#የጠበቆች_የሙያ_ስነ_ምግባር_መርሆዎች
==========================
የሰው ልጆች ሁሉ በሰብዓዊ ፍጡርነታቸው የተቸሩትን መብቶችና መሰረታዊ ነፃነቶች እንዲጎናፀፉ ለማድረግ ብቃት ያለው የህግ ምክር አገልግሎት የሚያገኙበት መንገድ ማመቻቸት አስፈላጊ እንደሆነ የተባበሩት መንግስታት የህግ ሙያተኞችን ሚና ለመወሰን በደነገገው መሰረታዊ መርሆዎች ላይ በሚገባ ተመልክቷል፡፡
A) #የዜጎች መሰረታዊ መብቶችና ነፃነቶች በተለይም ግልጽና ፍትሃዊ የሆነ ዳኝነትን የማግኘት መብት በተለያዩ የአለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ስምምነቶችና መግለጫዎች ላይ የሰፈረ ከመሆኑም ባሻገር በወንጀል ተጠርጥረው የተያዙና፣ የተከሰሱ እንዲሁም በእስር ላይ የሚገኙ ሰዎች በተቻለ መጠን ተገቢ የህግ ምክር አገልግሎት ማግኘት የሚገባቸው መሆኑንና ከጠበቆቻቸውም ጋር የመገናኘትና የመወያየት፣ የውይይቱ ሚስጥራዊነትም እንዲጠበቅላቸው ሙሉ ነፃነት ያላቸው መሆኑ ተደንግጓል፡፡ በአንድ የፍትህ ስርዓት ውስጥ የዜጎች እኩልነት ተከብሮ፣ ፍትህና ርቱዕ የተሞላበት ዳኝነት እንዲያገኙ ከተፈለገ ሁሉም ዜጎች በተቻለው አቅም ሁሉ የህግ አገልግሎት እንዲያገኙ ማስቻል ለፍትሃዊ የህግ ስርዓት መጎልበትና ለሰብአዊ መብቶች መከበር ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደሚያበረክት መገንዘብ ያስፈልጋል፡፡ በፍትህ ስርዓቱና በህግ የበላይነት ላይም ሰፊው ህብረተሰብ ፅኑ እምነት እንዲያሳድርና የሁሉም ሰው መብት ህግ ባስቀመጠው ወሰንና አግባብ እንዲከበር ጠንካራ የህግ ባለሙያዎች ማህበር ሊኖር የሚገባው ሲሆን ከፍተኛ ስነ ምግባር የተላበሱ የህግ ሙያተኞችና ጠበቆችም እጅግ በጣም አስፈላጊ መሆናቸውን እንገነዘባለን፡፡
እንደ አውሮፓ አቆጣጠር በ1990 ዓ.ም የወጣው የተባበሩት መንግስታት የህግ ሙያተኞች ሚና መሰረታዊ መርሆዎች ከሚደነግጉት ሁኔታዎች መካከል አንዱና ዋንኛው ሁሉም ሰዎች በወንጀል የፍርድ ሂደት መሰረታዊ መብቶቻቸውን በሚገባ ለማስጠበቅና ራሳቸውን ለመላከል ተደራሽነት ያለው የህግ ምክር አገልግሎትና የህግ አማካሪዎችን ወይም ጠበቆችን በቀላሉ ማግኘት እንደሚገባቸውና መንግስታትም በዚህ ረገድ ያለ አንዳች አይነት አድሎአዊ ልዩነት ሁሉም ዜጎች ይህንን አገልግሎት የሚያገኙበት ውጤታማ ስልቶችና ስነስርዓቶች መቀየስ ይጠበቅባቸዋል፡፡
B) #ከዚህ አኳያ መንግስታት የተለየ ኃላፊነት እንዳለባቸውና ይህ ኃላፊነትም በቂ ገንዘብ በመመደብ ድሆችና ሌሎችም የተገፉ የህብረተሰብ ክፍሎች ነፃ የህግ ምክር አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረግን ይጨምራል፡፡
C) #የህግ ባለሙያዎች ማህበራትና ጠበቆችም በዚህ ረገድ ከመንግሰታት ጋር በመተባበር ነፃ የህግ አገልግሎት ለመግዛት የኢኮኖሚ አቅማቸው ለማይፈቅድ ዜጎች እንዲመቻች ለማድረግ የበኩላቸውን ጥረት ማድረግ አላባቸው፡፡ ከዚሁ ጎን ለጎን ሁሉም የህብረተሰቡ ክፍል በህግ ስለተረጋገጠላቸው መሰረታዊ መብቶችና ግዴታዎቻቸው እንዲያውቁ ለማድረግ መንግስትና ጠበቆች እንዲሁም የህግ ሙያተኞች ማህበራት በጋራ መረባረብ ይኖርባቸዋል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ መልኩ በወንጀል የፍርድ ሂደት ውስጥ የተያዙና የተከሰሱ ሰዎች መሰረታዊ መብቶቻቸውና ነፃነቶቻቸው እንዲጠበቁ የማድረግ ኃላፊነት የመንግስት እንደሆነ ልብ ሊባል ይገባል፡፡ ከዚህ አንፃር መንግስት በወንጀል ተጠርጥረው የተያዙ ሰዎች እንደተያዙ ወዲያውኑ በሚመለከታቸው የፍትህ አካላት በሁሉም የወንጀለ ፍትህ አስተዳደር ሂደቶች በፈለጉት ወይም በመረጡት የህግ አማካሪ የመወከልና ተገቢውን የምክር አገልግሎት የማግኘት መብት እንዳላቸው እንዲያዉቁ መደረጉን ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡
D) #በተለይም የመክፈል አቅምን በማጣት ምክንያት የህግ ምክር አገልግሎት ማግኘት ያልቻሉ ግለሰቦች በቂ ልምድና ብቃት ያለው የህግ አማካሪ በመንግስት ወጪ እንዲያገኙ መደረግ አለበት፡፡
E) #በመንግስት የሚመደብላቸውም የህግ አማካሪ ከተከሰሱበት ጉዳይ ውስብስብነት ጋር በሚመጣጠን መልኩ በቂ ልምድና ችሎታ ያላቸው መሆን ይገባዋል፡፡ ችሎታቸውና ልማዳቸው እምብዛም ያልሆነ የህግ አማካሪዎችን መመደብ በዚህ ረገድ በመንግስት ላይ የተጣለውን ኃላፊነት መንግስት በሚገባ እንዳልተወጣው ነው የሚያስቆጥረው፡፡ በርግጥ በአብዛኛው በወንጀል ጉዳዮች ላይ ነው የመክፈል አቅም ለሌላቸው ግለሰቦች በመንግስት ወጪ ጠበቃን ማቆም የሚገባው፡፡ ይሁን እንጂ ከወንጀል ጉዳይ ዉጪ በሆነ መልኩ ለተያዙ ግለሰቦች በመንግስት በነፃ ጠበቃ የማቆም ግዴታ እንዳለበት ነው ተደንግጎ የሚገኘው፡፡
F) #በአለም አቀፍ መርሆዎች የተደነገገው ደረጃ እንደሚያመለክተው ከሆነ በተለይም የተያዙ ሰዎች ጠበቃ የማቆም አቅም በማይኖራቸው ጊዜ መንግስት በተቻለው አቅም ሁሉ ከተያዙበት ጊዜ አንስቶ በ48 ሰዓታት ውስጥ ነው ነፃ የህግ አገልግሎት የሚሰጣቸውን የህግ አማካሪ ሊመደብላቸው የሚገባው፡፡ ከዚህ የምንረዳው በሁሉም የፍርድ ሂደቶች ዜጎች በህግ አማካሪ ሳይወከሉ በፍርድ ሂደት እንዳያልፉ የሚደረግ መሆኑን የሚያመለክት ነው፡፡ በሌላ አነጋገር አቅም ያጡ ግለሰቦች በድህነታቸው ምክንያት ብቻ የህግ ምክር ሳያገኙ በማንኛውም የፍርድ ሂደት እንዲሳተፉ ወይም ለፍርድ እንዲቀርቡ ከተደረገ የሁሉም ሰዎች ፍትሃዊ፣ሚዛናዊ ግልፅ የሆነ ዳኝነት የማግኘት መብት ተከብሯል ለማለት አያስደፍርንም፡፡
የተያዙ ሰዎች በእስር ወቅት በመንግስት ከተመደበላቸው የህግ አማካሪ ጋር የሚገናኙበትና በነፃነት የሚወያዩበት በቂ እድል ሊሰጣቸው ይገባል፡፡ እነዚህ ሰዎች ከህግ አማካሪዎቻቸው ወይም ጠበቆቻቸው ጋር የሚያደርጉት ምክክርና ውይይት በየትኛውም መልኩ በህግ አስከባሪ ባለስልጣናት ሊደመጥና ይዘቱም ቅድመ ምርመራ ሊደረግበት አይገባም፡፡
G) #ጥብቅና ከፍተኛ ኃላፊነት የሚያስከትልና በፍትህ አስተዳደር ውስጥ ከፍተኛ ድርሻ ያለው ሙያ በመሆኑ ከጠበቆች ከፍ ያለ ስነ ምግባር ነው የሚጠበቀው፡፡ ከዚህም የተነሳ ጠበቆች በግል ህይወታቸውም ጭምር የሙያውን ክብርና ዝና ከሚያጎድፉ ባህሪያት ራሳቸውን ማግለልና በሚገባ መጠበቅ አለባቸው፡፡ ከዚህም አልፍው የሙያ ባልደረቦቻቸው የስነ ምግባር ጉድለት እንዳያሳዩ የመምከርና የስነ ምግባር ጉድለት ፈፅመው ሲገኙ ደግሞ ለተገቢው አካል የመጠቆም ኃላፊነት አለባቸው፡፡
ለዚህ ነው ጠበቆች ሁሌም ቢሆን የሙያቸውን ክብርና ዝና በመጠበቅ የፍትህ አስተዳደሩ ዋልታ መሆን ይገባቸዋል የሚባለው፡፡
H) #አንድ ጠበቃ የሙያውን ክብርና ዝና ለመጠበቅ የሚከተሉትን እሴቶች ማክበር፣ በተግባርም ማሳየት ይኖርበታል፡፡
#ሙያዊ ነፃነትን፣ ገለልተኝነትን ቅንነትን በስራው ላይ በተጨባጭ ማሳየት፣
#የባለጉዳዩን ምርጫ ፣ፍላጎትን ጥቅም በማስቀደም በርሱ ፍላጎት መሰረት የጥብቅናውን ስራ ማከናወን፣
#የባለጉዳዩን ጥቅም በተቻለ መጠን ሁሉ ለማስጠበቅ ትጋት ማሳየትና ተገቢውን ጥረት ማድረግ፣
#የሙያውን ወይም የራሱን ክብና ዝና በሚያስጠብቅ መልኩ የግል ህይወቱን መምራት፣
#የጥብቅና ስራ የሚጠይቀውን ሙያዊ ኃላፊነትና የስራ ደረጃ አሟልቶ መገኘት፣
#በክርክር ሂደት ለዳኝነት አገልግሎቱ ውጤታማነት ሲባል ፍ/ቤቶች ከፍትሃዊ ውሳኔ እንዲደርሱ ያለበትን ግዴታና ኃላፊነት መወጣት ናቸው፡፡
==========================
የሰው ልጆች ሁሉ በሰብዓዊ ፍጡርነታቸው የተቸሩትን መብቶችና መሰረታዊ ነፃነቶች እንዲጎናፀፉ ለማድረግ ብቃት ያለው የህግ ምክር አገልግሎት የሚያገኙበት መንገድ ማመቻቸት አስፈላጊ እንደሆነ የተባበሩት መንግስታት የህግ ሙያተኞችን ሚና ለመወሰን በደነገገው መሰረታዊ መርሆዎች ላይ በሚገባ ተመልክቷል፡፡
A) #የዜጎች መሰረታዊ መብቶችና ነፃነቶች በተለይም ግልጽና ፍትሃዊ የሆነ ዳኝነትን የማግኘት መብት በተለያዩ የአለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ስምምነቶችና መግለጫዎች ላይ የሰፈረ ከመሆኑም ባሻገር በወንጀል ተጠርጥረው የተያዙና፣ የተከሰሱ እንዲሁም በእስር ላይ የሚገኙ ሰዎች በተቻለ መጠን ተገቢ የህግ ምክር አገልግሎት ማግኘት የሚገባቸው መሆኑንና ከጠበቆቻቸውም ጋር የመገናኘትና የመወያየት፣ የውይይቱ ሚስጥራዊነትም እንዲጠበቅላቸው ሙሉ ነፃነት ያላቸው መሆኑ ተደንግጓል፡፡ በአንድ የፍትህ ስርዓት ውስጥ የዜጎች እኩልነት ተከብሮ፣ ፍትህና ርቱዕ የተሞላበት ዳኝነት እንዲያገኙ ከተፈለገ ሁሉም ዜጎች በተቻለው አቅም ሁሉ የህግ አገልግሎት እንዲያገኙ ማስቻል ለፍትሃዊ የህግ ስርዓት መጎልበትና ለሰብአዊ መብቶች መከበር ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደሚያበረክት መገንዘብ ያስፈልጋል፡፡ በፍትህ ስርዓቱና በህግ የበላይነት ላይም ሰፊው ህብረተሰብ ፅኑ እምነት እንዲያሳድርና የሁሉም ሰው መብት ህግ ባስቀመጠው ወሰንና አግባብ እንዲከበር ጠንካራ የህግ ባለሙያዎች ማህበር ሊኖር የሚገባው ሲሆን ከፍተኛ ስነ ምግባር የተላበሱ የህግ ሙያተኞችና ጠበቆችም እጅግ በጣም አስፈላጊ መሆናቸውን እንገነዘባለን፡፡
እንደ አውሮፓ አቆጣጠር በ1990 ዓ.ም የወጣው የተባበሩት መንግስታት የህግ ሙያተኞች ሚና መሰረታዊ መርሆዎች ከሚደነግጉት ሁኔታዎች መካከል አንዱና ዋንኛው ሁሉም ሰዎች በወንጀል የፍርድ ሂደት መሰረታዊ መብቶቻቸውን በሚገባ ለማስጠበቅና ራሳቸውን ለመላከል ተደራሽነት ያለው የህግ ምክር አገልግሎትና የህግ አማካሪዎችን ወይም ጠበቆችን በቀላሉ ማግኘት እንደሚገባቸውና መንግስታትም በዚህ ረገድ ያለ አንዳች አይነት አድሎአዊ ልዩነት ሁሉም ዜጎች ይህንን አገልግሎት የሚያገኙበት ውጤታማ ስልቶችና ስነስርዓቶች መቀየስ ይጠበቅባቸዋል፡፡
B) #ከዚህ አኳያ መንግስታት የተለየ ኃላፊነት እንዳለባቸውና ይህ ኃላፊነትም በቂ ገንዘብ በመመደብ ድሆችና ሌሎችም የተገፉ የህብረተሰብ ክፍሎች ነፃ የህግ ምክር አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረግን ይጨምራል፡፡
C) #የህግ ባለሙያዎች ማህበራትና ጠበቆችም በዚህ ረገድ ከመንግሰታት ጋር በመተባበር ነፃ የህግ አገልግሎት ለመግዛት የኢኮኖሚ አቅማቸው ለማይፈቅድ ዜጎች እንዲመቻች ለማድረግ የበኩላቸውን ጥረት ማድረግ አላባቸው፡፡ ከዚሁ ጎን ለጎን ሁሉም የህብረተሰቡ ክፍል በህግ ስለተረጋገጠላቸው መሰረታዊ መብቶችና ግዴታዎቻቸው እንዲያውቁ ለማድረግ መንግስትና ጠበቆች እንዲሁም የህግ ሙያተኞች ማህበራት በጋራ መረባረብ ይኖርባቸዋል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ መልኩ በወንጀል የፍርድ ሂደት ውስጥ የተያዙና የተከሰሱ ሰዎች መሰረታዊ መብቶቻቸውና ነፃነቶቻቸው እንዲጠበቁ የማድረግ ኃላፊነት የመንግስት እንደሆነ ልብ ሊባል ይገባል፡፡ ከዚህ አንፃር መንግስት በወንጀል ተጠርጥረው የተያዙ ሰዎች እንደተያዙ ወዲያውኑ በሚመለከታቸው የፍትህ አካላት በሁሉም የወንጀለ ፍትህ አስተዳደር ሂደቶች በፈለጉት ወይም በመረጡት የህግ አማካሪ የመወከልና ተገቢውን የምክር አገልግሎት የማግኘት መብት እንዳላቸው እንዲያዉቁ መደረጉን ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡
D) #በተለይም የመክፈል አቅምን በማጣት ምክንያት የህግ ምክር አገልግሎት ማግኘት ያልቻሉ ግለሰቦች በቂ ልምድና ብቃት ያለው የህግ አማካሪ በመንግስት ወጪ እንዲያገኙ መደረግ አለበት፡፡
E) #በመንግስት የሚመደብላቸውም የህግ አማካሪ ከተከሰሱበት ጉዳይ ውስብስብነት ጋር በሚመጣጠን መልኩ በቂ ልምድና ችሎታ ያላቸው መሆን ይገባዋል፡፡ ችሎታቸውና ልማዳቸው እምብዛም ያልሆነ የህግ አማካሪዎችን መመደብ በዚህ ረገድ በመንግስት ላይ የተጣለውን ኃላፊነት መንግስት በሚገባ እንዳልተወጣው ነው የሚያስቆጥረው፡፡ በርግጥ በአብዛኛው በወንጀል ጉዳዮች ላይ ነው የመክፈል አቅም ለሌላቸው ግለሰቦች በመንግስት ወጪ ጠበቃን ማቆም የሚገባው፡፡ ይሁን እንጂ ከወንጀል ጉዳይ ዉጪ በሆነ መልኩ ለተያዙ ግለሰቦች በመንግስት በነፃ ጠበቃ የማቆም ግዴታ እንዳለበት ነው ተደንግጎ የሚገኘው፡፡
F) #በአለም አቀፍ መርሆዎች የተደነገገው ደረጃ እንደሚያመለክተው ከሆነ በተለይም የተያዙ ሰዎች ጠበቃ የማቆም አቅም በማይኖራቸው ጊዜ መንግስት በተቻለው አቅም ሁሉ ከተያዙበት ጊዜ አንስቶ በ48 ሰዓታት ውስጥ ነው ነፃ የህግ አገልግሎት የሚሰጣቸውን የህግ አማካሪ ሊመደብላቸው የሚገባው፡፡ ከዚህ የምንረዳው በሁሉም የፍርድ ሂደቶች ዜጎች በህግ አማካሪ ሳይወከሉ በፍርድ ሂደት እንዳያልፉ የሚደረግ መሆኑን የሚያመለክት ነው፡፡ በሌላ አነጋገር አቅም ያጡ ግለሰቦች በድህነታቸው ምክንያት ብቻ የህግ ምክር ሳያገኙ በማንኛውም የፍርድ ሂደት እንዲሳተፉ ወይም ለፍርድ እንዲቀርቡ ከተደረገ የሁሉም ሰዎች ፍትሃዊ፣ሚዛናዊ ግልፅ የሆነ ዳኝነት የማግኘት መብት ተከብሯል ለማለት አያስደፍርንም፡፡
የተያዙ ሰዎች በእስር ወቅት በመንግስት ከተመደበላቸው የህግ አማካሪ ጋር የሚገናኙበትና በነፃነት የሚወያዩበት በቂ እድል ሊሰጣቸው ይገባል፡፡ እነዚህ ሰዎች ከህግ አማካሪዎቻቸው ወይም ጠበቆቻቸው ጋር የሚያደርጉት ምክክርና ውይይት በየትኛውም መልኩ በህግ አስከባሪ ባለስልጣናት ሊደመጥና ይዘቱም ቅድመ ምርመራ ሊደረግበት አይገባም፡፡
G) #ጥብቅና ከፍተኛ ኃላፊነት የሚያስከትልና በፍትህ አስተዳደር ውስጥ ከፍተኛ ድርሻ ያለው ሙያ በመሆኑ ከጠበቆች ከፍ ያለ ስነ ምግባር ነው የሚጠበቀው፡፡ ከዚህም የተነሳ ጠበቆች በግል ህይወታቸውም ጭምር የሙያውን ክብርና ዝና ከሚያጎድፉ ባህሪያት ራሳቸውን ማግለልና በሚገባ መጠበቅ አለባቸው፡፡ ከዚህም አልፍው የሙያ ባልደረቦቻቸው የስነ ምግባር ጉድለት እንዳያሳዩ የመምከርና የስነ ምግባር ጉድለት ፈፅመው ሲገኙ ደግሞ ለተገቢው አካል የመጠቆም ኃላፊነት አለባቸው፡፡
ለዚህ ነው ጠበቆች ሁሌም ቢሆን የሙያቸውን ክብርና ዝና በመጠበቅ የፍትህ አስተዳደሩ ዋልታ መሆን ይገባቸዋል የሚባለው፡፡
H) #አንድ ጠበቃ የሙያውን ክብርና ዝና ለመጠበቅ የሚከተሉትን እሴቶች ማክበር፣ በተግባርም ማሳየት ይኖርበታል፡፡
#ሙያዊ ነፃነትን፣ ገለልተኝነትን ቅንነትን በስራው ላይ በተጨባጭ ማሳየት፣
#የባለጉዳዩን ምርጫ ፣ፍላጎትን ጥቅም በማስቀደም በርሱ ፍላጎት መሰረት የጥብቅናውን ስራ ማከናወን፣
#የባለጉዳዩን ጥቅም በተቻለ መጠን ሁሉ ለማስጠበቅ ትጋት ማሳየትና ተገቢውን ጥረት ማድረግ፣
#የሙያውን ወይም የራሱን ክብና ዝና በሚያስጠብቅ መልኩ የግል ህይወቱን መምራት፣
#የጥብቅና ስራ የሚጠይቀውን ሙያዊ ኃላፊነትና የስራ ደረጃ አሟልቶ መገኘት፣
#በክርክር ሂደት ለዳኝነት አገልግሎቱ ውጤታማነት ሲባል ፍ/ቤቶች ከፍትሃዊ ውሳኔ እንዲደርሱ ያለበትን ግዴታና ኃላፊነት መወጣት ናቸው፡፡
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👇👇👇👇👇👇የቀጠለ👇👇
#ጠበቆች የባለጉዳዮች ወኪል ብቻ ሳይሆኑ የፍትህ አስተዳደሩም ዋልታ በመሆናቸው ጭምር ፍርድ ቤቶች በእውነት ላይ እንዲያደርሱና ፍትሃዊና ሚዛናዊነትን የተላበሰ ውሳኔ እንዲሰጡ መርዳት አለባቸው፡፡
ከዚህ አንፃር የፌዴራል ፍ/ቤቶች ጠበቆች ስነ ምግባር ደንብ የሚከተሉትን ግዴታዎች በጠበቆች ላይ ጥሏል፡፡
I) #በምቀኝነት ወይም በክፉ ልቦና ተነሳስቶ ሌላውን ወገን የሚጎዳ ክስ ወይም ክርክር አለማቅረብ፣
#ደንበኛው የወራዳነት ወይም የማጭበርበር ድርጊት እንዲፈፅም አለማበረታታት ወይም አለመፍቀድ፣
#ዳኛን ወይም ሌላ የፍ/ቤት ሰራተኛን በህግ መሰረት ከማሳመን ውጪ ሌላ ተገቢ ያልሆነ ማንኛውም አይነት ዘዴ በመጠቀም ተፅህኖ ለማሳደር አለመሞከር ወይም ሌላ ሰው እንዲሞክር አለመገፋፋት ፣
#ሆነ ብሎ ፍ/ቤትን የሚያሳስት የተጋነነ ፅሁፈ ንግግር ለፍርድ ቤት አለማቅረብ፣
#በምስክርነት ቃል ወይም የሰነድ ይዘት ላይ የሀሰት ድርጊት በመፈፀም ፍርድ ቤትን ለማሳሳት አለመሞከር፣
#በግልፅ ለጉዳዮ አግባብነት የሌለውን ማስረጃ አግባብነት ያለው አስመስሎ ለፍርድ ቤት አለማቅረብ፣
#ለጉዳዮ በምስክርነት መቅረብ የሚገባው ሰው ፍርድ ቤት እንዳይቀርብ አለማባበል ወይም አለመሞከር
አንድን ምስክር ተገቢ ባልሆነ መንገድ አለማመናጨቅ፣ አለማስጨነቅ፣ወይም አለማስፈራራት ናቸው፡፡
በጥቅሉ የባለጉዳይን ጥቅም ከማስጠበቅ የተሻገረ ኃላፊነት እንዳለበት አውቆ ፍርድ ቤቱ ከእውነተኛና ፍትሃዊ ውሳኔ ላይ እንዲደርስ የበኩሉን አስተዋፅኦ ማድረግ የሚጠበቅበት ሲሆን የጥብቅና ስራውንም በቅን ልቦና ማከናወን ይጠበቅበታል፡፡
ሌላኛውና ዋንኛው የጠበቆች የስነ ምግባር ግዴታ ጠበቆች ከደንበኞቻቸው አንፃር ያለባቸው ግዴታ ነው፡፡
J) #በዚህ ረገድ የጠበቆች ዋንኛ ግዴታ የሚሆነው ባለጉዳዮች ዳኝነት ከጠየቁበት የክርክር ጭብጥ አንፃር ያላቸውን መብትና ግዴታ እንዲሁም መብታቸውን ለማስከበርና ግዴታቸውን ለመወጣት ህጉ የሚደነግጋቸውን አካሄዶችና ስነ ስርዓቶች እንዲያውቁ ማድረግ ነው፡፡ ከዚሀ ጋር ተያይዞ የባለጉዳዮችን መብትና ጥቅም ለማስከበር እነርሱን ወክሎ ክርክር በማቅረብ መብታቸውና ጥቅማቸው እንዲከበር ዕውቀቱንና የስራ ልምዱን ስራ ላይ ማዋል ነው፡፡ ከዚህም በላይ የደንበኛውን ጉዳይ ከመደበኛ ፍርድ ቤት ወይም አስተዳደራዊ የዳኝነት አካላት ዘንድ በመውሰድ የደንበኛውን ጉዳይ በትጋት መከታተል፣ አፋጣኝና ፍትሃዊ ውሳኔ እንዲያገኝም ሙያዊ ጥንቃቄ ብርቱ ጥረት ማድረግ ይገባዋል፡፡ በዚህ ሂደት ውስጥም ጉዳዩ የደረሰበትን ደረጃ በየጊዜው ለደንበኛው የማሳወቅ ግዴታ አለበት፡፡
ጠበቆች ሁሌም ቢሆን የደንበኞቻቸው ጥቅም ለማስጠበቅ ተገቢውን ጥረት ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ ለደንበኞቻቸው ጥቅም መከበርም በፍፁም ታማኝነት ማገልገል ይጠበቅባቸዋል፡፡
K) #በዚህ ረገድ በጠበቃውና በደንበኛው፣ ወይም በጠበቃው ዘመዶችና በደንበኛው፣ወይም ጠበቃው በወከላቸው የተለያዩ ደንበኞች መካከል የጥቅም ግጭት እንዳይፈጠር ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርበታል፡፡ እንዲሁም በጥብቅና አገልግሎቱ ምክንያት ያወቃቸውን የደንበኛውን የግል ወይም የስራ ሚስጥሮችን መጠበቅ አለበት፡፡ ደንበኛው ሳይፈቅድለት በሙያው ምክንያት እጁ የገቡትን ማናቸውንም የደንበኛውን ሚስጥሮች ለሌላ አካል አሳልፎ ሊሰጥ አይችልም፡፡ ራሱም ቢሆን በህግ በተፈቀዱለት ጥቂት ሁኔታዎች ካልሆነ በቀር ሊጠቀምበት አይችልም፡፡
ከዚህም በተጨማሪ ጠበቆች ለሌሎች ሶስተኛ ወገኖችም ቅን የመሆን ግዴታ አለባቸው፡፡ በተለይም ሌሎች ተከራካሪዎችን ለማጉላላት በማሰብ አከራካሪ የሆነ ጭብጥ ወይም በሌላኛው ተከራካሪ ላይ ኃላፊነትን ሊያስከትል የሚችል ውጤት የሌለ መሆኑ በግልፅ አኳኋን የሚታይበት ሁኔታ ቅንነትን በማጣት ተገቢ ያልሆነ ክርክር በተቃራኒ ወገኖች ላይ መጀመር የለበትም፡፡
L) #ከዚህ አንፃር በተለይም ከዚህ በታች ከተገለፁት ድርጊቶች መቆጠብ አለበት፡፡ እነዚህም፡-
ተቃራኒ ወገን ማስረጃ እንዳያገኝ ማንኛውንም እንቅፋት መፍጠር ወይም ሌሎች ሰዎች ይህን መሰል አድራጎት እንዲፈፅሙ መሞከር ወይም መረዳት፣
ማስረጃን ማሳሳት ወይም ሌሎች ሰዎች ይህን መሰል አድራጎት እንዲፈፅሙ መሞከር መርዳት፣
ከጉዳዩ ጋር ግንኙነት የሌለው ወይም በማስረጀ ሊደገፍ የማይችል ነገር ማቅረብ
በምስክርነት ካልቀረበ በቀር በግል የሚያውቀውን የጭብጥ ነገሮች መሰንዘር ወይም የጉዳዩን ፍትሃዊነት የአንድን ምስክር ተዓሚነት፣ የተከሳሽን ጥፋተኛ ወይም ተጠያቂ መሆንና አለመሆን አስመልክቶ የግል አስተያየቱን መስጠት
ደንበኛው ወይም ምስክርነታቸውን እንዲሰጡ የማይገደዱ ሰዎችን በተመለከተ ካልሆነ በስተቀር ሌላ ማንኛውንም ሰው ለተቃራኒ ወገን የምስክርነት ቃሉን ወይም ሌላ አግባብነት ያለው ማስረጃ እንዳይሰጥ መገፋፋት ናቸው፡፡
በመጨረሻም ጠበቆችም ፍትሃዊ ዳኝነት እንዲጎለብት እንዲሁም የደንበኞቻቸው መብትና ጥቅም እንዲጠበቅ የማድረግ ድርብ ኃላፊነት ሲኖርባቸው እነዚህን ኃላፊነቶች በተጣጣመ መልኩ ነው ማከናወን ያለባቸው፡፡ ከዚህ አኳያ ለሰብአዊ መብቶችና መሰረታዊ ነፃነቶች መከበር በትጋት መቆምና መስራት ይኖርባቸዋል፡፡
M) #በዚህ ረገድ የደንበኛቸውን ጥቅም ማስጠበቅና ለፍትህ መከበርም የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ማድረግ መካከል የሚታየውን ክፍተት ለማጣጣመና ሚዛናዊ ለማድረግ መጣር አለባቸው፡፡ ጠበቆች ሙያቸው የግለሰቦች መሠረታዊ መብቶችና ነፃነቶች እንደከበሩና እንዲጐለብቱ የማድረግ ልዩ ኃላፊነት ወይም ግዴታ እንደጣለባቸው በመገንዘብ ይህንን ከፍተኛ የሙያ ግዴታ ለመወጣት ከፍተኛ ስነምግባር መላበስ ይጠበቅባቸዋል፡፡ ለፍትህ ሥርዓቱ መጐልበትና ለሰብዓዊ መብቶች መከበርም ዘወትር የበኩላቸውን ድርሻ ለማበርከት መሥራት እንደሚገባቸውና በዚህ ሂደት ውስጥም ለሙያቸው ስነምግባር መገዛት እንደሚጠበቅባቸው ግንዛቤ ሊወሰድ ይገባል፡፡
https://t.me/lawsocieties
#ጠበቆች የባለጉዳዮች ወኪል ብቻ ሳይሆኑ የፍትህ አስተዳደሩም ዋልታ በመሆናቸው ጭምር ፍርድ ቤቶች በእውነት ላይ እንዲያደርሱና ፍትሃዊና ሚዛናዊነትን የተላበሰ ውሳኔ እንዲሰጡ መርዳት አለባቸው፡፡
ከዚህ አንፃር የፌዴራል ፍ/ቤቶች ጠበቆች ስነ ምግባር ደንብ የሚከተሉትን ግዴታዎች በጠበቆች ላይ ጥሏል፡፡
I) #በምቀኝነት ወይም በክፉ ልቦና ተነሳስቶ ሌላውን ወገን የሚጎዳ ክስ ወይም ክርክር አለማቅረብ፣
#ደንበኛው የወራዳነት ወይም የማጭበርበር ድርጊት እንዲፈፅም አለማበረታታት ወይም አለመፍቀድ፣
#ዳኛን ወይም ሌላ የፍ/ቤት ሰራተኛን በህግ መሰረት ከማሳመን ውጪ ሌላ ተገቢ ያልሆነ ማንኛውም አይነት ዘዴ በመጠቀም ተፅህኖ ለማሳደር አለመሞከር ወይም ሌላ ሰው እንዲሞክር አለመገፋፋት ፣
#ሆነ ብሎ ፍ/ቤትን የሚያሳስት የተጋነነ ፅሁፈ ንግግር ለፍርድ ቤት አለማቅረብ፣
#በምስክርነት ቃል ወይም የሰነድ ይዘት ላይ የሀሰት ድርጊት በመፈፀም ፍርድ ቤትን ለማሳሳት አለመሞከር፣
#በግልፅ ለጉዳዮ አግባብነት የሌለውን ማስረጃ አግባብነት ያለው አስመስሎ ለፍርድ ቤት አለማቅረብ፣
#ለጉዳዮ በምስክርነት መቅረብ የሚገባው ሰው ፍርድ ቤት እንዳይቀርብ አለማባበል ወይም አለመሞከር
አንድን ምስክር ተገቢ ባልሆነ መንገድ አለማመናጨቅ፣ አለማስጨነቅ፣ወይም አለማስፈራራት ናቸው፡፡
በጥቅሉ የባለጉዳይን ጥቅም ከማስጠበቅ የተሻገረ ኃላፊነት እንዳለበት አውቆ ፍርድ ቤቱ ከእውነተኛና ፍትሃዊ ውሳኔ ላይ እንዲደርስ የበኩሉን አስተዋፅኦ ማድረግ የሚጠበቅበት ሲሆን የጥብቅና ስራውንም በቅን ልቦና ማከናወን ይጠበቅበታል፡፡
ሌላኛውና ዋንኛው የጠበቆች የስነ ምግባር ግዴታ ጠበቆች ከደንበኞቻቸው አንፃር ያለባቸው ግዴታ ነው፡፡
J) #በዚህ ረገድ የጠበቆች ዋንኛ ግዴታ የሚሆነው ባለጉዳዮች ዳኝነት ከጠየቁበት የክርክር ጭብጥ አንፃር ያላቸውን መብትና ግዴታ እንዲሁም መብታቸውን ለማስከበርና ግዴታቸውን ለመወጣት ህጉ የሚደነግጋቸውን አካሄዶችና ስነ ስርዓቶች እንዲያውቁ ማድረግ ነው፡፡ ከዚሀ ጋር ተያይዞ የባለጉዳዮችን መብትና ጥቅም ለማስከበር እነርሱን ወክሎ ክርክር በማቅረብ መብታቸውና ጥቅማቸው እንዲከበር ዕውቀቱንና የስራ ልምዱን ስራ ላይ ማዋል ነው፡፡ ከዚህም በላይ የደንበኛውን ጉዳይ ከመደበኛ ፍርድ ቤት ወይም አስተዳደራዊ የዳኝነት አካላት ዘንድ በመውሰድ የደንበኛውን ጉዳይ በትጋት መከታተል፣ አፋጣኝና ፍትሃዊ ውሳኔ እንዲያገኝም ሙያዊ ጥንቃቄ ብርቱ ጥረት ማድረግ ይገባዋል፡፡ በዚህ ሂደት ውስጥም ጉዳዩ የደረሰበትን ደረጃ በየጊዜው ለደንበኛው የማሳወቅ ግዴታ አለበት፡፡
ጠበቆች ሁሌም ቢሆን የደንበኞቻቸው ጥቅም ለማስጠበቅ ተገቢውን ጥረት ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ ለደንበኞቻቸው ጥቅም መከበርም በፍፁም ታማኝነት ማገልገል ይጠበቅባቸዋል፡፡
K) #በዚህ ረገድ በጠበቃውና በደንበኛው፣ ወይም በጠበቃው ዘመዶችና በደንበኛው፣ወይም ጠበቃው በወከላቸው የተለያዩ ደንበኞች መካከል የጥቅም ግጭት እንዳይፈጠር ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርበታል፡፡ እንዲሁም በጥብቅና አገልግሎቱ ምክንያት ያወቃቸውን የደንበኛውን የግል ወይም የስራ ሚስጥሮችን መጠበቅ አለበት፡፡ ደንበኛው ሳይፈቅድለት በሙያው ምክንያት እጁ የገቡትን ማናቸውንም የደንበኛውን ሚስጥሮች ለሌላ አካል አሳልፎ ሊሰጥ አይችልም፡፡ ራሱም ቢሆን በህግ በተፈቀዱለት ጥቂት ሁኔታዎች ካልሆነ በቀር ሊጠቀምበት አይችልም፡፡
ከዚህም በተጨማሪ ጠበቆች ለሌሎች ሶስተኛ ወገኖችም ቅን የመሆን ግዴታ አለባቸው፡፡ በተለይም ሌሎች ተከራካሪዎችን ለማጉላላት በማሰብ አከራካሪ የሆነ ጭብጥ ወይም በሌላኛው ተከራካሪ ላይ ኃላፊነትን ሊያስከትል የሚችል ውጤት የሌለ መሆኑ በግልፅ አኳኋን የሚታይበት ሁኔታ ቅንነትን በማጣት ተገቢ ያልሆነ ክርክር በተቃራኒ ወገኖች ላይ መጀመር የለበትም፡፡
L) #ከዚህ አንፃር በተለይም ከዚህ በታች ከተገለፁት ድርጊቶች መቆጠብ አለበት፡፡ እነዚህም፡-
ተቃራኒ ወገን ማስረጃ እንዳያገኝ ማንኛውንም እንቅፋት መፍጠር ወይም ሌሎች ሰዎች ይህን መሰል አድራጎት እንዲፈፅሙ መሞከር ወይም መረዳት፣
ማስረጃን ማሳሳት ወይም ሌሎች ሰዎች ይህን መሰል አድራጎት እንዲፈፅሙ መሞከር መርዳት፣
ከጉዳዩ ጋር ግንኙነት የሌለው ወይም በማስረጀ ሊደገፍ የማይችል ነገር ማቅረብ
በምስክርነት ካልቀረበ በቀር በግል የሚያውቀውን የጭብጥ ነገሮች መሰንዘር ወይም የጉዳዩን ፍትሃዊነት የአንድን ምስክር ተዓሚነት፣ የተከሳሽን ጥፋተኛ ወይም ተጠያቂ መሆንና አለመሆን አስመልክቶ የግል አስተያየቱን መስጠት
ደንበኛው ወይም ምስክርነታቸውን እንዲሰጡ የማይገደዱ ሰዎችን በተመለከተ ካልሆነ በስተቀር ሌላ ማንኛውንም ሰው ለተቃራኒ ወገን የምስክርነት ቃሉን ወይም ሌላ አግባብነት ያለው ማስረጃ እንዳይሰጥ መገፋፋት ናቸው፡፡
በመጨረሻም ጠበቆችም ፍትሃዊ ዳኝነት እንዲጎለብት እንዲሁም የደንበኞቻቸው መብትና ጥቅም እንዲጠበቅ የማድረግ ድርብ ኃላፊነት ሲኖርባቸው እነዚህን ኃላፊነቶች በተጣጣመ መልኩ ነው ማከናወን ያለባቸው፡፡ ከዚህ አኳያ ለሰብአዊ መብቶችና መሰረታዊ ነፃነቶች መከበር በትጋት መቆምና መስራት ይኖርባቸዋል፡፡
M) #በዚህ ረገድ የደንበኛቸውን ጥቅም ማስጠበቅና ለፍትህ መከበርም የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ማድረግ መካከል የሚታየውን ክፍተት ለማጣጣመና ሚዛናዊ ለማድረግ መጣር አለባቸው፡፡ ጠበቆች ሙያቸው የግለሰቦች መሠረታዊ መብቶችና ነፃነቶች እንደከበሩና እንዲጐለብቱ የማድረግ ልዩ ኃላፊነት ወይም ግዴታ እንደጣለባቸው በመገንዘብ ይህንን ከፍተኛ የሙያ ግዴታ ለመወጣት ከፍተኛ ስነምግባር መላበስ ይጠበቅባቸዋል፡፡ ለፍትህ ሥርዓቱ መጐልበትና ለሰብዓዊ መብቶች መከበርም ዘወትር የበኩላቸውን ድርሻ ለማበርከት መሥራት እንደሚገባቸውና በዚህ ሂደት ውስጥም ለሙያቸው ስነምግባር መገዛት እንደሚጠበቅባቸው ግንዛቤ ሊወሰድ ይገባል፡፡
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ክስ መመስረቻ ጊዜ
በሕገመንግሥቱ መሠረት ሰውን ከ48 ሰዓት በላይ ለ1 ሰዓትም እንኳን ማቆየት አይቻልም። በዚህ መሠረት በወንጀል ተጠርጥሮ ምርመራ እስኪጣራ በእስር የሚገኝን ሰው፣ ምርመራው ካለቀ በኋላ ክስ እስኪመሠረት ድረስ በእስር ለማቆየት የተፈለገ እንደሆነ ፍርድ ቤትን ማስፈቀድ ግድ ይላል። ምክንያቱም ከ48 ሰዓት በላይ አልፎም ለቀናት በእስር የነበረውን ሰው ክስ እስከሚመሠረትበት ድረስ በሚል ለተጨማሪ ጊዜ ማቆየት የተፈለገ እንደሆነ ፍርድ ቤት ሳይፈቅድ ማቆየት ጨርሶ ስለማይቻል ነው። የወመሕሥሥቁ 109 ዐቃቤ ሕግን በ15 ቀን ውስጥ ክስ እንዲያዘጋጅ ከሚያስገድድ ውጪ ክሱ እስከሚመሠረት ድረስ ግን ተጠርጣሪው በእስር እንዲቆይ አያዝዝም። ስለዚህ ተከሣሹን በእስር ማቆየት ከተፈለገ ፍርድ ቤትን ማስፈቀድ የግድ ነው።
በተጨማሪም ሕጉ ለዐቃቤ ሕግ የሚሰጠው የ15 ቀን ጊዜ ገደብ ጣሪያው ነው እንጂ ለእያንዳንዱ ጉዳይ እስከ 15 ቀን መቆየት ይችላል ማለት አይደለም ። ስለዚህ ጉዳዩ ግልጽና ብዛት የሌለው ወይም ውስብስብ ካልሆነ ዐቃቤ ሕግ ከ15 ቀንም ቀደም ብሎ ክስ መመሥረት ወይም መወሰን ይጠበቅበታል ማለት ነው። ስለዚህ ፍርድ ቤት ስንት ቀን እንደሚበቃው ጭምር ይወስናል፤ ከተጠየቀው 15 ቀን ውስጥ የሚበቃውን ያህል ብቻ በመፍቀድ ተከሳሹ በሕገመንግስቱ አንቀጽ 37 መሠረት የተፋጠነ ፍትሕ እንዲያገኝ ያደርጋል ማለት ነው።
============
መረጃው: ከኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ነው!
በሕገመንግሥቱ መሠረት ሰውን ከ48 ሰዓት በላይ ለ1 ሰዓትም እንኳን ማቆየት አይቻልም። በዚህ መሠረት በወንጀል ተጠርጥሮ ምርመራ እስኪጣራ በእስር የሚገኝን ሰው፣ ምርመራው ካለቀ በኋላ ክስ እስኪመሠረት ድረስ በእስር ለማቆየት የተፈለገ እንደሆነ ፍርድ ቤትን ማስፈቀድ ግድ ይላል። ምክንያቱም ከ48 ሰዓት በላይ አልፎም ለቀናት በእስር የነበረውን ሰው ክስ እስከሚመሠረትበት ድረስ በሚል ለተጨማሪ ጊዜ ማቆየት የተፈለገ እንደሆነ ፍርድ ቤት ሳይፈቅድ ማቆየት ጨርሶ ስለማይቻል ነው። የወመሕሥሥቁ 109 ዐቃቤ ሕግን በ15 ቀን ውስጥ ክስ እንዲያዘጋጅ ከሚያስገድድ ውጪ ክሱ እስከሚመሠረት ድረስ ግን ተጠርጣሪው በእስር እንዲቆይ አያዝዝም። ስለዚህ ተከሣሹን በእስር ማቆየት ከተፈለገ ፍርድ ቤትን ማስፈቀድ የግድ ነው።
በተጨማሪም ሕጉ ለዐቃቤ ሕግ የሚሰጠው የ15 ቀን ጊዜ ገደብ ጣሪያው ነው እንጂ ለእያንዳንዱ ጉዳይ እስከ 15 ቀን መቆየት ይችላል ማለት አይደለም ። ስለዚህ ጉዳዩ ግልጽና ብዛት የሌለው ወይም ውስብስብ ካልሆነ ዐቃቤ ሕግ ከ15 ቀንም ቀደም ብሎ ክስ መመሥረት ወይም መወሰን ይጠበቅበታል ማለት ነው። ስለዚህ ፍርድ ቤት ስንት ቀን እንደሚበቃው ጭምር ይወስናል፤ ከተጠየቀው 15 ቀን ውስጥ የሚበቃውን ያህል ብቻ በመፍቀድ ተከሳሹ በሕገመንግስቱ አንቀጽ 37 መሠረት የተፋጠነ ፍትሕ እንዲያገኝ ያደርጋል ማለት ነው።
============
መረጃው: ከኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ነው!
#በአመክሮ_መፈታት_የሚቻለው_እንዴት_ነው?
=====================
አመክሮ የቅጣት ማስተማሪያነት ከሚገልጽባቸው ሁኔታዎች አንዱ ነው ማለት ይቻላል፡፡ አንድ ተቀጪ ለፈፀመው ወንጀል የተፈረደበትን የእሥራት ጊዜ ሙሉ በሙሉ ከመፈፀሙ በፊት የተወሰነ ጊዜ በመስጠት ቀሪውን የእስር ጊዜ ከእስር ውጩ ሆኖ እንዲያጠናቅቅ የማድረግ ሥርዓት ነው አንድ ተቀጪ በአመክሮ ሊፈታ ይችል ዘንድ በወንጀል ሕጉ የተደነገጉት ቅድመ ሁኔታዎች ሊሟሉ ይገባል፡፡
=====================
አመክሮ የቅጣት ማስተማሪያነት ከሚገልጽባቸው ሁኔታዎች አንዱ ነው ማለት ይቻላል፡፡ አንድ ተቀጪ ለፈፀመው ወንጀል የተፈረደበትን የእሥራት ጊዜ ሙሉ በሙሉ ከመፈፀሙ በፊት የተወሰነ ጊዜ በመስጠት ቀሪውን የእስር ጊዜ ከእስር ውጩ ሆኖ እንዲያጠናቅቅ የማድረግ ሥርዓት ነው አንድ ተቀጪ በአመክሮ ሊፈታ ይችል ዘንድ በወንጀል ሕጉ የተደነገጉት ቅድመ ሁኔታዎች ሊሟሉ ይገባል፡፡
#በአመክሮ_መፈታት_የሚቻለው_እንዴት_ነው?
=====================
የቀጠለ 👆👆👆👆👆👆
👇👇👇👇👇👇👇👇👉የወ/ሕ/ቁ 201 በተወሰነ ገደብ በአመክሮ መፈታትን አስመልክቶ መርህ አስቀምጧል፡፡ በአመክሮ መፈታት የተቀጪውን ፀባይ ማሻሻያ እና ወደደንበኛው ማህበራዊ ኑሮ መመለሻ ሆኖ መቆጠር እንደሚገባው ይገልፃል፡፡
በአመክሮ ለመፈታት ይቻለው ዘንድ አንድ ተቀጪ ከተፈረደበት ቅጣት 2/3ኛውን መፈፀም ይኖርበታል፡፡ የዕድሜ ልክ ጸኑ እሥራት ፍርደኛ ከሆነም ሃያ አመት ታስሮ ነው ጥያቄውን ማቅረብ የሚችለው፡፡ በአመክሮ የመፈታት ጥያቄ በተቀጪው ወይም “አግባብ ባለው አካል ለፍርድ ቤቱ ይቀርባል” (አንቀጽ202(1) “አግባብ ያለው አካል” ማነው የሚለውን ሕጉ አይመልስም እንደሚታወቀው በወንጀል ጉዳይ ጥፋተኛ ተብሎ እሥራት የተወሰነበት ሰው የሚቆየው ማረሚያ ቤት በመሆኑና የአመክሮ ጥያቄንም ለፍ/ቤት የሚያቀርበው ይኸው ተቋም በመሆኑ አግባብ ያለው አካል ማረሚያ ቤት ነው ማለት ይቻላል፡፡ ሕጉ ግን ምናልባትም ወጣት ጥፋተኞች የሚቆዩበትንም ተቋማትና ሌሎችንም ታሳቢ ያደረገ ይመስላል፡፡
አመክሮን በሚመለከትም ማረሚያ ቤት ስለተቀጪው ፀባይ (አንቀጽ 202 (1) (ሀ)(ለ)) አጣርቶ ለፍ/ቤት ከሚልከው በተጨማሪ ተቀጪው ለደረሰው ጉዳት በተቻለ መጠን ሊከፍል የሚጠበቅበትን በፍርድ ቤት በተወሰነው መሠረት ወይም ከተበዳዮ ጋር በተደረገ ስምምነት መሠረት ካሣ ለመክፈሉ ማረጋገጫ ማቅረብ እንደሚገባ በአንቀጽ 202(1)(ለ) ላይ ተመልክቷል፡፡ ነገር ግን በተግባር ይህ አይደረግም፡፡ ማረሚያ ቤቱ የተቀጪውን ፀባይ መሻሻል ፍርም ሞልቶ ከላከ ያለተጨማሪ ጥያቄ እስረኛው እንዲለቀቅ ይደረጋል፡፡
ሌላው በሕጉ ላይ የተመለከተውና በፍርድ ቤቶች ግን ሲተገበር የማይስተዋለው ጥፋተኛው ሲፈርድበት ቅጣቱን ከመፈፀሙ በፊት ቀደም ብሎ ሊለቀቅ እንደሚችልና ይህን እድል ለማግኘት ሊፈጽማቸው የሚገቡ ነገሮች እንደሚገለፁለት የተመለከተው ነው፡፡
እንደ ገደብ ውሣኔ ሁሉ በአመክሮ የሚለቀቅ ተቀጪም የፈተና ጊዜ ይሠጠዋል ይህም ማለት በተሠጠው የፈተና ጊዜ ውስጥ ፀባዩ ባይሻሻል ወይም ሌላ ወንጀል ሲፈጽም ቢገኝ (አንቀጽ 200 እና 206) በአመክሮ እንዲፈታ የተሰጠው ትእዛዝ ተነስቶ ተመልሦ እንዲታሠር ይደረጋል፡፡ በአመክሮ ቀርቶለት የነበረውን ቀሪ ቅጣትና ለአዲሱ ጥፋት የተወሰነበትን ጊዜ ይታሠራል፡፡
የፈተናው ጊዜ እንደወንጀሉ ክብደት እየታየ የሚሠጥ ነው፡፡ በመርህ ደረጃ የፈተና ጊዜ የሚለው ሳይፈፀም የቀረው የእሥራት ጊዜ ማለትም 1/3ኛው የቅጣት ዘመን ነው፡፡ በአመክሮ ተቀጪው እንዲለቀቅ ፍ/ቤት ሲያዝ የፈተናው ጊዜ ቢያንስ ሁለት ዓመት ሲሆን ከአምስት ዓመት የማይበልጥ ነው፡፡ በአመክሮ የመፈታት ዕድል ያገኘው ተቀጪ የዕድሜ ልክ እስረኛ ከሆነ ግን የፈተና ጊዜው ከ5 ዓመት ማነስ ና ከ7 ዓመት መብለጥ የለበትም (አንቀጽ 204)፡፡
https://t.me/lawsocieties
=====================
የቀጠለ 👆👆👆👆👆👆
👇👇👇👇👇👇👇👇👉የወ/ሕ/ቁ 201 በተወሰነ ገደብ በአመክሮ መፈታትን አስመልክቶ መርህ አስቀምጧል፡፡ በአመክሮ መፈታት የተቀጪውን ፀባይ ማሻሻያ እና ወደደንበኛው ማህበራዊ ኑሮ መመለሻ ሆኖ መቆጠር እንደሚገባው ይገልፃል፡፡
በአመክሮ ለመፈታት ይቻለው ዘንድ አንድ ተቀጪ ከተፈረደበት ቅጣት 2/3ኛውን መፈፀም ይኖርበታል፡፡ የዕድሜ ልክ ጸኑ እሥራት ፍርደኛ ከሆነም ሃያ አመት ታስሮ ነው ጥያቄውን ማቅረብ የሚችለው፡፡ በአመክሮ የመፈታት ጥያቄ በተቀጪው ወይም “አግባብ ባለው አካል ለፍርድ ቤቱ ይቀርባል” (አንቀጽ202(1) “አግባብ ያለው አካል” ማነው የሚለውን ሕጉ አይመልስም እንደሚታወቀው በወንጀል ጉዳይ ጥፋተኛ ተብሎ እሥራት የተወሰነበት ሰው የሚቆየው ማረሚያ ቤት በመሆኑና የአመክሮ ጥያቄንም ለፍ/ቤት የሚያቀርበው ይኸው ተቋም በመሆኑ አግባብ ያለው አካል ማረሚያ ቤት ነው ማለት ይቻላል፡፡ ሕጉ ግን ምናልባትም ወጣት ጥፋተኞች የሚቆዩበትንም ተቋማትና ሌሎችንም ታሳቢ ያደረገ ይመስላል፡፡
አመክሮን በሚመለከትም ማረሚያ ቤት ስለተቀጪው ፀባይ (አንቀጽ 202 (1) (ሀ)(ለ)) አጣርቶ ለፍ/ቤት ከሚልከው በተጨማሪ ተቀጪው ለደረሰው ጉዳት በተቻለ መጠን ሊከፍል የሚጠበቅበትን በፍርድ ቤት በተወሰነው መሠረት ወይም ከተበዳዮ ጋር በተደረገ ስምምነት መሠረት ካሣ ለመክፈሉ ማረጋገጫ ማቅረብ እንደሚገባ በአንቀጽ 202(1)(ለ) ላይ ተመልክቷል፡፡ ነገር ግን በተግባር ይህ አይደረግም፡፡ ማረሚያ ቤቱ የተቀጪውን ፀባይ መሻሻል ፍርም ሞልቶ ከላከ ያለተጨማሪ ጥያቄ እስረኛው እንዲለቀቅ ይደረጋል፡፡
ሌላው በሕጉ ላይ የተመለከተውና በፍርድ ቤቶች ግን ሲተገበር የማይስተዋለው ጥፋተኛው ሲፈርድበት ቅጣቱን ከመፈፀሙ በፊት ቀደም ብሎ ሊለቀቅ እንደሚችልና ይህን እድል ለማግኘት ሊፈጽማቸው የሚገቡ ነገሮች እንደሚገለፁለት የተመለከተው ነው፡፡
እንደ ገደብ ውሣኔ ሁሉ በአመክሮ የሚለቀቅ ተቀጪም የፈተና ጊዜ ይሠጠዋል ይህም ማለት በተሠጠው የፈተና ጊዜ ውስጥ ፀባዩ ባይሻሻል ወይም ሌላ ወንጀል ሲፈጽም ቢገኝ (አንቀጽ 200 እና 206) በአመክሮ እንዲፈታ የተሰጠው ትእዛዝ ተነስቶ ተመልሦ እንዲታሠር ይደረጋል፡፡ በአመክሮ ቀርቶለት የነበረውን ቀሪ ቅጣትና ለአዲሱ ጥፋት የተወሰነበትን ጊዜ ይታሠራል፡፡
የፈተናው ጊዜ እንደወንጀሉ ክብደት እየታየ የሚሠጥ ነው፡፡ በመርህ ደረጃ የፈተና ጊዜ የሚለው ሳይፈፀም የቀረው የእሥራት ጊዜ ማለትም 1/3ኛው የቅጣት ዘመን ነው፡፡ በአመክሮ ተቀጪው እንዲለቀቅ ፍ/ቤት ሲያዝ የፈተናው ጊዜ ቢያንስ ሁለት ዓመት ሲሆን ከአምስት ዓመት የማይበልጥ ነው፡፡ በአመክሮ የመፈታት ዕድል ያገኘው ተቀጪ የዕድሜ ልክ እስረኛ ከሆነ ግን የፈተና ጊዜው ከ5 ዓመት ማነስ ና ከ7 ዓመት መብለጥ የለበትም (አንቀጽ 204)፡፡
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ለዳኞች እንደ ዩኒቨርሲቲ መምህራን case-load ሊከፈላቸው ይገባል ። ሁሉንም ዳኞች በጠቅላላው ሌባ ከማለት።
*****
ጠበቃ ከሆንኩ በኋላ የዳኞች ልፋት ፍንትው ብሎ ታየኝ። ጧትና ከሰዓት ችሎት እና አቤቱታ እያስተናገዱ ውለው፣ ቤት ደርሰው መክሰስ እንደበሉ ውሣኔ መፃፍ ይጀምራሉ። ውሣኔ ደግሞ እንደ ልቦለድ ዝም ተብሎ እንደወረደ አይፃፍም፣ የከሳሽ ክስ፣ የተከሳሽ መልስ፣ የቃል ክርክር፣ ጭብጥ፣ የከሳሽ ማስረጃ _ የሰው የሰነድ ገላጭ ማስረጃ መርምሮ ፣ አንዳንዴ የጉዳዩ ክብደት የማስረጃዎች ብዛት ሲያስጨንቃቸው ችለው ነው የሚሠሩት።
፨፨፨፨
ስለዚህ ለዳኞች አነስተኛ ወራዊ የመዝገብ መጠን (caseload) ተወስኖ ከዚያ በላይ ለሚይዙ ተጨማሪ ክፍያ ሊሰጣቸው ይገባል ።
by ማለዶ ዶላ(ጠበቃ)
https://t.me/lawsocieties
*****
ጠበቃ ከሆንኩ በኋላ የዳኞች ልፋት ፍንትው ብሎ ታየኝ። ጧትና ከሰዓት ችሎት እና አቤቱታ እያስተናገዱ ውለው፣ ቤት ደርሰው መክሰስ እንደበሉ ውሣኔ መፃፍ ይጀምራሉ። ውሣኔ ደግሞ እንደ ልቦለድ ዝም ተብሎ እንደወረደ አይፃፍም፣ የከሳሽ ክስ፣ የተከሳሽ መልስ፣ የቃል ክርክር፣ ጭብጥ፣ የከሳሽ ማስረጃ _ የሰው የሰነድ ገላጭ ማስረጃ መርምሮ ፣ አንዳንዴ የጉዳዩ ክብደት የማስረጃዎች ብዛት ሲያስጨንቃቸው ችለው ነው የሚሠሩት።
፨፨፨፨
ስለዚህ ለዳኞች አነስተኛ ወራዊ የመዝገብ መጠን (caseload) ተወስኖ ከዚያ በላይ ለሚይዙ ተጨማሪ ክፍያ ሊሰጣቸው ይገባል ።
by ማለዶ ዶላ(ጠበቃ)
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ከባዱ እና ቀላሉ
ዛሬ ቀለል ቀለል ያሉ ምርጫዎችንና መንገዶችን ብቻ ስትከተሉ፣ ነገ ሕይወታችሁ ከበድ ይላል፡፡ በተቃራኒው፣ ዛሬ ከበድ ከበድ ያሉ ምርጫዎችንና መንገዶችን ስትከተሉ፣ ነገ ሕይወታችሁ ቀለል ይላል፡፡ ስሌቱ ይኸው ነው፡፡
ዛሬ በርትቶ የመማር ምርጫ፣ ጠንክሮ የመስራት ምርጫ፣ ጨክኖ ለሕይወታችሁ ከማይሆኗችሁ ሰዎች የመለየት ምርጫ . . . እነዚህ ምርጫዎና መንገደች ዛሬ ከባድ ናቸው፣ ነገ ሕይወታችሁ ቀለል እንዲል ግን በቂ የሆን ክፍያን ከፍላችሁ እንድታልፉ መንገድን ይጠርጉላችኋል፡፡
ዛሬ አለመማር፣ አለመስራት፣ ትክክለኛ ወዳጅን ለመመርጥ ጊዜ አለመውሰድ፣ በየማሕበራዊ ሚዲያው ላይ ተጥዶ መዋልና የመሳሰሉት ምርጫዎችና መንገዶች በጣም ቀላል ናቸው፣ ብዙም ጥረት አይጠይቁም፡፡ እዚህ ምርጫዎ ግን የነገ ሕይወታችንን እጅግ ከባድ ያደርጉብናል፡፡
ዛሬ ከባዱን ምርጫና መንገድ ምረጡና ነገ ቀላሉን ሕይወት ኑሩ!
Dr. Eyob Mamo
https://t.me/lawsocieties
ዛሬ ቀለል ቀለል ያሉ ምርጫዎችንና መንገዶችን ብቻ ስትከተሉ፣ ነገ ሕይወታችሁ ከበድ ይላል፡፡ በተቃራኒው፣ ዛሬ ከበድ ከበድ ያሉ ምርጫዎችንና መንገዶችን ስትከተሉ፣ ነገ ሕይወታችሁ ቀለል ይላል፡፡ ስሌቱ ይኸው ነው፡፡
ዛሬ በርትቶ የመማር ምርጫ፣ ጠንክሮ የመስራት ምርጫ፣ ጨክኖ ለሕይወታችሁ ከማይሆኗችሁ ሰዎች የመለየት ምርጫ . . . እነዚህ ምርጫዎና መንገደች ዛሬ ከባድ ናቸው፣ ነገ ሕይወታችሁ ቀለል እንዲል ግን በቂ የሆን ክፍያን ከፍላችሁ እንድታልፉ መንገድን ይጠርጉላችኋል፡፡
ዛሬ አለመማር፣ አለመስራት፣ ትክክለኛ ወዳጅን ለመመርጥ ጊዜ አለመውሰድ፣ በየማሕበራዊ ሚዲያው ላይ ተጥዶ መዋልና የመሳሰሉት ምርጫዎችና መንገዶች በጣም ቀላል ናቸው፣ ብዙም ጥረት አይጠይቁም፡፡ እዚህ ምርጫዎ ግን የነገ ሕይወታችንን እጅግ ከባድ ያደርጉብናል፡፡
ዛሬ ከባዱን ምርጫና መንገድ ምረጡና ነገ ቀላሉን ሕይወት ኑሩ!
Dr. Eyob Mamo
https://t.me/lawsocieties
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
East Cement S.C ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
Position: - Liaison Officer
📚ትምህርት ዓይነት እና ደረጃ:-
Bachelor Degree
or above, Bachelor of Laws preferred;
🇪🇹 የስራ ቦታ ፡ አዲስ አበባ
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ህዳር
02 /2015 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://tikusjobs.com/job/liaison-officer-2/
Position: - Liaison Officer
📚ትምህርት ዓይነት እና ደረጃ:-
Bachelor Degree
or above, Bachelor of Laws preferred;
🇪🇹 የስራ ቦታ ፡ አዲስ አበባ
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ህዳር
02 /2015 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://tikusjobs.com/job/liaison-officer-2/
Assistant Professor
#bahir_dar_university
#legal_services
#law
#assistant_professor
Bahir Dar
Master's Degree in Human Rights, Law, Criminal Justices and Human Rights or related field of study
Quanitity Required: 2
Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: November 9, 2022
How To Apply: Submit your official release letter from the previous institution (if you have been employed) and necessary application documents to Bahir Dar University Human Resource Office For more information contact Tel. 0583206002
https://t.me/lawsocieties
#bahir_dar_university
#legal_services
#law
#assistant_professor
Bahir Dar
Master's Degree in Human Rights, Law, Criminal Justices and Human Rights or related field of study
Quanitity Required: 2
Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: November 9, 2022
How To Apply: Submit your official release letter from the previous institution (if you have been employed) and necessary application documents to Bahir Dar University Human Resource Office For more information contact Tel. 0583206002
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
Position 83: Legal Officer
Qualification: LLB degree in Law or related fields.
Experience: 4(four) years of relevant work
Location: Head Office.
Deadline: Nov 05, 2022
The compensation will be as per the Bank’s salary scale and Benefit package.
How to Apply:
Interested potential applicants who only fulfill the minimum requirements invited to apply online via email address of the bank tsedeybankhr@gmail.com their scanned application along with credential documents (educational qualification & work experience) and CV within 5 days from the date of this announcement.
Only short-listed applicants will be communicated
Applicants should apply only for one position
CV should not be more than 3 pages.
For all positions the location will be Addis Ababa and Hawassa.
For further information contact: 0582263541/058220165
For more
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://etcareers.com/job/27780/tsedey-bank-vacancy-2022-multiple-banking-vacancies/?utm_source=job-alert&utm_medium=email&utm_campaign=job-alert&alert_id=
Qualification: LLB degree in Law or related fields.
Experience: 4(four) years of relevant work
Location: Head Office.
Deadline: Nov 05, 2022
The compensation will be as per the Bank’s salary scale and Benefit package.
How to Apply:
Interested potential applicants who only fulfill the minimum requirements invited to apply online via email address of the bank tsedeybankhr@gmail.com their scanned application along with credential documents (educational qualification & work experience) and CV within 5 days from the date of this announcement.
Only short-listed applicants will be communicated
Applicants should apply only for one position
CV should not be more than 3 pages.
For all positions the location will be Addis Ababa and Hawassa.
For further information contact: 0582263541/058220165
For more
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://etcareers.com/job/27780/tsedey-bank-vacancy-2022-multiple-banking-vacancies/?utm_source=job-alert&utm_medium=email&utm_campaign=job-alert&alert_id=
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
Protection Officer-Legal
online-application form on https://candidate.hr-manager.net/ApplicationForm/SinglePageApplicationForm.aspx?cid=1036&departmentId=19012&ProjectId=166159 under Vacancies.
Please forward the application and CV, in English through the stated website no later than November 14, 2022.
General Legal Support
https://et.jobelk.com/jobs/23225?utm_campaign=google_jobs_apply&utm_source=google_jobs_apply&utm_medium=organic
Legal Aid - Vacancy at Enat Bank SC. https://etcareers.com/job/27798/legal-aid-vacancy-at-enat-bank-sc/?utm_campaign=google_jobs_apply&utm_source=google_jobs_apply&utm_medium=organic
IFB Finance Business.Legal Advisor https://www.recruit.net/job/advisor-jobs/BD493B0853A77961?utm_campaign=google_jobs_apply&utm_source=google_jobs_apply&utm_medium=organic
online-application form on https://candidate.hr-manager.net/ApplicationForm/SinglePageApplicationForm.aspx?cid=1036&departmentId=19012&ProjectId=166159 under Vacancies.
Please forward the application and CV, in English through the stated website no later than November 14, 2022.
General Legal Support
https://et.jobelk.com/jobs/23225?utm_campaign=google_jobs_apply&utm_source=google_jobs_apply&utm_medium=organic
Legal Aid - Vacancy at Enat Bank SC. https://etcareers.com/job/27798/legal-aid-vacancy-at-enat-bank-sc/?utm_campaign=google_jobs_apply&utm_source=google_jobs_apply&utm_medium=organic
IFB Finance Business.Legal Advisor https://www.recruit.net/job/advisor-jobs/BD493B0853A77961?utm_campaign=google_jobs_apply&utm_source=google_jobs_apply&utm_medium=organic
Jobelk
STAFF LAWYER - Career at CARE
STAFF LAWYER - Career at CARE in Ethiopia. Apply for CARE job and get your career at CARE!
የእውነተኛው ዳኛና የሁለቱ እውነተኞች ጐረቤቶች ታሪክ
Ale Hig አለ ህግ Law Societies
አንድ ሀብታምና አንድ ድኃ ሁለት ጎረቤቶች ነበሩ ። ከዕለታት አንድቀን ድኃው ትንሽ ገንዘብ አጠራቅሞ ለሀብታም ጐረቤቱ እባክህ ወንደሜ ትንሽ ገንዘብ አጠራቅሜአለሁና በእርዳታህ ጭምር ባጠራቀምኩት ገንዘብ ኩርማን መሬት እንድትሽጥልኝ እለምንህአለሁ አለው።
ሀብታሙ ጉረቤትም ደስ ደስ እያለው እሺ እኔም እሸጥልህአለሁ አለው ድኃውም ያለውን ገንዘብ ቆጥሮ ሰጠው። ሀብታሙ ሰውየም ኩርማን መሬት ሸጬልሃአለሁ ገንዘቡም ደርሶኛል ብሎ ኵርማን መሪቱን ለመሸጡ ፊርማው ሰጠው።
ድኃው ሰውየም እንግዲህ መሬት ከገዛሁ መሬቱን ቆፍሬ እልምቼ ያልፍልኛል ብሎ መሬቱን ይቆፍር ጀመር። መሬቱንም ሲቆፍር ካንድ ትልቅ ድንጋይ ሥር ወርቅ የሞላ እንስራ አገኘ መቸም የሰው ገንዘብ የማይፈልግ ሰው ይደነግጣል እንጂ ገንዘብ አገኘሁ ብሎ ደስ አይለውምና ስለዚህ ሰውየው ለጊዜው ደነግጠና ቆይቶ ይህ ገንዘብ መሬቱን የሸጠልኝ ጐረቤቴ ነው የሚሆን ብሎ ሒዶ ወንድሜ ይኸውና ከዚያ ከሸጥህልኝ ቦታ ወርቅ የሞላ እንስራ አግኝቼአለሁ ይኸውም ያንተ ሳይሆን አይቀርምና ውሰደው አለው ።
መሬት የሸጠለት መልካሙ ጐረቤትም እኔ ወርቅ ቢገኝበት ብርም ቢገኝበት እንግዲህ ወዲህ ደንብም አይሰጠኝ እኔም አልፈልግ ያንተ ነውና ዝም ብለህ ለራስህ ውስደው አለው። ወርቁን ያገኘው ሰውም እኔ ቀማኛ አይደለሁ እንዴት የሰው ገንዘብ ቀምቼ እወስዳለሁ አልቀበልም ያልኸኝ እንደሆነ ና በመንግሥት ወደ ዳኛ እንሒድ አለው። እሱም ዳኛ የሚፈርደውን እሰማለሁ እንጂ አለና አልቀበልህም ብሎት ተያይዘው ወደ ዳኛ ሔዱ። ከሳሹ ወርቅ ያገኘው ነውና በላይኛው መስመር እንደተጻፈ ነገሩን አስተካክሎ ለዳኛው አሰማው። ዳኛውም ተከሳሹን እንተስ ምን ትመልሳለህ አለው። ተከሳሹም መሬቴን ብሸጥለት ከሸጥህልኝ መሬት ወርቅ አግቼአለሁና ና ውሰድ ያንተ ነው ቢለኝ የዳኛውን ፍርድ እሰማለሁ እንጂ አይገባኝምና አልወስድም ብዬ ፍርድዎን ለመቀበል ወደርስዎ መምጣቴ እርግጥ ነው አለ።
ዳኛው ግን የሁለቱን ሐሳብ ከተረዳ በኋላ እኔ ላስታርቃችሁ አላቸው። እነሱም እሺ መንግሥትስ ለዚህ አይደለም የሾምዎ እኛም ዕርቅዎን እንሰማለን መንግሥት ይሙት አሉ። ከዚህ በኋላ ዳኛው ከሳሹን ወንድ ልጅ አለህን ቢለው አዎን አለኝ አለ። ተከሳሹንም እንተሳ ሴት ልጅ ኣለችህን ቢለው አዎን አለችኝ አለ። በሉ እንግዲህ ሁለቱን አጋቡዋቸውና ወርቁን ለነሱ ስጡዋቸው ብሎ አስታረቃቸውና ዕርቁን ተቀብለው ልጆቻቸውን አጋብተው ወርቁን እንደ እርቃቸው ለልጆቻቸው ሰጡዋቸው።በነዚህ በሦስቱ ሰዎችም እውነተኛነት የሰሙት ሁሉ ተደነቁ ይባላል።
ክቡራን ዳኞችና ጐረቤቶች ሆይ እነዚህ ሦስት ሰዎች የመዘምራን አለቃና የእግዚአብሔር ባርያ ዳዊት በ፲፭ ምዕ ከ፪ ቁጥር ጀምሮ እስከ መጨረሻው ባለው የተናገረውን ቃል እንዲፈጽሙ ነው እንደዚህ ያደረጉ። ስለዚህ ጉረቤቶች ሁነው እርስ በርሳቸው እንደነዚሁ ሳይፋቀሩ አገራችን ኢትትዮጵያን እንወዳትአለን ቢሉ ዳኞችዎ ሁነው እንደዚሁ ዳኛ ፍርዳቸውን ሳያስተካከሉ መንግሥታችንን እንረዳለን ቢሉ ኢሳይያስ “ይህ ሕዝብ በከንፈሩ ያከብረኛል ልቡን ከኔ በጣም የራቀነው ያለው” መድኃኒታችንም በወንጌሉ “አንተ ባልንጀራህን የማታውቅ ከሰማይ የሚኖር እግዚአብሔርን ግን አውቀዋለሁ የምትል ዋሾ ነህ” ያለው በነሱ ይፈጸማል።
ክቡራን የብርሃንና ሰላም አንባቢዎች ሆይ ይኸን ሁሉ ያሳሰበኝ የኢትዮጵያ ተወላጅ ሁሉ ስለአገሩና ስለመንግሥቱ ስለ ባልንጀራውም በፍቅር ሰንሰለት እንዲተሣሠር ብዬ ነውና ጉድለቴን አርማችሁ እንድታነቡልኝ እለምናችኋለሁ።
ተስፉ ደርሶ።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ምንጭ፤ ብርሃንና ሰላም ጋዜጣ፥
ጥር 25፥ 1925 ዓ/ም እትም
የእውነተኛው-ዳኛና-የሁለቱ-እውነተኞች-ጐረቤቶች-ታሪክ
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Ale Hig አለ ህግ Law Societies
አንድ ሀብታምና አንድ ድኃ ሁለት ጎረቤቶች ነበሩ ። ከዕለታት አንድቀን ድኃው ትንሽ ገንዘብ አጠራቅሞ ለሀብታም ጐረቤቱ እባክህ ወንደሜ ትንሽ ገንዘብ አጠራቅሜአለሁና በእርዳታህ ጭምር ባጠራቀምኩት ገንዘብ ኩርማን መሬት እንድትሽጥልኝ እለምንህአለሁ አለው።
ሀብታሙ ጉረቤትም ደስ ደስ እያለው እሺ እኔም እሸጥልህአለሁ አለው ድኃውም ያለውን ገንዘብ ቆጥሮ ሰጠው። ሀብታሙ ሰውየም ኩርማን መሬት ሸጬልሃአለሁ ገንዘቡም ደርሶኛል ብሎ ኵርማን መሪቱን ለመሸጡ ፊርማው ሰጠው።
ድኃው ሰውየም እንግዲህ መሬት ከገዛሁ መሬቱን ቆፍሬ እልምቼ ያልፍልኛል ብሎ መሬቱን ይቆፍር ጀመር። መሬቱንም ሲቆፍር ካንድ ትልቅ ድንጋይ ሥር ወርቅ የሞላ እንስራ አገኘ መቸም የሰው ገንዘብ የማይፈልግ ሰው ይደነግጣል እንጂ ገንዘብ አገኘሁ ብሎ ደስ አይለውምና ስለዚህ ሰውየው ለጊዜው ደነግጠና ቆይቶ ይህ ገንዘብ መሬቱን የሸጠልኝ ጐረቤቴ ነው የሚሆን ብሎ ሒዶ ወንድሜ ይኸውና ከዚያ ከሸጥህልኝ ቦታ ወርቅ የሞላ እንስራ አግኝቼአለሁ ይኸውም ያንተ ሳይሆን አይቀርምና ውሰደው አለው ።
