የተሰጠው ሲሆን አዋጅ ቁጥር 568/2000 አንቀፅ 2(1) ላይ አካል ጉዳተኛ ማለት የደረሰበትን የአካል፣ የአዕምሮ ወይም የስሜት ህዋሳት ጉዳት ተከትሎ በሚመጣ የኢኮኖሚያዊ፣ የማህበራዊ ወይም የባህላዊ መድሎ ሳቢያ በሥራ ስምሪት የእኩል እድል ተጠቃሚ ያልሆነ ሰው ነው” በማለት ትርጉም ሰጥቶታል፡፡
የአካል ጉዳተኞች የሥራ ቅጥር ሁኔታ
በማስታወቂያ በወጣ ክፍት የሥራ ቅጥር ላይ የተወዳደር አካል ጉዳተኛ የወጣው የሥራ ቅጥር የሥራው ጠባይ ወይም ባህሪ የማይፈቅድ ካልሆነ በቀር አስፈላጊ የችሎታ መመዘኛዎችን ካሟላ እና በውድድሩ ከፍተኛ ነጥብ ካመጣ የመቀጠር መብቱ የተጠበቀ ሲሆን በውድድሩ ያመጣው ነጥብ ከሌሎች ተወዳዳሪዎች ጋር የተቀራረበ ወይም እኩል ነጥብ የሆነ እንደሆነ ቅድሚያ የመቀጠር መብት አለው፡፡ በሌላ በኩል በማንኛውም መስሪያ ቤት ወይም ድርጅት ውስጥ ያለን ክፍት የሥራ ቦታ በዕድገት፣ በድልድል ወይም በዝውውር የመያዝ ወይም በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ አገር በሚሰጥ የስልጠና ፕሮግራም ለመሳተፍ መብት ያለው ሲሆን ከላይ በተዘረዘሩት የቅጥር ሁኔታና ስልጠና አካል ጉዳተኛ የሆነ ሰራተኛ ያመጣው ነጥብ ከሌሎች ጋር የተቀራረበ ወይም እኩል ከሆነ ቅድሚያ የማግኘት መብት አለው፡፡
የተከለከለ ተግባርና መድሎ የተከለከለ ስለመሆኑ
ማንኛውም የሥራ ቅጥር ማስታወቂያ ሲወጣ በማስታወቂያው ላይ የሚዘረዘሩት የመወዳደሪያ መስፈርቶች ለሥራው ባህሪ አስገዳጅ ካልሆነ በስተቀር በተወዳዳሪው ላይ ያለውን ጉዳት የሚመለከት መስፈርት ማውጣት የተከለከል መሆኑ በአዋጁ አንቀፅ 4(3) ተደንግጓል፡፡ የሥራው ጠባይ ወይም ባህሪ ማለት የሚሰራው ሥራ ለአካል ጉዳተኛ የማይሆን የሥራ አይነት ሲሆን ለምሳሌ የውትድርና ማለትም እንደ ፖሊስና መከላከያ ባለ ተቋም ለመቀጠር ምንም አይነት የአካል ጉዳት መኖር እንደሌለበት የሚታወቅ ነው፡፡ በመሆኑም በነዚህ ተቋማት ለመቀጠር አንዱና ዋናው መስፈርት ምንም አይነት የአካል ጉዳት የሌለበት መሆን እንዳለበት ያስገድዳል፡፡ ከዚህ ውጪ የአካል ጉዳተኛን እኩል የሥራ እድል የሚያጣብብ ህግ፣ አሰራር፣ ልምድ፣ ዝንባሌ መፍጠር ህገ ወጥ ሲሆን በቅጥር፣ በእድገት፣ በድልድል፣ በዝውውር ወይም በሌሎች የሥራ ስምሪት ሁኔታዎች ለማወዳደሪያ የሚቀመጡ መስፈርቶች የአካል ጉዳተኞችን የሥራ እድል የሚያጠብ ሆኖ ከተገኘ እንደመድሎ የሚቆጠር ነው፡፡
