አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.84K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
እስከ መጋቢት 12/2014 ዓ.ም የማስገቢያ ጊዜው ተራዝሟል
አለሕግAleHig ️
የህግ የበላይነት ብዙ ምሁራን በየፊናቸው በምርምርና ጥናት ባገኙት እውቀት ተመርኩዘው የህግ የበላይነት መርህ ምንነት፤ ይዘትና ፋይዳውን አስመልክቶ አያሌ ንድፈ ሀሳባዊ ትንታኔዎችን አቅርበዋል፡፡ በአገራችን ደግሞ አባቶችና እናቶች በልባቸው ከተጻፈው እውነትና ከልምድ ከቀዱት ቱባ እውቀት በመነሳት የህግ የበላይነትን ጽንስ ሀሳብ በአንድ አባባል እንዲህ ይገልጹታል፡፡ “በፍርድ ከሄደች በቅሎዬ ያለፍርድ የሄደች…
የስልጣን ክፍፍል

የስልጣን ክፍፍል በአገራችን ህገ መንግስታዊ መርህ ሲሆን ህግ አውጭው፤ ህግ ተርጓሚውና ህግ አስፈፃሚው ያላቸውን ስልጣን ከፋፍሎ ያስቀምጣል፡፡ ይሁን እንጂ ከዚህ መርህ በተቃራኒ የአስተዳደር ህግ ከተግባራዊ ምክንያቶች የተነሳ ስራ አስፈፃሚው አካል ሕግ ከማስፈፀም ስልጣኑ በተጨማሪ ህግ የማውጣትና ህግ የመተርጐም ተግባራትን እንዲያከናውን በልዩ ሁኔታ ይፈቅዳል፡፡ እነዚህ ተደራራቢ ስልጣናት የመንግስት አስተዳደርን የበለጠ ውጤታማ ለማድረግ በልዩ ሁኔታ የተሰጡ እንጂ በመርህ ደረጃ ከስልጣን ክፍፍል መሰረተ ሀሳብ ጋር ይጋጫሉ፡፡ ስለሆነም የህገ መንግስቱ የስልጣን ክፍፍል መርህ የአስተዳደር መስሪያ ቤቶች ደንብና መመሪያ የማውጣት እና ዳኝነታዊ ውሳኔ የመስጠት ስልጣን በአፈፃፀም ረገድ በጠባቡ እንዲተረጐም በማድረግ የዚህ ስልጣናቸው ገደብ ሆኖ ያገለግላል፡፡

ይኸው መርህ ፍርድ ቤቶች ሚናቸው እስከየት ድረስ እንደሚዘልቅ ይወስናል፡፡ መደበኛ ፍ/ቤት በህግ ተለይተው በታወቁ የምርመራ ምክንያቶች ስልጣን ካልተሰጠው በስተቀር በስልጣን ውስጥ የተፈፀመ ድርጊት ከማረም መቆጠብ ይኖርበታል፡፡ ፍ/ቤቶች በስልጣን ውስጥ የተፈፀመ ድርጊትን የሚያርሙ ከሆነ በስራ አስፈፃሚው ስልጣን ጣልቃ በመግባት የስልጣን ክፍፍል መርህን ይጥሳሉ፡፡
ደረጃ እና እርከን እንዴት ይወጣል .pdf
820.4 KB
በወንጀል ቅጣት ሂደት ደረጃ እና እርከን ያልወጣላቸውን ወንጀሎች ደረጃና እርከን ሲወጣ ስህተት መኖሩ፤ ተመጣጣኝና ወጥ ቅጣት አለመኖሩ፣ እና የቅጣት አነሰ በዛ ይግባኛኝ በፍ/ቤቶቻችን መስተዋሉ፣ እና በቴክኒካል ቅጣት አሰራር ችግር ምክኒያት የቅጣት አሰጣጥ እና አተገባበር ችግር መኖሩ እና በአንዳንድ ደኞች ቅጣትን በአግባቡ ማሰላት አለመቻል ስለሚስተዋል ዳኞች ቅጣትን ለመወሰን ደረጃ እና እርከን በማዉጣት የሚወስደዉን ጊዜ ለመቆጠብ ብሎም ይህንን ደረጃ እና እርከን ለማዉጣት የሚቸገሩ ዳኞችን በመረዳት በወንጀል ዉሳኔ አሰጣጥ ጊዜ በቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁጥር 2/2006 መሰረት ደረጃ ያልወጣላቸዉን የወንጀል ድንጋጌዎችን በተመለከት ደረጃ እና እርከን እንዴት ይወጣል? የሚለዉን የቀመር አወጣጥ ችግር ይቀርፋል ያሉትን መፍትሄ ለፍርድ ቤታችን በማስፈለጉ ይህ ፅሁፍ ተዘጋጅቷል፡፡
Etrade for Region Training 16-3-2022.pdf
1.7 MB
Vacancy at Ethiopian Human Rights Commission (EHRC)

♨️ Experience: 0 year

♨️SALARY: ETB 16,515.00- ETB 19,670.00 plus ETB 6,000.00 Housing allowance and ETB 1,500.00 Transport allowance

♨️ MA/BA Degree Law, Human Rights Law, International Law and Related field

📌 Deadline: Mar 29, 2022

📌ሰለ ሰራው ሙሉ መረጃ ለማየት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇👇
👉Read Detail:- https://bit.ly/3FrxD6l
Apply via HRM@ehrc.org
🔰ከተለያዩ ድርጅት የሥራ ማስታወቂያዎች
በዚህ ሊንክ ዌብሳይቱ ላይ ይመልከቱት👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ
#አለ_ህግ
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
#Boston Partners PLC#10 - Position
🚩For Fresh & Exp

▪️1- Trainee Manager
▪️2 - Receptionist
▪️2 - Accountant
▪️3 - Bussiness Development Assistant
▪️4 - Architect
▪️5 - Office Secretary
▪️6 - Legal Officer
▪️7 - Event Coordinator
▪️8 - Admnistration Assistant
▪️9 - Marketing Representative
▪️10 - Graphics Designer
▪️Find More Details here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3MZgw06

▪️Deadline - March 31, 2022

🔰ከተለያዩ ድርጅት የሥራ ማስታወቂያዎች
በዚህ ላይ ይመልከቱት👇#አለ_ህግ
#አለ_ህግ
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
#UNHCR(For Fresh Graduate)#

▪️Position - Internship on Risk Management
▪️Experience - 0 year
▪️Education - Be a recent graduate or studies in current or Majoring in a Degree.
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3vGVNYH

▪️Deadline: March 17, 2022
One_person_private_limited_Company_vs_Limited_Liability_Partnership.pdf
174.7 KB
🔶One Person Private Limited Company Vs Limited Liability Partnership Under the New Commercial Code of Ethiopia

ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (One-person private limited Company) እና ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበር (Limited Liability Partnership) በአዲሱ የንግድ ሕግ አዋጅ ቁጥር 1243/2013


ባሳለፍነው ዓመት ኢትዮጵያ ላለፉት ስድስት አስር አመታት ስትጠቀምበት የነበረውን የንግድ ሕግ በማሻሻል በአዲሱ የንግድ ሕግ አዋጅ ቁጥር 1243/2013 ተክታለች፡፡ በቀድሞ የንግድ ህግ አንድ ነጋዴ ሊመሠርት የሚችለው የንግድ ማህበር ወይም ድርጅት ስድስት ዓይነት ሲሆን እነዚህም ተራ የሽርክና ማህበር (ordinary partnership) ፣ የህብረት ሽርክና ማህበር (general partnership) ፣ ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር (limited Partnership)፣ የእሽሙር ሽርክና ማህበር (joint venture) ፣ የአክሲዮን ማህበር (share company) እና ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል (private limited company) ማህበር ናቸው፡፡

በአዲሱ የንግድ ሕግ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (One-person private limited Company) እና ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማህበር (Limited Liability Partnership) አዲስ የተጨመሩ ማህበራት ሲሆኑ ተራ የሽርክና ማህበር ደግሞ ከአማራጭ ማህበርነት ተቀንሷል፡፡ የዚህ አጭር ፅሁፍ ዓላማ አዳዲስ የተጨመሩትን እንግዳ የንግድ ማህበራት በመመርመር ማስተዋወቅ ነው፡፡

መልካም ንባብ!

#AbyssiniaLaw
#AbejeKassahunAdamu
#አበጀካሣሁን
#የይርጋ መነሻ ