Claims by tax authorities and pending lawsuits stand between the Chinese company in the process of acquiring Edna Mall and the state-owned commercial bank that foreclosed the property a few months ago. The latest in a growing list of claimants is the Addis Abeba Revenues Bureau whose officials are in a crack to recoup millions of Birr in tax arrears from a property located in a prime location of Addis Abeba. https://addisfortune.news/tax-liabilities-pending.../
#አለ_ልዩልዩ
#አለ_ህግ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ልዩልዩ
#አለ_ህግ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
የአድራሻ ለውጥ ስለማሳወቅ
******
የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የንፍስ ስልክ ላፍቶ ምድብ ችሎት የዳኝነት አገልግሎት ጀርመን አደባባይ ፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ጀርባ እየሰጠ የሚገኝ መሆኑ ይታወቃል፡፡
የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የንፍስ ስልክ ላፍቶ ምድብ ችሎት ከሚያዚያ 3/2014 ዓ.ም ጀምሮ የፍትህ ሚኒስቴር ባስገነባው እና ፍርድ ቤት በጋር በሚጠቀምበት መብራት ኃይል ለቡ ቫልኔሮ ፊት ለፊት በሚገኘው የተሻለ የስራ ከባቢ፣ በቂ የችሎት አዳራሾች፣ የአንድ መስኮት አገልግሎት ለተገልጋዮች ለመስጠት በሚያስችለው ህንጻ ላይ አገልግሎት መስጠት የምንጀምር መሆኑን ለፍርድ ቤቱ ማህበረሰብ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
#አለ_ዜና
#አለ_ህግ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
******
የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የንፍስ ስልክ ላፍቶ ምድብ ችሎት የዳኝነት አገልግሎት ጀርመን አደባባይ ፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ጀርባ እየሰጠ የሚገኝ መሆኑ ይታወቃል፡፡
የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የንፍስ ስልክ ላፍቶ ምድብ ችሎት ከሚያዚያ 3/2014 ዓ.ም ጀምሮ የፍትህ ሚኒስቴር ባስገነባው እና ፍርድ ቤት በጋር በሚጠቀምበት መብራት ኃይል ለቡ ቫልኔሮ ፊት ለፊት በሚገኘው የተሻለ የስራ ከባቢ፣ በቂ የችሎት አዳራሾች፣ የአንድ መስኮት አገልግሎት ለተገልጋዮች ለመስጠት በሚያስችለው ህንጻ ላይ አገልግሎት መስጠት የምንጀምር መሆኑን ለፍርድ ቤቱ ማህበረሰብ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
#አለ_ዜና
#አለ_ህግ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የማይንቀሳቀስ ንብረት ውሎችን በተመለከተ የሰበር ውሳኔ -
#አለ_ህግ
1. የማይንቀሳቀስ ንብ የሚመለከቱ ውሎች በህግ ፊት የሚፀኑ እንዲሆኑ ሁለት መስፈርቶችን ሟሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡ የመጀመሪያው መስፈርት ውሉ በፁሁፍ መሆኑ ሲሆን ሁለተኛው ውሉ በአዋዋይ ወይም በፍርድ ቤት መዝገብ ፊት መከናወኑ
2. የፍ/ብ/ህግ ቁ.1723(1) የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል በአዋዋይ ወይም በፍርድ ቤት ፊት እንዲደረግ የሚጠይቀው በተዋዋዮች መካከል በሕግ ፊት የሚፀና ውል እንዲኖር ለማድረግ ነው፡፡
3. የፍ/ ብ/ህ/ቁ/ 2878 የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል ምዝገባ እንዲከናወን የሚጠይቀው ውሉ በሦስተኛ ወገኖች ላይ ውጤት እንዲኖረው ለማድረግ ነው፡
"ስለ ውሎች በጠቅላላው" ምእራፍ ስር የሚገኘው የፍ/ብ/ህ/ቁ/ 1723 እና “ስለማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ" ስር የሚገኘው የፍ/ብ/ ህ/ቁ/ 2878 ድንጋጌዎች መካከል ልዩነት ቢኖርም በመካከላቸው ግልፅ የሆነ ግጭት የሆነ ግጭት የሌለ በመሆኑና የማይንቀሳቀስ ንብረትን ባለቤትነት ለማስተላለፍ ከሌሎች ውሎች የበለጠ ጥንቃቄና ጥበቃ ስለሚሻ አንድ የማይንቀሳቀስ ንብረት የሽያጭ ውልን የአፃፃፍ ፎርም በሚመለከት ገዢ ድንጋጌ መሆን ያለበት የተለየና ጥብቅ መስፈረት የሚያስቀምጠው የፍ/ ብ/ህ /ቁ/ 1723 ነው። የሰመ/ቁ/ 21448 ሚያዚያ 30/1999 የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት።
#አለ_ትምህርት
#አለ_ህግ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ
1. የማይንቀሳቀስ ንብ የሚመለከቱ ውሎች በህግ ፊት የሚፀኑ እንዲሆኑ ሁለት መስፈርቶችን ሟሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡ የመጀመሪያው መስፈርት ውሉ በፁሁፍ መሆኑ ሲሆን ሁለተኛው ውሉ በአዋዋይ ወይም በፍርድ ቤት መዝገብ ፊት መከናወኑ
2. የፍ/ብ/ህግ ቁ.1723(1) የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል በአዋዋይ ወይም በፍርድ ቤት ፊት እንዲደረግ የሚጠይቀው በተዋዋዮች መካከል በሕግ ፊት የሚፀና ውል እንዲኖር ለማድረግ ነው፡፡
3. የፍ/ ብ/ህ/ቁ/ 2878 የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል ምዝገባ እንዲከናወን የሚጠይቀው ውሉ በሦስተኛ ወገኖች ላይ ውጤት እንዲኖረው ለማድረግ ነው፡
"ስለ ውሎች በጠቅላላው" ምእራፍ ስር የሚገኘው የፍ/ብ/ህ/ቁ/ 1723 እና “ስለማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ" ስር የሚገኘው የፍ/ብ/ ህ/ቁ/ 2878 ድንጋጌዎች መካከል ልዩነት ቢኖርም በመካከላቸው ግልፅ የሆነ ግጭት የሆነ ግጭት የሌለ በመሆኑና የማይንቀሳቀስ ንብረትን ባለቤትነት ለማስተላለፍ ከሌሎች ውሎች የበለጠ ጥንቃቄና ጥበቃ ስለሚሻ አንድ የማይንቀሳቀስ ንብረት የሽያጭ ውልን የአፃፃፍ ፎርም በሚመለከት ገዢ ድንጋጌ መሆን ያለበት የተለየና ጥብቅ መስፈረት የሚያስቀምጠው የፍ/ ብ/ህ /ቁ/ 1723 ነው። የሰመ/ቁ/ 21448 ሚያዚያ 30/1999 የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት።
#አለ_ትምህርት
#አለ_ህግ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የሁከት ይወገድልኝ የሰበር ውሳኔዎች
#አለ_ህግ
1// ሰ/መ/ቁ.80241 ቅጽ 15፣
በፍ/ሕ/ቁ. 1149/1/ መሰረት የሁከት ይወገድልኝ ክስ መቅረብ የሚችለው አቤቱታ አቅራቢው ለክርክሩ መነሻመ በሆነው ነገር በቀጥታ ወይም በጠባቂ ይዞታ ሲኖረው ነው። እንዲሁም የይዞታ ክስ የሚቀርበው ለክርክሩ መነሻ የሆነውን ንብረት በወቅቱ ለመያዝ ምንም ዓይነት መብት በሌለው ሰው ላይ ስለመሆኑም የድንጋጌው መንፈስ ያስረዳል። የሁከት ይወገድልኝ አቤቱታ አቅራቢ በማስረጃ ማረጋገጥ ያለበት ንብረቱ በይዞታው ስር የነበረና የሁከት ድርጊት ፈፃሚው ...
የኃይል ተግባር በመጠቀም ወይም በሚስጢር ንብረቱን የወሰደበት መሆኑን ነው፡፡ ሁከት ተፈጥሯል የሚባለው ባለይዞታ የሆነው ሰው በይዞታው ስር በሚገኘው ንብረት እንዳይገለገልበ ሌላ ሰው ጣልቃ ገብቶበት መሰናክል ሲፈጥርበት ወይም ረብሻ ሲፈጥርበት ነው።
2// ሰ/መ/ቁ. 38228 ቅጽ 9 የሁከት ይወገድልኝ ክስ ለማቅረብ ከሳሹ ማስረዳት ያለበት ባለቤትነት ወይም የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት እንዳለው ሳይሆን ክስ ያቀረበበት ንብረት ህጋዊ ባለይዞታ መሆኑ በሌላ አነጋገር ሁከት የተፈጠረበትን ነገር በእጁ አድርጎ በእውነት ሲያዝበት እንደነበር ነው።
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
#አለ_ህግ
1// ሰ/መ/ቁ.80241 ቅጽ 15፣
በፍ/ሕ/ቁ. 1149/1/ መሰረት የሁከት ይወገድልኝ ክስ መቅረብ የሚችለው አቤቱታ አቅራቢው ለክርክሩ መነሻመ በሆነው ነገር በቀጥታ ወይም በጠባቂ ይዞታ ሲኖረው ነው። እንዲሁም የይዞታ ክስ የሚቀርበው ለክርክሩ መነሻ የሆነውን ንብረት በወቅቱ ለመያዝ ምንም ዓይነት መብት በሌለው ሰው ላይ ስለመሆኑም የድንጋጌው መንፈስ ያስረዳል። የሁከት ይወገድልኝ አቤቱታ አቅራቢ በማስረጃ ማረጋገጥ ያለበት ንብረቱ በይዞታው ስር የነበረና የሁከት ድርጊት ፈፃሚው ...
የኃይል ተግባር በመጠቀም ወይም በሚስጢር ንብረቱን የወሰደበት መሆኑን ነው፡፡ ሁከት ተፈጥሯል የሚባለው ባለይዞታ የሆነው ሰው በይዞታው ስር በሚገኘው ንብረት እንዳይገለገልበ ሌላ ሰው ጣልቃ ገብቶበት መሰናክል ሲፈጥርበት ወይም ረብሻ ሲፈጥርበት ነው።
2// ሰ/መ/ቁ. 38228 ቅጽ 9 የሁከት ይወገድልኝ ክስ ለማቅረብ ከሳሹ ማስረዳት ያለበት ባለቤትነት ወይም የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት እንዳለው ሳይሆን ክስ ያቀረበበት ንብረት ህጋዊ ባለይዞታ መሆኑ በሌላ አነጋገር ሁከት የተፈጠረበትን ነገር በእጁ አድርጎ በእውነት ሲያዝበት እንደነበር ነው።
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
መጀመሪያ ራስህን ከእሳት ስታወጣ ከአንተ በኋላ ያለውን ትዉልድ ነፃ ታወጣለህ። አብሬ ልሙት ካልክ ግን አለምን ታጠፋታለህ።
የአመለካከት፣የህይወት ክህሎትና የስኬት መንገድ መጀመሪያ ራስን ለማዳን ከተለመደው አሰራርና አስተሳሰብ ራስን ማዉጣት ነው። የተፈጠርነው በአላማና በምክንያት እንጂ ባጋጣሚ አይደለምና።
ስለዚህ ራስህን ከመጥፎ ልማድ ፣ ከመጥፎ አመለካከት ፣ ከመጥፎ አስተሳሰብ ፣ ከመጥፎ የህይወት ዘይቤ ፣ ከከሳሽነት ፣ ከአማራሪነት፣ ከሰበብ ፣ ከስንፍና ፣ ከዘረኝነት......ነፃ አዉጣ።
ያኔ ታሪክህ ይቀየራል ለብዙዎችም ትተርፋለህ።
መልካም ቀን
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍታብሔር ሕግ ቁጥር 2035(2)..................... 🙏
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
የአመለካከት፣የህይወት ክህሎትና የስኬት መንገድ መጀመሪያ ራስን ለማዳን ከተለመደው አሰራርና አስተሳሰብ ራስን ማዉጣት ነው። የተፈጠርነው በአላማና በምክንያት እንጂ ባጋጣሚ አይደለምና።
ስለዚህ ራስህን ከመጥፎ ልማድ ፣ ከመጥፎ አመለካከት ፣ ከመጥፎ አስተሳሰብ ፣ ከመጥፎ የህይወት ዘይቤ ፣ ከከሳሽነት ፣ ከአማራሪነት፣ ከሰበብ ፣ ከስንፍና ፣ ከዘረኝነት......ነፃ አዉጣ።
ያኔ ታሪክህ ይቀየራል ለብዙዎችም ትተርፋለህ።
መልካም ቀን
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍታብሔር ሕግ ቁጥር 2035(2)..................... 🙏
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Current Jobs at Bunna Insurance S.C
1: Driver II
2: Legal Aid✅
3: Marketing officer
📌ሰለ ሰራው ሙሉ መረጃ ለማየት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇👇
👉Read Detail:- https://bit.ly/3wPDO2G
1: Driver II
2: Legal Aid✅
3: Marketing officer
📌ሰለ ሰራው ሙሉ መረጃ ለማየት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇👇
👉Read Detail:- https://bit.ly/3wPDO2G
በፅሁፍ ያልተደረገ የሥራ ዉልን በሚመለከት
#አለ_ህግ
በመርህ ደረጃ በህግ በተለየ አኳኋን ካልተደነገገ በቀር የሥራ ዉል የተለየ ፎርም እንደማያስፈልገዉ ከአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ አንቀጽ.(5) መረዳት ይቻላል። በአዋጁ አንቀጽ.(7) ንዑስ አንቀጽ(1) መሰረት የሥራ ዉል በጽሑፍ ያልተደረገ ከሆነ አሠሪዉ እና ሰራተኛዉ በቃል የዉል ስምምነት ባደረጉ በአስራ አምስት ቀናት ዉስጥ በዚሁ አዋጅ አንቀጽ.(6) መሰረት የሚከተሉትን ዝርዝር ሁኔታዎች የያዘ የጹሑፍ መግለጫ አሠሪዉ ፈርሞ ለሠራተኛዉ መስጠት እናዳለበት ተመላክቷል እነሱም፡
▪የአሠሪዉን ስምና አድራሻ፣
▪የሠራተኛዉን ስምና እድሜ፤አድራሻና፤የሥራ ካርድ ቁጥር ካለ፣
▪የሥራዉ ዓይነትና ቦታ፣
▪ለሥራ ሚከፈለዉን የደመወዝ መጠን፤የስሌቱ ዘዴ፤ የአከፋፈሉ ሁኔታና ጊዜ፣
▪ዉሉ ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ፣
▪የተዋዋዮች ፊርማ።
ሠራተኛዉ የጽሑፍ መግለጫዉ በደረሰዉ በ15 ቀናት ዉስጥ በሙሉም ሆነ በከፊል ካልታቃወመ መግለጫዉ በአሠሪዉና በሠራተኛዉ መካከል የተደረገ የሥራ-ዉል እንደሚቆጠር ከአዋጁ አንቀጽ.(7) ንዑስ አንቀጽ(2) መገንዘብ ይቻላል። ነገር ግን ከአዋጁ አንቀጽ.8 በግልጽ መረዳት እንደሚቻለዉ ከላይ የተዘረዘሩት ሁኔታዎች አለመሟላት ሠራተኛዉ በአሠሪና ሠራተኛ አዋጁ የሚያገኛቸዉን መብቶች የሚያሳጣ ዉጤት አይኖረዉም።
እያጋራችሁ፣
#አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
#አለ_ህግ
በመርህ ደረጃ በህግ በተለየ አኳኋን ካልተደነገገ በቀር የሥራ ዉል የተለየ ፎርም እንደማያስፈልገዉ ከአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ አንቀጽ.(5) መረዳት ይቻላል። በአዋጁ አንቀጽ.(7) ንዑስ አንቀጽ(1) መሰረት የሥራ ዉል በጽሑፍ ያልተደረገ ከሆነ አሠሪዉ እና ሰራተኛዉ በቃል የዉል ስምምነት ባደረጉ በአስራ አምስት ቀናት ዉስጥ በዚሁ አዋጅ አንቀጽ.(6) መሰረት የሚከተሉትን ዝርዝር ሁኔታዎች የያዘ የጹሑፍ መግለጫ አሠሪዉ ፈርሞ ለሠራተኛዉ መስጠት እናዳለበት ተመላክቷል እነሱም፡
▪የአሠሪዉን ስምና አድራሻ፣
▪የሠራተኛዉን ስምና እድሜ፤አድራሻና፤የሥራ ካርድ ቁጥር ካለ፣
▪የሥራዉ ዓይነትና ቦታ፣
▪ለሥራ ሚከፈለዉን የደመወዝ መጠን፤የስሌቱ ዘዴ፤ የአከፋፈሉ ሁኔታና ጊዜ፣
▪ዉሉ ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ፣
▪የተዋዋዮች ፊርማ።
ሠራተኛዉ የጽሑፍ መግለጫዉ በደረሰዉ በ15 ቀናት ዉስጥ በሙሉም ሆነ በከፊል ካልታቃወመ መግለጫዉ በአሠሪዉና በሠራተኛዉ መካከል የተደረገ የሥራ-ዉል እንደሚቆጠር ከአዋጁ አንቀጽ.(7) ንዑስ አንቀጽ(2) መገንዘብ ይቻላል። ነገር ግን ከአዋጁ አንቀጽ.8 በግልጽ መረዳት እንደሚቻለዉ ከላይ የተዘረዘሩት ሁኔታዎች አለመሟላት ሠራተኛዉ በአሠሪና ሠራተኛ አዋጁ የሚያገኛቸዉን መብቶች የሚያሳጣ ዉጤት አይኖረዉም።
እያጋራችሁ፣
#አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ውልን 'ስላለመፈም"
የፍትሐብሔር ህግ አንቀጽ 1771 የውል አለመፈጸም ስለሚያስከትለው ነገር
(፩) ከተዋዮቹ ፡ አንዱ " የውል ፡ ግዴታ ያልፈጸመ ፡ እንደሆነ ' ሌላው ወገን ፡ እንደ · ነገሩ አጋጣሚ ሁኔታ ውሉን ' እንዲፈጽምለት · ሊጠይቅ፡ ይችላል ! ይህም ፡ ባይሆን የውሉን ' መፍረስ ' ራሱ ፡ ሊጠይቅ ፡ ወይም ሊገልጽ ፡ ይችላል "
በሌላ በኩል ደግሞ የውሉ አለመፈጸም ጕዳይ ጉዳት ስላደረሰበት የጉዳት ኪሣራ እንዲከፈለው ለመጠየቅ መብት ይኖረዋል "
1772-የማስጠንቀቅ አስፈላጊነት።
እንደ ' ውሉ ' ሳይፈጸምልኝ ቀርቷል በማለት፡ ክርክር፡ለማቅረብ የሚፈልገው ' አንደኛው ' ወገን ፡ ተዋዋይ የተዋዋለው ሰው ግዴታውን እንዲፈጽ ምለት ለማድረግ አስቀድሞ ማስጠንቀቂያ ሊሰጠው ያስፈልጋል "
1773 ማስጠንቀቂያ የሚደረግበት' ሥርዐትና' ( ፎርም ) ' ዘመን "
(5) የማስጠንቀቂያ ፡ መስጠት ' ጕዳይ ፡ የሚደረገው ፡ ይህን ፡ እንድትፈጽም ፡ የሚል፡ እንደ፡ መጨረሻ ትእዛዝ፡ በሆነ ማስታወቂያ ወይም በሌላ አድራጎት የባለገንዘቡን አሳብ መግለጫ በሆነ ዐይነት የሚቀርብ የውሉን ፍጻሜ ለማግኘት የሚደረግ ተግባር ነው።
#አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
የፍትሐብሔር ህግ አንቀጽ 1771 የውል አለመፈጸም ስለሚያስከትለው ነገር
(፩) ከተዋዮቹ ፡ አንዱ " የውል ፡ ግዴታ ያልፈጸመ ፡ እንደሆነ ' ሌላው ወገን ፡ እንደ · ነገሩ አጋጣሚ ሁኔታ ውሉን ' እንዲፈጽምለት · ሊጠይቅ፡ ይችላል ! ይህም ፡ ባይሆን የውሉን ' መፍረስ ' ራሱ ፡ ሊጠይቅ ፡ ወይም ሊገልጽ ፡ ይችላል "
በሌላ በኩል ደግሞ የውሉ አለመፈጸም ጕዳይ ጉዳት ስላደረሰበት የጉዳት ኪሣራ እንዲከፈለው ለመጠየቅ መብት ይኖረዋል "
1772-የማስጠንቀቅ አስፈላጊነት።
እንደ ' ውሉ ' ሳይፈጸምልኝ ቀርቷል በማለት፡ ክርክር፡ለማቅረብ የሚፈልገው ' አንደኛው ' ወገን ፡ ተዋዋይ የተዋዋለው ሰው ግዴታውን እንዲፈጽ ምለት ለማድረግ አስቀድሞ ማስጠንቀቂያ ሊሰጠው ያስፈልጋል "
1773 ማስጠንቀቂያ የሚደረግበት' ሥርዐትና' ( ፎርም ) ' ዘመን "
(5) የማስጠንቀቂያ ፡ መስጠት ' ጕዳይ ፡ የሚደረገው ፡ ይህን ፡ እንድትፈጽም ፡ የሚል፡ እንደ፡ መጨረሻ ትእዛዝ፡ በሆነ ማስታወቂያ ወይም በሌላ አድራጎት የባለገንዘቡን አሳብ መግለጫ በሆነ ዐይነት የሚቀርብ የውሉን ፍጻሜ ለማግኘት የሚደረግ ተግባር ነው።
#አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/