የብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ መግለጫ
=========================
NBE’ Monetary Policy Explanation (Amh. Version)
#Ale_Hig #Lawsocieties #Share #ሼር @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
=========================
NBE’ Monetary Policy Explanation (Amh. Version)
#Ale_Hig #Lawsocieties #Share #ሼር @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ አዲስ አበባ
የፍትህ ሚኒስቴር ክበቶች የግብር አከፋፈል ጋር በተያያዘ የሂሳብ መዝገብ እንዲይቡ በሕግ የሚሄዱ የደረጃ ሀ እና ለ ግብር ከፋዮች በተመለከተ መ, 03/12/2015 በቁጥር ማንን ገና በተግራ ደብዳቤ ጠበቆቹ ግብር የሚከፈልበትን ገቢ ለማስገኘት ያወጣቸው አስፈላጊ ወጪዎች በተተኛነት እንዲያበላቸው ሆቴ የግብር ግዴታቸውን እንዲወጡ ያስተላለፈው መመሪያ ከጠበቆች የግብር አከፋፈል ጋር በተያያዘ የሚሉ አብዛኞቹን ችግሮች የሚፈታ መሆኑን ሆኖም መመሪያው በቅርቡ የተላለፊ በመሆኑ የ15 ዓም የግብር መክፈያ ወቅት ጠበቆቹ ለሥራቸው ያወጧቸውን ወጪዎች ወደኋላ ተመልስው የሂሳብ መዝገብ ለማደራጀት የማይችሉ በመሆኑ ለ2016 የግብር ዓመት በተላለፈው መመሪያ መሠረት የግብር አከፋፈሉ ተግባራዊ የሚደረግ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ጠበቆቹ የዚህ ዓመት የግብር ግዴታቸውን በቀደመው አስራር መሠረት እንዲስተናገዱ ነሐሴ 25 ቀን 2015 በቁጥር /ሚ/1156 በተፃፈ ደብዳቤ ያቀረበውን ጥያቄ ይመለከታል።
የደረጃ "ሀ" እና የደረጃ "ለ" ግብር ከፋይ ጠበቆች የሚያወጡት የነዳጅ ወጪ እና ሌሎች መሰል ወጪዎችን በተመለከተ ወረው ግቢውን ለማመንጨት የወጣ ወጪ መሆኑ እስከተረጋገጠ ድረስ የንግድ ፈቃድ ወይም የተሽከርካሪ ታርጋ ዓይነት ቅድመ ሁኔታ ክግምት ውስጥ ሳይገባ በማስረጃ ተረጋግጦ በሚቀርበው መሠረት እሚያስገኘው ገቢ አኳያ ያልተጋነነ እና ተመጣጣኝ መሆኑ እየተረገጠ ወሬው በተቀናሽነት እንዲያዝ ሆኖ የሚጠበቅባቸውን ግብር እንዲከፍሉ ሊደረግ የሚገባ መሆኑን ከዚህ በላይ ቀንና ቁጥሩ በተገለፀው ደብዳቤ በተላለፈ መመሪያ የተመለከተ መሆኑ ይታወቃል።
ሆኖም በሠንጠረዥ | ሥር ተመድቦ የሚከፈለውን የገቢ ግብር የመክፈል ግዴታ ያለባቸው የደረጃ ሀ እና የደረጃ "ለ" ግብር ከፋይ ጠበቆች እና ሌሎች መሰል እንደኢንሹራንስ ብሮከርስ ያሉ ግብር ከፋዮች ለትክክለኛ ግብር አወሳሰንና አከፋፈል የሚረዱ አግባብነት ያላቸውን የሂሳብ መዝገቦች በመያዝ የግብር ግዴታቸውን ሲወጡ የሚገባ ሲሆንም ለበርካታ ዓመታት በቁርጥ ግብር ሲስተናገዱ የነበረ በመሆኑ ወደኋላ ተመልሰው ተገቢውን የሃሳብ መዝገብ በማቅረብ በተላለፈው መመሪያ መሠረት የ2015 ዓ.ም የግብር ግዴታቸውን ሊወጡ እንደማይችሉ መገንዘብ የተቻለ በመሆኑ ለችግሩ መፍትሔ መስጠት ተገቢ መሆኑ ታምኖበታል።
ስለዚህ የግብር አከፋፈሉ ለሚቀጥሉት የግብር ዓመታት በተላለፈው መመሪያ መሠረት ተግባራዊ የሚደረግ መሆነ እንዲሁም ግብር ከፋዮቹ ይህንኑ ተገንዝበው የግብር ግዴታቸውን በተላለፈው መመሪያ መሠረት ሊወጡ የሚገባ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ፤ የሚጠበቅባቸውን የሃሳብ መዝገብ ያላቀረቡ የደረጃ "ሀ" እና የደረጃ "ለ" ግብር ክፋይ ጠበቆች እና ኢንሹራንስ ብርክርስ የሂሳብ መዝገብ ባለመያዝ በሕጉ መሠረት እየተቀጡ ለመጨረሻ ጊዜ ለዚህ የግብር ዓመት በመመሪያ ቁጥር 138/2010 የሂሳብ መዝገብ ያልያዙ ግብር ከፋዮች በሚስተናገዱበት የቁርጥ ወጪ ሰንጠረዥ መሠረት እንዲስተናገዱ እንዲደረግ የተወሰነ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ገንዘብ ሚኒስቴር
በኢዮብ ተካልኝ (ዶር ሚኒስትር ዴኤታ)
#Ale_Hig #Lawsocieties #Share #ሼር @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
የፍትህ ሚኒስቴር ክበቶች የግብር አከፋፈል ጋር በተያያዘ የሂሳብ መዝገብ እንዲይቡ በሕግ የሚሄዱ የደረጃ ሀ እና ለ ግብር ከፋዮች በተመለከተ መ, 03/12/2015 በቁጥር ማንን ገና በተግራ ደብዳቤ ጠበቆቹ ግብር የሚከፈልበትን ገቢ ለማስገኘት ያወጣቸው አስፈላጊ ወጪዎች በተተኛነት እንዲያበላቸው ሆቴ የግብር ግዴታቸውን እንዲወጡ ያስተላለፈው መመሪያ ከጠበቆች የግብር አከፋፈል ጋር በተያያዘ የሚሉ አብዛኞቹን ችግሮች የሚፈታ መሆኑን ሆኖም መመሪያው በቅርቡ የተላለፊ በመሆኑ የ15 ዓም የግብር መክፈያ ወቅት ጠበቆቹ ለሥራቸው ያወጧቸውን ወጪዎች ወደኋላ ተመልስው የሂሳብ መዝገብ ለማደራጀት የማይችሉ በመሆኑ ለ2016 የግብር ዓመት በተላለፈው መመሪያ መሠረት የግብር አከፋፈሉ ተግባራዊ የሚደረግ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ጠበቆቹ የዚህ ዓመት የግብር ግዴታቸውን በቀደመው አስራር መሠረት እንዲስተናገዱ ነሐሴ 25 ቀን 2015 በቁጥር /ሚ/1156 በተፃፈ ደብዳቤ ያቀረበውን ጥያቄ ይመለከታል።
የደረጃ "ሀ" እና የደረጃ "ለ" ግብር ከፋይ ጠበቆች የሚያወጡት የነዳጅ ወጪ እና ሌሎች መሰል ወጪዎችን በተመለከተ ወረው ግቢውን ለማመንጨት የወጣ ወጪ መሆኑ እስከተረጋገጠ ድረስ የንግድ ፈቃድ ወይም የተሽከርካሪ ታርጋ ዓይነት ቅድመ ሁኔታ ክግምት ውስጥ ሳይገባ በማስረጃ ተረጋግጦ በሚቀርበው መሠረት እሚያስገኘው ገቢ አኳያ ያልተጋነነ እና ተመጣጣኝ መሆኑ እየተረገጠ ወሬው በተቀናሽነት እንዲያዝ ሆኖ የሚጠበቅባቸውን ግብር እንዲከፍሉ ሊደረግ የሚገባ መሆኑን ከዚህ በላይ ቀንና ቁጥሩ በተገለፀው ደብዳቤ በተላለፈ መመሪያ የተመለከተ መሆኑ ይታወቃል።
ሆኖም በሠንጠረዥ | ሥር ተመድቦ የሚከፈለውን የገቢ ግብር የመክፈል ግዴታ ያለባቸው የደረጃ ሀ እና የደረጃ "ለ" ግብር ከፋይ ጠበቆች እና ሌሎች መሰል እንደኢንሹራንስ ብሮከርስ ያሉ ግብር ከፋዮች ለትክክለኛ ግብር አወሳሰንና አከፋፈል የሚረዱ አግባብነት ያላቸውን የሂሳብ መዝገቦች በመያዝ የግብር ግዴታቸውን ሲወጡ የሚገባ ሲሆንም ለበርካታ ዓመታት በቁርጥ ግብር ሲስተናገዱ የነበረ በመሆኑ ወደኋላ ተመልሰው ተገቢውን የሃሳብ መዝገብ በማቅረብ በተላለፈው መመሪያ መሠረት የ2015 ዓ.ም የግብር ግዴታቸውን ሊወጡ እንደማይችሉ መገንዘብ የተቻለ በመሆኑ ለችግሩ መፍትሔ መስጠት ተገቢ መሆኑ ታምኖበታል።
ስለዚህ የግብር አከፋፈሉ ለሚቀጥሉት የግብር ዓመታት በተላለፈው መመሪያ መሠረት ተግባራዊ የሚደረግ መሆነ እንዲሁም ግብር ከፋዮቹ ይህንኑ ተገንዝበው የግብር ግዴታቸውን በተላለፈው መመሪያ መሠረት ሊወጡ የሚገባ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ፤ የሚጠበቅባቸውን የሃሳብ መዝገብ ያላቀረቡ የደረጃ "ሀ" እና የደረጃ "ለ" ግብር ክፋይ ጠበቆች እና ኢንሹራንስ ብርክርስ የሂሳብ መዝገብ ባለመያዝ በሕጉ መሠረት እየተቀጡ ለመጨረሻ ጊዜ ለዚህ የግብር ዓመት በመመሪያ ቁጥር 138/2010 የሂሳብ መዝገብ ያልያዙ ግብር ከፋዮች በሚስተናገዱበት የቁርጥ ወጪ ሰንጠረዥ መሠረት እንዲስተናገዱ እንዲደረግ የተወሰነ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ገንዘብ ሚኒስቴር
በኢዮብ ተካልኝ (ዶር ሚኒስትር ዴኤታ)
#Ale_Hig #Lawsocieties #Share #ሼር @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
✅የወንጀል ፍርድ ለፍትሐብሔር ጉዳይ ያለው #የማስረጃ_አግባብነት
👉በወንጀል ጉዳይ ተከሶ ጥፋት የሌለበት መሆን በራሱ በተመሳሳይ ጉዳይ በፍትሐብሔር ከቀረበ ክስ ነፃ ለመውጣት እንደ በቂና የመጨረሻ መስፈርት እንደማይወሰድ የፍ/ብ/ህ/ቁ. 2149 ቢደነግግም ድንጋጌው የወንጀሉ ፍርድ ለተመሳሳይ የፍትሐብሔር ክርክር ያለውን የማስረጃ አግባብነት አይናገርም። በሰ/መ/ቁ. 43843 ቅጽ 10 (አመልካች ዶ/ር ተስፋነሽ በላይ እና ተጠሪ አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ መጋቢት 21 ቀን 2002 ዓ.ም.) የአመልካች ሾፌር ተጠሪ የመድን ሽፋን የሰጠውን መኪና ገጭቶ ጉዳት በማድረሱ ለባለመኪናው የተከፈለውን ካሳ እንዲመልስ ተጠሪ ያቀረበውን ጥያቄ የስር ፍርድ ቤቶች ተቀብለው አመልካችን ተጠያቂ ያደረጉት ሲሆን የሰበር ችሎትም ውሳኔያቸው በሰበር ችሎትም ፀድቋል።
👉መዝገቡ እንደሚያስረዳው የአመልካች ሾፌር የወንጀል ክስ ቀርቦበት በነጻ ወጥቷል። ሆኖም በፍትሐብሔር ክርክሩ ላይ ጥፋቱ የአመልካች ስለመሆኑ የትራፊክ ምርመራ ሪፖርት በማስረጃነት ቀርቧል። የስር ፍርድ ቤቶች አመልካችን ተጠያቂ ለማድረግ የፍ/ብ/ህ/ቁ. 2149 ከመጥቀስ ባለፈ የአመልካች ሾፌር ነጻ ሊባል የቻለበት ምክንያት እና በወንጀሉ ክርክር ላይ የትራፊክ ሪፖርት ስለመቅረቡ እንዲሁም በወንጀሉ ክስ ላይ የተገለጹት ፍሬ ነገሮች እና በትራፊክ ሪፖርቱ ላይ የተገለጹት ፍሬ ነገሮችን በግልጽ በመለየት የወንጀል ፍርዱን እንደ አንድ ማስረጃ ተጠቅመው መዝገቡን አልመረመሩም።
👉በአጠቃላይ በሰ/መ/ቁ. 43843 የተጠያቂነት እንጂ የማስረጃ ጥያቄ በወጉ አልታየም።
የሰበር ችሎት ይህን መሰረታዊ ነጥብ በመሳቱ የማስረጃ አግባብነትን በተጠያቂነት ተክቶታል። ይሄው አቋሙ በሌላ መዝገብ ላይም ተደግሟል። በሰ/መ/ቁ. 78414 ቅጽ 14 (አመልካች የኢትዮጵያ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና ተጠሪ እነ አቶ ቶላ መገርሣ ጥቅምት 07 ቀን 2005 ዓ.ም.) በወንጀል ጥፋተኛ የተባለ ሰው በፍትሐብሔር ተጠያቂ መደረግ እንዳለበት አቋም ተይዟል።
👉በወንጀል ጉዳይ የተሰጠ ውሳኔ በዚያው ጉዳይ በፍትሐብሔር ክርክር አግባብነትና ብቃት የሚኖረው በወንጀል ክሱ ተከሳሹ ጥፋተኛ ተብሎ የተወሰነ ከሆነና ወደዚያ ድምዳሜ ለመድረስም በወንጀል ጉዳይ የተሰሙት ማስረጃዎች በፍትሐብሔሩ ጉዳይ ቀርበው የተሰሙ እንደሆነ ነው። በወንጀል እና በፍትሐብሔር ጉዳይ የተሰሙት ማስረጃዎች የተለያዩ ከሆነ እና በወንጀል ጉዳይ ክስ የቀረበበት ነጥብም ከፍትሐብሔሩ ክስ ጋር ግንኙነት የሌለው ከሆነ በወንጀል ክስ ተጠያቂ መሆን ሁልጊዜ በፍትሐብሄር ክስ ሀላፊነትን አያስከትልም። በዚህ መልኩ የሰበር ችሎት የተስተካከለ አቋም የያዘው በሰ/መ/ቁ. 46386 (አመልካች አቶ ሃይሉ ተስፋኡ እና ተጠሪ አቶ ብርሃነ መብራቱ ታህሣሥ 03 ቀን 2004 ዓ.ም ቅጽ 13) ነው።
#የማስረጃ_ህግ
credit to Abrham Yohannes
#Ale_Hig #Lawsocieties #Share #ሼር @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
👉በወንጀል ጉዳይ ተከሶ ጥፋት የሌለበት መሆን በራሱ በተመሳሳይ ጉዳይ በፍትሐብሔር ከቀረበ ክስ ነፃ ለመውጣት እንደ በቂና የመጨረሻ መስፈርት እንደማይወሰድ የፍ/ብ/ህ/ቁ. 2149 ቢደነግግም ድንጋጌው የወንጀሉ ፍርድ ለተመሳሳይ የፍትሐብሔር ክርክር ያለውን የማስረጃ አግባብነት አይናገርም። በሰ/መ/ቁ. 43843 ቅጽ 10 (አመልካች ዶ/ር ተስፋነሽ በላይ እና ተጠሪ አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ መጋቢት 21 ቀን 2002 ዓ.ም.) የአመልካች ሾፌር ተጠሪ የመድን ሽፋን የሰጠውን መኪና ገጭቶ ጉዳት በማድረሱ ለባለመኪናው የተከፈለውን ካሳ እንዲመልስ ተጠሪ ያቀረበውን ጥያቄ የስር ፍርድ ቤቶች ተቀብለው አመልካችን ተጠያቂ ያደረጉት ሲሆን የሰበር ችሎትም ውሳኔያቸው በሰበር ችሎትም ፀድቋል።
👉መዝገቡ እንደሚያስረዳው የአመልካች ሾፌር የወንጀል ክስ ቀርቦበት በነጻ ወጥቷል። ሆኖም በፍትሐብሔር ክርክሩ ላይ ጥፋቱ የአመልካች ስለመሆኑ የትራፊክ ምርመራ ሪፖርት በማስረጃነት ቀርቧል። የስር ፍርድ ቤቶች አመልካችን ተጠያቂ ለማድረግ የፍ/ብ/ህ/ቁ. 2149 ከመጥቀስ ባለፈ የአመልካች ሾፌር ነጻ ሊባል የቻለበት ምክንያት እና በወንጀሉ ክርክር ላይ የትራፊክ ሪፖርት ስለመቅረቡ እንዲሁም በወንጀሉ ክስ ላይ የተገለጹት ፍሬ ነገሮች እና በትራፊክ ሪፖርቱ ላይ የተገለጹት ፍሬ ነገሮችን በግልጽ በመለየት የወንጀል ፍርዱን እንደ አንድ ማስረጃ ተጠቅመው መዝገቡን አልመረመሩም።
👉በአጠቃላይ በሰ/መ/ቁ. 43843 የተጠያቂነት እንጂ የማስረጃ ጥያቄ በወጉ አልታየም።
የሰበር ችሎት ይህን መሰረታዊ ነጥብ በመሳቱ የማስረጃ አግባብነትን በተጠያቂነት ተክቶታል። ይሄው አቋሙ በሌላ መዝገብ ላይም ተደግሟል። በሰ/መ/ቁ. 78414 ቅጽ 14 (አመልካች የኢትዮጵያ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና ተጠሪ እነ አቶ ቶላ መገርሣ ጥቅምት 07 ቀን 2005 ዓ.ም.) በወንጀል ጥፋተኛ የተባለ ሰው በፍትሐብሔር ተጠያቂ መደረግ እንዳለበት አቋም ተይዟል።
👉በወንጀል ጉዳይ የተሰጠ ውሳኔ በዚያው ጉዳይ በፍትሐብሔር ክርክር አግባብነትና ብቃት የሚኖረው በወንጀል ክሱ ተከሳሹ ጥፋተኛ ተብሎ የተወሰነ ከሆነና ወደዚያ ድምዳሜ ለመድረስም በወንጀል ጉዳይ የተሰሙት ማስረጃዎች በፍትሐብሔሩ ጉዳይ ቀርበው የተሰሙ እንደሆነ ነው። በወንጀል እና በፍትሐብሔር ጉዳይ የተሰሙት ማስረጃዎች የተለያዩ ከሆነ እና በወንጀል ጉዳይ ክስ የቀረበበት ነጥብም ከፍትሐብሔሩ ክስ ጋር ግንኙነት የሌለው ከሆነ በወንጀል ክስ ተጠያቂ መሆን ሁልጊዜ በፍትሐብሄር ክስ ሀላፊነትን አያስከትልም። በዚህ መልኩ የሰበር ችሎት የተስተካከለ አቋም የያዘው በሰ/መ/ቁ. 46386 (አመልካች አቶ ሃይሉ ተስፋኡ እና ተጠሪ አቶ ብርሃነ መብራቱ ታህሣሥ 03 ቀን 2004 ዓ.ም ቅጽ 13) ነው።
#የማስረጃ_ህግ
credit to Abrham Yohannes
#Ale_Hig #Lawsocieties #Share #ሼር @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ከቀናት በፊት በሰ/መ/ቁ. 230023 በሰበር ችሎት የተሰጠውን የህግ ትርጉም post ውሳኔው በርካታ የህግ ባለሞያዎችን ያስደነግጣል: የመነጋገሪያ ርዕስ ይሆናል የሚል ግምት ነበረኝ።
አሁንም በጣም ላሳጥረውና የውሳኔውን ይዘት በድጋሚ ልግለፀው።
የሰበር ችሎት De Facto Divorce በተመለከተ የሰጠው የህግ ትርጉም በፌዴሬሽን ምክር ቤት መስከረም 27 ቀን 2012 በተሰጠ ውሳኔ ተሽሯል።
በሰ/መ/ቁ. 230023 ውሳኔ መሰረት የም/ቤቱ ውሳኔ ከ 2012 ዓ/ም በፊት ለተደረገ De Facto Divorce ተፈጻሚነት የለውም። ተፈጻሚነቱ ከ2012 ዓ/ም በኋላ ለተደረገ De Facto Divorce ነው።
ውሳኔው 4 ለ 1 በሆነ አብላጫ ድምፅ ነው የተሰጠው።
በእኔ እምነት ይህ ውሳኔ the most absird cassation decision. ችሎቱ ከም/ቤቱ ጋር እልህ የተጋባ ነው የሚመስለው።
#አብርሃም ዩሃንስ
አሁንም በጣም ላሳጥረውና የውሳኔውን ይዘት በድጋሚ ልግለፀው።
የሰበር ችሎት De Facto Divorce በተመለከተ የሰጠው የህግ ትርጉም በፌዴሬሽን ምክር ቤት መስከረም 27 ቀን 2012 በተሰጠ ውሳኔ ተሽሯል።
በሰ/መ/ቁ. 230023 ውሳኔ መሰረት የም/ቤቱ ውሳኔ ከ 2012 ዓ/ም በፊት ለተደረገ De Facto Divorce ተፈጻሚነት የለውም። ተፈጻሚነቱ ከ2012 ዓ/ም በኋላ ለተደረገ De Facto Divorce ነው።
ውሳኔው 4 ለ 1 በሆነ አብላጫ ድምፅ ነው የተሰጠው።
በእኔ እምነት ይህ ውሳኔ the most absird cassation decision. ችሎቱ ከም/ቤቱ ጋር እልህ የተጋባ ነው የሚመስለው።
#አብርሃም ዩሃንስ
የመከላከያ ማስፈቀጃ
በአጭር ስነ ስርዓት ታይቶ እንዲወሰን ክስ በሚቀርብበት ጊዜ ተከሳሹ ክሱን ለመከላከል እንዲፈቀድለት የሚያቀርበው አቤቱታ
በአጭር ሥነ ሥርዓት እንዲታይ በሚቀርብ ክስ አመራር ሥርዓት ተከሳሽ ለመከላከል እንዲፈቀድለት ያቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት በፍ/ቤቱ አግኝቶ የተጠየቀውን ገንዘብ ላለመክፈል በቂ ምክንያት መሆን አለመሆኑ የሚታወቀው ፍ/ቤቱ ከአጭር ሥነ ሥርዓት ወደ መደበኛ የክርክር ሥነ ሥርዓት ውስጥ በመግባት ግራ ቀኙን በአግባቡ በማስረጃ ካከራከረ በኋላ ነው፡፡
የፈቃድ ጥያቄ ደረጃ ላይ የቼክ ባሕርይ ሳይሆን መታየት ያለበት ተከሳሽ ለመከላከል እንዲፈቀድለት ያቀረበው ምክንያት ፈቃድ የሚያሰጥ መሆን አለመሆኑን ነው፡፡ የፍሬ ነገር ክርክር ከፈቃድ በኋላ የሚታይ ነው፡፡
ሰ/መ/ቁ. 43315 ያልታተመ፣ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 284-286
#ethiolawtips
በአጭር ስነ ስርዓት ታይቶ እንዲወሰን ክስ በሚቀርብበት ጊዜ ተከሳሹ ክሱን ለመከላከል እንዲፈቀድለት የሚያቀርበው አቤቱታ
በአጭር ሥነ ሥርዓት እንዲታይ በሚቀርብ ክስ አመራር ሥርዓት ተከሳሽ ለመከላከል እንዲፈቀድለት ያቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት በፍ/ቤቱ አግኝቶ የተጠየቀውን ገንዘብ ላለመክፈል በቂ ምክንያት መሆን አለመሆኑ የሚታወቀው ፍ/ቤቱ ከአጭር ሥነ ሥርዓት ወደ መደበኛ የክርክር ሥነ ሥርዓት ውስጥ በመግባት ግራ ቀኙን በአግባቡ በማስረጃ ካከራከረ በኋላ ነው፡፡
የፈቃድ ጥያቄ ደረጃ ላይ የቼክ ባሕርይ ሳይሆን መታየት ያለበት ተከሳሽ ለመከላከል እንዲፈቀድለት ያቀረበው ምክንያት ፈቃድ የሚያሰጥ መሆን አለመሆኑን ነው፡፡ የፍሬ ነገር ክርክር ከፈቃድ በኋላ የሚታይ ነው፡፡
ሰ/መ/ቁ. 43315 ያልታተመ፣ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 284-286
#ethiolawtips
የኢትዮጵያ ሕጎችና የሰበር ውሳኔዎች ዳታቤዝ
ሰላም!
የአቢሲኒያሎው የሕግና የሰበር መረጃ ቋት አዳዲስ አዋጆችና ደንቦችን አካትቶ ተሻሽሏል። ሕጎችን አዋጆችን እና ደንቦችን ሲፈልጉ የሕጉን ቁጥር ብቻ በማስገባት ወይም የሰበር ውሳኔውን ቁጥር በማስገባት ማውረድና መጠቀም ይችላሉ።
ይህ የጎግል አይነት የመፈለጊያ ዘዴ ሲሆን የሚፈልጉት ሕግ ቁጥሩን ለምሳሌ 1234 ወይም የሕጉን ስያሜ አንድ ቃል ለምሳሌ ፍርድ ቤት ብለው በመጻፍ በአጭሩ ማግኘት ይችላሉ።
በዚህ የሕግና የሰበር ውሳኔዎች ቋት፦
1. የሚፈልጉትን ማናቸውንም ሕግ ወይም የሰበር ውሳኔ መፈለጊያ ውስጥ በተየባችሁ (ታይፕ ባደረጋችሁ) በአንድ ሰከንድ ውስጥ ያገኛሉ፤
2. የአንድን ሕግ ሁኔታ ማለትም ይሻር፣ ይሻሻል ወይም ተፈፃሚ ይሁን አይሁን እዛው መረጃውን ያገኛሉ፤
3. የሰበር ውሳኔዎችን በመዝገብ ቁጥራቸው ወይም በተከራካሪ ወገኖች ስም ብቻ ሳይሆን በክርክሩ ወይም ውሳኔው ውስጥ በተጠቀሰው አዋጅ ወይም ሕግ አንቀጽ ፈልገው ማግኘት ይችላሉ።
ይህንን ቋት ራሱን በቻለ አንድ መረጃ ውስጥ የከተትን ሲሆን በአቢሲኒያሎው ድረገጽ laws የሚለውን መስፈንጠሪያ በመጫን ወይም www.pocketlaw.abyssinialaw.com በሚለው አድራሻ ማግኘት ይችላሉ።
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ሰላም!
የአቢሲኒያሎው የሕግና የሰበር መረጃ ቋት አዳዲስ አዋጆችና ደንቦችን አካትቶ ተሻሽሏል። ሕጎችን አዋጆችን እና ደንቦችን ሲፈልጉ የሕጉን ቁጥር ብቻ በማስገባት ወይም የሰበር ውሳኔውን ቁጥር በማስገባት ማውረድና መጠቀም ይችላሉ።
ይህ የጎግል አይነት የመፈለጊያ ዘዴ ሲሆን የሚፈልጉት ሕግ ቁጥሩን ለምሳሌ 1234 ወይም የሕጉን ስያሜ አንድ ቃል ለምሳሌ ፍርድ ቤት ብለው በመጻፍ በአጭሩ ማግኘት ይችላሉ።
በዚህ የሕግና የሰበር ውሳኔዎች ቋት፦
1. የሚፈልጉትን ማናቸውንም ሕግ ወይም የሰበር ውሳኔ መፈለጊያ ውስጥ በተየባችሁ (ታይፕ ባደረጋችሁ) በአንድ ሰከንድ ውስጥ ያገኛሉ፤
2. የአንድን ሕግ ሁኔታ ማለትም ይሻር፣ ይሻሻል ወይም ተፈፃሚ ይሁን አይሁን እዛው መረጃውን ያገኛሉ፤
3. የሰበር ውሳኔዎችን በመዝገብ ቁጥራቸው ወይም በተከራካሪ ወገኖች ስም ብቻ ሳይሆን በክርክሩ ወይም ውሳኔው ውስጥ በተጠቀሰው አዋጅ ወይም ሕግ አንቀጽ ፈልገው ማግኘት ይችላሉ።
ይህንን ቋት ራሱን በቻለ አንድ መረጃ ውስጥ የከተትን ሲሆን በአቢሲኒያሎው ድረገጽ laws የሚለውን መስፈንጠሪያ በመጫን ወይም www.pocketlaw.abyssinialaw.com በሚለው አድራሻ ማግኘት ይችላሉ።
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ነፃ የህግ ጉዳዮች ማማከር አገልግሎት
በዚህ ሳምንት እስከ መስከረም
👉01/01/2016 ዓ.ም👈 ድረስ
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
@LawsocietiesBot
1. Add your contacts to our group
2. share our channel to your contacts
3. Send your case or Message us via @LawsocietiesBot
https://t.me/lawsocieties
በዚህ ሳምንት እስከ መስከረም
👉01/01/2016 ዓ.ም👈 ድረስ
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
@LawsocietiesBot
1. Add your contacts to our group
2. share our channel to your contacts
3. Send your case or Message us via @LawsocietiesBot
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
https://www.linkedin.com/posts/kas-office-ethiopia-african-union_the-2024-kas-sur-place-scholarship-activity-7103352373158289408-YRVD?utm_source=share&utm_medium=member_android
Please share this opportunity @lawsocities
Please share this opportunity @lawsocities
Linkedin
🌍 🗝️ 🔎 The 2024 KAS Sur-place Scholarship in Ethiopia is now open!
📢… | KAS Office Ethiopia/African Union
📢… | KAS Office Ethiopia/African Union
🌍 🗝️ 🔎 The 2024 KAS Sur-place Scholarship in Ethiopia is now open!
📢 The Konrad-Adenauer-Stiftung, KAS Office Ethiopia/African Union, is pleased to…
📢 The Konrad-Adenauer-Stiftung, KAS Office Ethiopia/African Union, is pleased to…
FDRE Ministry of Justice/ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ፍትሕ ሚኒስቴር
ማስታወቂያ
ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የጥብቅና ፈቃድ መግቢያ ፈተና ለመቀመጥ ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶችን የሚያሟላ ኢትዮጵያዊ/ኢትዮጲያዊት መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
1. በሕግ ዕውቅና ካገኘ የትምህርት ተቋም በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ/ች/የኢትዮጵያዊያን መሰረታዊ ሕጎች የሚያውቅና በሙያው ቢያንስ ሶስት ዓመት ልምድ ያለው /ላት/ ወይም በሕግ ዲፕሎማ የተመረቀ/ች/ እና በሙያው አምስት ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ላት/፤
2. ከሚሰራበት መስሪያ ቤት የመልካም ሥነ-ምግባር ማስረጃ ማቅረብ የሚችል /የምትችል/፤
3. በወንጀል ተከሶ/ሳ ያልተቀጣ/ች፤
4. የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ እንዲሁም ማንነቱን/ቷን የሚገልፅ መታወቂያ ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ የሚያቀርብ/የምታቀርብ፤
5. ከግል መስሪያ ቤት የሚቀርብ የስራ ልምድ የመንግስት ግብር የተከፈለበት መሆን አለበት፤
6. ማንኛውም በሌላ ቋንቋ የተሰጠ የሥራ ልምድና የስነ-ምግባር ማስረጃ በአማርኛ ተተርጉሞ መቅረብ አለበት
7. የመመዝገቢያ 200.00 ብር /ሁለት መቶ ብር/ መክፈል የሚችል/የምትችል፡፡
ማሳሰቢያ፡-
የመመዝገቢያ ቀን ከመስከረም 14 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ይሆናል።
የመመዝገቢያ ቦታ ባምቢስ አካባቢ በሚገኘው በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትህ ሚኒስትር የጥብቅና ፈቃድና ነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት 2ኛ ፎቅ ነው፡፡
ኮድ መውሰጃ ቀን ከመስከረም 24 – 25/2016 ዓ.ም ነው፡፡
ፈተና የሚሰጥበት ቀን መስከረም 26 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ጀምሮ ይሆናል፡፡
የፈተናው ቦታ ኮድ በሚሰጥበት ቀን ይገለፃል፡፡ #Ale_Hig #Lawsocieties #Share #ሼር @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ማስታወቂያ
ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የጥብቅና ፈቃድ መግቢያ ፈተና ለመቀመጥ ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶችን የሚያሟላ ኢትዮጵያዊ/ኢትዮጲያዊት መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
1. በሕግ ዕውቅና ካገኘ የትምህርት ተቋም በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ/ች/የኢትዮጵያዊያን መሰረታዊ ሕጎች የሚያውቅና በሙያው ቢያንስ ሶስት ዓመት ልምድ ያለው /ላት/ ወይም በሕግ ዲፕሎማ የተመረቀ/ች/ እና በሙያው አምስት ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ላት/፤
2. ከሚሰራበት መስሪያ ቤት የመልካም ሥነ-ምግባር ማስረጃ ማቅረብ የሚችል /የምትችል/፤
3. በወንጀል ተከሶ/ሳ ያልተቀጣ/ች፤
4. የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ እንዲሁም ማንነቱን/ቷን የሚገልፅ መታወቂያ ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ የሚያቀርብ/የምታቀርብ፤
5. ከግል መስሪያ ቤት የሚቀርብ የስራ ልምድ የመንግስት ግብር የተከፈለበት መሆን አለበት፤
6. ማንኛውም በሌላ ቋንቋ የተሰጠ የሥራ ልምድና የስነ-ምግባር ማስረጃ በአማርኛ ተተርጉሞ መቅረብ አለበት
7. የመመዝገቢያ 200.00 ብር /ሁለት መቶ ብር/ መክፈል የሚችል/የምትችል፡፡
ማሳሰቢያ፡-
የመመዝገቢያ ቀን ከመስከረም 14 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ይሆናል።
የመመዝገቢያ ቦታ ባምቢስ አካባቢ በሚገኘው በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትህ ሚኒስትር የጥብቅና ፈቃድና ነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት 2ኛ ፎቅ ነው፡፡
ኮድ መውሰጃ ቀን ከመስከረም 24 – 25/2016 ዓ.ም ነው፡፡
ፈተና የሚሰጥበት ቀን መስከረም 26 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ጀምሮ ይሆናል፡፡
የፈተናው ቦታ ኮድ በሚሰጥበት ቀን ይገለፃል፡፡ #Ale_Hig #Lawsocieties #Share #ሼር @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ደረሰኞች መያዝ የሚገባቸው መረጃዎች
ደረሰኝ በእቃ ወይም በአገልግሎት ግብይት ላይ ተመስርቶ ከሻጩ አቅራቢው/ለገዥው የሚሰጥ እና ግብይት ስለመፈጸሙ፣ ገንዘብ ስለመሰብሰቡ፣ ዋጋው ስለመከፈሉ ወይም ለወደፊቱ ለመክፈል ውል መግባቱን የሚያሳይ ሰነድ ነው፡፡
በህጉ መሰረት የሽያጭ ደረሰኝ ቢያንስ የሚከተሉትን መሰረታዊ መረጃዎች ሊይዝ ይገባል፡-
1. የአቅራቢው ሙሉ ስም፣ አድራሻ እና የተመዘገበ የንግድ ስም የታተመበት፤
2. የአቅራቢው የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ቁጥር እና ለታክስ የተመዘገበበት ቀን የታተመበት፤
3. የደረሰኙ ተከታታይ ቁጥር የታተመበት፤
4. የገዥው ሙሉ ስም፣ አድራሻ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፤
5. የተገዛው፣ የተሸጠው ዕቃ ወይም የተሰጠው አገልግሎት አይነት እና መጠን፤
6. ታክስ የሚከፈልበት ግብይት ላይ የሚፈለገውን የተጨማሪ እሴት ታክስ/የተርን ኦቨር ታክስ መጠን፤
7. በፊደል እና በቁጥር የተጻፈ ጠቅላላ የሽያጭ ወይም ግብይት ዋጋ፤
8. ደረሰኙ የተሰጠበት ቀን፤
9. ደረሰኙን ያዘጋጀው ወይም ገንዘቡን የተቀበለው ሰራተኛ ስም እና ፊርማ፤
10. የደረሰኝ አታሚው ድርጅት ስም፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣ የታተመበት ቀን እና የአታሚው የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ቁጥር፤
11. ደረሰኙ እንዲታተም በገቢዎች ሚኒስቴር የተፈቀደበትን ደብዳቤ ቁጥር እና ቀን ናቸው፡፡
ምንጭ፥ በኢትዮጵያ የገቢዎች ሚኒስቴር ገጽ 🙏🏾
#Ale_Hig #Lawsocieties #Share #ሼር @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ደረሰኝ በእቃ ወይም በአገልግሎት ግብይት ላይ ተመስርቶ ከሻጩ አቅራቢው/ለገዥው የሚሰጥ እና ግብይት ስለመፈጸሙ፣ ገንዘብ ስለመሰብሰቡ፣ ዋጋው ስለመከፈሉ ወይም ለወደፊቱ ለመክፈል ውል መግባቱን የሚያሳይ ሰነድ ነው፡፡
በህጉ መሰረት የሽያጭ ደረሰኝ ቢያንስ የሚከተሉትን መሰረታዊ መረጃዎች ሊይዝ ይገባል፡-
1. የአቅራቢው ሙሉ ስም፣ አድራሻ እና የተመዘገበ የንግድ ስም የታተመበት፤
2. የአቅራቢው የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ቁጥር እና ለታክስ የተመዘገበበት ቀን የታተመበት፤
3. የደረሰኙ ተከታታይ ቁጥር የታተመበት፤
4. የገዥው ሙሉ ስም፣ አድራሻ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፤
5. የተገዛው፣ የተሸጠው ዕቃ ወይም የተሰጠው አገልግሎት አይነት እና መጠን፤
6. ታክስ የሚከፈልበት ግብይት ላይ የሚፈለገውን የተጨማሪ እሴት ታክስ/የተርን ኦቨር ታክስ መጠን፤
7. በፊደል እና በቁጥር የተጻፈ ጠቅላላ የሽያጭ ወይም ግብይት ዋጋ፤
8. ደረሰኙ የተሰጠበት ቀን፤
9. ደረሰኙን ያዘጋጀው ወይም ገንዘቡን የተቀበለው ሰራተኛ ስም እና ፊርማ፤
10. የደረሰኝ አታሚው ድርጅት ስም፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣ የታተመበት ቀን እና የአታሚው የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ቁጥር፤
11. ደረሰኙ እንዲታተም በገቢዎች ሚኒስቴር የተፈቀደበትን ደብዳቤ ቁጥር እና ቀን ናቸው፡፡
ምንጭ፥ በኢትዮጵያ የገቢዎች ሚኒስቴር ገጽ 🙏🏾
#Ale_Hig #Lawsocieties #Share #ሼር @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/