አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.86K photos
25 videos
1.86K files
3.58K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
ሠንጠረዥ ሁለት (አንቀጽ 8)

ከታከስ ነፃ የሆኑ አቅርቦቶች

1. የሚከተሉት አቅርቦቶች ከታከሱ ነፃ ተደርገዋል፤

0) ለመኖሪያነት የሚያገለግል የመኖሪያ ቤት ሽያጭ

۸) ከሁለት ወራት በታች ለሆነ ጊዜ የተከራየን ሳይጨምር የመኖሪያ ቤት ኪራይ፣

(Ψ የፋይናንስ አገልግሎት አቅርቦት፤

አቅራቢው የትምህርት ፕሮግራም ለሚከታተሉ ተማሪዎች የሚያቀርባቸውን ዋጋቸው ለፕሮግራሙ የሚከፈለው ዋጋ ውስጥ የተካተተ የመማሪያ መፃህፍት፣ ቁሳቁሶች ወይም መሣሪያዎችን ጨምሮ የትምህርት ፕሮግራሞች አቅርቦት፣

ፈቃድ በተሰጠው አገልግሎት ሰጪ የሚከናወን የህፃናት ማቆያ አገልግሎት፣

८) የሕክምና አገልግሎት አቅርቦት፣

(4) በሐኪም የሚታዘዙ መድኃኒቶች አቅርቦት፤

ሸ) የትራንስፖርት አገልግሎት አቅርቦት፣

中) ቅዱሳን መጻህፍትን ማቅረብን ጨምሮ በእምነት ተቋማት የሚሰጡ ከእምነቱ ወይም ከኃይማኖቱ ሥርዓት ጋር በቀጥታ የተያያዙ አገልግሎቶች

በ) የሕክምና መገልገያ፣ የሕክምና መሣሪያ፣ የወባ አጐበር አቅርቦት፣

ተ)ለትርፍ ባልተቋቋሙ ድርጅቶች የሚቀርቡ በእርዳታ የሚሰጡ ዕቃዎች ወይም አገልግሎቶችን

ቸ) ለግብርና አገልግሎት የሚውል የምርጥ ዘር፣ ማዳበሪያ፣ የፀረ - ተባይ፣ የፀረ - አረም፣ ወይም የፈንገስ መከላከያ ኬሚካሎች፣

ኀ) በሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢንቬስትመንት ማበረታቻ ደንብ በተደነገገው መሠረት ኢንቬስተሮች ወደአገር የሚያስገቡት ወይም ከአገር ውስጥ የሚገዙት ዕቃ፣

ኘ) ሚኒስቴሩ በሚያወጣው መመሪያ ከሚወሰን ወርሃዊ ፍጆታ ያልበለጠ የኤሌክትሪከ ኃይል እና የታሸገ ወሃን ሳይጨምር የመጠጥ ውሃ አቅርቦት፣

አ) 60 በመቶና ከዚያ በላይ ሠራተኞቹ አካል ጉዳተኛ የሆነ ሰው የሚያቀርባቸው ማናቸውም አቅርቦቶች፣

ኸ) ሚኒስቴሩ በሚያወጣው መመሪያ ዝርዝራቸው የሚወሰን የምግብ አቅርቦቶች

ወ) አምቡላንስ እና የእሳት አደጋ ተሽከርካሪዎች እና መሣሪያዎች

Alternative legal enlightenment/ALE

አማራጭ የሕግ እውቀት🔴
#አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆

👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👍71
በማህበራዊ ሚዲያ #በፍትህ_ዘርፍ ላለፋት ዓመታት ለማህበረሰቡ ህግን በማሳወቅ የህግ መረጃን በመስጠት በTelegram እና Facebook ላይ አስተዋፅኦ ካደረጉ መካከል ተወዳዳሪ እንድሆነ በምርጫ ውስጥ #አለሕግ🔵AleHig ስለተካተተ ስለሆነ በዚህ ሊንክ ባለው bot ገብታችሁ ከተዘረዘሩት ውስጥ #በፍትህ_ዘርፍ በሚለው ስር  የዚህን ቻናል ስም " #AleHigአለሕግ ብለው በመፃፍ መምረጥ እንደሚችሉ ለማሳወቅ እወዳለን ።
👇⚖️ይህን ሊንክ በመጫን Alehig/አለሕግ ብለው ይፃፋ
@BestSocialMediaBot
👍2😁1
Special Economic Zone Proclamation- 2024.pdf
998.2 KB
The Ethiopian House of Peoples Representatives (HPR) has approved the anticipated Special Economic Zone Proclamation. The proclamation will enter into effect on the date it is published in the Federal Negarit Gazette, and in effect repeals Industry Park Regulation 417/2017 and Proclamation 886/2015.
👍6
Urgent Vacancy for law graduates:

Executive Assistant and Research Associate

Officially licensed in Addis Ababa, Ethiopia, since January 2014 (with License Number: 14/706438/2006), THISAbility Consulting - Ethiopia is a multidisciplinary consultancy and training initiative with for over fifteen years of expertise at national, regional, and international levels focused on multiple crosscutting themes of disability rights law, designing training manuals and guidelines on inclusive practices, project evaluation and management, grant writing, and inclusive development. Further details about the Firm can be found at www.thisabilityethiopia.com.

We are now looking for an outstanding, experienced, demonstrably skilled, and motivated Executive Assistant and Research Associate.

REQUIRED QUALIFICATIONS AND EXPERIENCE:

Education: A minimum of #LLM degree in human rights #law.

At least 5 years of demonstrated experience in evidence-based research, training, consultancy, and project implementation.

Excellent communication skills in all four modalities of the English language (writing, reading, speaking and listening) is essential for this post. Other languages – local or international – would be an asset.

Ability and availability to work efficiently with local and international clients of the Firm.

Availability for local travels.

Demonstrated, genuine interest and motivation to work with/for human rights organizations and organizations of persons with disabilities.

Ability to conceptualize, articulate, and write reports with an advanced content, quality, and clarity.

Demonstrated ability to use Project Life Cycle Management tools.


HOW TO APPLY:

Interested applicants should submit an application letter outlining their motivation and suitability for this post and enclosing a detailed CV with references, two samples of their own written work (published or unpublished), and copies of academic/professional credentials and qualifications to the attention of the Executive Director via email: thisability.consulting@gmail.com.

Closing date for application: 25 April 2024.

Please note:
Only e-mail applications sent by the deadline date will be accepted.
Only short-listed candidates will be contacted for interviews.
👍13
📣 Dashen Bank Job Opportunity

Position: Attorney, Legal Research & Advisory

Location: Addis Ababa

Education Level:
Bachelor’s degree in Law.

Deadline: May 2, 2024

ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት👇
https://tikusjobs.com/job/attorney-legal-research-advisory-2/
👍6
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Alemwaza)
From My Life

The older I get the more I realized the importance of walking away from people situations which threaten my peace of mind, self - respect, value and self - worth. I realized the value of privacy, of cultivating your circle and only letting certain people in. I can be open, honest, and real while still understanding not everyone deserves a seat at the table of my life. Just become feeling more comfortable alone, became an apple pie kind of person, the less I get surprised of peoples reaction and thought. I realized I don't want to be around drama. My circle decreased in size, but increased in Value. All I want is a cosy peaceful home, decent money earning, interesting job and few people to share my life with. Being on this quest for a long time, it's all about finding yourself.
And let me improve the saying, it wasn't mainly getting older but leveling UP! Becoming like a wine: the older, the better.
Via Christina https://t.me/lawsocieties
👍13🥰3
#FAL General Contractor
▪️Job Position 5 - Attorney

▪️Find More Details here
          💧💧💧💧💧
https://elelanajobs.com/job/fal-general-contractor-april-22-24/

▪️Deadline: April 28/24
👍3
በፍርድ ቤት አወዛጋቢ የሆኑ የውርስ ጉዳዮች እና መፍትሔዎቻቸው
የውርስ ሐብት የሽያጭ ውልን የሚፍርስባቸው እና የማይፈርስባቸው ሁኔታዎች
እንደመግቢያ
በ፡ ካሴ መልካም

ይህ ፅሑፍ “የኢትዮጵያ የውርስ ሕግ መሰረተ-ሐሳቦች” ከሚለው 3ኛ ዕትም መፅሐፍ በ10ኛ ምዕራፍ ላይ የተከተበ ሲሆን በዚህ መፅሐፍ በመጀመሪያ እና በ2ኛ ዕትም ያልነበር ነው፡፡ በዚህ መፅሐፍ በ3ኛ ዕትም በምዕራፍ 10 ላይ ከተነሱ በርካታ ጉዳዮች መካከል ጥቂቶቹን ብቻ እነሆ ጀባ ብያለሁኝ፡፡

https://www.abyssinialaw.com/blog/circumstances-in-which-the-contract-of-sale-of-inheritance-is-voidable-and-not-voidable
👍104
#👉⚖️ በሀገራችን የወንጀል ሕግ ሥርዓት መሠረት ያለአግባብ ለተከሰሱ፣ ለተቀጡም ሆነ ፍርዳቸውን ለተቀበሉ ሰዎች ካሳ የሚከፈልበት ሥርዓት የለም፤ ነገር ግን ንፁሐን ለደረሰባቸው በደል መነሻ የሆኑት የግል አቤቱታ አቃራቢዎችና ሐሰተኛ ምስክሮች ሚጠየቁበት ሥርዓት አለ።
#በወንጀል ጉዳይ ክስ የቀረበበት ሰው ከቀረበበት ክስ ነፃ መሆንን በሁለት መንገድ መመልከት ይቻላል።
🚨1ኛ. ዓቃቤ ሕግ ክሱን ባለማስረዳቱ ነፃ መሆን
#👉⚖️ በመርህ ደረጃ በወንጀል ጉዳይ ከሳሽ የሚሆነው ዓቃቤ ሕግ ነው። ዓቃቤ ሕግ የሚያቀርበውን ክስ ተከሳሽ የፈጸመው ስለመሆኑ የማስረዳት ግዴታ አለበት። ከሳሽ ዓቃቤ ሕግ ግለሰቡ ወንጀሉን ስለመፈጸሙ ከጥርጣሬ በፀዳ ሁኔታ Beyound reasonabl doubt ማስረዳት ይጠበቅበታል።
#👉⚖️ ፍርድ ቤት ዓቃቤ ሕግ ይህንን ግዴታውን ካልተወጣ በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር1️⃣4️⃣1️⃣መሠረት ግለሰቡን ተከላከል ማለት ሳያስፈልገው በነፃ ሊያሰናብተው ይችላል።
🚨2ኛ. ተከሳሽ ወንጀሉን አለመፈጸሙን በመከላከሉ ነፃ መሆን
#👉⚖️ በወንጀል የተከሰሰ ሰው ክስ የቀረበበትን ጉዳይ በበቂ ሁኔታ ከተከላከለ በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር1️⃣4️⃣9️⃣መሠረት ከክሱ ነፃ ይሆናል።
🚨የወንጀል ኃላፊነት
#👉⚖️ በኢፌዲሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 447 ላይ እንደተመለከተው ሰውን በሐሰት ወንጀል ወይም መክሰስ ከ5 ዓመት በማይበልጥ ፅኑ እሥራትና በመቀጮ ያስቀጣል። ነገር ግን በሐሰት የቀረበው ክስ ግለሰቡን ከዚህ በላይ የሆነ ቅጣትን አስከትሎ እንደሆነ በንፁህ ሰው ላክ በተወሰነው ቅጣት ልክ ይቀጣል። @lawsocieties
ምንጭ ይግባኝ ምክረ ሕግ
Facebook
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube
https://youtube.com/@Ale_Hig
👍125😁2
👍21
IMG_20240425_221517_610.jpg
1.2 MB
Recognition and Credit for Voluntary Service:

ALE HIG Logo Design
👇👇👇👇👇👇👇👇👇

In heartfelt acknowledgment of his exceptional volunteerism and creative prowess, coupled with his willingness to accept advice and honor our guidance, ALE HIG proudly extends its deepest appreciation to Mr. #Mekbib Kifle Hamesso, a dedicated 5th-year law student from Mekelle University School of Law. Mr. Mekbib's talent and unwavering commitment were instrumental in crafting ALE HIG's current logo, significantly enhancing our brand identity and advancing our mission. His passion and expertise have undeniably made a lasting impact on our organization, for which we are profoundly grateful. Thank you, Student Mekbib Kifle Hamesso, for your outstanding service and steadfast support.

