ACTION AGAINST HUNGER ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
Position:-Gender and Protection Program
Manager-Re-advertisement
📚ትምህርትዓይነትእናደረጃ:-
University Master and or BA degree in social sciences, psychology, 🔴law✅, social work, international development, or other relevant field from a recognized institution.
🇪🇹 የስራ ቦታ ፡ Wollega- Gimbi, Oromia
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ማያዚያ 07 /2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://tikusjobs.com/job/gender-and-protection-program-manager-re-advertisement/
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
Position:-Gender and Protection Program
Manager-Re-advertisement
📚ትምህርትዓይነትእናደረጃ:-
University Master and or BA degree in social sciences, psychology, 🔴law✅, social work, international development, or other relevant field from a recognized institution.
🇪🇹 የስራ ቦታ ፡ Wollega- Gimbi, Oromia
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ማያዚያ 07 /2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://tikusjobs.com/job/gender-and-protection-program-manager-re-advertisement/
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
።።።።። አስፈላጊ አደራ ።።።
አንድ ሰው የራሱ ንብረት በሆኑት ዕቃዎች ላይ የማይታገድ እርግጠኛ አደጋ የሚደርስባቸው በሆነ ጊዜ እነዚህን ዕቃዎች ከቀረበው አደጋ ለማሸሽ ሲል ሌላ ሰው በአደራ ተቀብሎ እንዲያስቀምጥለት የሰጠ እንደሆነ ይህ አድራጎት አስፈሊጊ አደራ የማስቀመጥ ድርጊት ይባላል።
አስፈላጊ የአደራ ማስቀመጥ ጉዳይ ከማናቸውም የአሠራር ሥርዓት ነፃ እንደሆነ የፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 2802 ንዑስ አንቀፅ 1 የሚደነግግ ሲሆን አንድ ሰው አስፈላጊ አደራ ለሌላ ሰው የሰጠ መሆኑን በማናቸውም አይነት መንገድ ማስረጃ ማቅረብ እንደሚችል የፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 2802 ንዑስ አንቀፅ 2 ይደነግጋል፡፡
ሰ/መ/ቁ. 64887 ቅጽ 14 ፤ ፍ/ህ/ቁ. 2800፤ 2802
ማስታወሻ
በፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 2800 አስፈላጊ አደራ አለ የሚባለው በንብረት ላይ እርግጠኛ አደጋ የሚደርስ በሆነ ጊዜ እንጂ አስቀማጩ አደጋ ይደርሳል ብሎ ባሰበ ወይም በሰጋ ጊዜ አይደለም። የድንጋጌው ተፈጻሚነት አንድም አደጋው እየደረሰ እያለ ወይም መድረሱ የማይቀር ስለመሆኑ እርግጠኛ የሆነ ሁኔታ ሲከሰት ብቻ ነው።
በሰ/መ/ቁ. 64887 አመልካች በመንገድ ስራ ምክንያት የተከፈለውን ካሳ ወደሚኖርበት ገጠራማ ቦታ ቢወስደው ደህንነቱን ጠብቆ ለማቆየት የማይችል በአንጻሩ ገንዘቡን ለመዝረፍ ሰዎች ሊገድሉት እንደሚችሉ በማስረዳት ሰባ ሺ ብር በአደራ እንዲያስቀምጥለት ለተጠሪ እንደሰጠ በፍሬ ነገር ደረጃ በምስክር እንደተረጋገጠ ተዘግቧል። ፍሬ ነገሩ የአመልካች ከፍ ያለ ስጋት እንጂ የደረሰ አደጋ ሆነ ሊደርስ ያለ እርግጠኛ አደጋ ስለመኖሩ አልተረጋገጠም። ከዚህ አንጻር የችሎቱ የህግ ትርጓሜ በተሳሳተ የፍሬ ነገር መነሻ ላይ የተመሰረተ በመሆኑ የተሳሳተ ነው።
አብርሃም ዮሐንስ
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
አንድ ሰው የራሱ ንብረት በሆኑት ዕቃዎች ላይ የማይታገድ እርግጠኛ አደጋ የሚደርስባቸው በሆነ ጊዜ እነዚህን ዕቃዎች ከቀረበው አደጋ ለማሸሽ ሲል ሌላ ሰው በአደራ ተቀብሎ እንዲያስቀምጥለት የሰጠ እንደሆነ ይህ አድራጎት አስፈሊጊ አደራ የማስቀመጥ ድርጊት ይባላል።
አስፈላጊ የአደራ ማስቀመጥ ጉዳይ ከማናቸውም የአሠራር ሥርዓት ነፃ እንደሆነ የፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 2802 ንዑስ አንቀፅ 1 የሚደነግግ ሲሆን አንድ ሰው አስፈላጊ አደራ ለሌላ ሰው የሰጠ መሆኑን በማናቸውም አይነት መንገድ ማስረጃ ማቅረብ እንደሚችል የፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 2802 ንዑስ አንቀፅ 2 ይደነግጋል፡፡
ሰ/መ/ቁ. 64887 ቅጽ 14 ፤ ፍ/ህ/ቁ. 2800፤ 2802
ማስታወሻ
በፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 2800 አስፈላጊ አደራ አለ የሚባለው በንብረት ላይ እርግጠኛ አደጋ የሚደርስ በሆነ ጊዜ እንጂ አስቀማጩ አደጋ ይደርሳል ብሎ ባሰበ ወይም በሰጋ ጊዜ አይደለም። የድንጋጌው ተፈጻሚነት አንድም አደጋው እየደረሰ እያለ ወይም መድረሱ የማይቀር ስለመሆኑ እርግጠኛ የሆነ ሁኔታ ሲከሰት ብቻ ነው።
በሰ/መ/ቁ. 64887 አመልካች በመንገድ ስራ ምክንያት የተከፈለውን ካሳ ወደሚኖርበት ገጠራማ ቦታ ቢወስደው ደህንነቱን ጠብቆ ለማቆየት የማይችል በአንጻሩ ገንዘቡን ለመዝረፍ ሰዎች ሊገድሉት እንደሚችሉ በማስረዳት ሰባ ሺ ብር በአደራ እንዲያስቀምጥለት ለተጠሪ እንደሰጠ በፍሬ ነገር ደረጃ በምስክር እንደተረጋገጠ ተዘግቧል። ፍሬ ነገሩ የአመልካች ከፍ ያለ ስጋት እንጂ የደረሰ አደጋ ሆነ ሊደርስ ያለ እርግጠኛ አደጋ ስለመኖሩ አልተረጋገጠም። ከዚህ አንጻር የችሎቱ የህግ ትርጓሜ በተሳሳተ የፍሬ ነገር መነሻ ላይ የተመሰረተ በመሆኑ የተሳሳተ ነው።
አብርሃም ዮሐንስ
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
HR6600 እና S3199 ረቂቅ ሕጎች ሕግ ሆነው ከመውጣት እንዲዘገዩ የሚያስችል ስምምነት ላይ መደረሱ ተገለፀ
*********************
የአሜሪካ ኮንግረስ HR6600 እና S3199 ረቂቅ ሕጎች ሕግ ሆነው ከመውጣት እንዲዘገዩ የሚያስችል ስምምነት ላይ መደረሱን የኢትዮጵያ አሜሪካ ሲቪክ ካውንስል በትዊተር ገጹ አስታውቋል።
ይሁን እንጂ ኢትዮጵያውያን ረቂቅ ሕጎቹ እንዳይፀድቅ እያደረጉት ያለው የዲፕሎማሲ ጥረት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ካውንስሉ አሳስቧል።
የኢትዮጵያ አሜሪካ ሲቪክ ካውንስል በኢትዮጵያ ላይ የሚደረገውን ጣልቃ ገብነትና ጫና በመቃወምና ዳያስፖራ ማህበረሰቡን ጭምር በማስተባበር ከፍተኛ የህዝብ ዲፕሎማሲ ስራ በመስራት ላይ ያለ መቀመጫውን በአሜሪካ ያደረገ ተቋም ነው።
ETV
*********************
የአሜሪካ ኮንግረስ HR6600 እና S3199 ረቂቅ ሕጎች ሕግ ሆነው ከመውጣት እንዲዘገዩ የሚያስችል ስምምነት ላይ መደረሱን የኢትዮጵያ አሜሪካ ሲቪክ ካውንስል በትዊተር ገጹ አስታውቋል።
ይሁን እንጂ ኢትዮጵያውያን ረቂቅ ሕጎቹ እንዳይፀድቅ እያደረጉት ያለው የዲፕሎማሲ ጥረት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ካውንስሉ አሳስቧል።
የኢትዮጵያ አሜሪካ ሲቪክ ካውንስል በኢትዮጵያ ላይ የሚደረገውን ጣልቃ ገብነትና ጫና በመቃወምና ዳያስፖራ ማህበረሰቡን ጭምር በማስተባበር ከፍተኛ የህዝብ ዲፕሎማሲ ስራ በመስራት ላይ ያለ መቀመጫውን በአሜሪካ ያደረገ ተቋም ነው።
ETV
የሽያጭ ውልን የተመለከቱ አንዳንድ ነጥቦች ከሰበር ውሳኔ ጋር ተገናዝቦ የቀረበ
በ፡ ሙሉቀን ሰዒድ ሐሰን
በዚህ ጽሑፍ የሽያጭ ውል ምንነት፣ የማይንቀሳቀስ ንብረት የገዛ ሰው ስላለው መብትና ገዥው ስለሚኖርበት ግዴታ፣ የሽያጭ ውልን መሰረት አድርገው የሚቀርቡ ክርክሮች ይዘታቸው እና የይርጋ ገደባቸው ምን እንደሚመስል እንዲሁም የማይንቀሳቀስ ንብረት የገዛ ሰው ንብረቱን ሊለቅ የሚችልባቸው የሕግ አግባብ ምን ምን እንደሆኑ ከፍትሐብሔር ሕግ እና ከሰበር ውሳኔዎች አንጻር ዳሰሳ ለማድረግ ተሞክሯል፡፡
መልካም ንባብ!
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2028-contract-of-sale-in-ethiopia
በ፡ ሙሉቀን ሰዒድ ሐሰን
በዚህ ጽሑፍ የሽያጭ ውል ምንነት፣ የማይንቀሳቀስ ንብረት የገዛ ሰው ስላለው መብትና ገዥው ስለሚኖርበት ግዴታ፣ የሽያጭ ውልን መሰረት አድርገው የሚቀርቡ ክርክሮች ይዘታቸው እና የይርጋ ገደባቸው ምን እንደሚመስል እንዲሁም የማይንቀሳቀስ ንብረት የገዛ ሰው ንብረቱን ሊለቅ የሚችልባቸው የሕግ አግባብ ምን ምን እንደሆኑ ከፍትሐብሔር ሕግ እና ከሰበር ውሳኔዎች አንጻር ዳሰሳ ለማድረግ ተሞክሯል፡፡
መልካም ንባብ!
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2028-contract-of-sale-in-ethiopia
#ተገጣጣሚ_ቤቶች
ከተማ አስተዳደሩ በስምንት ቢሊዮን ብር ሊያስገነባቸው የነበሩ ተገጣጣሚ ቤቶች ግንባታ በፍርድ ቤት ታገደ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስምንት ቢሊዮን ብር በጀት ያስጀመረውና በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ አምስት ወርቁ ሠፈር ተብሎ በሚታወቀው አካባቢ ሊያከናውነው የነበረው የአምስት ሺሕ ተገጣጣሚ የመኖሪያና የንግድ ቤቶች ሕንፃዎች ግንባታ፣ በፍርድ ቤት ዕግድ እንዲቆም መደረጉ ተገለጸ፡፡
የከተማ አስተዳደሩ በ21.8 ሔክታር መሬት ላይ የተገጣጣሚ ቤቶች ግንባታ ለማስጀመር ጥር 4 ቀን 2014 ዓ.ም. መሠረተ ድንጋይ ቢያስቀምጥም፣ መሬቱ የባለቤትነት ጥያቄ ተነስቶበት ፍርድ ቤት ዕግድ በማውጣቱ ግንባታው እንዲቆም መደረጉን የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮና የቤቶቹን ግንባታ የሚያካሂደው የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታውቀዋል፡፡
የኮርፖሬሽኑ የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምርያ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጥንፉ ሙጬ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ ግንባታው ይፋ ከተደረ በኋላ ኮርፖሬሽኑ 291 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ የተገጣጣሚ ሕንፃ አካላት ኮንክሪትና ሌሎች ተያያዥ ምርቶችን ወደ ቦታው አስገብቷል፡፡ በግንባታ ቦታው ላይ አሥር ሚሊዮን ብር የሚያወጣ አፈር ጠረጋና ምንጣሮ ሥራ መካሄዱንም አስረድተዋል፡፡
ይሁንና የመሬቱ ባለቤትነት ይገባኛል ያለ ግለሰብ ጥያቄ በማንሳቱ፣ ኮርፖሬሽኑ ሥራ በጀመረ በቀናት ውስጥ ዕግድ ወጥቶበታል፡፡ ኮርፖሬሽኑ እግዱ ቢወጣም የግንባታ ሥራውን እንደቀጠለ ያስረዱት አቶ ጥንፉ፣ ለሁለተኛ ጊዜ ዕግድ ከመጣ በኋላ ግን መሬቱ ላይ ያለው ሥራ እንዲቆም መደረጉን ተናግረዋል፡፡......... ይቀጥላል....
#አለ_ህግ
#አለ_Share....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
ከተማ አስተዳደሩ በስምንት ቢሊዮን ብር ሊያስገነባቸው የነበሩ ተገጣጣሚ ቤቶች ግንባታ በፍርድ ቤት ታገደ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስምንት ቢሊዮን ብር በጀት ያስጀመረውና በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ አምስት ወርቁ ሠፈር ተብሎ በሚታወቀው አካባቢ ሊያከናውነው የነበረው የአምስት ሺሕ ተገጣጣሚ የመኖሪያና የንግድ ቤቶች ሕንፃዎች ግንባታ፣ በፍርድ ቤት ዕግድ እንዲቆም መደረጉ ተገለጸ፡፡
የከተማ አስተዳደሩ በ21.8 ሔክታር መሬት ላይ የተገጣጣሚ ቤቶች ግንባታ ለማስጀመር ጥር 4 ቀን 2014 ዓ.ም. መሠረተ ድንጋይ ቢያስቀምጥም፣ መሬቱ የባለቤትነት ጥያቄ ተነስቶበት ፍርድ ቤት ዕግድ በማውጣቱ ግንባታው እንዲቆም መደረጉን የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮና የቤቶቹን ግንባታ የሚያካሂደው የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታውቀዋል፡፡
የኮርፖሬሽኑ የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምርያ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጥንፉ ሙጬ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ ግንባታው ይፋ ከተደረ በኋላ ኮርፖሬሽኑ 291 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ የተገጣጣሚ ሕንፃ አካላት ኮንክሪትና ሌሎች ተያያዥ ምርቶችን ወደ ቦታው አስገብቷል፡፡ በግንባታ ቦታው ላይ አሥር ሚሊዮን ብር የሚያወጣ አፈር ጠረጋና ምንጣሮ ሥራ መካሄዱንም አስረድተዋል፡፡
ይሁንና የመሬቱ ባለቤትነት ይገባኛል ያለ ግለሰብ ጥያቄ በማንሳቱ፣ ኮርፖሬሽኑ ሥራ በጀመረ በቀናት ውስጥ ዕግድ ወጥቶበታል፡፡ ኮርፖሬሽኑ እግዱ ቢወጣም የግንባታ ሥራውን እንደቀጠለ ያስረዱት አቶ ጥንፉ፣ ለሁለተኛ ጊዜ ዕግድ ከመጣ በኋላ ግን መሬቱ ላይ ያለው ሥራ እንዲቆም መደረጉን ተናግረዋል፡፡......... ይቀጥላል....
#አለ_ህግ
#አለ_Share....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
........የቀጠለ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስምንት ቢሊዮን ብር በጀት ያስጀመረውና በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ አምስት ወርቁ ሠፈር ተብሎ በሚታወቀው አካባቢ ሊያከናውነው የነበረው የአምስት ሺሕ ተገጣጣሚ የመኖሪያና የንግድ ቤቶች ሕንፃዎች ግንባታ፣ በፍርድ ቤት ዕግድ እንዲቆም መደረጉ ተገለጸ፡፡
የከተማ አስተዳደሩ በ21.8 ሔክታር መሬት ላይ የተገጣጣሚ ቤቶች ግንባታ ለማስጀመር ጥር 4 ቀን 2014 ዓ.ም. መሠረተ ድንጋይ ቢያስቀምጥም፣ መሬቱ የባለቤትነት ጥያቄ ተነስቶበት ፍርድ ቤት ዕግድ በማውጣቱ ግንባታው እንዲቆም መደረጉን የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮና የቤቶቹን ግንባታ የሚያካሂደው የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታውቀዋል፡፡
የኮርፖሬሽኑ የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምርያ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጥንፉ ሙጬ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ ግንባታው ይፋ ከተደረ በኋላ ኮርፖሬሽኑ 291 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ የተገጣጣሚ ሕንፃ አካላት ኮንክሪትና ሌሎች ተያያዥ ምርቶችን ወደ ቦታው አስገብቷል፡፡ በግንባታ ቦታው ላይ አሥር ሚሊዮን ብር የሚያወጣ አፈር ጠረጋና ምንጣሮ ሥራ መካሄዱንም አስረድተዋል፡፡
ይሁንና የመሬቱ ባለቤትነት ይገባኛል ያለ ግለሰብ ጥያቄ በማንሳቱ፣ ኮርፖሬሽኑ ሥራ በጀመረ በቀናት ውስጥ ዕግድ ወጥቶበታል፡፡ ኮርፖሬሽኑ እግዱ ቢወጣም የግንባታ ሥራውን እንደቀጠለ ያስረዱት አቶ ጥንፉ፣ ለሁለተኛ ጊዜ ዕግድ ከመጣ በኋላ ግን መሬቱ ላይ ያለው ሥራ እንዲቆም መደረጉን ተናግረዋል፡፡
የከተማ አስተዳደሩ ሊያስገነባቸው ያቀደው ከ90 በላይ ባለ አራትና ዘጠኝ ፎቅ የተገጣጣሚ ቤት ብሎኮች ግንባታቸው የሚያርፍበት መሬት፣ በሕገወጥነት ተይዞ የነበረና ወደ መሬት ባንክ የገባ መሆኑን አስታውቆ ነበር፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ የቤት ልማት ትግበራና የሥራ ዕድል ፈጠራ ክትትልና ቁጥጥር ዳይሬክተር ኪያ በሬቻ (ኢንጂነር)፣ ቢሮው ከከተማው መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ መሬቱን በሊዝ ተረክቦ ካርታ መቀበሉን ተናግረዋል፡፡ ዳይሬክተሩ የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ መሬቱን በሊዝ ሊወስድ የሚችለው፣ ይዞት የነበረው ተቋም የሊዝ ውል ሲቋረጥ ወይም ሲመክን መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ ይሁንና መሬቱ ከዚህ ቀደም የነበረበትን ሁኔታ መግለጽ የሚችለው የከተማው መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ በመሆኑ፣ የክርክር ሒደቱ አካል የሆነውም ይኸው ቢሮ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
የከተማ አስተዳደሩ ዕጣ ወጥቶባቸው ለዕድለኞች ካልተላለፉት ከ50 ሺሕ በላይ ቤቶች ባሻገር፣ ሁለት ጊዜ በተደረገው ምዝገባ ተካተው ቤት ያልወጣላቸው 700 ሺህ ሰዎች ይገኛሉ፡፡ የቤት የፈላጊዎችን ጥያቄ በተለያዩ አማራጮች ለመፍታት እየሞከረ ያለው የከተማ አስተዳደሩ፣ ግንባታቸውን በቶሎ ለማጠናቀቅ ይቻላል የተባለላቸውን የተገጣጣሚ ቤቶች ግንባታ ከሦስት ወራት ገደማ በፊት አስጀምሯል፡፡
የቤቶቹን ግንባታ የማከናወን ኃላፊነት የተሰጠው የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን፣ ለሕንፃ ግንባታው የሚውሉትን የተገጣጣሚ አካላት ቃሊቲ በሚገኘው ፋብሪካው የሚያመርት ሲሆን፣ አምስት ሺሕ ቤቶችን በአንድ ዓመት ውስጥ ገንብቶ ለማጠናቀቅ ዕቅድ ይዟል፡፡ የኮርፖሬሽኑ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች መምርያ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጥንፉ፣ ዕግዱ ባይመጣ ኖሮ ኮርፖሬሽኑ፣ ውል ከተወሰደበት ጊዜ አንስቶ እስካሁን በርካታ ቤቶችን የመሥራት ዕቅድ ነበረ ብለዋል፡፡ ክረምት ከመግባቱ በፊት ከ90 በላይ የሚሆኑትን ብሎኮች ኮንክሪታቸውን ከአፈር በላይ አውጥቶ የማጠናቀቅ ዕቅድ እንደነበረም ተናግረዋል፡፡
ፍርድ ቤት የግንባታ መሬቱ ላይ ዕግድ ቢጥልም፣ ኮርፖሬሽኑም ሆነ የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ፣ እግዱ ለፕሮጀክቱ እክል ይሆናል የሚል ሐሳብ የላቸውም፡፡ ኮርፖሬሽኑ መሬቱ ላይ ያለው ሥራ ቢታገድም አሁንም ድረስ የተገጣጣሚ አካላትን፣ እንዲሁም በርና መስኮቶችን እያመረተ መሆኑን አቶ ጥንፉ ተናግረዋል፡፡ ሁለቱም አካላት ተገጣጣሚ አካላቱ ከተመረቱ መገጣጠሙ ብዙም ጊዜ እንደማይወስድ ገልጸዋል፡፡
ይሁንና ኮርፖሬሽኑ የግንባታ ሥራውን መቀጠል የሚችለው የፕሮጀክቱ ባለቤት የሆነው የከተማ አስተዳደሩ መሬቱን ነፃ ሲያደርግለት መሆኑን አስታውቋል፡፡ ጉዳዩ በፍርድ ቤት የተያዘ ቢሆንም የከተማ አስተደዳሩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ተነጋግሮ ቦታውን ያስለቅቃል የሚል እምነት እንዳለው አቶ ጥንፉ አስረድተዋል፡፡
የቤት ልማት ትግበራና የሥራ ዕድል ፈጠራ ክትትልና ቁጥጥር ዳይሬክተሩ ኪያ (ኢንጂነር) በበኩላቸው፣ ከፕሮጀክቱ ባህሪ አንፃር መገጣጠሙ ትንንሽ ጊዜ የሚወስድ በመሆኑ የመሬት ሥራው መቆሙ ሥጋት እንደማይሆን ገልጸው፣ ግንባታው ቢቆምም ለተወሰነ ጊዜ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
በ1997 ዓ.ም. የተጀመረው የመንግሥት የጋራ ቤቶች ግንባታ ፕሮጀክት 17 ዓመታት ቢያስቆጥርም፣ እስካሁን የመጀመሪያ ተመዝጋቢዎችን በሙሉ ማዳረስ አልቻለም፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የከተማ አስተዳደሩን የ54 ቢሊዮን ብር ዕዳ ባለቤት አድርጎታል፡፡ የተገጣጣሚ ቤቶቹ ግንባታ ይፋ በተደረገበት ዕለት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ፣ ለቤቶቹ ግንባታ በተወሰደው ብድርና በተገነቡት ቤቶች ቁጥር መካከል ልዩነት እንዳለ ተናግረው ነበር፡፡
የከተማ አስተዳደሩ እንደሚገልጸው፣ የጋራ መኖሪያ ቤት ግንባታ ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ላይ ከፍተኛ ክፍተት ይታይባቸዋል፡፡ በተለይ ከ2006 ዓ.ም. እስከ 2010 ዓ.ም. በአገሪቱ ውስጥ ከነበረው ፖለቲካዊ አለመረጋጋት ጋር ተይይዞ ኮንትራክተሮች ክትትል ሳይደረግባቸው ሥራቸው ‹‹ልቅ›› የነበረ በመሆኑ፣ ፕሮጀክቶቹ ለሌብነትና ለዝርክር አሠራር እንደተጋለጡ ወ/ሮ አዳነች በየካቲት ወር መጀመሪያ ላይ በተካሄደው የከተማዋ ምክር ቤት አንደኛ ዓመት የሥራ ዘመን አንደኛ መደበኛ ጉባዔ መናገራቸው ይታወሳል፡፡
ሪፖርተር
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስምንት ቢሊዮን ብር በጀት ያስጀመረውና በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ አምስት ወርቁ ሠፈር ተብሎ በሚታወቀው አካባቢ ሊያከናውነው የነበረው የአምስት ሺሕ ተገጣጣሚ የመኖሪያና የንግድ ቤቶች ሕንፃዎች ግንባታ፣ በፍርድ ቤት ዕግድ እንዲቆም መደረጉ ተገለጸ፡፡
የከተማ አስተዳደሩ በ21.8 ሔክታር መሬት ላይ የተገጣጣሚ ቤቶች ግንባታ ለማስጀመር ጥር 4 ቀን 2014 ዓ.ም. መሠረተ ድንጋይ ቢያስቀምጥም፣ መሬቱ የባለቤትነት ጥያቄ ተነስቶበት ፍርድ ቤት ዕግድ በማውጣቱ ግንባታው እንዲቆም መደረጉን የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮና የቤቶቹን ግንባታ የሚያካሂደው የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታውቀዋል፡፡
የኮርፖሬሽኑ የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምርያ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጥንፉ ሙጬ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ ግንባታው ይፋ ከተደረ በኋላ ኮርፖሬሽኑ 291 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ የተገጣጣሚ ሕንፃ አካላት ኮንክሪትና ሌሎች ተያያዥ ምርቶችን ወደ ቦታው አስገብቷል፡፡ በግንባታ ቦታው ላይ አሥር ሚሊዮን ብር የሚያወጣ አፈር ጠረጋና ምንጣሮ ሥራ መካሄዱንም አስረድተዋል፡፡
ይሁንና የመሬቱ ባለቤትነት ይገባኛል ያለ ግለሰብ ጥያቄ በማንሳቱ፣ ኮርፖሬሽኑ ሥራ በጀመረ በቀናት ውስጥ ዕግድ ወጥቶበታል፡፡ ኮርፖሬሽኑ እግዱ ቢወጣም የግንባታ ሥራውን እንደቀጠለ ያስረዱት አቶ ጥንፉ፣ ለሁለተኛ ጊዜ ዕግድ ከመጣ በኋላ ግን መሬቱ ላይ ያለው ሥራ እንዲቆም መደረጉን ተናግረዋል፡፡
የከተማ አስተዳደሩ ሊያስገነባቸው ያቀደው ከ90 በላይ ባለ አራትና ዘጠኝ ፎቅ የተገጣጣሚ ቤት ብሎኮች ግንባታቸው የሚያርፍበት መሬት፣ በሕገወጥነት ተይዞ የነበረና ወደ መሬት ባንክ የገባ መሆኑን አስታውቆ ነበር፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ የቤት ልማት ትግበራና የሥራ ዕድል ፈጠራ ክትትልና ቁጥጥር ዳይሬክተር ኪያ በሬቻ (ኢንጂነር)፣ ቢሮው ከከተማው መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ መሬቱን በሊዝ ተረክቦ ካርታ መቀበሉን ተናግረዋል፡፡ ዳይሬክተሩ የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ መሬቱን በሊዝ ሊወስድ የሚችለው፣ ይዞት የነበረው ተቋም የሊዝ ውል ሲቋረጥ ወይም ሲመክን መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ ይሁንና መሬቱ ከዚህ ቀደም የነበረበትን ሁኔታ መግለጽ የሚችለው የከተማው መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ በመሆኑ፣ የክርክር ሒደቱ አካል የሆነውም ይኸው ቢሮ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
የከተማ አስተዳደሩ ዕጣ ወጥቶባቸው ለዕድለኞች ካልተላለፉት ከ50 ሺሕ በላይ ቤቶች ባሻገር፣ ሁለት ጊዜ በተደረገው ምዝገባ ተካተው ቤት ያልወጣላቸው 700 ሺህ ሰዎች ይገኛሉ፡፡ የቤት የፈላጊዎችን ጥያቄ በተለያዩ አማራጮች ለመፍታት እየሞከረ ያለው የከተማ አስተዳደሩ፣ ግንባታቸውን በቶሎ ለማጠናቀቅ ይቻላል የተባለላቸውን የተገጣጣሚ ቤቶች ግንባታ ከሦስት ወራት ገደማ በፊት አስጀምሯል፡፡
የቤቶቹን ግንባታ የማከናወን ኃላፊነት የተሰጠው የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን፣ ለሕንፃ ግንባታው የሚውሉትን የተገጣጣሚ አካላት ቃሊቲ በሚገኘው ፋብሪካው የሚያመርት ሲሆን፣ አምስት ሺሕ ቤቶችን በአንድ ዓመት ውስጥ ገንብቶ ለማጠናቀቅ ዕቅድ ይዟል፡፡ የኮርፖሬሽኑ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች መምርያ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጥንፉ፣ ዕግዱ ባይመጣ ኖሮ ኮርፖሬሽኑ፣ ውል ከተወሰደበት ጊዜ አንስቶ እስካሁን በርካታ ቤቶችን የመሥራት ዕቅድ ነበረ ብለዋል፡፡ ክረምት ከመግባቱ በፊት ከ90 በላይ የሚሆኑትን ብሎኮች ኮንክሪታቸውን ከአፈር በላይ አውጥቶ የማጠናቀቅ ዕቅድ እንደነበረም ተናግረዋል፡፡
ፍርድ ቤት የግንባታ መሬቱ ላይ ዕግድ ቢጥልም፣ ኮርፖሬሽኑም ሆነ የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ፣ እግዱ ለፕሮጀክቱ እክል ይሆናል የሚል ሐሳብ የላቸውም፡፡ ኮርፖሬሽኑ መሬቱ ላይ ያለው ሥራ ቢታገድም አሁንም ድረስ የተገጣጣሚ አካላትን፣ እንዲሁም በርና መስኮቶችን እያመረተ መሆኑን አቶ ጥንፉ ተናግረዋል፡፡ ሁለቱም አካላት ተገጣጣሚ አካላቱ ከተመረቱ መገጣጠሙ ብዙም ጊዜ እንደማይወስድ ገልጸዋል፡፡
ይሁንና ኮርፖሬሽኑ የግንባታ ሥራውን መቀጠል የሚችለው የፕሮጀክቱ ባለቤት የሆነው የከተማ አስተዳደሩ መሬቱን ነፃ ሲያደርግለት መሆኑን አስታውቋል፡፡ ጉዳዩ በፍርድ ቤት የተያዘ ቢሆንም የከተማ አስተደዳሩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ተነጋግሮ ቦታውን ያስለቅቃል የሚል እምነት እንዳለው አቶ ጥንፉ አስረድተዋል፡፡
የቤት ልማት ትግበራና የሥራ ዕድል ፈጠራ ክትትልና ቁጥጥር ዳይሬክተሩ ኪያ (ኢንጂነር) በበኩላቸው፣ ከፕሮጀክቱ ባህሪ አንፃር መገጣጠሙ ትንንሽ ጊዜ የሚወስድ በመሆኑ የመሬት ሥራው መቆሙ ሥጋት እንደማይሆን ገልጸው፣ ግንባታው ቢቆምም ለተወሰነ ጊዜ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
በ1997 ዓ.ም. የተጀመረው የመንግሥት የጋራ ቤቶች ግንባታ ፕሮጀክት 17 ዓመታት ቢያስቆጥርም፣ እስካሁን የመጀመሪያ ተመዝጋቢዎችን በሙሉ ማዳረስ አልቻለም፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የከተማ አስተዳደሩን የ54 ቢሊዮን ብር ዕዳ ባለቤት አድርጎታል፡፡ የተገጣጣሚ ቤቶቹ ግንባታ ይፋ በተደረገበት ዕለት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ፣ ለቤቶቹ ግንባታ በተወሰደው ብድርና በተገነቡት ቤቶች ቁጥር መካከል ልዩነት እንዳለ ተናግረው ነበር፡፡
የከተማ አስተዳደሩ እንደሚገልጸው፣ የጋራ መኖሪያ ቤት ግንባታ ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ላይ ከፍተኛ ክፍተት ይታይባቸዋል፡፡ በተለይ ከ2006 ዓ.ም. እስከ 2010 ዓ.ም. በአገሪቱ ውስጥ ከነበረው ፖለቲካዊ አለመረጋጋት ጋር ተይይዞ ኮንትራክተሮች ክትትል ሳይደረግባቸው ሥራቸው ‹‹ልቅ›› የነበረ በመሆኑ፣ ፕሮጀክቶቹ ለሌብነትና ለዝርክር አሠራር እንደተጋለጡ ወ/ሮ አዳነች በየካቲት ወር መጀመሪያ ላይ በተካሄደው የከተማዋ ምክር ቤት አንደኛ ዓመት የሥራ ዘመን አንደኛ መደበኛ ጉባዔ መናገራቸው ይታወሳል፡፡
ሪፖርተር
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
አለሕግAleHig ️
ማሳሰቢያ ከ አለ_ህግ #law #societies ሁሉንም የ #አለ_ህግ አባላት የሚያሳትፍ ቀጠሮ፣ ሁሌም እሁድ እሁድ የቀጥታ (Live stream) የድምፅ ውይይት ይኖረናል። #የህግ ጉዳይ የመወያያ እርዕስ አስቀድማችሁ እንዳትመርጡ እናሳስባለን። ምክንያቱም፣ ከወዲሁ ተዘጋጅተው ለውይይቱ እንዲመጡና ፍሬአማ ሀሳቦችን እንድናገኝ ይረዳናል። 1. የመወያያ አጀንዳ ይምረጡ 2. ተዘጋጅተው የውይይቱ ተሳታፊ ይሁኑ…
ማስታወቂያ ከ አለ_ህግ #law #societies
እሁድ የ #አለ_ህግ አባላት የሚያሳትፍ ቀጠሮ፣ ሁሌም እሁድ እሁድ የቀጥታ (Live stream) የድምፅ ውይይት
...... ከምሽቱ 3:00 ስዓት ጀምሮ ይኖረናል።
#የህግ ጉዳይ የመወያያ አጀንዳ፣
የሰብአዊ መብቶች እና የሕግ ጥሰት ከመከሰቱ በፊት እንዴት መከላከል ይቻላል?
ከማን ምን ይጠበቃል?
ተዘጋጅተው የውይይቱ ተሳታፊ ይሁኑ
Share and add ማድረግን አትርሱ
#Ale_Lawsocieties
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
እሁድ የ #አለ_ህግ አባላት የሚያሳትፍ ቀጠሮ፣ ሁሌም እሁድ እሁድ የቀጥታ (Live stream) የድምፅ ውይይት
...... ከምሽቱ 3:00 ስዓት ጀምሮ ይኖረናል።
#የህግ ጉዳይ የመወያያ አጀንዳ፣
የሰብአዊ መብቶች እና የሕግ ጥሰት ከመከሰቱ በፊት እንዴት መከላከል ይቻላል?
ከማን ምን ይጠበቃል?
ተዘጋጅተው የውይይቱ ተሳታፊ ይሁኑ
Share and add ማድረግን አትርሱ
#Ale_Lawsocieties
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Ethiopian chamber of commerce. ምክር ቤቱ ያዘጋጀውን ዘመናዊ የዲጂታል አገልግሎት በይፋ አስጀመረ✅
የኢትዮጵያ የንግድ እና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ከአይርላንድ መንግስት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በትሬድ ማርክ ኢስት አፍሪካ (Trade Mark East Africa) የቴክኒክ እገዛ አማካኝነት ያዘጋጀውን ዘመናዊ የዲጂታል አገልግሎት መጋቢት 28 ቀን 2014ዓ.ም በራዲሰን ብሉ ሆቴል በደማቅ ሁኔታ በይፋ አስጀመረ፡፡
የኢትዮጵያ የንግድ እና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ተ/ዋና ፀሀፊ አቶ ውቤ መንግስቱ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክታቸውን ሲያስተላልፉ በምክር ቤቱ ቀደም ሲል በነበረው አሰራር በአብዛኛው የንግድ ማሳለጫ ስራዎች(trade facilitation operations) ማንዋል የነበሩ በመሆኑ ነጋዴዎች በምክር ቤቱ በአካል ተገኝተው ፎርሞችን ለመግዛትና ለመሙላት ይገደዱ ነበር ብለዋል፡፡ አሁን በተዘጋጀው ዘመናዊ የዲጂታል አገልግሎት አሰጣጥ ግን የንግዱ ማህበረሰብ ከየትኛውም የዓለም ክፍል እና ቦታ ሆኖ አገልግሎቱን ማገኘትና መጠቀም እንደሚቻል ተ/ዋና ፀሀፊው አክለው ተናግረዋል።
የዲጂታል አገልግሎቱን በይፋ ያስጀመሩት የኢፌዲሪ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሚኒስትር ደኤታ አቶ እንዳለው መኮንን እንደተናገሩት ምክር ቤቱ አገልግሎት አሰጣጡን ከማኑዋል ወደ ዲጂታል በማሸጋገር አባላቱ እና የንግዱ ማህበረሰብ በተመቻቸው ጊዜና ቦታ አገልግሎት ማግኘት የሚችችሉበትን አዲስ የዲጂታል ፕሮጀክት በማዘጋጀቱ ትግበራ መጀመሩ ትልቅ አድናቆት ይገበዋል፤ ሚኒስቴር መሰሪያ ቤቱም በሚፈለግበት ሁሉ እገዛ ያደርጋል።
በትሬድ ማርክ ኢስት አፍሪካ የኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር አቶ አብነት በቀለ በበኩላቸው የንግዱን ምህዳር ምቹ ለማድረግ ትሬድ ማርክ ኢስት አፍሪካ በለጋሾች በኩል የኢትዮጵያን መንግስት ለመደገፍ በሚደረገው ጥረት ውስጥ ከሚያስተባብራቸው ፕሮጀክቶች ውስጥ የምክር ቤቱ የዲጂታል አገልግሎት ፕሮጀክት አንዱ መሆኑን በመጥቀስ፤ ጊዜ እና የግብይት ወጪዎችን ቆጣቢ የሆነውን የዚህን ፕሮጀክት አጠቃቀም ለንግዱ ማህበረሰብ ሙሉ በሙሉ ለማስተዋውቅ ወደፊት ቀጣዩ ደረጃ ወሳኝ ነው ብለዋል።
ምክር ቤቱ እስካሁን ሲሰጣቸው የነበሩትን አገልግሎቶች በኦንላይን ለመስጠት በዋነኛነት አባላትን ለመመዝገብ የሚያስችል የአባላቶች የመረጃ ቋት፣ የአቻ ለአቻ የቢዝነስ ትስስር (B2B) መፍጠር፣ ለአባላት አቅም ግንባታ ሥልጠናዎች፣ የግልግል ዳኝነት እና ኤክስፖርትን ለማስፋፋት እንዲሁም የንግድ ነክ መረጃን ያካተተውን አዲሱን የምክር ቤቱን የዲጂታል ሲስተም (Ethiopian Chamber Digital System) አስመልክቶ በ Africom Technologies & iDaptive Data Fusion System ባለሙያዎች ገለፃ ተድርጓል።
የመዝጊያ ንግግር የደረጉት የኢትዮጵያ የንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬዚደንት ኢ/ር መለአኩ እዘዘው በበኩላቸው አዲሱን የዲጂታል ሲስተም አተገባበር ምክር ቤቱ አቅሙን ገንብቶ በራሱ ሙሉ በሙሉ እስከ ሚያስተዳድረው ድረስ ሲፍትዌሩን ያዘጋጀው ድርጅት በቀጣይ ለሁለት አመት የቴክኒክ እገዛ እንደሚያደርግና በኤሌክትሮኒክ የአንድ መስኮት አገልግሎትን(Electronic Single Window Service) አስመልክቶ ከገቢዎች ሚኒስቴር ጋርም በመተባበር በመስራት የንግዱን ማህበረሰብ በበቃት እንደሚያገለግሉ ገለፀዋል፡፡ በመጨረሻም በእለቱ ትግበራውን በይፋ የጀመረውን የምክር ቤቱን የዲጂታል ሲስተም እውን እንዲሆን በገንዘብና በቴክኒክ የረዱትን የአይርላንድ መንግስት፣ የትሬድ ማርክ ኢስት አፍሪካ እና Africom Technologies & iDaptive Data Fusion System ድርጅትን አመስግነዋል፡፡
በዚህ የዲጂታል አገልግሎት ይፋ የማስጀመር ስነ-ስርዓት ላይ የኢፌዲሪ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር መሰሪያ ቤትን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት ስራ ሀላፊዎች እና የንግዱ ማህበረሰብ ተወካዮች ተገኝተዋል፡፡
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
የኢትዮጵያ የንግድ እና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ከአይርላንድ መንግስት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በትሬድ ማርክ ኢስት አፍሪካ (Trade Mark East Africa) የቴክኒክ እገዛ አማካኝነት ያዘጋጀውን ዘመናዊ የዲጂታል አገልግሎት መጋቢት 28 ቀን 2014ዓ.ም በራዲሰን ብሉ ሆቴል በደማቅ ሁኔታ በይፋ አስጀመረ፡፡
የኢትዮጵያ የንግድ እና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ተ/ዋና ፀሀፊ አቶ ውቤ መንግስቱ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክታቸውን ሲያስተላልፉ በምክር ቤቱ ቀደም ሲል በነበረው አሰራር በአብዛኛው የንግድ ማሳለጫ ስራዎች(trade facilitation operations) ማንዋል የነበሩ በመሆኑ ነጋዴዎች በምክር ቤቱ በአካል ተገኝተው ፎርሞችን ለመግዛትና ለመሙላት ይገደዱ ነበር ብለዋል፡፡ አሁን በተዘጋጀው ዘመናዊ የዲጂታል አገልግሎት አሰጣጥ ግን የንግዱ ማህበረሰብ ከየትኛውም የዓለም ክፍል እና ቦታ ሆኖ አገልግሎቱን ማገኘትና መጠቀም እንደሚቻል ተ/ዋና ፀሀፊው አክለው ተናግረዋል።
የዲጂታል አገልግሎቱን በይፋ ያስጀመሩት የኢፌዲሪ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሚኒስትር ደኤታ አቶ እንዳለው መኮንን እንደተናገሩት ምክር ቤቱ አገልግሎት አሰጣጡን ከማኑዋል ወደ ዲጂታል በማሸጋገር አባላቱ እና የንግዱ ማህበረሰብ በተመቻቸው ጊዜና ቦታ አገልግሎት ማግኘት የሚችችሉበትን አዲስ የዲጂታል ፕሮጀክት በማዘጋጀቱ ትግበራ መጀመሩ ትልቅ አድናቆት ይገበዋል፤ ሚኒስቴር መሰሪያ ቤቱም በሚፈለግበት ሁሉ እገዛ ያደርጋል።
በትሬድ ማርክ ኢስት አፍሪካ የኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር አቶ አብነት በቀለ በበኩላቸው የንግዱን ምህዳር ምቹ ለማድረግ ትሬድ ማርክ ኢስት አፍሪካ በለጋሾች በኩል የኢትዮጵያን መንግስት ለመደገፍ በሚደረገው ጥረት ውስጥ ከሚያስተባብራቸው ፕሮጀክቶች ውስጥ የምክር ቤቱ የዲጂታል አገልግሎት ፕሮጀክት አንዱ መሆኑን በመጥቀስ፤ ጊዜ እና የግብይት ወጪዎችን ቆጣቢ የሆነውን የዚህን ፕሮጀክት አጠቃቀም ለንግዱ ማህበረሰብ ሙሉ በሙሉ ለማስተዋውቅ ወደፊት ቀጣዩ ደረጃ ወሳኝ ነው ብለዋል።
ምክር ቤቱ እስካሁን ሲሰጣቸው የነበሩትን አገልግሎቶች በኦንላይን ለመስጠት በዋነኛነት አባላትን ለመመዝገብ የሚያስችል የአባላቶች የመረጃ ቋት፣ የአቻ ለአቻ የቢዝነስ ትስስር (B2B) መፍጠር፣ ለአባላት አቅም ግንባታ ሥልጠናዎች፣ የግልግል ዳኝነት እና ኤክስፖርትን ለማስፋፋት እንዲሁም የንግድ ነክ መረጃን ያካተተውን አዲሱን የምክር ቤቱን የዲጂታል ሲስተም (Ethiopian Chamber Digital System) አስመልክቶ በ Africom Technologies & iDaptive Data Fusion System ባለሙያዎች ገለፃ ተድርጓል።
የመዝጊያ ንግግር የደረጉት የኢትዮጵያ የንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬዚደንት ኢ/ር መለአኩ እዘዘው በበኩላቸው አዲሱን የዲጂታል ሲስተም አተገባበር ምክር ቤቱ አቅሙን ገንብቶ በራሱ ሙሉ በሙሉ እስከ ሚያስተዳድረው ድረስ ሲፍትዌሩን ያዘጋጀው ድርጅት በቀጣይ ለሁለት አመት የቴክኒክ እገዛ እንደሚያደርግና በኤሌክትሮኒክ የአንድ መስኮት አገልግሎትን(Electronic Single Window Service) አስመልክቶ ከገቢዎች ሚኒስቴር ጋርም በመተባበር በመስራት የንግዱን ማህበረሰብ በበቃት እንደሚያገለግሉ ገለፀዋል፡፡ በመጨረሻም በእለቱ ትግበራውን በይፋ የጀመረውን የምክር ቤቱን የዲጂታል ሲስተም እውን እንዲሆን በገንዘብና በቴክኒክ የረዱትን የአይርላንድ መንግስት፣ የትሬድ ማርክ ኢስት አፍሪካ እና Africom Technologies & iDaptive Data Fusion System ድርጅትን አመስግነዋል፡፡
በዚህ የዲጂታል አገልግሎት ይፋ የማስጀመር ስነ-ስርዓት ላይ የኢፌዲሪ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር መሰሪያ ቤትን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት ስራ ሀላፊዎች እና የንግዱ ማህበረሰብ ተወካዮች ተገኝተዋል፡፡
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
Position:- Partnership Officer
📚ትምህርትዓይነትእናደረጃ:-
MA/BA Degree in 🔴Law or Social Science;
🇪🇹 የስራ ቦታ ፡ አዲስ አበባ
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ማያዚያ 11 /2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://jobs.amazonethiopia.com/job/partnership-officer/
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
Position:- Partnership Officer
📚ትምህርትዓይነትእናደረጃ:-
MA/BA Degree in 🔴Law or Social Science;
🇪🇹 የስራ ቦታ ፡ አዲስ አበባ
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ማያዚያ 11 /2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://jobs.amazonethiopia.com/job/partnership-officer/
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
በአዲስ አበባ ይደረጋል የተባለው የነዳጅ ድጎማ የትኞቹን ተሸከርካሪዎች ይመለከታል?
በአዲስ አበባ ለሚገኙ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች ከሀምሌ 1 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ የነዳጅ ድጎማ ሊደረግላቸው መሆኑን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ለአል ዐይን በላከው መግለጫ አሰረታውቋል።
በዚህም መሰረት በመዲናዋ የህዝብ የትራንስፓርት አገልግሎት የሚሠጡ የመንግሥትና የግል አውቶቡሶች፣ የሳሎን ታክሲዎችን ሳይጨምር በከተማ ውስጥና በከተሞች መካከል የህዝብ የትራንስፓርት አገልግሎት የሚሠጡ ኮድ 1 እና ኮድ 3 ሚኒባስ (አዲስ አበባ ውስጥ የተመዘገቡ) ተሽከረካሪዎችን እንደሚያካትት ቢሮው አስታውቋል።
በድጎማ ስርዓቱ የተመዘገቡ ተሸከርካሪዎች እስከ ሚያዝያ 30 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ ባሉት ጊዜ ውስጥ GPS መግጠም አስገዳጅ ነው ተብቧል።
https://am.al-ain.com/article/addis-ababa-to-subsidize-oil-price-for-public-transport
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
በአዲስ አበባ ለሚገኙ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች ከሀምሌ 1 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ የነዳጅ ድጎማ ሊደረግላቸው መሆኑን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ለአል ዐይን በላከው መግለጫ አሰረታውቋል።
በዚህም መሰረት በመዲናዋ የህዝብ የትራንስፓርት አገልግሎት የሚሠጡ የመንግሥትና የግል አውቶቡሶች፣ የሳሎን ታክሲዎችን ሳይጨምር በከተማ ውስጥና በከተሞች መካከል የህዝብ የትራንስፓርት አገልግሎት የሚሠጡ ኮድ 1 እና ኮድ 3 ሚኒባስ (አዲስ አበባ ውስጥ የተመዘገቡ) ተሽከረካሪዎችን እንደሚያካትት ቢሮው አስታውቋል።
በድጎማ ስርዓቱ የተመዘገቡ ተሸከርካሪዎች እስከ ሚያዝያ 30 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ ባሉት ጊዜ ውስጥ GPS መግጠም አስገዳጅ ነው ተብቧል።
https://am.al-ain.com/article/addis-ababa-to-subsidize-oil-price-for-public-transport
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ፍትሕ ሚኒስቴር በሀገራችን ታሪክ የመጀመሪያ የሆነዉን የጥብቅና ድርጅት (Law Firm) ፈቃድ ሰጠ
#አለ_ህግ
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. መንግስት የሕግ አገልግሎት ዘርፍን ለማሻሻል የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰደ ሲሆን ከእነዚህም መካከል አዲስ የፌዴራል ጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ አሰጣጥ እና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1249/2013 ማዉጧቱ የታወሳል፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘ በቅርቡ የኢትዮጵያ የፌዴራል ጠበቆች ማህበር መመስረቱና አመራሮች በጠበቆች ጠቅላላ ጉባኤ ተመርጠዉ ሥራ መጀመራቸዉ ይታወቃል፡፡
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ፍትሕ ሚኒስቴርም ከአዲሱ የኢትዮጵያ የፌዴራል ጠበቆች ማህበር እና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር አዋጁን በተሟላ ሁኔታ ተግባራዊ ለማድረግ ዝርዝር የአሰራር መመሪያዎችና ዉስጠ ደንብ መቅረጽን ጨምሮ አደራጃጀቶችን በመፍጠርና መነሻ የሚሆን የሰዉ ሃይል እና ግብዓት በመመደብ ወደ ሥራ ገብቷል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ በአዲሱ የጠበቆች አዋጅ አንቀጽ 37 መሰረት የፀና የጥብቅና ፈቃድ ያላቸው ቢያንስ ሁለት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ጠበቆች አንድ ላይ በመሆን የጥብቅና ድርጅት ማቋቋም እንደሚችሉ የተደነገገ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በዚህም መሰረት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትሕ ሚኒስቴር መስፈርቱን ለሚያሟሉ አመልካቾች የጥብቅና ድርጅቶች ፈቃድ መስጠት የጀመረ ሲሆን በትናንትናዉ ዕለት የመጀመሪያዉን የጥብቅና ድርጅት ፈቃድ ሰጥቷል፡፡
በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፍትሕ ሚኒስቴር የመንግስት ሕግና ፍትሕ አገልግሎት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ዓለምአንተ አግደዉ ፈቃዱን በሰጡበት ወቅት በአገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ የጥብቅና አገልግሎት በድርጅት መስጠት የሚያስችል ሕግ መዉጣቱና ተግባራዊ መደረግ መጀመሩ ለዜጎች የተሻለና ጥራት ያለዉ የሕግ አገልግሎት ለመስጠት ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለዉና በደንበኞችና ጠበቆች መካከል ሊኖር የሚገባዉን መተማመን የሚያጎለበት ከመሆኑም ባሻገር የተሻለ ዋስትና የሚሰጥ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
በአዋጁ ላይ በተመለከተዉ መሰረት የጥብቅና ድርጅት ለመመስረት ወይም የሽርክና ማህበር ለማቋቋም የሚቀርብ ጥያቄ የሚመለከቱትን ዝርዝሮች መያዝ እንዳለበት ለማሳታወስ እንወዳለን፡-
1. ማህበሩን ለመመስረት በተስማሙ አባላት የተፈረመ የፈቃድ ይሰጠኝ ማመልከቻ፣
2. ከማመልከቻው ጋር በሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት የተረጋገጠና በሁሉም አባላት የተፈረመ የመመስረቻ ጽሁፍ፣
3. “የጥብቅና አገልግሎት ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበር" በሚል ስያሜ የጥብቅና ድርጅት ለማቋቋም በአባላት የተፈረመ ቃለ ጉባዔ፣
4. በአባላት የተፈረመ የሸሪኮች የሽርክና ስምምነት፣
5. አመልከቾች ጠበቆች ስለመሆናቸዉ እና የታደሰ የጥብቅና ፍቃድ ያላቸው መሆናቸውን የሚገልጽ ፈቃድ ኮፒ፣
6. ማህበሩ የመድህን ዋስትና ስለመግባቱ የሚያረጋግጥ የመድህን ዋስትና ሰነድ በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
አመልካቾች የመመስረቻ ጽሁፋቸው በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ አገልግሎት በኩል ከመረጋገጡ በፊት በፍትሕ ሚኒስቴር የጥብቅና ፈቃድ አስተዳደርና ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በኩል የመመስረቻ ጽሁፉ የአዋጅ ቁጥር 1249/2013 እና የንግድ ሕጉ አዋጅ ቁጥር 1243/2013 ላይ የተመለከቱትን መመዘኛዎች የሚያሟሉ መሆኑ መረጋገጥ ይኖርበታል፡፡ በተጨማሪም አመልካቾች በሰየሙት የጥብቅና ድርጅት ስም የተመዘገበ ሌላ የጥብቅና ድርጅት የሌለ ስለመሆኑ የማረጋገጥ ሥራ ይሰራል፡፡
ቅድመ ሁኔታዎች ተሟልተዉ ሲገኝ ለኢንሹራንስ ሰጭዎችና ለሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ የትብብር ደብዳቤ በፍትህ ሚኒስቴር ከተጻፈ በኋላ ሁሉም መመዘኛዎች መሟላታቸዉ ሲረጋገጥ የጥብቅና ድርጅት ሰርተፊኬት የሚሰጥ ይሆናል፡፡
ማስታወሻ፡- የፈቃድ ይሰጠኝ ማመልከቻው በቀጥታ ባምቢስ በሚገኘው የፍትሕ ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤት ህንጻ 2ኛ ፎቅ ለጠበቆች ፍቃድ አስተዳደርና ነጻ የህግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ይቀርባል፡፡
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
#አለ_ህግ
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. መንግስት የሕግ አገልግሎት ዘርፍን ለማሻሻል የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰደ ሲሆን ከእነዚህም መካከል አዲስ የፌዴራል ጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ አሰጣጥ እና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1249/2013 ማዉጧቱ የታወሳል፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘ በቅርቡ የኢትዮጵያ የፌዴራል ጠበቆች ማህበር መመስረቱና አመራሮች በጠበቆች ጠቅላላ ጉባኤ ተመርጠዉ ሥራ መጀመራቸዉ ይታወቃል፡፡
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ፍትሕ ሚኒስቴርም ከአዲሱ የኢትዮጵያ የፌዴራል ጠበቆች ማህበር እና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር አዋጁን በተሟላ ሁኔታ ተግባራዊ ለማድረግ ዝርዝር የአሰራር መመሪያዎችና ዉስጠ ደንብ መቅረጽን ጨምሮ አደራጃጀቶችን በመፍጠርና መነሻ የሚሆን የሰዉ ሃይል እና ግብዓት በመመደብ ወደ ሥራ ገብቷል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ በአዲሱ የጠበቆች አዋጅ አንቀጽ 37 መሰረት የፀና የጥብቅና ፈቃድ ያላቸው ቢያንስ ሁለት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ጠበቆች አንድ ላይ በመሆን የጥብቅና ድርጅት ማቋቋም እንደሚችሉ የተደነገገ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በዚህም መሰረት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትሕ ሚኒስቴር መስፈርቱን ለሚያሟሉ አመልካቾች የጥብቅና ድርጅቶች ፈቃድ መስጠት የጀመረ ሲሆን በትናንትናዉ ዕለት የመጀመሪያዉን የጥብቅና ድርጅት ፈቃድ ሰጥቷል፡፡
በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፍትሕ ሚኒስቴር የመንግስት ሕግና ፍትሕ አገልግሎት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ዓለምአንተ አግደዉ ፈቃዱን በሰጡበት ወቅት በአገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ የጥብቅና አገልግሎት በድርጅት መስጠት የሚያስችል ሕግ መዉጣቱና ተግባራዊ መደረግ መጀመሩ ለዜጎች የተሻለና ጥራት ያለዉ የሕግ አገልግሎት ለመስጠት ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለዉና በደንበኞችና ጠበቆች መካከል ሊኖር የሚገባዉን መተማመን የሚያጎለበት ከመሆኑም ባሻገር የተሻለ ዋስትና የሚሰጥ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
በአዋጁ ላይ በተመለከተዉ መሰረት የጥብቅና ድርጅት ለመመስረት ወይም የሽርክና ማህበር ለማቋቋም የሚቀርብ ጥያቄ የሚመለከቱትን ዝርዝሮች መያዝ እንዳለበት ለማሳታወስ እንወዳለን፡-
1. ማህበሩን ለመመስረት በተስማሙ አባላት የተፈረመ የፈቃድ ይሰጠኝ ማመልከቻ፣
2. ከማመልከቻው ጋር በሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት የተረጋገጠና በሁሉም አባላት የተፈረመ የመመስረቻ ጽሁፍ፣
3. “የጥብቅና አገልግሎት ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበር" በሚል ስያሜ የጥብቅና ድርጅት ለማቋቋም በአባላት የተፈረመ ቃለ ጉባዔ፣
4. በአባላት የተፈረመ የሸሪኮች የሽርክና ስምምነት፣
5. አመልከቾች ጠበቆች ስለመሆናቸዉ እና የታደሰ የጥብቅና ፍቃድ ያላቸው መሆናቸውን የሚገልጽ ፈቃድ ኮፒ፣
6. ማህበሩ የመድህን ዋስትና ስለመግባቱ የሚያረጋግጥ የመድህን ዋስትና ሰነድ በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
አመልካቾች የመመስረቻ ጽሁፋቸው በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ አገልግሎት በኩል ከመረጋገጡ በፊት በፍትሕ ሚኒስቴር የጥብቅና ፈቃድ አስተዳደርና ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በኩል የመመስረቻ ጽሁፉ የአዋጅ ቁጥር 1249/2013 እና የንግድ ሕጉ አዋጅ ቁጥር 1243/2013 ላይ የተመለከቱትን መመዘኛዎች የሚያሟሉ መሆኑ መረጋገጥ ይኖርበታል፡፡ በተጨማሪም አመልካቾች በሰየሙት የጥብቅና ድርጅት ስም የተመዘገበ ሌላ የጥብቅና ድርጅት የሌለ ስለመሆኑ የማረጋገጥ ሥራ ይሰራል፡፡
ቅድመ ሁኔታዎች ተሟልተዉ ሲገኝ ለኢንሹራንስ ሰጭዎችና ለሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ የትብብር ደብዳቤ በፍትህ ሚኒስቴር ከተጻፈ በኋላ ሁሉም መመዘኛዎች መሟላታቸዉ ሲረጋገጥ የጥብቅና ድርጅት ሰርተፊኬት የሚሰጥ ይሆናል፡፡
ማስታወሻ፡- የፈቃድ ይሰጠኝ ማመልከቻው በቀጥታ ባምቢስ በሚገኘው የፍትሕ ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤት ህንጻ 2ኛ ፎቅ ለጠበቆች ፍቃድ አስተዳደርና ነጻ የህግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ይቀርባል፡፡
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሚከተሉት የስራ መደቦች ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
Position:-
1 – Technician (Sky Techno Req.# 2 )
2 – Legal Attorney
📚ትምህርትዓይነትእናደረጃ:-
Grade 10 and a Diploma in General Mechanics, LLB/LLM Degree in Law from recognized higher education institution & a license from the concerned gov’t office.
🇪🇹 የስራ ቦታ ፡Ethiopian Airlines Head Quarter, Ethiopian, Addis Ababa
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ማያዚያ 01 /2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://jobs.amazonethiopia.com/job/ethiopian-airlines-4/
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
Position:-
1 – Technician (Sky Techno Req.# 2 )
2 – Legal Attorney
📚ትምህርትዓይነትእናደረጃ:-
Grade 10 and a Diploma in General Mechanics, LLB/LLM Degree in Law from recognized higher education institution & a license from the concerned gov’t office.
🇪🇹 የስራ ቦታ ፡Ethiopian Airlines Head Quarter, Ethiopian, Addis Ababa
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ማያዚያ 01 /2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://jobs.amazonethiopia.com/job/ethiopian-airlines-4/
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties