አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.57K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
September 5, 2022
#United Insurance Company#

▪️1: Trainee Underwriting/Trainee Claims Officer
▪️2: Property Administration Officer
▪️3: Human Resource Officer/Personnel Officer
▪️4: Attorney
▪️5: Driver II/CEO Driver
▪️Find More Details here
💧💧💧💧💧
https://bit.ly/3KNs5qg

▪️Deadline - September 11/22
September 5, 2022
#Enat Bank SC#

▪️1: Business Development Officer
▪️2: Legal Aid
▪️3: Senior Business Research Management Officer
▪️4: Senior IS Auditor
▪️5: Branch Manager Grade B
▪️Find More Details here
💧💧💧💧💧
https://bit.ly/3TWvw2j

▪️Deadline - September 10/22
September 6, 2022
NBE Directive (1).pdf
1.8 MB
September 6, 2022
Religious Radio and TV Licensing Directive_899.pdf
437.2 KB
September 8, 2022
ለባንክ በመያዣ የተሰጡ ንብረቶች
***

* ለባንክ በመያዣ የተሰጡ ንብረቶችን በተመለከተ በተወሰኑ የፍትሐ ብሔር እና የንግድ ሕጉ ድንጋጌዎች ላይ ማሻሻያ ተደርጓል።

* የመጀመሪያውን ማሻሻያ ያደረገው አዋጅ ቁጥር 65/89 ነው።
* ይህ አዋጅ በፍ/ሕ/ቁ 2851 እና 3ዐ6ዐ ላይ ማሻሻያ አድርጎባቸዋል።
* ማሻሻያው የሚመለከተው ባንክ በመያዣ የተያዙ ንብረቶች አሻሻጥ ሥርዓትን ነው።
* ባንክ በመያዣ የያዘውን ንብረት ወደ ፍ/ቤት መምጣት ሳያስፈልገው ራሱ እንዲሸጥ።
* የሚያደርገ ስምምነት ሕጋዊ ውጤት እንዲኖረው ተደርጓል።
* አዋጅ ቁጥር 97/9ዐ ከፍ ሲል የተጠቀሰውን አዋጅ ሽሮታል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ለባንክ በመያዣ የተሰጠ የንግድ መደብርን በተመለከተ አዋጅ ቁጥር 98/98 በቀድሞው የንግድ ሕጉ ላይ ማሻሻያ አድርጓል።
* እነዚህ አዋጆች ባንክ በመያዣ የያዛቸውን ንብረቶች ራሱ የውል ጊዜው ተጠናቆ ብድር ካልተመለሰ እንዲሸጥ የሚያደርገውን ስምምነት ህጋዊነት ይቀበላሉ።
* አዋጆቹ ከመውጣታቸው በፊት እና በኋላ በመያዣ በተሰጡ ንብረቶች ላይ ልዩነት አድርገዋል።
* አዋጆቹ ከመውጣታቸው በፊት ለባንክ በመያዣ የተሰጡ ንብረቶችን በተመለከተ ባንኩ የተዋዋዮቹ ስምምነት ሳያስፈልገው ንብረቶቹን ራሱ ለመሸጥ ህጉ መብት ሰጥቶታል።
* አዋጆቹ ከወጡ በኋላ በመያዣ የተሰጡ ንብረቶችን በተመለከተ ራሱ ለመሸጥ ግን ስምምነት ያስፈልገዋል።
* ባንኩ ንብረቶቹን ራሱ ለመሸጥ ስምምነት ካላደረገ የፍትሐብሔር ህጉ ድንጋጌዎች ተፈፃሚ ይሆናሉ።
* በአሻሻጥ ሥርዓቱ ላይ ከተደረገው ለውጥ በቀር የፍትሐብሔር ህጉ ሆነ የንግድ ህጉ ድንጋጌዎች ተፈፃሚነት ይኖራቸዋል።
* በአዲሱ የንግድ ሕግ በአንቀጽ 654 ሥር የተቀመጡ ድንጋጌዎች ንግድ ባንኮች በአዋጁ የተሰጠንን መብት የሚሸረሽር ነው በሚል ቅሬታ እያቀረቡበት ነው ።
📌* በዚህ አንቀጽ ሥር የተቀመጠው መሠረታዊ ድንዳጌ፣ ‹‹…የማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣ፣ የንብረት ዋስትና ያላቸውን፣ የቅድሚያ መብት ያላቸውን፣ እንዲሁም ባለሀብትነታቸው እንደተጠበቀ ሆኖ የተደረጉ የሽያጭ ውሎች ያሏቸው ገንዘብ ጠያቂዎችን ጨምሮ፣ በማናቸውም ገንዘብ ጠያቂዎች ክፍያ ለማስፈጸም በተናጠል የሚደረጉ ክርክሮች፣ በሙሉ ባለ ዕዳው ወይም በመልሶ የማደራጀት ኃላፊው በተናጠል ክፍያ ለማስፈጸም የሚደረጉ ክርክሮች እንዲቋረጡላቸው ጥያቄ ማቅረብ ሳያስፈልጋቸው በመጠባበቂያ ጊዜው ወቅት በሕግ ተቋርጠው ይቆያሉ፤›› የሚል ነው፡፡
📌* በዚህ የአዲሱ ህግ ድንጋጌ እና በጠቅላላው ምዕራፍ 3 ላይ የተካተቱ ድንጋጌዎች መሰረት አንድ ተበዳሪ ያለበት ብድር ተበላሽቷል ( bad debit) ሆኗል ከመባሉ አስቀድሞ ብድሩን ሊከፍል የሚችልበት አማራጭ እድል ይሰጠዋል።
📌* ይህም በብዙዎች ኢ- ህገመንግስታዊ እና ኢ-ፍትሃዊ ነው ተብሎ ከተረቀቀበት ጊዜ አንስቶ ሲተች የነበረውን አዋጅ ቁ. 90/97 እና አዋጅ ቁጥር 98/98 የማሻሻል የህግ ውጤት ስላላቸው የንግድ ህጉ አካሄድ ይበል እሚባል ነው ።