የአሰሪ እና የአካል ጉዳተኛ ሰራተኞች ኃላፊነት
ለማንኛውም ሰራተኛ የሥራ ቦታ ምቹና ሳቢ መሆን ያለበት ሲሆን በተለየ ሁኔታ ግን አካል ጉዳተኞች በሚሰሩበት ቦታ የመስሪያቤቱ ወይም አሰሪው
• የሥራና የስልጠና አካባቢን የማመቻቸትና ተስማሚ የሆኑ የሥራ ወይም የስልጠና መሳሪያወችን የማሟላት፣
• ማንኛውም ረዳት የሚያስፈልገው አካል ጉዳተኛ ሥራውን ለመስራት ወይም ስልጠናውን ለመከታተል እንዲችል ረዳት የመመደብ፣
• ሴት አካል ጉዳተኞች በፆታ እና በአካል ጉዳት ምክንያት ያለባቸውን ተደራራቢ ጫና ያገናዘበ ማስተካከያና የድጋፍ እርምጃዎችን የመውሰድ እንዲሁም በሥራ ቦታ የሚደርስባቸውን ፆታዊ ጥቃት የመከላከልና ተፈፅሞ ሲገኝም በፈፃሚው ላይ ህጋዊ ርምጅ የመውሰድ ወይም እንዲወሰድ የማድረግ ኃላፊነቶች አሉበት፡፡
በሌላ በኩል አካል ጉዳተኛ ሰራተኛ በተመደበበት ሥራ በሙሉ ኃላፊነት የማከናወን ግዴታ ያለበት ሲሆን የሥራውን ኃላፊነት በትክክል ባይወጣ ወይም ጥፋት ቢፈፅም አካል ጉዳቱ ከተጠያቂነት የማያድነው መሆኑን አዋጁ አንቀፅ 8 በግልፅ ደንግጎ ይገኛል፡፡
የአካል ጉዳተኛ ሥራ ስምሪት መብት ሲጣስ ምን አይነት እርምጃ የወሰዳል?
በአዋጅ ቁጥር 568/2000 የተቀመጡትን ድንጋጌዎችና አዋጁን ለማስፈፀም የወጡ ደንብና መመሪያወችን የተላለፍ አሰሪ የወንጀል ተጠያቂነት እንዳለበትና የቅጣቱም መጠን ከብር 2,000 (ሁለት ሺ) የማያንስና ከብር 5,000 (አምስት ሺ) የማይበልጥ መቀጮ እንደሆነ ተቀምጧል፡፡ በወንጀል ህጉ የበለጠ የሚያስቀጣ በሆነ ጊዜ ግን በወንጀል ህጉ የተመለከተው ቅጣት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
ሌላው በዚህ አዋጅ የተሸፈነው የመብት ጥሰት ሲያጋጥም ክስ በማን ይመሰርታል? ለሚለው ጥያቄ ምላሽ ሲሆን በዚህም መሰረት በአዋጁ ላይ የተቀመጡ ድንጋጌዎች ወይም አዋጁን ለማስፈፀም የወጡ ደንቦችና መመሪያዎች ባለመከበራቸው መብቱ የተጣሰበት የአካል ጉዳተኛ ወይም አካል ጉዳተኛው አባል የሆነበት የአካል ጉዳተኖች ማህበር ወይም አካል ጉዳተኛው አባል የሆነበት የሰራተኞች ማህበር ወይም አዋጁን የሚያስፈፅም አግባብ ያለው አካል ስልጣን ላለው ፍርድ ቤት ክስ የማቅረብ መብት ያለው መሆኑ በአዋጁ አንቀፅ 10 ተደንግጓል፡፡ ይህን የህግ ክፍል ስንመለከት በህገ መንግስቱ አንቀጽ 37 ላይ የተቀመጠውን ፍትህ የማግኘት መብት አስፍቶ መብት የሰጠ ሲሆን የአካል ጉዳተኛው የሥራ ስምሪት መብት ሲጣስ መብቱ የተጣሰበት ግለሰብ ብቻ ሳይሆን ሌሎች አባል የሆነባቸው ማህበራትም ክስ ማቅረብ አንደሚችሉ የሚያሳይ ነው፡፡
በዚህ አዋጅ ሌላው የተሸፈነው ጉዳይ ክስ ሲመሰረት የማስረዳት ሸክምን በተመለከተ ሲሆን በነባራዊው ሁኔታ አንድ ሰው ክስ ሲመሰርት ለክሱ መነሻ የሆነውን ምክንያት በተገቢ ሁኔታ ማስረዳት እንዳለበት የተቀመጠ ሲሆን በአካል ጉዳተኛ የስሥራ ስምሪት መብት ግን በአካል ጉዳቱ ምክንያት ብቻ በቅጥር፣ በእድገት፣ በድልድል፣ በዝውውር ወይም በሌሎች የሥራ ሁኔታዎች ላይ መድሎ ተፈፅሟል በሚል ጭብት በማስያዝ ብቻ ክስ መመስረት የሚቻል ሲሆን ክስ የቀረበበት ወገን ድርጊቱ አድሏዊ እንዳልነበረ በማስረጃ ማረጋገጥ አለበት በማለት የማስረዳት ሸክሙን ወደ ተከሳሽ አዙሮታል፡፡
አካል ጉዳተኞች በአካል ጉዳታቸው ምክንያት በሥራ ስምሪት ሂደት አድሎ እንዳይፈፀምባቸው የህግ ጥበቃ የተደረገላቸው እንደመሆኑ አሰሪዎች እነዚህን መብቶች ሳይሸራረፉ መተግበር የሚጠበቅባቸው ሲሆን ሌሎች የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላትም ለህጉ መፈፀም የበኩላቸውን ሀላፊነት ሊወጡ ይገባል፡፡
#በንቃተ_ህግ_ትምህርትና_ስልጠና_ዳይሬክቶሬት_የተዘጋጀ
#አለሕግ #Alehig
Alternative legal enlightenment/ALE አማራጭ የሕግ እውቀት🔴
https://t.me/lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
በማህረሰቡ ዘንድ ስር ሰዶ የቆየ ለአካል ጉዳተኝነት ያለው የተሳሳተ ግንዛቤ በአካል ጉዳተኞች የሥራ ስምሪት መብት ላይ የራሱን አሉታዊ ተጽኖ ያደረሰ መሆኑ የሚታወቅ ነው፡፡ ስለሆነም ኢትዮጵያ አካል ጉዳተኛ የሆኑ ዜጎቿ የሚደርሰባቸው ከሥራ ቅጥር ማግለል ወይም መድሎ ለማስወገድ የአካል ጉዳተኞች የሥራ ስምሪት መብት አዋጅ በ2000 ዓ.ም እንዲወጣ አድርጋለች፡፡ በዚህ ጽሁፍም የአካል ጉዳትተኛን ምንነትና በአዋጁ የተመለከቱ መብቶችን እንመለከታለን፡፡
አካል ጉዳተኛ የሚባለው ማን ነው?
አካል ጉዳተኛ የሚለው ቃል በተለያየ መንገድ የተለያየ ትርጉም ያለው ሲሆን ለዚህ ጽሁፍ አላማ ሲባል ከሥራ ስምሪት ጋር በተገናኘ የተሰጠውን ትርጉም እንመለከታለን፡፡ በአለም አቀፍ ደረጃ አካል ጉዳተኛ የሚለው ቃል ሲተረጎም “በደረሰበት የአካል ወይም የአምሮ ሰላም፣ የስሜት ህዋሳት ጉዳት ምክንያት ፕሮፌሽናል ሥራዎችን ወይም መደበኛ ሥራን ለማስራት የተገደበ ወይም በአካል ጉዳቱ ምክንያት ማህበራዊ ወይም ባህላዊ ተግባራትን ለማከናወን የተገደበ ሰው እንደሆነ ትርጉም የተሰጠው ሲሆን አዋጅ ቁጥር 568/2000 አንቀፅ 2(1) ላይ አካል ጉዳተኛ ማለት የደረሰበትን የአካል፣ የአዕምሮ ወይም የስሜት ህዋሳት ጉዳት ተከትሎ በሚመጣ የኢኮኖሚያዊ፣ የማህበራዊ ወይም የባህላዊ መድሎ ሳቢያ በሥራ ስምሪት የእኩል እድል ተጠቃሚ ያልሆነ ሰው ነው” በማለት ትርጉም ሰጥቶታል፡፡
የአካል ጉዳተኞች የሥራ ቅጥር ሁኔታ
በማስታወቂያ በወጣ ክፍት የሥራ ቅጥር ላይ የተወዳደር አካል ጉዳተኛ የወጣው የሥራ ቅጥር የሥራው ጠባይ ወይም ባህሪ የማይፈቅድ ካልሆነ በቀር አስፈላጊ የችሎታ መመዘኛዎችን ካሟላ እና በውድድሩ ከፍተኛ ነጥብ ካመጣ የመቀጠር መብቱ የተጠበቀ ሲሆን በውድድሩ ያመጣው ነጥብ ከሌሎች ተወዳዳሪዎች ጋር የተቀራረበ ወይም እኩል ነጥብ የሆነ እንደሆነ ቅድሚያ የመቀጠር መብት አለው፡፡ በሌላ በኩል በማንኛውም መስሪያ ቤት ወይም ድርጅት ውስጥ ያለን ክፍት የሥራ ቦታ በዕድገት፣ በድልድል ወይም በዝውውር የመያዝ ወይም በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ አገር በሚሰጥ የስልጠና ፕሮግራም ለመሳተፍ መብት ያለው ሲሆን ከላይ በተዘረዘሩት የቅጥር ሁኔታና ስልጠና አካል ጉዳተኛ የሆነ ሰራተኛ ያመጣው ነጥብ ከሌሎች ጋር የተቀራረበ ወይም እኩል ከሆነ ቅድሚያ የማግኘት መብት አለው፡፡
የተከለከለ ተግባርና መድሎ የተከለከለ ስለመሆኑ
ማንኛውም የሥራ ቅጥር ማስታወቂያ ሲወጣ በማስታወቂያው ላይ የሚዘረዘሩት የመወዳደሪያ መስፈርቶች ለሥራው ባህሪ አስገዳጅ ካልሆነ በስተቀር በተወዳዳሪው ላይ ያለውን ጉዳት የሚመለከት መስፈርት ማውጣት የተከለከል መሆኑ በአዋጁ አንቀፅ 4(3) ተደንግጓል፡፡ የሥራው ጠባይ ወይም ባህሪ ማለት የሚሰራው ሥራ ለአካል ጉዳተኛ የማይሆን የሥራ አይነት ሲሆን ለምሳሌ የውትድርና ማለትም እንደ ፖሊስና መከላከያ ባለ ተቋም ለመቀጠር ምንም አይነት የአካል ጉዳት መኖር እንደሌለበት የሚታወቅ ነው፡፡ በመሆኑም በነዚህ ተቋማት ለመቀጠር አንዱና ዋናው መስፈርት ምንም አይነት የአካል ጉዳት የሌለበት መሆን እንዳለበት ያስገድዳል፡፡ ከዚህ ውጪ የአካል ጉዳተኛን እኩል የሥራ እድል የሚያጣብብ ህግ፣ አሰራር፣ ልምድ፣ ዝንባሌ መፍጠር ህገ ወጥ ሲሆን በቅጥር፣ በእድገት፣ በድልድል፣ በዝውውር ወይም በሌሎች የሥራ ስምሪት ሁኔታዎች ለማወዳደሪያ የሚቀመጡ መስፈርቶች የአካል ጉዳተኞችን የሥራ እድል የሚያጠብ ሆኖ ከተገኘ እንደመድሎ የሚቆጠር ነው፡፡
የአሰሪ እና የአካል ጉዳተኛ ሰራተኞች ኃላፊነት
ለማንኛውም ሰራተኛ የሥራ ቦታ ምቹና ሳቢ መሆን ያለበት ሲሆን በተለየ ሁኔታ ግን አካል ጉዳተኞች በሚሰሩበት ቦታ የመስሪያቤቱ ወይም አሰሪው
• የሥራና የስልጠና አካባቢን የማመቻቸትና ተስማሚ የሆኑ የሥራ ወይም የስልጠና መሳሪያወችን የማሟላት፣
• ማንኛውም ረዳት የሚያስፈልገው አካል ጉዳተኛ ሥራውን ለመስራት ወይም ስልጠናውን ለመከታተል እንዲችል ረዳት የመመደብ፣
• ሴት አካል ጉዳተኞች በፆታ እና በአካል ጉዳት ምክንያት ያለባቸውን ተደራራቢ ጫና ያገናዘበ ማስተካከያና የድጋፍ እርምጃዎችን የመውሰድ እንዲሁም በሥራ ቦታ የሚደርስባቸውን ፆታዊ ጥቃት የመከላከልና ተፈፅሞ ሲገኝም በፈፃሚው ላይ ህጋዊ ርምጅ የመውሰድ ወይም እንዲወሰድ የማድረግ ኃላፊነቶች አሉበት፡፡
በሌላ በኩል አካል ጉዳተኛ ሰራተኛ በተመደበበት ሥራ በሙሉ ኃላፊነት የማከናወን ግዴታ ያለበት ሲሆን የሥራውን ኃላፊነት በትክክል ባይወጣ ወይም ጥፋት ቢፈፅም አካል ጉዳቱ ከተጠያቂነት የማያድነው መሆኑን አዋጁ አንቀፅ 8 በግልፅ ደንግጎ ይገኛል፡፡
የአካል ጉዳተኛ ሥራ ስምሪት መብት ሲጣስ ምን አይነት እርምጃ የወሰዳል?
በአዋጅ ቁጥር 568/2000 የተቀመጡትን ድንጋጌዎችና አዋጁን ለማስፈፀም የወጡ ደንብና መመሪያወችን የተላለፍ አሰሪ የወንጀል ተጠያቂነት እንዳለበትና የቅጣቱም መጠን ከብር 2,000 (ሁለት ሺ) የማያንስና ከብር 5,000 (አምስት ሺ) የማይበልጥ መቀጮ እንደሆነ ተቀምጧል፡፡ በወንጀል ህጉ የበለጠ የሚያስቀጣ በሆነ ጊዜ ግን በወንጀል ህጉ የተመለከተው ቅጣት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
ሌላው በዚህ አዋጅ የተሸፈነው የመብት ጥሰት ሲያጋጥም ክስ በማን ይመሰርታል? ለሚለው ጥያቄ ምላሽ ሲሆን በዚህም መሰረት በአዋጁ ላይ የተቀመጡ ድንጋጌዎች ወይም አዋጁን ለማስፈፀም የወጡ ደንቦችና መመሪያዎች ባለመከበራቸው መብቱ የተጣሰበት የአካል ጉዳተኛ ወይም አካል ጉዳተኛው አባል የሆነበት የአካል ጉዳተኖች ማህበር ወይም አካል ጉዳተኛው አባል የሆነበት የሰራተኞች ማህበር ወይም አዋጁን የሚያስፈፅም አግባብ ያለው አካል ስልጣን ላለው ፍርድ ቤት ክስ የማቅረብ መብት ያለው መሆኑ በአዋጁ አንቀፅ 10 ተደንግጓል፡፡ ይህን የህግ ክፍል ስንመለከት በህገ መንግስቱ አንቀጽ 37 ላይ የተቀመጠውን ፍትህ የማግኘት መብት አስፍቶ መብት የሰጠ ሲሆን የአካል ጉዳተኛው የሥራ ስምሪት መብት ሲጣስ መብቱ የተጣሰበት ግለሰብ ብቻ ሳይሆን ሌሎች አባል የሆነባቸው ማህበራትም ክስ ማቅረብ አንደሚችሉ የሚያሳይ ነው፡፡
በዚህ አዋጅ ሌላው የተሸፈነው ጉዳይ ክስ ሲመሰረት የማስረዳት ሸክምን በተመለከተ ሲሆን በነባራዊው ሁኔታ አንድ ሰው ክስ ሲመሰርት ለክሱ መነሻ የሆነውን ምክንያት በተገቢ ሁኔታ ማስረዳት እንዳለበት የተቀመጠ ሲሆን በአካል ጉዳተኛ የስሥራ ስምሪት መብት ግን በአካል ጉዳቱ ምክንያት ብቻ በቅጥር፣ በእድገት፣ በድልድል፣ በዝውውር ወይም በሌሎች የሥራ ሁኔታዎች ላይ መድሎ ተፈፅሟል በሚል ጭብት በማስያዝ ብቻ ክስ መመስረት የሚቻል ሲሆን ክስ የቀረበበት ወገን ድርጊቱ አድሏዊ እንዳልነበረ በማስረጃ ማረጋገጥ አለበት በማለት የማስረዳት ሸክሙን ወደ ተከሳሽ አዙሮታል፡፡
ማጠቃለያ
አካል ጉዳተኞች በአካል ጉዳታቸው ምክንያት በሥራ ስምሪት ሂደት አድሎ እንዳይፈፀምባቸው የህግ ጥበቃ የተደረገላቸው እንደመሆኑ አሰሪዎች እነዚህን መብቶች ሳይሸራረፉ መተግበር የሚጠበቅባቸው ሲሆን ሌሎች የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላትም ለህጉ መፈፀም የበኩላቸውን ሀላፊነት ሊወጡ ይገባል፡፡
#በንቃተ_ህግ_ትምህርትና_ስልጠና_ዳይሬክቶሬት_የተዘጋጀ
#አለሕግ #Alehig
Alternative legal enlightenment/ALE አማራጭ የሕግ እውቀት🔴
https://t.me/lawsocieties
በማህበራዊ ገፆቻችን ቤተሰብ ይሁን ስለሕግ መረጃ ያገኛሉ።
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍9❤2👌1
አደገኛ ወንጀል ነው!
አለም አቀፉ የጉምሩክ ድርጅት /WCO/ ኮንትሮባንድን እንደሚከተለው ይተረጉመዋል፡፡ ኮንትሮባንድ ማለት ማንኛውም በህግ የተከለከለ አሰራር ሲሆን እነርሱም፡- ከማምረት /production/፣ ከማጓጓዝ /shipment/፣ ከመቀበል /receipt/፣ ባለቤት ከመሆን /possession/፣ ከማከፋፈል /distribution/፣ ከመግዛትና መሸጥ እንዲሁም ማንኛውም ለዚህ አሰራር ሁኔታዎችን ማመቻቸትን /facilitation/ ያካትታል፡፡
የኢትዮጵያ ጉምሩክ አዋጅ ኮንትሮባንድን <<ህጎችንና በህግ መሰረት የወጡ መመሪያዎችን በመተላለፍ ወደ ጉምሩክ ክልል ዕቃዎችን ማስገባት፣ በህጋዊ መንገድ የወጡትን በህገ ወጥ መንገድ መልሶ ማስገባት፣ መያዝ፣ ማከማቸት፣ ማዘዋወር፣ ማስተላለፍ፣ እንዲገቡ ወይም እንዲወጡ ለማድረግ መሞከር፣ እንዲሁም እነዚህ ዕቃዎችን መግዛትን፣ መሸጥንና ለዚህ ድርጊት ተባባሪ መሆንን ያጠቃልላል፡፡; በማለት ተርጉሞታል።
1. የኮንትሮባንድ ወንጀል በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ብቻ ሳይሆን የህዝብን ጤንነት፣ የሀገርን ሰላምና ፀጥታ የሚያውኩ ዕቃዎችን በማስገባት አገራዊ ደህንነትን አደጋ ላይ የሚጥል አደገኛ ወንጀል ነው፡፡
2. ከኢኮኖሚ አንፃር የኮንትሮባንድ ወንጀል ህጋዊ ነጋዴውንና አምራቹን አዳክሞ ከገበያ በማስወጣት ምርታመነትንና ህጋዊ ንግድን ያቀጭጫል፤ ህጋዊ የንግድ ውድድርን ያዳክማል፤ የመንግስትን የገቢ ምንጭ ያደርቃል፡፡
አማራጭ የሕግ እውቀት
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
አለም አቀፉ የጉምሩክ ድርጅት /WCO/ ኮንትሮባንድን እንደሚከተለው ይተረጉመዋል፡፡ ኮንትሮባንድ ማለት ማንኛውም በህግ የተከለከለ አሰራር ሲሆን እነርሱም፡- ከማምረት /production/፣ ከማጓጓዝ /shipment/፣ ከመቀበል /receipt/፣ ባለቤት ከመሆን /possession/፣ ከማከፋፈል /distribution/፣ ከመግዛትና መሸጥ እንዲሁም ማንኛውም ለዚህ አሰራር ሁኔታዎችን ማመቻቸትን /facilitation/ ያካትታል፡፡
የኢትዮጵያ ጉምሩክ አዋጅ ኮንትሮባንድን <<ህጎችንና በህግ መሰረት የወጡ መመሪያዎችን በመተላለፍ ወደ ጉምሩክ ክልል ዕቃዎችን ማስገባት፣ በህጋዊ መንገድ የወጡትን በህገ ወጥ መንገድ መልሶ ማስገባት፣ መያዝ፣ ማከማቸት፣ ማዘዋወር፣ ማስተላለፍ፣ እንዲገቡ ወይም እንዲወጡ ለማድረግ መሞከር፣ እንዲሁም እነዚህ ዕቃዎችን መግዛትን፣ መሸጥንና ለዚህ ድርጊት ተባባሪ መሆንን ያጠቃልላል፡፡; በማለት ተርጉሞታል።
1. የኮንትሮባንድ ወንጀል በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ብቻ ሳይሆን የህዝብን ጤንነት፣ የሀገርን ሰላምና ፀጥታ የሚያውኩ ዕቃዎችን በማስገባት አገራዊ ደህንነትን አደጋ ላይ የሚጥል አደገኛ ወንጀል ነው፡፡
2. ከኢኮኖሚ አንፃር የኮንትሮባንድ ወንጀል ህጋዊ ነጋዴውንና አምራቹን አዳክሞ ከገበያ በማስወጣት ምርታመነትንና ህጋዊ ንግድን ያቀጭጫል፤ ህጋዊ የንግድ ውድድርን ያዳክማል፤ የመንግስትን የገቢ ምንጭ ያደርቃል፡፡
አማራጭ የሕግ እውቀት
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👍9❤3
Check out this job at አለሕግ🔵AleHig: https://www.linkedin.com/jobs/view/3912923028
Linkedin
አለሕግ🔵AleHig hiring Legal Intern in Addis Ababa, Ethiopia | LinkedIn
Posted 7:29:26 AM. Company Description Alternative legal enlightenment(ALE) is an organization that provides Legal…See this and similar jobs on LinkedIn.