መሬት የሸጠለት መልካሙ ጐረቤትም እኔ ወርቅ ቢገኝበት ብርም ቢገኝበት እንግዲህ ወዲህ ደንብም አይሰጠኝ እኔም አልፈልግ ያንተ ነውና ዝም ብለህ ለራስህ ውስደው አለው። ወርቁን ያገኘው ሰውም እኔ ቀማኛ አይደለሁ እንዴት የሰው ገንዘብ ቀምቼ እወስዳለሁ አልቀበልም ያልኸኝ እንደሆነ ና በመንግሥት ወደ ዳኛ እንሒድ አለው። እሱም ዳኛ የሚፈርደውን እሰማለሁ እንጂ አለና አልቀበልህም ብሎት ተያይዘው ወደ ዳኛ ሔዱ። ከሳሹ ወርቅ ያገኘው ነውና በላይኛው መስመር እንደተጻፈ ነገሩን አስተካክሎ ለዳኛው አሰማው። ዳኛውም ተከሳሹን እንተስ ምን ትመልሳለህ አለው። ተከሳሹም መሬቴን ብሸጥለት ከሸጥህልኝ መሬት ወርቅ አግቼአለሁና ና ውሰድ ያንተ ነው ቢለኝ የዳኛውን ፍርድ እሰማለሁ እንጂ አይገባኝምና አልወስድም ብዬ ፍርድዎን ለመቀበል ወደርስዎ መምጣቴ እርግጥ ነው አለ።
ዳኛው ግን የሁለቱን ሐሳብ ከተረዳ በኋላ እኔ ላስታርቃችሁ አላቸው። እነሱም እሺ መንግሥትስ ለዚህ አይደለም የሾምዎ እኛም ዕርቅዎን እንሰማለን መንግሥት ይሙት አሉ። ከዚህ በኋላ ዳኛው ከሳሹን ወንድ ልጅ አለህን ቢለው አዎን አለኝ አለ። ተከሳሹንም እንተሳ ሴት ልጅ ኣለችህን ቢለው አዎን አለችኝ አለ። በሉ እንግዲህ ሁለቱን አጋቡዋቸውና ወርቁን ለነሱ ስጡዋቸው ብሎ አስታረቃቸውና ዕርቁን ተቀብለው ልጆቻቸውን አጋብተው ወርቁን እንደ እርቃቸው ለልጆቻቸው ሰጡዋቸው።በነዚህ በሦስቱ ሰዎችም እውነተኛነት የሰሙት ሁሉ ተደነቁ ይባላል።
ክቡራን ዳኞችና ጐረቤቶች ሆይ እነዚህ ሦስት ሰዎች የመዘምራን አለቃና የእግዚአብሔር ባርያ ዳዊት በ፲፭ ምዕ ከ፪ ቁጥር ጀምሮ እስከ መጨረሻው ባለው የተናገረውን ቃል እንዲፈጽሙ ነው እንደዚህ ያደረጉ። ስለዚህ ጉረቤቶች ሁነው እርስ በርሳቸው እንደነዚሁ ሳይፋቀሩ አገራችን ኢትትዮጵያን እንወዳትአለን ቢሉ ዳኞችዎ ሁነው እንደዚሁ ዳኛ ፍርዳቸውን ሳያስተካከሉ መንግሥታችንን እንረዳለን ቢሉ ኢሳይያስ “ይህ ሕዝብ በከንፈሩ ያከብረኛል ልቡን ከኔ በጣም የራቀነው ያለው” መድኃኒታችንም በወንጌሉ “አንተ ባልንጀራህን የማታውቅ ከሰማይ የሚኖር እግዚአብሔርን ግን አውቀዋለሁ የምትል ዋሾ ነህ” ያለው በነሱ ይፈጸማል።
ክቡራን የብርሃንና ሰላም አንባቢዎች ሆይ ይኸን ሁሉ ያሳሰበኝ የኢትዮጵያ ተወላጅ ሁሉ ስለአገሩና ስለመንግሥቱ ስለ ባልንጀራውም በፍቅር ሰንሰለት እንዲተሣሠር ብዬ ነውና ጉድለቴን አርማችሁ እንድታነቡልኝ እለምናችኋለሁ።
ተስፉ ደርሶ።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ምንጭ፤ ብርሃንና ሰላም ጋዜጣ፥
ጥር 25፥ 1925 ዓ/ም እትም
የእውነተኛው-ዳኛና-የሁለቱ-እውነተኞች-ጐረቤቶች-ታሪክ
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
https://www.youtube.com/@Lawsocieties
#አለ_ህግ የእናንተን ድጋፍ የሚፈልግበት ጊዜ አሁን ነው።
የአለ ህግን ዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራብ (Subscribe) በማድረግ ድጋፋችሁን አሳዩን። 🙏👁🗨👁🗨👁🗨👁🗨👁🗨
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://www.youtube.com/@Lawsocieties
#Ale_Hig #አለ_ህግ @Lawsocieties
Subscribe our youtube.
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://www.youtube.com/@Lawsocieties
#አለ_ህግ የእናንተን ድጋፍ የሚፈልግበት ጊዜ አሁን ነው።
የአለ ህግን ዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራብ (Subscribe) በማድረግ ድጋፋችሁን አሳዩን። 🙏👁🗨👁🗨👁🗨👁🗨👁🗨
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://www.youtube.com/@Lawsocieties
#Ale_Hig #አለ_ህግ @Lawsocieties
Subscribe our youtube.
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://www.youtube.com/@Lawsocieties
#አለ_ህግ የእናንተን ድጋፍ የሚፈልግበት ጊዜ አሁን ነው።
የአለ ህግን ዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራብ (Subscribe) በማድረግ ድጋፋችሁን አሳዩን። 🙏👁🗨👁🗨👁🗨👁🗨👁🗨
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://www.youtube.com/@Lawsocieties
#Ale_Hig #አለ_ህግ @Lawsocieties
Subscribe our youtube.
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://www.youtube.com/@Lawsocieties
#አለ_ህግ የእናንተን ድጋፍ የሚፈልግበት ጊዜ አሁን ነው።
የአለ ህግን ዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራብ (Subscribe) በማድረግ ድጋፋችሁን አሳዩን። 🙏👁🗨👁🗨👁🗨👁🗨👁🗨
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://www.youtube.com/@Lawsocieties
#Ale_Hig #አለ_ህግ @Lawsocieties
Subscribe our youtube.
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://www.youtube.com/@Lawsocieties
በፌዴራል ደረጃ ተመዝገበው በስራ ልይ የሚገኙ መመሪያዎችን በአንድ ማዕቀፍ ማግኘት ይፈልጋሉ?
እንግዲያውስ በአስተዳደር ሥነ-ስርዓት አዋጅ ቁጥር 1183/2012 መሰረት በፍትህ ሚኒስቴር ተመዝገበው፤ ቁጥር ተሰጥቷቸው ተፈጻሚ የሆኑ የፌዴራል አስፈጻሚ አካላት መመሪያዎችን ለማግኘት ከዚህ በታች የሰፈረውን ሊንክ ይጫኑ፡፡ በቀጥታ ወደ መመሪያዎቹ ይወስዳችኋል፡፡
በአሁኑ ጊዜ አጠቃላይ የተመዘገቡ መመሪያዎች 1007 የደረሱ ሲሆን መመሪያዎቹ የፌዴራል አስፈጻሚ ተቋማት ያወጧቸው ሲሆኑ የአዲስ አበባ እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮችን መመሪያዎች ይጨምራል፡፡
መመሪያዎቹን በተቋማት መጠሪያ መሰረት በተዘጋጀ ማዕቀፍ መሰረት ወይም All Federal Directives የሚለውን ሁሉን መመሪያዎች በተራ ቁጥር ቅደም ተከተል የያዘውን ማዕቀፍ በመክፈት ፈልገው ማግኘት የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ህግን በማወቅ መብቱን የሚጠይቅ ግዴታውን፤ የሚወጣ ዜጋ እንሁን!
ይህንን ጠቃሚ መረጃ ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) ታግዙን ዘንድ በማክበር እንጠይቃለን
http://legal.eag.gov.et:8080/
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
https://t.me/lawsocieties
እንግዲያውስ በአስተዳደር ሥነ-ስርዓት አዋጅ ቁጥር 1183/2012 መሰረት በፍትህ ሚኒስቴር ተመዝገበው፤ ቁጥር ተሰጥቷቸው ተፈጻሚ የሆኑ የፌዴራል አስፈጻሚ አካላት መመሪያዎችን ለማግኘት ከዚህ በታች የሰፈረውን ሊንክ ይጫኑ፡፡ በቀጥታ ወደ መመሪያዎቹ ይወስዳችኋል፡፡
በአሁኑ ጊዜ አጠቃላይ የተመዘገቡ መመሪያዎች 1007 የደረሱ ሲሆን መመሪያዎቹ የፌዴራል አስፈጻሚ ተቋማት ያወጧቸው ሲሆኑ የአዲስ አበባ እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮችን መመሪያዎች ይጨምራል፡፡
መመሪያዎቹን በተቋማት መጠሪያ መሰረት በተዘጋጀ ማዕቀፍ መሰረት ወይም All Federal Directives የሚለውን ሁሉን መመሪያዎች በተራ ቁጥር ቅደም ተከተል የያዘውን ማዕቀፍ በመክፈት ፈልገው ማግኘት የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ህግን በማወቅ መብቱን የሚጠይቅ ግዴታውን፤ የሚወጣ ዜጋ እንሁን!
ይህንን ጠቃሚ መረጃ ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) ታግዙን ዘንድ በማክበር እንጠይቃለን
http://legal.eag.gov.et:8080/
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
#Peace _agreement_of_TPLF
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
Joint Statement between the Government of the Federal Democratic Republic of Ethiopia and the Tigray Peoples’ Liberation Front (TPLF)
1. As per Article 3 of the Agreement for Lasting Peace and Permanent Cessation of Hostilities, the Representatives of the Government of the Federal Democratic Republic of Ethiopia and the TPLF have agreed to announce to the people of Ethiopia and the rest of the world that after 10 days of intensive negotiations have concluded a peace agreement.
👇👇👇👇👇 to be continued
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
Joint Statement between the Government of the Federal Democratic Republic of Ethiopia and the Tigray Peoples’ Liberation Front (TPLF)
1. As per Article 3 of the Agreement for Lasting Peace and Permanent Cessation of Hostilities, the Representatives of the Government of the Federal Democratic Republic of Ethiopia and the TPLF have agreed to announce to the people of Ethiopia and the rest of the world that after 10 days of intensive negotiations have concluded a peace agreement.
👇👇👇👇👇 to be continued