Forwarded from ሕግ ቤት
ፍርድ ቤቱ የዩኒቨርሲቲ የሕግ ተማሪዎችን አቅም ለማጎልበት የሚያከናውነው ሥራ ትውልድን የማነጽ ተግባር እንደሆነ ተጠቆመ
****************
የፌደራል ፍርድ ቤቶች በከፍተኛ የትምሕርት ተቋማት ከሚገኙ የሕግ ትምሕርት ቤቶች ጋር በመቀናጀት የሕግ ተማሪዎች በፍርድ ቤቶች የሜንተርሽፕ እና የኢንተርንሽፕ ፕሮግራም እንዲሳተፉ በማድረግ የሚያከናውኑት ተግባር ትውልድን የማነጽ ሥራ መሆኑን የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ም/ፕሬዚደንት እና የፌደራል ፍርድ ቤቶች ቃል አቀባይ ክቡር አቶ ተስፋዬ ንዋይ ገለጹ፡፡
የፌደራል ፍርድ ቤቶች ከሚሰጡት የዳኝነት አገልግሎት በተጨማሪ የልዩ ልዩ የሕብረተሰብ ክፍሎችን ንቃተ-ሕግ ለማሳደግ የሚረዳ መርሐ-ግብር ቀርጸው ተግባራዊ በማድረግ ላይ የሚገኙ ሲሆን የዚሁ መርሐ-ግብር አካል የሆነና «የተማሪዎች ቀን» በሚል ስያሜ የተዘጋጀ ፕሮግራም መጋቢት 10 ቀን 2014 ዓ.ም በሒልተን ሆቴል ተካሂዷል፡፡
በፕሮግራሙ ማጠናቀቂያ ላይ ክቡር ም/ፕሬዚደንቱ ባደረጉት ንግግር በቀጣይ የፌደራል ፍ/ቤት ዳኞች ሊሆኑ የሚችሉት የዛሬ የሕግ ተማሪዎች በተጨባጭ በፍርድ ቤት ውስጥ ያሉ አሠራሮችን እና ሥነሥርዓቶችን እንዲረዱ እንዲሁም ዳኞች እንዴት ጉዳዮችን እና ባለጉዳዮችን እንደሚያስተናግዱ ግንዛቤ እንዲጨብጡ የሚያስችል ፕሮግራም መሆኑን ጠቁመዋል፡፡
መርሐ-ግብሩ የሕግ ተማሪዎች ትምሕርታቸውን ሲያጠናቅቁ ዳኛ ሆነው ወደፍ/ቤት ከመምጣታቸው በፊት ፍርድ ቤት ውስጥ ያለው አሠራር ምን እንደሚመስል ቀድመው ተገንዝበው ወደሙያው እንዲገቡ የሚያስችል በመሆኑ ጠቀሜታው የጎላ መሆኑንም አስረድተዋል፡፡
በፌደራል ፍርድ ቤቶች ለሕግ ተማሪዎች የሜንተርሽፕ እና የኢንተርንሽፕ ፕሮግራም እንዲጀመር በማድረግ የነገ ዳኞችና የሕግ ባለሙያዎች የሚሆኑት የዛሬ የሕግ ተማሪዎች ከፌደራል ፍርድ ቤቶች ጋር በመቀራረብ በፍርድ ቤቶች ውስጥ የሚከናወኑ ተግባራትን እንዲያውቁ ያስቻለውን መርሐ-ግብር የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዚደንት ክብርት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ በማስጀመራቸው ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡
የፌደራል ፍርድ ቤቶች ከፍተኛ አመራሮች፣ ዳኞች፣ ጥሪ የተደረገላቸው ግለሰቦችና የሕግ ተማሪዎች በተሳተፉበት በዚህ ዝግጅት ላይ ፍርድ ቤቱ ተግባራዊ ሲያደርግ በቆየው የሜንተርሽፕ እና የኢንተርንሽፕ ፕሮግራም ላይ የተሳተፉ ዳኞችና የሕግ ተማሪዎች ተሞክሯቸውን የሚያሳይ አጭር ፊልም ለተሳታፊዎች ቀርቧል፡፡
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቴ የ5ኛ ዓመት አራት የሕግ ተማሪዎች የተሳተፉበትና «ከባድ ወንጀል ፈጻሚዎችን በዕድሜ ልክ እስራት መቅጣት ተገቢ ነው ወይስ አይደለም» በሚል ርዕስ ሙግት በምስለ ችሎት (Moot Court) የተካሔደ ሲሆን ሙግቱን የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሁለት ዳኞችና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ት/ቤት መምሕር በመዳኘት አሸናፊዎቹ እንዲለዩ አድርገዋል፡፡ ለአሸናፊዎቹም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ስጦታ ተበርክቶላቸዋል፡፡
ከመድረኩ መሪ ሐሳብ ጋር ተዛማጅነት ያላቸውና በተማሪዎች የተዘጋጁ ፎቶ ግራፎች ለዕይታ የቀረቡ ሲሆን «ፍትሕ፣ ፍርድ ቤት እና እኔ» በሚል ርዕስ በሥነጽሑፍ ውድድር አሸናፊ የሆነ ጽሑፍም ለተሳታፊዎቹ ቀርቧል፡፡
በፕሮግራሙ ማጠቃለያ ላይ ፍርድ ቤቱ ተግባራዊ ባደረገው የሜንተርሽፕ እና የኢንተርንሽፕ ፕሮግራም ላይ ለተሳተፉ ዳኞችና የሕግ ተማሪዎች የዕውቅና መስጫ ሥነሥርዓት ተካሒዷል፡፡
የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
****************
የፌደራል ፍርድ ቤቶች በከፍተኛ የትምሕርት ተቋማት ከሚገኙ የሕግ ትምሕርት ቤቶች ጋር በመቀናጀት የሕግ ተማሪዎች በፍርድ ቤቶች የሜንተርሽፕ እና የኢንተርንሽፕ ፕሮግራም እንዲሳተፉ በማድረግ የሚያከናውኑት ተግባር ትውልድን የማነጽ ሥራ መሆኑን የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ም/ፕሬዚደንት እና የፌደራል ፍርድ ቤቶች ቃል አቀባይ ክቡር አቶ ተስፋዬ ንዋይ ገለጹ፡፡
የፌደራል ፍርድ ቤቶች ከሚሰጡት የዳኝነት አገልግሎት በተጨማሪ የልዩ ልዩ የሕብረተሰብ ክፍሎችን ንቃተ-ሕግ ለማሳደግ የሚረዳ መርሐ-ግብር ቀርጸው ተግባራዊ በማድረግ ላይ የሚገኙ ሲሆን የዚሁ መርሐ-ግብር አካል የሆነና «የተማሪዎች ቀን» በሚል ስያሜ የተዘጋጀ ፕሮግራም መጋቢት 10 ቀን 2014 ዓ.ም በሒልተን ሆቴል ተካሂዷል፡፡
በፕሮግራሙ ማጠናቀቂያ ላይ ክቡር ም/ፕሬዚደንቱ ባደረጉት ንግግር በቀጣይ የፌደራል ፍ/ቤት ዳኞች ሊሆኑ የሚችሉት የዛሬ የሕግ ተማሪዎች በተጨባጭ በፍርድ ቤት ውስጥ ያሉ አሠራሮችን እና ሥነሥርዓቶችን እንዲረዱ እንዲሁም ዳኞች እንዴት ጉዳዮችን እና ባለጉዳዮችን እንደሚያስተናግዱ ግንዛቤ እንዲጨብጡ የሚያስችል ፕሮግራም መሆኑን ጠቁመዋል፡፡
መርሐ-ግብሩ የሕግ ተማሪዎች ትምሕርታቸውን ሲያጠናቅቁ ዳኛ ሆነው ወደፍ/ቤት ከመምጣታቸው በፊት ፍርድ ቤት ውስጥ ያለው አሠራር ምን እንደሚመስል ቀድመው ተገንዝበው ወደሙያው እንዲገቡ የሚያስችል በመሆኑ ጠቀሜታው የጎላ መሆኑንም አስረድተዋል፡፡
በፌደራል ፍርድ ቤቶች ለሕግ ተማሪዎች የሜንተርሽፕ እና የኢንተርንሽፕ ፕሮግራም እንዲጀመር በማድረግ የነገ ዳኞችና የሕግ ባለሙያዎች የሚሆኑት የዛሬ የሕግ ተማሪዎች ከፌደራል ፍርድ ቤቶች ጋር በመቀራረብ በፍርድ ቤቶች ውስጥ የሚከናወኑ ተግባራትን እንዲያውቁ ያስቻለውን መርሐ-ግብር የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዚደንት ክብርት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ በማስጀመራቸው ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡
የፌደራል ፍርድ ቤቶች ከፍተኛ አመራሮች፣ ዳኞች፣ ጥሪ የተደረገላቸው ግለሰቦችና የሕግ ተማሪዎች በተሳተፉበት በዚህ ዝግጅት ላይ ፍርድ ቤቱ ተግባራዊ ሲያደርግ በቆየው የሜንተርሽፕ እና የኢንተርንሽፕ ፕሮግራም ላይ የተሳተፉ ዳኞችና የሕግ ተማሪዎች ተሞክሯቸውን የሚያሳይ አጭር ፊልም ለተሳታፊዎች ቀርቧል፡፡
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቴ የ5ኛ ዓመት አራት የሕግ ተማሪዎች የተሳተፉበትና «ከባድ ወንጀል ፈጻሚዎችን በዕድሜ ልክ እስራት መቅጣት ተገቢ ነው ወይስ አይደለም» በሚል ርዕስ ሙግት በምስለ ችሎት (Moot Court) የተካሔደ ሲሆን ሙግቱን የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሁለት ዳኞችና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ት/ቤት መምሕር በመዳኘት አሸናፊዎቹ እንዲለዩ አድርገዋል፡፡ ለአሸናፊዎቹም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ስጦታ ተበርክቶላቸዋል፡፡
ከመድረኩ መሪ ሐሳብ ጋር ተዛማጅነት ያላቸውና በተማሪዎች የተዘጋጁ ፎቶ ግራፎች ለዕይታ የቀረቡ ሲሆን «ፍትሕ፣ ፍርድ ቤት እና እኔ» በሚል ርዕስ በሥነጽሑፍ ውድድር አሸናፊ የሆነ ጽሑፍም ለተሳታፊዎቹ ቀርቧል፡፡
በፕሮግራሙ ማጠቃለያ ላይ ፍርድ ቤቱ ተግባራዊ ባደረገው የሜንተርሽፕ እና የኢንተርንሽፕ ፕሮግራም ላይ ለተሳተፉ ዳኞችና የሕግ ተማሪዎች የዕውቅና መስጫ ሥነሥርዓት ተካሒዷል፡፡
የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
Attorney I for Hosanna Branch at VisionFund Micro-Finance Institution S.C
IMMEDIATE INTERNAL/EXTERNAL
VACANCY ANNOUNCEMENT
Re-advertised
Position: Attorney I
Opening Date: March 19, 2022
Place of Work: Hosana Branch
About the Organization:
VisionFund Micro Finance Institution (S.C) is an Institution established according to proclamation No. 40/96 which currently amended to 626/2009 to provide financial services to the productive poor in the rural and urban areas of Ethiopia. VisionFund is currently operating in four of the Regional States of the country.
VisionFund MFI is currently looking for candidates for Attorney I role. The successful candidates will have skills and experience that meet the following requirements:
Major Responsibilities
·Assists the Branch staff in handling all issues related to collateral & the safe custody of all legal documents on real estate mortgage & chattel mortgage;
· Assists in registering & discharging mortgaged items;
· Ensures the safe custody of all legal documents on real esate mortgage & chattel mortgage;
· Draws up draft contracts, agreements, forms, letters of guarantee and other transactional documents, etc. that suit a specified purpose;
· Examines judgments & court rulings; analyzes their impact on company business & advises supervisor on approaches to be followed;
·Gathering facts and establishing evidence, conducting investigations, examination analyses of cases and preparation of contracts and claims;
· Ensures the proper & timely delivery of notices to delinquent clients.
· Investigates & takes proper legal actions to rectify theft, forgeries & misappropriation of funds & property;
· Complies & analysis information & statistics that would assist in carrying out court activities & provides legal advice & assistance to the branches in legal matters of limited complexity and gravity & in translation work of legal documents.
· Looks into and analyzes law sources such as statutes, recorded judicial decisions, legal articles and codes to prepare legal documents such as briefs, pleadings, appeals contracts for review, etc.
· Prepares, cases, pleadings, suits, statements of claims, petitions, defenses, affidavits in the name and on behalf of the institution;
· Represents the branches before all levels of courts of law including police stations & public authorities;
· Submits a written report to the branch & HO legal & Recovery Manager on the status of cases filed at court with collections made through court action.
Job Requirements:·
Diploma in law & minimum 2-years relevant experience
· Local language knowledge, communication skill & computer skill is advantageous.
· knowledge of civil & commercial codes & analytical skill
Terms of Employment: Permanent
How To Apply:
Candidates who fulfill the above requirements can submit the application letter, updated curriculum vitae with names and addresses of up to 3 references and non-returnable copies of credentials in person to: Hosana, Gibe & Gimbichu Branches or South West Area office/Wolayita Sodo or VFE_vacancy@wvi.org
Note: - Only short listed candidates will be contacted for subsequent assessment
Women applicants are highly encouraged to apply!
#አለ_ስራ
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
IMMEDIATE INTERNAL/EXTERNAL
VACANCY ANNOUNCEMENT
Re-advertised
Position: Attorney I
Opening Date: March 19, 2022
Place of Work: Hosana Branch
About the Organization:
VisionFund Micro Finance Institution (S.C) is an Institution established according to proclamation No. 40/96 which currently amended to 626/2009 to provide financial services to the productive poor in the rural and urban areas of Ethiopia. VisionFund is currently operating in four of the Regional States of the country.
VisionFund MFI is currently looking for candidates for Attorney I role. The successful candidates will have skills and experience that meet the following requirements:
Major Responsibilities
·Assists the Branch staff in handling all issues related to collateral & the safe custody of all legal documents on real estate mortgage & chattel mortgage;
· Assists in registering & discharging mortgaged items;
· Ensures the safe custody of all legal documents on real esate mortgage & chattel mortgage;
· Draws up draft contracts, agreements, forms, letters of guarantee and other transactional documents, etc. that suit a specified purpose;
· Examines judgments & court rulings; analyzes their impact on company business & advises supervisor on approaches to be followed;
·Gathering facts and establishing evidence, conducting investigations, examination analyses of cases and preparation of contracts and claims;
· Ensures the proper & timely delivery of notices to delinquent clients.
· Investigates & takes proper legal actions to rectify theft, forgeries & misappropriation of funds & property;
· Complies & analysis information & statistics that would assist in carrying out court activities & provides legal advice & assistance to the branches in legal matters of limited complexity and gravity & in translation work of legal documents.
· Looks into and analyzes law sources such as statutes, recorded judicial decisions, legal articles and codes to prepare legal documents such as briefs, pleadings, appeals contracts for review, etc.
· Prepares, cases, pleadings, suits, statements of claims, petitions, defenses, affidavits in the name and on behalf of the institution;
· Represents the branches before all levels of courts of law including police stations & public authorities;
· Submits a written report to the branch & HO legal & Recovery Manager on the status of cases filed at court with collections made through court action.
Job Requirements:·
Diploma in law & minimum 2-years relevant experience
· Local language knowledge, communication skill & computer skill is advantageous.
· knowledge of civil & commercial codes & analytical skill
Terms of Employment: Permanent
How To Apply:
Candidates who fulfill the above requirements can submit the application letter, updated curriculum vitae with names and addresses of up to 3 references and non-returnable copies of credentials in person to: Hosana, Gibe & Gimbichu Branches or South West Area office/Wolayita Sodo or VFE_vacancy@wvi.org
Note: - Only short listed candidates will be contacted for subsequent assessment
Women applicants are highly encouraged to apply!
#አለ_ስራ
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
አለ_ህግ Law Societies✳️
አለ_ህግ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ ክሶች፣ የውል ፎርሞች፤ መፅሐፍቶች 🔴ሁሉም ሕጎች በአንድ🔴 All in one, for All.
አለ_ህግ፣ መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው። contact us: @LawsocietiesBot or email us: lawsocieties@gmail.com
https://t.me/lawsocieties
አለ_ህግ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ ክሶች፣ የውል ፎርሞች፤ መፅሐፍቶች 🔴ሁሉም ሕጎች በአንድ🔴 All in one, for All.
አለ_ህግ፣ መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው። contact us: @LawsocietiesBot or email us: lawsocieties@gmail.com
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የቤት ኪራይ ውል - አንኳር ነጥቦች
_____
የውሉ ሥርዓት፡-
የቤት ኪራይ ውል ተዋዋይ ወገኖች፣ ማለትም አከራይ እና ተከራይ፣ በመረጡት ሥርዓት (በጽሑፍ ወይም በቃል) ሊደረግ ይችላል፡፡ ሕግ በጽሑፍም ሆነ በቃል ለሚደረጉ የቤት ኪራይ ውሎች እኩል ጥበቃ ይሰጣል፡፡
የኪራዩ መጠን እና የሚከፈልበት ጊዜ፡-
አከራይና ተከራይ በቤት ኪራይ ውል በስምምነት ከሚወስኗቸው ጉዳዮች መካከል የኪራዩ የዋጋ ልክ እና ኪራዩ የሚከፈልበት ጊዜ ይጠቀሳሉ፡፡ አከራይና ተከራይ በኪራይ ውሉ የኪራዩን የዋጋ መጠን እና ኪራዩ የሚከፈልበትን ጊዜ ካልወሰኑ፤ በፍትሐብሔር ሕጋችን የተቀመጡ ድንጋጌዎች ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡ የፍትሐብሔር ሕጋችን አንቀጽ 2950(2) አከራይና ተከራይ በውላቸው ውስጥ የኪራዩን የዋጋ መጠን ካላስቀመጡ ወይም በሚያጠራጠር ጊዜ የማዘጋጃ ቤት ባለሥልጣናት በወሰኑት ታሪፍ መሠረት ወይም የተወሰነ ታሪፍ የሌለ እንደሆነ የቦታዎቹን ልማድ በመከተል የኪራዩ የዋጋ መጠን እንደሚወሰን ይደነግጋል፡፡ በተመሳሳይ፣ አከራይና ተከራይ ኪራዩ የሚከፈልበትን ጊዜ በውላቸው ካልተወሰኑ ወይም ካልተስማሙ ተፈጻሚ የሚሆነው ደንብ በፍትሐብሔር ሕጋችን አንቀጽ 2951 ሠፍሯል፡፡ በዚሁ መሠረትም የቤት ኪራይ ውሉ ለአንድ ዓመት ወይም ለተወሰኑ ብዙ ዓመታት ተደርጎ እንደሆነ ኪራዩ በየሦስት ወር መጨረሻ የሚከፈል ይሆናል፡፡ ሆኖም የቤት ኪራይ ውሉ በጣም አጭር ለሆነ ጊዜ ወይም ላልተወሰነ ጊዜ ተደርጎ እንደሆነ በየወሩ መጨረሻ የሚከፈል ይሆናል፡፡
የተከራዩትን ቤት ስለማደስ፡-
በቤት ኪራይ ውል ሊወሰን ወይም ስምምነት ሊደረግበት የሚችለው ሌላኛው ጉዳይ የቤቱ እድሳት ነው፡፡ በፍትሐብሔር ሕጉ አንቀጽ 1954 መሠረት ማደስ የቤቱን መዝጊያዎችን ወይም መስኮቶችን፣ የቤቱን ወለሎችን ወይም ንጣፎችን፣ የውሃ መስመሮችንና የፍሳሽ ማስወገጃዎችን ማደስ እና ቤቱን የማፅዳት እና በደንብ የመያዝ ተግባሮችን ያጠቃልላል፡፡ ተከራይ ለማደስ የተዋዋለውን የተከራየውን ቤት በራሱ ኪሳራ (ወጭ) ለማደስ እንደሚገደድ በፍትሐብሔር ሕጋችን አንቀፅ 1953 ተደንግጓል፡፡ ሆኖም ግን ቤቱ በማርጀት ወይም ካቅም በላይ በሆነ ነገር የተበላሸ ሲሆን ተከራዩ ቤቱን የማደስ ስራ መፈፀም አይጠበቅበትም፡፡ ይሁን እንጂ በቤት ኪራይ ውሉ ውስጥ በማርጀት ወይም ካቅም በላይ በሆነ ነገር የተበላሹትንም ጭምር አድሳለው በማለት ተከራዩ የተስማማ ከሆነ እንዲያድስ ይገደዳል፡፡
የተከራዩትን ስለ ማከራየት (የኪራይ ኪራይ)፡-
ተከራይ የተከራየውን ቤት መልሶ ለማከራየት ይችላል፡፡ ይሁን እንጂ ተከራዩ የተከራየውን ቤት ሊያከራይ የሚችለው አከራዩ ለዚህ የኪራይ ኪራይ ተቃውሞ ከሌለው ብቻ ነው፡፡
የቤት ኪራይ ክፍያን በጊዜው አለመክፈል፡-
ተከራይ የቤት ኪራይ ክፍያውን በጊዜው ያልከፈለ እንደሆነ የሚያስከትለው ውጤት በፍትሐብሔር ሕጋችን አንቀፅ 2952 ሰፍሯል፡፡ የቤት ኪራይ ውሉ ለአንድ ዓመት ወይም ከአንድ ዓመት ለበለጠ ጊዜ ተደርጎ እንደሆነ አከራዩ የሠላሳ ቀን ማስጠንቀቅያ በመስጠት፤ የቤት ኪራይ ውሉ ለአጭር ጊዜ ተደርጎ እንደሆነ ደግሞ አከራዩ የአስራ አምስት ቀን ማስጠንቀቅያ በመስጠት፣ በዚህ ጊዜ ውስጥ ተከራዩ ኪራዩን ያልከፈለ እንደሆነ አከራዩ ውሉን የሚያቆርጥ መሆኑን ለተከራዩ ያሳውቃል፡፡ በዚህ በተሰጠው የማስጠንቀቂያ ጊዜ ውስጥ ተከራዩ ያልከፈለ እንደ ሆነ አከራይ ውሉን ለማቋረጥ ይችላል፡፡
የቤት ኪራይ ውል የሚፈርስባቸው ምክንያቶች፡-
በአከራይና ተከራይ መካከል የተደረገ የቤት ኪራይ ውል በልዩ ልዩ ምክንያቶች ሊፈርስ ወይም ሊቋረጥ ይችላል፡፡ የቤት ኪራይ ውሉ ለተወሰነ ጊዜ ተደርጎ የውሉ ጊዜ ሲያበቃ፤ ተዋዋይ ወገኖች በስምምነት ውላቸውን ለማቋረጥ ሲስማሙ፤ ተከራይ ኪራዩን በጊዜው ባለመክፈሉ አከራዩ የማስጠንቀቂያ ጊዜ ሰጥቶት በዚህ ጊዜ ውስጥም ያልከፈለ እንደሆነ፤ አከራይ ቤቱን ፈልጎት ለተከራይ ማስጠንቀቂያ ጊዜ በመስጠት ወይም ተከራዩ ቤቱን መልቀቅ ፈልጎ ለአከራዩ ማስጠንቀቂያ ጊዜ በመስጠት የቤት ኪራይ ውል ሊቋረጥ ይችላል፡
_____
የውሉ ሥርዓት፡-
የቤት ኪራይ ውል ተዋዋይ ወገኖች፣ ማለትም አከራይ እና ተከራይ፣ በመረጡት ሥርዓት (በጽሑፍ ወይም በቃል) ሊደረግ ይችላል፡፡ ሕግ በጽሑፍም ሆነ በቃል ለሚደረጉ የቤት ኪራይ ውሎች እኩል ጥበቃ ይሰጣል፡፡
የኪራዩ መጠን እና የሚከፈልበት ጊዜ፡-
አከራይና ተከራይ በቤት ኪራይ ውል በስምምነት ከሚወስኗቸው ጉዳዮች መካከል የኪራዩ የዋጋ ልክ እና ኪራዩ የሚከፈልበት ጊዜ ይጠቀሳሉ፡፡ አከራይና ተከራይ በኪራይ ውሉ የኪራዩን የዋጋ መጠን እና ኪራዩ የሚከፈልበትን ጊዜ ካልወሰኑ፤ በፍትሐብሔር ሕጋችን የተቀመጡ ድንጋጌዎች ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡ የፍትሐብሔር ሕጋችን አንቀጽ 2950(2) አከራይና ተከራይ በውላቸው ውስጥ የኪራዩን የዋጋ መጠን ካላስቀመጡ ወይም በሚያጠራጠር ጊዜ የማዘጋጃ ቤት ባለሥልጣናት በወሰኑት ታሪፍ መሠረት ወይም የተወሰነ ታሪፍ የሌለ እንደሆነ የቦታዎቹን ልማድ በመከተል የኪራዩ የዋጋ መጠን እንደሚወሰን ይደነግጋል፡፡ በተመሳሳይ፣ አከራይና ተከራይ ኪራዩ የሚከፈልበትን ጊዜ በውላቸው ካልተወሰኑ ወይም ካልተስማሙ ተፈጻሚ የሚሆነው ደንብ በፍትሐብሔር ሕጋችን አንቀጽ 2951 ሠፍሯል፡፡ በዚሁ መሠረትም የቤት ኪራይ ውሉ ለአንድ ዓመት ወይም ለተወሰኑ ብዙ ዓመታት ተደርጎ እንደሆነ ኪራዩ በየሦስት ወር መጨረሻ የሚከፈል ይሆናል፡፡ ሆኖም የቤት ኪራይ ውሉ በጣም አጭር ለሆነ ጊዜ ወይም ላልተወሰነ ጊዜ ተደርጎ እንደሆነ በየወሩ መጨረሻ የሚከፈል ይሆናል፡፡
የተከራዩትን ቤት ስለማደስ፡-
በቤት ኪራይ ውል ሊወሰን ወይም ስምምነት ሊደረግበት የሚችለው ሌላኛው ጉዳይ የቤቱ እድሳት ነው፡፡ በፍትሐብሔር ሕጉ አንቀጽ 1954 መሠረት ማደስ የቤቱን መዝጊያዎችን ወይም መስኮቶችን፣ የቤቱን ወለሎችን ወይም ንጣፎችን፣ የውሃ መስመሮችንና የፍሳሽ ማስወገጃዎችን ማደስ እና ቤቱን የማፅዳት እና በደንብ የመያዝ ተግባሮችን ያጠቃልላል፡፡ ተከራይ ለማደስ የተዋዋለውን የተከራየውን ቤት በራሱ ኪሳራ (ወጭ) ለማደስ እንደሚገደድ በፍትሐብሔር ሕጋችን አንቀፅ 1953 ተደንግጓል፡፡ ሆኖም ግን ቤቱ በማርጀት ወይም ካቅም በላይ በሆነ ነገር የተበላሸ ሲሆን ተከራዩ ቤቱን የማደስ ስራ መፈፀም አይጠበቅበትም፡፡ ይሁን እንጂ በቤት ኪራይ ውሉ ውስጥ በማርጀት ወይም ካቅም በላይ በሆነ ነገር የተበላሹትንም ጭምር አድሳለው በማለት ተከራዩ የተስማማ ከሆነ እንዲያድስ ይገደዳል፡፡
የተከራዩትን ስለ ማከራየት (የኪራይ ኪራይ)፡-
ተከራይ የተከራየውን ቤት መልሶ ለማከራየት ይችላል፡፡ ይሁን እንጂ ተከራዩ የተከራየውን ቤት ሊያከራይ የሚችለው አከራዩ ለዚህ የኪራይ ኪራይ ተቃውሞ ከሌለው ብቻ ነው፡፡
የቤት ኪራይ ክፍያን በጊዜው አለመክፈል፡-
ተከራይ የቤት ኪራይ ክፍያውን በጊዜው ያልከፈለ እንደሆነ የሚያስከትለው ውጤት በፍትሐብሔር ሕጋችን አንቀፅ 2952 ሰፍሯል፡፡ የቤት ኪራይ ውሉ ለአንድ ዓመት ወይም ከአንድ ዓመት ለበለጠ ጊዜ ተደርጎ እንደሆነ አከራዩ የሠላሳ ቀን ማስጠንቀቅያ በመስጠት፤ የቤት ኪራይ ውሉ ለአጭር ጊዜ ተደርጎ እንደሆነ ደግሞ አከራዩ የአስራ አምስት ቀን ማስጠንቀቅያ በመስጠት፣ በዚህ ጊዜ ውስጥ ተከራዩ ኪራዩን ያልከፈለ እንደሆነ አከራዩ ውሉን የሚያቆርጥ መሆኑን ለተከራዩ ያሳውቃል፡፡ በዚህ በተሰጠው የማስጠንቀቂያ ጊዜ ውስጥ ተከራዩ ያልከፈለ እንደ ሆነ አከራይ ውሉን ለማቋረጥ ይችላል፡፡
የቤት ኪራይ ውል የሚፈርስባቸው ምክንያቶች፡-
በአከራይና ተከራይ መካከል የተደረገ የቤት ኪራይ ውል በልዩ ልዩ ምክንያቶች ሊፈርስ ወይም ሊቋረጥ ይችላል፡፡ የቤት ኪራይ ውሉ ለተወሰነ ጊዜ ተደርጎ የውሉ ጊዜ ሲያበቃ፤ ተዋዋይ ወገኖች በስምምነት ውላቸውን ለማቋረጥ ሲስማሙ፤ ተከራይ ኪራዩን በጊዜው ባለመክፈሉ አከራዩ የማስጠንቀቂያ ጊዜ ሰጥቶት በዚህ ጊዜ ውስጥም ያልከፈለ እንደሆነ፤ አከራይ ቤቱን ፈልጎት ለተከራይ ማስጠንቀቂያ ጊዜ በመስጠት ወይም ተከራዩ ቤቱን መልቀቅ ፈልጎ ለአከራዩ ማስጠንቀቂያ ጊዜ በመስጠት የቤት ኪራይ ውል ሊቋረጥ ይችላል፡
Vacancy at Commercial Bank of Ethiopia[For Fresh Graduate]
👇Position: Legal Trainee
https://t.me/lawsocieties
✅Experience: 0 years / Fresh Graduates /
✅ Qualification: LLB Degree
✅ Place of Work : All Districts
📌Deadline: March 31, 2022
📌ሰለ ሰራው ሙሉ መረጃ ለማየት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ
👉Read Detail:-https://bit.ly/38Fw1Ht
👇Position: Legal Trainee
https://t.me/lawsocieties
✅Experience: 0 years / Fresh Graduates /
✅ Qualification: LLB Degree
✅ Place of Work : All Districts
📌Deadline: March 31, 2022
📌ሰለ ሰራው ሙሉ መረጃ ለማየት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ
👉Read Detail:-https://bit.ly/38Fw1Ht
#አለ_ህግ ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ ክሶች፣ የውል ፎርሞች፤ መፅሐፍቶች 🔴ሁሉም ሕጎች በአንድ🔴 All in one, for All.
አለ_ህግ፣ መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው። contact us: @LawsocietiesBot or email us: lawsocieties@gmail.com
https://t.me/lawsocieties
#Share
#አለ_ህግ
#አለ_ስራ
አለ_ህግ፣ መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው። contact us: @LawsocietiesBot or email us: lawsocieties@gmail.com
https://t.me/lawsocieties
#Share
#አለ_ህግ
#አለ_ስራ
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Forwarded from Entrust Consult 📗ኢንትረስት
ተገልጋዮች የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን የሽያጭ ወይም የስጦታ ውል (የመኖሪያ ቤት፣ የሊዝ መብት፣) አገልግሎቶችን ለማግኘት ወደ ተቋማችን ሲመጡ የሚከተሉትን ቅድመሁኔታዎች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡
• የባለቤትነት ካርታ (ጀርባ ማህተም ያረፈበት) ካርታው ዲጂታል ከሆነ የጀርባ ማህተም አያስፈልግም)፡፡
• የሻጭ ወይም የስጦታ አድራጊው ስም የተመዘገበ የባለቤትነት ማረጋገጫ ማስረጃ (ለምሳሌ ካርታ..)፤
• የሻጭ እና የገዥ በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ፤
• ሻጭ/ገዥ ከህግ ወይም ከውል የመነጨ የመሸጥ ስልጣንን የሚያረጋግጥ ህጋዊ ሰነድ፤
• የሻጭ የጋብቻ ማስረጃ እና የትዳር አጋር የፈቃድ ስምምነት (ውክልና)፤
• የንግድ ድርጅት ቤት ሲሆን የዋና ንግድ ምዝገባ እና የንግድ ፈቃድ፤
• የገቢዎች ሚኒስቴር ክሊራንስ፤
• ንብረቱ የንግድ ማህበር ከሆነ የማህበሩ መመስረቻና መተዳደሪያ ደንብ፣ ዋና ምዝገባ፣ እንደ አስፈላጊነቱ ቃለ-ጉባዔ፤
• የሻጭ ወይም የስጦታ አድራጊው፣ የስጦታ ተቀባዩ እና የሁለት ምስክሮች ጊዜው ያላለፈበት ወይም በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ፤
#የኮንዶሚኒየም ቤት ሲሆን፤ የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን የሽያጭ ወይም የስጦታ ዝርዝር እንዳለ ሆኖ በተጨማሪ፡-
• የኮንዶሚኒየሙ ባለቤት ቤቱን ከተረከበው አምስት አመት ስለመሙላቱ ከሚመለከተው አካል የተሰጠ ማረጋገጫ ደብዳቤ
• የተዋዋዬች እና የሁለት ምስክሮች በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ
በማህበር የተሰራ ቤት ሲሆን፤ የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን የሽያጭ ወይም የስጦታ ዝርዝር እንዳለ ሆኖ በተጨማሪ፡-
• የባለቤትነት ካርታ ጀርባው ስለትክክለኛነቱ በማህተም የተረጋገጠ፤ ከክፍለ ከተማ ማህበራት ማደራጃ ዕዳ ዕገዳ እንደሌለበት የማረጋገጫ ደብዳቤ፤
• የሻጭ ወይም የስጦታ አድራጊው የጋብቻ ማስረጃ እና የትዳር
https://t.me/GudayAsfetsami
• የባለቤትነት ካርታ (ጀርባ ማህተም ያረፈበት) ካርታው ዲጂታል ከሆነ የጀርባ ማህተም አያስፈልግም)፡፡
• የሻጭ ወይም የስጦታ አድራጊው ስም የተመዘገበ የባለቤትነት ማረጋገጫ ማስረጃ (ለምሳሌ ካርታ..)፤
• የሻጭ እና የገዥ በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ፤
• ሻጭ/ገዥ ከህግ ወይም ከውል የመነጨ የመሸጥ ስልጣንን የሚያረጋግጥ ህጋዊ ሰነድ፤
• የሻጭ የጋብቻ ማስረጃ እና የትዳር አጋር የፈቃድ ስምምነት (ውክልና)፤
• የንግድ ድርጅት ቤት ሲሆን የዋና ንግድ ምዝገባ እና የንግድ ፈቃድ፤
• የገቢዎች ሚኒስቴር ክሊራንስ፤
• ንብረቱ የንግድ ማህበር ከሆነ የማህበሩ መመስረቻና መተዳደሪያ ደንብ፣ ዋና ምዝገባ፣ እንደ አስፈላጊነቱ ቃለ-ጉባዔ፤
• የሻጭ ወይም የስጦታ አድራጊው፣ የስጦታ ተቀባዩ እና የሁለት ምስክሮች ጊዜው ያላለፈበት ወይም በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ፤
#የኮንዶሚኒየም ቤት ሲሆን፤ የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን የሽያጭ ወይም የስጦታ ዝርዝር እንዳለ ሆኖ በተጨማሪ፡-
• የኮንዶሚኒየሙ ባለቤት ቤቱን ከተረከበው አምስት አመት ስለመሙላቱ ከሚመለከተው አካል የተሰጠ ማረጋገጫ ደብዳቤ
• የተዋዋዬች እና የሁለት ምስክሮች በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ
በማህበር የተሰራ ቤት ሲሆን፤ የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን የሽያጭ ወይም የስጦታ ዝርዝር እንዳለ ሆኖ በተጨማሪ፡-
• የባለቤትነት ካርታ ጀርባው ስለትክክለኛነቱ በማህተም የተረጋገጠ፤ ከክፍለ ከተማ ማህበራት ማደራጃ ዕዳ ዕገዳ እንደሌለበት የማረጋገጫ ደብዳቤ፤
• የሻጭ ወይም የስጦታ አድራጊው የጋብቻ ማስረጃ እና የትዳር
https://t.me/GudayAsfetsami
Forwarded from Entrust Consult 📗ኢንትረስት
ተገልጋዮች የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን የሽያጭ ወይም የስጦታ ውል (የመኖሪያ ቤት፣ የሊዝ መብት፣) አገልግሎቶችን ለማግኘት ወደ ተቋማችን ሲመጡ የሚከተሉትን ቅድመሁኔታዎች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡
• የባለቤትነት ካርታ (ጀርባ ማህተም ያረፈበት) ካርታው ዲጂታል ከሆነ የጀርባ ማህተም አያስፈልግም)፡፡
• የሻጭ እና የገዥ በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ፤
• ሻጭ/ገዥ ከህግ ወይም ከውል የመነጨ የመሸጥ ስልጣንን የሚያረጋግጥ ህጋዊ ሰነድ(ውክልና)፤
• የሻጭ የጋብቻ ማስረጃ እና የትዳር አጋር የፈቃድ ስምምነት (ውክልና)፤
• የንግድ ድርጅት ቤት ሲሆን የዋና ንግድ ምዝገባ እና የንግድ ፈቃድ፤
• የገቢዎች ሚኒስቴር ክሊራንስ፤
• ንብረቱ የንግድ ማህበር ከሆነ የማህበሩ መመስረቻና መተዳደሪያ ደንብ፣ ዋና ምዝገባ፣ እንደ አስፈላጊነቱ ቃለ-ጉባዔ፤
• የሻጭ ወይም የስጦታ አድራጊው፣ የስጦታ ተቀባዩ እና የሁለት ምስክሮች ጊዜው ያላለፈበት ወይም በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ፤
#የኮንዶሚኒየም ቤት ሲሆን፤ የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን የሽያጭ ወይም የስጦታ ዝርዝር እንዳለ ሆኖ በተጨማሪ፡-
• የኮንዶሚኒየሙ ባለቤት ቤቱን ከተረከበው አምስት አመት ስለመሙላቱ ከሚመለከተው አካል የተሰጠ ማረጋገጫ ደብዳቤ
• የተዋዋዬች እና የሁለት ምስክሮች በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ
በማህበር የተሰራ ቤት ሲሆን፤ የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን የሽያጭ ወይም የስጦታ ዝርዝር እንዳለ ሆኖ በተጨማሪ፡-
• የባለቤትነት ካርታ ጀርባው ስለትክክለኛነቱ በማህተም የተረጋገጠ፤ ከክፍለ ከተማ ማህበራት ማደራጃ ዕዳ ዕገዳ እንደሌለበት የማረጋገጫ ደብዳቤ፤
• የሻጭ ወይም የስጦታ አድራጊው የጋብቻ ማስረጃ እና የትዳር አጋር የፈቃድ ስምምነት (ውክልና)፤
• የተዋዋዬች እና የሁለት ምስክሮች መታወቂያ፤
የሊዝ መብት ሲሆን፤ የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን የሽያጭ ወይም የስጦታ ዝርዝር እንዳለ ሆኖ በተጨማሪ፡-
• ከሚመለከተው አካል የተሰጠ የሊዝ ውል፤
• የሚተላለፈው የሊዝ መብት የንግድ ድርጅት ከሆነ ከገቢዎች ሚኒስቴር ክሊራንስ፤
• የንግድ ማህበር ከሆነ መመስረቻ ጽሑፍ፣ መተዳደሪያ ደንብ እና የንግድ ዋና ምዝገባ እና እንዳስፈላጊነቱ ቃለ-ጉባኤ ያስፈልጋል፡፡
#ከላይ በዝርዝር የተቀመጡ አገልግሎቶችን ለማከናወን እያንዳንዱ አገልግሎት በተናጠል 45 ደቂቃ የሚወስድ ነው፡፡
መረጃው ለሌሎች እንዲደርስ በማድረግ ራሰዎንና ሌሎችን ከሙስና እና እንግልት ይታደጉ፡፡
የቴሌግራም አድራሻችንን ይቀላቀሉ፡፡https://t.me/GudayAsfetsami
• የባለቤትነት ካርታ (ጀርባ ማህተም ያረፈበት) ካርታው ዲጂታል ከሆነ የጀርባ ማህተም አያስፈልግም)፡፡
• የሻጭ እና የገዥ በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ፤
• ሻጭ/ገዥ ከህግ ወይም ከውል የመነጨ የመሸጥ ስልጣንን የሚያረጋግጥ ህጋዊ ሰነድ(ውክልና)፤
• የሻጭ የጋብቻ ማስረጃ እና የትዳር አጋር የፈቃድ ስምምነት (ውክልና)፤
• የንግድ ድርጅት ቤት ሲሆን የዋና ንግድ ምዝገባ እና የንግድ ፈቃድ፤
• የገቢዎች ሚኒስቴር ክሊራንስ፤
• ንብረቱ የንግድ ማህበር ከሆነ የማህበሩ መመስረቻና መተዳደሪያ ደንብ፣ ዋና ምዝገባ፣ እንደ አስፈላጊነቱ ቃለ-ጉባዔ፤
• የሻጭ ወይም የስጦታ አድራጊው፣ የስጦታ ተቀባዩ እና የሁለት ምስክሮች ጊዜው ያላለፈበት ወይም በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ፤
#የኮንዶሚኒየም ቤት ሲሆን፤ የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን የሽያጭ ወይም የስጦታ ዝርዝር እንዳለ ሆኖ በተጨማሪ፡-
• የኮንዶሚኒየሙ ባለቤት ቤቱን ከተረከበው አምስት አመት ስለመሙላቱ ከሚመለከተው አካል የተሰጠ ማረጋገጫ ደብዳቤ
• የተዋዋዬች እና የሁለት ምስክሮች በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ
በማህበር የተሰራ ቤት ሲሆን፤ የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን የሽያጭ ወይም የስጦታ ዝርዝር እንዳለ ሆኖ በተጨማሪ፡-
• የባለቤትነት ካርታ ጀርባው ስለትክክለኛነቱ በማህተም የተረጋገጠ፤ ከክፍለ ከተማ ማህበራት ማደራጃ ዕዳ ዕገዳ እንደሌለበት የማረጋገጫ ደብዳቤ፤
• የሻጭ ወይም የስጦታ አድራጊው የጋብቻ ማስረጃ እና የትዳር አጋር የፈቃድ ስምምነት (ውክልና)፤
• የተዋዋዬች እና የሁለት ምስክሮች መታወቂያ፤
የሊዝ መብት ሲሆን፤ የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን የሽያጭ ወይም የስጦታ ዝርዝር እንዳለ ሆኖ በተጨማሪ፡-
• ከሚመለከተው አካል የተሰጠ የሊዝ ውል፤
• የሚተላለፈው የሊዝ መብት የንግድ ድርጅት ከሆነ ከገቢዎች ሚኒስቴር ክሊራንስ፤
• የንግድ ማህበር ከሆነ መመስረቻ ጽሑፍ፣ መተዳደሪያ ደንብ እና የንግድ ዋና ምዝገባ እና እንዳስፈላጊነቱ ቃለ-ጉባኤ ያስፈልጋል፡፡
#ከላይ በዝርዝር የተቀመጡ አገልግሎቶችን ለማከናወን እያንዳንዱ አገልግሎት በተናጠል 45 ደቂቃ የሚወስድ ነው፡፡
መረጃው ለሌሎች እንዲደርስ በማድረግ ራሰዎንና ሌሎችን ከሙስና እና እንግልት ይታደጉ፡፡
የቴሌግራም አድራሻችንን ይቀላቀሉ፡፡https://t.me/GudayAsfetsami
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
Ethiopian Legal Brief
Establishment and Operation of Ethiopian Deposit Insurance Fund Council of Ministers Regulation No.482-2021Ethiopian Legal Brief
COUNCIL OF MINISTERS REGULATION NO.482/2021 ESTABLISHMENT AND OPERATION OF ETHIOPIAN DEPOSIT INSURANCE FUND COUNCIL OF MINISTERS REGULATION WHEREAS, for the ongoing economic development of Ethiopia…
የፌዴራል_ፍርድ_ቤት_መር_አስማሚነት_መመሪያ_ቁጥር_12_2014.PDF
4.5 MB
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥ 1234/2013 አንቀጽ 45(8) እና 48(4) በተሰጠው ስልጣን መሰረት የፌዴራል ፍርድ ቤት መር አስማሚነት መመሪያ ቁጥር 12/2012 አወጥቷል፡፡ የመመሪያውን ዲጂታል (ፒዲኤፍ) ቅጂ እነሆ ብለናል፡፡
https://t.me/lawsocieties
#Share
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
#Share
#አለ_ህግ
Awash Insurance Company ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
👩 position:- 1: Junior Recovery Case Officer[For Fresh Graduate]
2: Office Administrator/Secretary
3: Attorney I✅
4: Manager, Budget Collection, Disbursement and Investment
https://bit.ly/36sQnpv
📚 ትምህርት ዓይነት እና ደረጃ፡- MA in Financial Management or Accounting, LLB Degree in Law, iploma/Level IV in Secretarial Science and Office Management or similar field of study
🇪🇹 የስራ ቦታ:- Kilinto
🧭የምዝገባ ጊዜ /Deadline/: እስከ መጋቢት 19 /2014 ዓ.ም
https://t.me/lawsocieties
#Share
#አለ_ህግ
#አለ_ስራ
👩 position:- 1: Junior Recovery Case Officer[For Fresh Graduate]
2: Office Administrator/Secretary
3: Attorney I✅
4: Manager, Budget Collection, Disbursement and Investment
https://bit.ly/36sQnpv
📚 ትምህርት ዓይነት እና ደረጃ፡- MA in Financial Management or Accounting, LLB Degree in Law, iploma/Level IV in Secretarial Science and Office Management or similar field of study
🇪🇹 የስራ ቦታ:- Kilinto
🧭የምዝገባ ጊዜ /Deadline/: እስከ መጋቢት 19 /2014 ዓ.ም
https://t.me/lawsocieties
#Share
#አለ_ህግ
#አለ_ስራ
ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ተገልጋዮች ጥራቱን የጠበቀ ፈጣን አገልግሎት እንዲያገኙ በቴክኖሎጂ የተደገፈ ከብልሹ አሰራር የፀዳ እንዲሆን ጥረት እያደረገ ይገኛል፡፡
ይህንን ጥረት ከግብ ለማድረስ ተገልጋዮች ስለሚፈልጉት አገልግሎት እና ማሟላት ስላለባቸው መስፍርቶች በቂ መረጃ እንዲኖራቸው ያስፈልጋል፡፡
ለዚህም ግንዛቤ የሚያስጨብጡ ጠቃሚ መረጃዎችን በዚሁ ገጽ ላይ የምናስተላልፍ ይሆናል ፡፡
ክቡራን ተገልጋዮቻችን መረጃዎችን ለሌሎች እንዲደርስ ሼር በማድረግ ዜጎችን ከእንግልትና ከሙስና እንዲታደጉ በማክበር እንጠይቃለን፡፡
#ጠቃሚ መረጃዎች፡
•ማናቸውም ሰነዶች ለአገልግሎት ሲቀርቡ በዕለቱ መቅረብ አለባቸው፡፡
•በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ያሉ ሰዎች አገልግሎት ፈልገው ሲመጡ ከጣቢያ የአጃቢውን ፖሊስና የግለሰቡን ስም የሚገልፅ ደብዳቤ ይዘው መምጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡
• በፍርድ የተከለከለ ሰውን ንብረት በተመለከተ ፍርድ ቤት ልዩ ትዕዛዝ ካልተሰጠ በስተቀር ለሌላ ማስተላለፍ አይችልም፡፡
•መስማት የተሳናቸውና በምልክት ቋንቋ የሚግባቡ ሰዎች ወደ ተቋማችን ለአገልግሎት ሲቀርቡ መስማት ከተሳናቸው ማህበር አስተርጓሚ ሰው በደብዳቤ ተመድቦላቸው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
•የአካል ጉዳት ያለባቸው ግለሰቦች ጉዳቱ ንብረታቸውን ለማስተዳደር የማያስችላቸው እንደሆነ በፍርድ ቤት ሞግዚት እንዲሾምላቸው ጠይቀው በደረሰባቸው የአካል ጉዳት ምክንያት ቀርበው ውል መዋዋል የማይችሉ እንደሆነ በሞግዚታቸው አማካኝነት አገልግሎት ማግኘት ይችላሉ፡፡
•የአስተርጓሚነት ደብዳቤ ይዘው የሚመጡ የውጭ ዜጐች ከኤምባሲወይም ቆንስላ ቢሮ የተሰጠና በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል አልፎ የተረጋገጠ ሰነድ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ https://t.me/lawsocieties
ይህንን ጥረት ከግብ ለማድረስ ተገልጋዮች ስለሚፈልጉት አገልግሎት እና ማሟላት ስላለባቸው መስፍርቶች በቂ መረጃ እንዲኖራቸው ያስፈልጋል፡፡
ለዚህም ግንዛቤ የሚያስጨብጡ ጠቃሚ መረጃዎችን በዚሁ ገጽ ላይ የምናስተላልፍ ይሆናል ፡፡
ክቡራን ተገልጋዮቻችን መረጃዎችን ለሌሎች እንዲደርስ ሼር በማድረግ ዜጎችን ከእንግልትና ከሙስና እንዲታደጉ በማክበር እንጠይቃለን፡፡
#ጠቃሚ መረጃዎች፡
•ማናቸውም ሰነዶች ለአገልግሎት ሲቀርቡ በዕለቱ መቅረብ አለባቸው፡፡
•በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ያሉ ሰዎች አገልግሎት ፈልገው ሲመጡ ከጣቢያ የአጃቢውን ፖሊስና የግለሰቡን ስም የሚገልፅ ደብዳቤ ይዘው መምጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡
• በፍርድ የተከለከለ ሰውን ንብረት በተመለከተ ፍርድ ቤት ልዩ ትዕዛዝ ካልተሰጠ በስተቀር ለሌላ ማስተላለፍ አይችልም፡፡
•መስማት የተሳናቸውና በምልክት ቋንቋ የሚግባቡ ሰዎች ወደ ተቋማችን ለአገልግሎት ሲቀርቡ መስማት ከተሳናቸው ማህበር አስተርጓሚ ሰው በደብዳቤ ተመድቦላቸው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
•የአካል ጉዳት ያለባቸው ግለሰቦች ጉዳቱ ንብረታቸውን ለማስተዳደር የማያስችላቸው እንደሆነ በፍርድ ቤት ሞግዚት እንዲሾምላቸው ጠይቀው በደረሰባቸው የአካል ጉዳት ምክንያት ቀርበው ውል መዋዋል የማይችሉ እንደሆነ በሞግዚታቸው አማካኝነት አገልግሎት ማግኘት ይችላሉ፡፡
•የአስተርጓሚነት ደብዳቤ ይዘው የሚመጡ የውጭ ዜጐች ከኤምባሲወይም ቆንስላ ቢሮ የተሰጠና በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል አልፎ የተረጋገጠ ሰነድ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የኢትዮጵያ የኩባንያ ሕግ (3ኛው የተሻሻለ እትም) በቅርብ ቀን ታትሞ ይወጣል፡፡ ስለ 2ኛው እትም የተለያዩ ገንቢ ሀሳቦችን በመስጠት ላበረታታችሁኝ ሁሉ ምስጋናዬን እያቀርብኩ ስለ 3ኛው እትም ጥቂት መረጃ ልስጣችሁ፡፡
የገጽ ብዛት፡478
የመጽሐፉ መጠን፡ B5 (width 17.6 cm Height 25 cm)
ISBN 978-99944-3-573-1
አከፋፋይ፡ አንከቡት መጻሕፍት
ይህ 3ኛ እትም ከአዲሱ የንግድ ሕግ አንጻር ከእንደገና የተከለሰ ሲሆን አምስት አዳዲስ ምዕራፎችም ተካተውበታል፡፡ እነዚህም፡-
ስለ ባለ አንድ አባል ኩባንያ
ስለ ካፒታል/አክሲዮን ገበያ አሰራር
ስለ ተቧደኑ ኩባንያዎች
ስለ ኩባንያዎች ማህበራዊ ኃላፊነት
በኩባንያዎች ውስጥ ስለሚደረጉ መሠረታዊ ለውጦች (ለምሳሌ የካፒታል ለውጥ፣ ውህደት፣ የማህበር ዓይነት መለወጥ፣…)
ስለ መጽሐፉ ከመግቢያው ላይ ተቀንጮቦ የተወሰደ ጥቂት ማብራሪያ ይሄውላችሁ፡-
ይህ መጽሐፍ የሚያጠነጥነው ኩባንያ እንዴት እንደሚቋቋም፣ እንዴት እንደሚተዳደርና እንደሚፈርስ ነው፡፡ መጽሐፉ ከአዲሱ የንግድ ሕግ፣ ከተለያዩ አዋጆች፣ የፍርድ ውሳኔዎችና የሌሎች አገራት ተሞክሮዎች በመነሳት የኢትዮጵያን የኩባንያ ሕግ ይተነትናል፡፡
የገጽ ብዛት፡478
የመጽሐፉ መጠን፡ B5 (width 17.6 cm Height 25 cm)
ISBN 978-99944-3-573-1
አከፋፋይ፡ አንከቡት መጻሕፍት
ይህ 3ኛ እትም ከአዲሱ የንግድ ሕግ አንጻር ከእንደገና የተከለሰ ሲሆን አምስት አዳዲስ ምዕራፎችም ተካተውበታል፡፡ እነዚህም፡-
ስለ ባለ አንድ አባል ኩባንያ
ስለ ካፒታል/አክሲዮን ገበያ አሰራር
ስለ ተቧደኑ ኩባንያዎች
ስለ ኩባንያዎች ማህበራዊ ኃላፊነት
በኩባንያዎች ውስጥ ስለሚደረጉ መሠረታዊ ለውጦች (ለምሳሌ የካፒታል ለውጥ፣ ውህደት፣ የማህበር ዓይነት መለወጥ፣…)
ስለ መጽሐፉ ከመግቢያው ላይ ተቀንጮቦ የተወሰደ ጥቂት ማብራሪያ ይሄውላችሁ፡-
ይህ መጽሐፍ የሚያጠነጥነው ኩባንያ እንዴት እንደሚቋቋም፣ እንዴት እንደሚተዳደርና እንደሚፈርስ ነው፡፡ መጽሐፉ ከአዲሱ የንግድ ሕግ፣ ከተለያዩ አዋጆች፣ የፍርድ ውሳኔዎችና የሌሎች አገራት ተሞክሮዎች በመነሳት የኢትዮጵያን የኩባንያ ሕግ ይተነትናል፡፡