💼#ዳንኤል ፍቃዱ (ጠበቃና የህግ አማካሪ)
https://t.me/lawsocieties
September 8, 2022
September 10, 2022
September 12, 2022
September 13, 2022
September 14, 2022
September 15, 2022
የቤት ኪራይ ሕግ ሊወጣ ነው ሲባል ሰማሁ!  ሕጉ ምን ምን መያዝ እንዳለበት ሁላችንም ሐሳብ እንስጥበት፦

የእኔን እነሆ!
                ===
1. ለምሳሌ ቤቱን ተከራይተህ ምግብ መሸጥ ትጀምርና ቤትህ ታዋቂ ይሆናል። ባለቤት ሆዬ ውጣ ይልህና አንተ ባመጣኸው ዝና good will ይነግዳል። ውጣ ብሎ ካስወጣህ በዚያ ተመሳሳይ  ሥራ ቢያንስ ለሁለት ዓመታት መሥራት የለበትም።

2. ኪራይም ተመን ሊኖረው ይገባል። አንድ ቤድ ሩም፣ ሁለት ቤድ ሩም፣ ሶስት ቤድ ሩም እና ሊፍት ያለው የሌለው እንዲሁም አካባቢው አንደኛ ሁለተኛ ደረጃ ተብሎ የመነሻ እና የመዳረሻ Range ተመን ሊወጣለት ይገባል።

3. ባለፎቆች ገንዘብ ስላላቸው ለዓመታት ቤቱ ባይከራይ ጉዳያቸው አይደለም። ከሦስት ወራት በላይ ባልተከራየ ቤት እንደተከራየ ተደርጎ ግብር የሚከፍሉበት ሥርዓት ቢኖር መልካም ነው።

4. ኪራይ በዶላር መተመን በሕግ መከልከል አለበት።

5. ለረጅም ጊዜ ኪራይ ላልጨመሩ፣ የተጋነነ ኪራይ ላልጠየቁ፣ ከተሰጣቸው range በሚኒመም ላከራዩ፣ ለብዙ ዓመታት አንድ ቤተስብ ተከራይ ያላስወጡ ኢንሴንቲቭ ሊሰጣቸው ይገባል።

5. በአከራዮች ላይ የሚጣለው ግብር ገቢያቸው ከፍ ሲል የግብር መጠኑ ከፍ የሚልበት Marginal progressive taxation system ቢሆን፣ አንዳንዴም ከአነስተኛው እርከን ያገኘውን በታክስ የሚወስድበት ቢሆን መልካም ነው።

6. የመንግሥት መኖርያ ቤት ጠቅላላውን ለመንግሥት ሰራተኞችና ለጡረተኞች ብቻ ቢከራይ፣ የግል ፎቆች ላይ ነጋዴ ቢሆን ያስኬዳል፤  ነጋዴ ለነጋዴ ብቻ እርስ በርሱ ይሞሸላለቃል።

7. የራሳቸውን ቤት አከራይተው በመንግሥት ቤት የሚኖሩ ተለቅመው ሊነጠቁ ይገባል።

8. የመንግሥት መ/ቤቶች ለሠራተኞቻቸው መጠነኛ ኪራይ አስከፍለው የሚያከራዩት ቤት ቢኖራቸው ይደገፋል። አ.አ.ዩ አራት ኪሎ ሁለት ፎቅ ይዞ ቤት ለሌላቸው መምህራን ያከራያል።