Warm regards,
ALE HIG
Join him via his telegram channel @mackgraphics

Alternative legal enlightenment/ALE

አማራጭ የሕግ እውቀት🔴
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube
https://youtube.com/@Ale_Hig
👍11🔥2
★ ዳሽን ባንክ አዲስ የስራ ማስታወቂያ

Deadline: May 5, 2024

Dashen Bank invites qualified applicants for following job positions
.

Position 1: Attorney, Litigation
Position 2: Attorney, Sheriah & Legal Research and Advisory

Position 10: Principal Attorney, Legal Research & Advisory I

Position 12: Senior Attorney, Legal Research & Advisory

❇️ Qualification: Information Technology, Computer Science, Computer Information System, Software Engineering, Law preferable, Risk Management, Economics, Accounting, Finance, or Banking, Marketing Management, Management, Business Administration, Human Resource Management , or any other equivalent fields

🔻Salary: Based on Salary Scale and benefits.

🌀 How to Apply Online??
👇👇👇👇
https://dailyjobsethiopia.com/2024/04/26/dashen-bank-new-vacancy-21/
👍6👏1
ህጋችን !


ስለችሎታ እና ክልከላ ሕጉ ምን ይላል?
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ሁላችንም ሰው በመሆናችን መብት እና ግዴታዎችን የሚፈጥሩ ተግባራትን መከወን እንችላለን።መብት እና ግዴታን የሚፈጥሩ ተግባራት የሚባሉት ውል መዋዋል ፣ወኪል መሆን፣መክሰስ፣መከሰስ፣ንብረት ማፍራት በንብረት መብት መጠቀም፣ ጋብቻ መፈፀም ኑዛዜ ማድረግ እና የመሳሰሉት ናቸው።

እነኚህን መብቶችን ለመጠቀም ነፃ እና ምክንያታዊ ውሳኔ መወሰን የማንችልበት ሁኔታ ላይ እንዳለን ሕግ ግምት ሲወስድ ከእነኚህ ሕጋዊ ውጤት ካላቸው ተግባራት ልንከለከል እንችላለን። እስኪ የፍትሐብሔር ሕጋችን ስለ ክልከላ ምን እንደሚል እንመልከት።

1.  ስለችሎታ


የፍ/ብ/ሕ/ቁ 192 ‘ሁላችንም በሕግ ተወስኖ ካልተገለፀ በቀር ማንኛውንም አይነት የማህበራዊ ኑሯችንን ተግባር ለመፈፀም ችሎታ አለን’ ይላል። ይህን ችሎታ የሚያሳጡት በዕድሜ ለአካለ መጠን አለመድረስ (ከ18 ዓመት በታች መሆን) የአዕምሮ ህመም፣ድርጊቱን ለመፈፀም ወሳኝ የሆነ የአካል ክፍል ጉዳት እና በፍርድ ቤት የሚጣል ከመብት የመሻር ቅጣት ናቸው፡፡

የተወሰኑ ነገሮችን ብቻ የማድረግ ችሎታ የሚያሳጣው ደግሞ የኢትዮጵያ ዜጋ አለመሆን ሲሆን፤ ለዜጎች ብቻ በተከለከሉ ተግባራት ለምሳሌ መምረጥ ወይም መመረጥ፣በተወሰኑ የሥራና የንግድ እንቅስቃሴዎች ለምሳሌ በመገናኛ ብዙሀን፣ በብሮድካስት አገልግሎት እና በመሳሰሉት የተወሰኑ መስኮች ለመሰማራት የኢትዮጵያ ዜጋ ያልሆነ ሰው በሀገራችን ሕጎች ስለተከለከለ ለነዚያ ተግባራት ኢትዮጵያዊ ዜጋ ባለመሆኑ ችሎታ ይጎለዋል፡፡

#ኪዳኔ #መካሻ
By #kidane #Mekasha

#አለሕግ #Alehig

Alternative legal enlightenment/ALE

አማራጭ የሕግ እውቀት🔴

ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ! 0920666595

#አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆

👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👍8
ማንኛው አይነት የሕግ ጉዳይ እና ጥያቄ ሲኖር ይደውሉ ነፃ የሕግ መረጃ ያገኛሉ።
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ  
0920666595

Reach out for free legal consultation and guidance on any legal matter.
Contact our experienced attorney and legal advisor at
0920666595.

#አለሕግ #Alehig

Alternative legal enlightenment/ALE አማራጭ የሕግ እውቀት🔴

በማህበራዊ ገፆቻችን ቤተሰብ ይሁን ስለሕግ መረጃ ያገኛሉ።

👆👆👆👆👆👆👆👆👆

👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👍6
EFAA BYLAW FINAL PDF.pdf
480.3 KB
ረቂቅ የመተዳደሪያ ደንብ
*******

የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆ
ች ማህበር በቅርቡ ለሚያካሂደው ጉባኤ ዝግጅቶችን እያደረገ ያለ መሆኑ ይታወቃል::

በዚሁ ጉባኤ ላይ ከሚቀርቡ ሰነዶች አንዱና ዋነኛው የማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ ነው:: በመሆኑም መላው የማህበሩ አባላት ይህ ሰነድ የማህበሩን ህጋዊ አቋም ፤ የአመራር አደረጃጀት እና አስራር የሚወስን ወሳኝ ሰነድ መሆኑን በመገንዘብ በአግባብ በማንበብ እና ሀሳባቸውን በማደራጀት መስጠት እንደሚገባቸው ታምኖበታል::

በመሆኑም የማህበሩ አባላት መተዳደሪያ ደንቡ የተሻለ እና ማህበሩን የሚያጠናክር ሆኖ እንዲወጣ የበኩላቸውን እንዲወጡ ማህበሩ ጥሪውን ያቀርባል::

መረጃውን #share #like በማድረግ እንድታጋሩልን እንጠይቃለን::

መረጃዎች በፍጥነት እንዲደርሷችሁ ይፋዊ ገፃችንን በሚከተለው መስፈንጠሪያ ይቀላቀሉ::

ፌስቡክ- https://www.facebook.com/ethiopianbarassociation?mibextid=9R9pXO


የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
ሚያዝያ 18 ቀን 2016ዓ.ም
አዲስ አበባ፤
👍71
What does the law say about

socio-economic and moral damage on expropriation?

For countries like Ethiopia, land is the primary socio-economic, political, and cultural asset.
The expropriation of land disrupts the day-to-day lives of individuals, creating inconveniences in social aspects such as separation from neighbors and adapting to a new environment, as well as transportation inconveniences when it comes to commuting to school or work. Moreover, it can result in psychological distress. Additionally, economic factors come into play, including the loss of subsistence and the interruption of economic activities.
Governments should take responsibility, develop dedicated plans to address the socio-economic effects on people that will be displaced, monitor social impacts of projects, assess the relocation area livelihood.
Expropriation and Valuation, Compensation, and Resettlement Council of Ministers Regulation No. 472/2020, Article 30, articulates the provision of psychological support, if needed, and the payment of a lump sum compensation in the range of 25,000 to 60,000 for severed social relations and moral damage to displaced individuals who are relocated 5 kilometers or further from their original place.
AHRE is dedicated to the advancement of Human Rights in Ethiopia.


አለሕግ #Alehig

Alternative legal enlightenment/ALE አማራጭ የሕግ እውቀት🔴

በማህበራዊ ገፆቻችን ቤተሰብ ይሁን ስለሕግ መረጃ ያገኛሉ።

👆👆👆👆👆👆👆👆👆

👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👍6