ቤት ወይም ህንጻ በማከራየት የሚገኝ ገቢ
ግብር የሚከፈልበት የቤት ኪራይ ገቢን በተመለከተ ቤት ወይም ህንጻ በማከራየት የሚገኝ ጠቅላላ ገቢ የሚከተሉትን ይጨምራል፡-
1. የኪራይ ዋጋ ጭማሪን ወይም ተመሳሳይ ክፍያዎችን ጨምሮ በኪራይ ወሉ መሠረት ግብር ከፋዩ በግብር ዓመቱ የሚያገኘው ማናቸውም የገንዘብ መጠን፣
2. በኪራይ ውሉ መሠረት ተከራይ አከራዩን በመወከል በግብር ዓመቱ ለሌሎች የሚከፍላቸው ክፍያዎች፣
3. በቤቱ ላይ ለሚደርሰው ጉዳት ማስተካከያ ይሆን ዘንድ ግብር ከፋዩ የያዘውና በግብር ዓመቱ ያልተጠቀመበት ለግብር ከፋዩ ገቢ የተደረገው ማናቸውም ቦንድ፣ ዋስትና ወይም ተመሳሳይ የገንዘብ መጠን፣
4. ለግብር ከፋዩ ከሚከፈለው ኪራይ በተጨማሪ በኪራይ ውል መሠረት ተከራይ ራሱ ለቤቱ እድሳት ወይም ማሻሻያ የሚያወጣው ገንዘብ፣
5. ግብር ከፋዩ ቤቱን ያከራየው ከዕቃዎች ጋር በሚሆንበት ጊዜ ያገኘው ጠቅላላ ገቢ ከዕቃዎቹ የተገኘውን የኪራይ ገቢም ያጠቃልላል፡፡
#አለሕግ #Alehig
Alternative legal enlightenment/ALE
አማራጭ የሕግ እውቀት🔴
#አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
ግብር የሚከፈልበት የቤት ኪራይ ገቢን በተመለከተ ቤት ወይም ህንጻ በማከራየት የሚገኝ ጠቅላላ ገቢ የሚከተሉትን ይጨምራል፡-
1. የኪራይ ዋጋ ጭማሪን ወይም ተመሳሳይ ክፍያዎችን ጨምሮ በኪራይ ወሉ መሠረት ግብር ከፋዩ በግብር ዓመቱ የሚያገኘው ማናቸውም የገንዘብ መጠን፣
2. በኪራይ ውሉ መሠረት ተከራይ አከራዩን በመወከል በግብር ዓመቱ ለሌሎች የሚከፍላቸው ክፍያዎች፣
3. በቤቱ ላይ ለሚደርሰው ጉዳት ማስተካከያ ይሆን ዘንድ ግብር ከፋዩ የያዘውና በግብር ዓመቱ ያልተጠቀመበት ለግብር ከፋዩ ገቢ የተደረገው ማናቸውም ቦንድ፣ ዋስትና ወይም ተመሳሳይ የገንዘብ መጠን፣
4. ለግብር ከፋዩ ከሚከፈለው ኪራይ በተጨማሪ በኪራይ ውል መሠረት ተከራይ ራሱ ለቤቱ እድሳት ወይም ማሻሻያ የሚያወጣው ገንዘብ፣
5. ግብር ከፋዩ ቤቱን ያከራየው ከዕቃዎች ጋር በሚሆንበት ጊዜ ያገኘው ጠቅላላ ገቢ ከዕቃዎቹ የተገኘውን የኪራይ ገቢም ያጠቃልላል፡፡
#አለሕግ #Alehig
Alternative legal enlightenment/ALE
አማራጭ የሕግ እውቀት🔴
#አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
ሀገር አቀፍ የህግ ተርጓሚዎች መድረክ የጋራ የአቋም መግለጫ
1. በኤፌዲሪ ሕገ-መንግስት መሠረት የዳኝነት ስልጣን በፌዴራልና በክልል ደረጃ ለሚገኙ ፍርድቤቶች የተሰጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚህ መሠረት በፌዴራልም ሆነ በክልል ደረጃ ነፃና ገለልተኛ ሆነው በህገ- መንግስት የተቋቋሙ ፍርድ ቤቶች የህግ የበላይነት እንዲከበር፣ ፍትህ እንዲሰፍን እና ሰብዓዊ መብቶች እንዲከበሩ የማይተካ ሚና አላቸው፡፡ እነዚህን ሕገ-መንግስታዊ ኃላፊነታቸውን በውጤታማነት መወጣት እንዲችሉ ቅንጅታዊና ወጥ አሰራርን መዘርጋት እንደሚያስፈልግ ይታመናል፡፡
2. በዚህ መሠረት በአዋጅ 1231/2013 ሀገር አቅፍ የህግ ተርጓሚዎች መድረክ በህግ እውቅና አግኝቶ የተቋቋመ ሲሆን ይህም በሁሉም ደረጃ የሚገኙ ፍርድ ቤቶች የተሰጣቸውን የዳኝነት ስልጣንና ኃላፊነት በአግባቡ በመወጣት ለዜጎች አለኝታ የሆነ እና ተአማኒነትን ያተረፈ የዳኝነት አካል ለመገንባት ይረዳቸዋል፡፡
3. እኛም ሀገር አቀፍ የህግ ተርጓሚዎች መድረክ አባላት በዳኝነት የለውጥ ፍኖተ ካርታ ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ዙሪያ መጋቢት 27/2016 ዓ.ም ውጤታማ ውይይት አካሂደናል፡፡
ይቀጥላል ከላይ የተያያዘውን ያንብቡት ......... 👆👆👆👆👆
#አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
1. በኤፌዲሪ ሕገ-መንግስት መሠረት የዳኝነት ስልጣን በፌዴራልና በክልል ደረጃ ለሚገኙ ፍርድቤቶች የተሰጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚህ መሠረት በፌዴራልም ሆነ በክልል ደረጃ ነፃና ገለልተኛ ሆነው በህገ- መንግስት የተቋቋሙ ፍርድ ቤቶች የህግ የበላይነት እንዲከበር፣ ፍትህ እንዲሰፍን እና ሰብዓዊ መብቶች እንዲከበሩ የማይተካ ሚና አላቸው፡፡ እነዚህን ሕገ-መንግስታዊ ኃላፊነታቸውን በውጤታማነት መወጣት እንዲችሉ ቅንጅታዊና ወጥ አሰራርን መዘርጋት እንደሚያስፈልግ ይታመናል፡፡
2. በዚህ መሠረት በአዋጅ 1231/2013 ሀገር አቅፍ የህግ ተርጓሚዎች መድረክ በህግ እውቅና አግኝቶ የተቋቋመ ሲሆን ይህም በሁሉም ደረጃ የሚገኙ ፍርድ ቤቶች የተሰጣቸውን የዳኝነት ስልጣንና ኃላፊነት በአግባቡ በመወጣት ለዜጎች አለኝታ የሆነ እና ተአማኒነትን ያተረፈ የዳኝነት አካል ለመገንባት ይረዳቸዋል፡፡
3. እኛም ሀገር አቀፍ የህግ ተርጓሚዎች መድረክ አባላት በዳኝነት የለውጥ ፍኖተ ካርታ ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ዙሪያ መጋቢት 27/2016 ዓ.ም ውጤታማ ውይይት አካሂደናል፡፡
ይቀጥላል ከላይ የተያያዘውን ያንብቡት ......... 👆👆👆👆👆
#አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com