9. ውል ለማቋረጥ ተከራይ ማስጠንቀቂያ መስጠት አያስፈልገውም። አከራይ ግን ለአንድ ዓመት ውል ሁለት ወር፣ ለሁለት ዓመት ውል አራት ወር፣ ለሶስት ዓመት ውል ስድስት ወር ቢሆን ከዚያ በላይ ላለው ስድስት ወር ቢሆን መልካም ነው።

10. የንግድ ቤት የኪራይ ውል ተከራይ በማናቸውም ጊዜ በማስጠንቀቂያ የማቋረጥ መብቱ ተጠብቆ ትንሹ የኪራይ ዘመን አምስት ዓመት መሆን አለበት።

11. ቤት ሲለቀቅ በጥንቃቄ ጉድለት የተበላሸ እንጂ እርጅና ብልሽት የማስተካከል ግዴታ መኖር የለበትም።

12. አከራይ ከተከራይ ጋር አንድ ግቢ የሚኖር ከሆነ የኪራይ ተመኑ ዝቅ ማለት አለበት።

13. የመንግስት ቤት የተከራዩ በኪራይ ማዳበል ቢፈቀድላቸው እጥረት ይቀርፋል።

14. ማናቸውም ቀጣሪ የግልም የመንግስትም ለሰራተኞቻቸው የኪራዩን እስከ 25% የኪራይ አበል መክፈል አለባቸው።

15. ቤት ለሌላቸው መንግስት መ/ቤት ላገለገሉ ጡረተኞች እንደ አገልግሎታቸው መጠን የቤት ኪራይ አበል ሊከፈላቸው ይገባል። ጡረተኛ እንደ ውዳቂ የማየት በመለስ ዜናዊ ለጡረተኛ ብር መስጠት ጉቶ ውኃ ማጠጣት ነው የሚለው የዱርዬ ፖሊሲ መሻር አለበት።
Guagule Teshager J
September 15, 2022
September 15, 2022
September 17, 2022
ቅድመ ጭነት የዉጭ ንግድ ብድር ( Pre- shipment Export Credit):-

ባንኮች የዉጭ ንግድ ዘርፍ ላይ ለተሰማሩ ነጋዴዎች የሚሰጡ ቅድመ ጭነት ብድር አይነት ነው ።

እንዲሁም የውጭ ንግድ ላኪነት ዘርፍ ላይ የተሰማሩ ነጋዴዎች ለውጭ ጭነት የተዘጋጁ እቃዎች እስከ መዳረሻቸዉ ድረስ የሉትን የተለያዩ ወጪዎችን ለመሸፈን የሚያገለግል ቅድመ ጭነት ብድር የሚወስዱት ብድር አይነት ነዉ ።

ቅድመ ጭነት ብድር ብዙ ጊዜ ባንኮች ከሌሎች ብድር አይነት የተለየ ትኩረት ይሰጣለሁ እንዲሁም ለብድሩ ምስመለሻ ዝቅተኛ ወልድ ተመን ያስከፍላሉ ። ለዚህም ትልቁ ሚክንያት ባንኮች ለሰጡት ብድር ማስመለሻ እና አከፋፈል ላኪዎች ከሚያገኙት የውጭ ምንዛሪ ላይ ብድሩን እንዲከፍሉ በማድረግ የውጭ ምንዛሪ ክምችታቸዉን አሳድጋለሁ ። ይሁንና ባንኮች ለብድሩ ማስመለሻ የሚሆን ቋዋሚ እና ተንቀሳቃሽ ንብረት የሚጠየቁ ሲሆን በተጨማሪም ላኪው  ( ተበዳሪዉ) ከባህር ማዶ ገዢ ጋር የተዋዋሉትን የሽያጭ ዉል ( Sales Contract ) መኖሩን ያረጋግጣለሁ ። እንዲሁም አንዳንድ ባንኮች ለብድሩ ማስመለሻ የሚሆን ንብረት እንደ አስፈላጊነቱ ሊጠይቁም ላይጠየቁም የሚችሉበት ሁኔታ ይኖራል ነገር ግን የተረጋገጠ እና አስተማማኝ ሰንድ ከሚመለከተዉ የጉምሩክ መስሪያ ቤት በላኪ አማካኝነት በሚቀርብ  የውጭ ጭነት እደት መሟላቱን አረጋግጦ ብድር አገልግሎት ይሰጣለሁ  ።

ብዙአየሁ ኃይለማርያም አስፋዉ

የቅርንጫፍ ባንክ ሥራ አስኪያጅና የባንክ አገልግሎት ዘርፍ አማካሪ
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
https://t.me/lawsocieties
September 17, 2022
September 18, 2022
Limits of Birr holding (2).pdf
487.3 KB
September 18, 2022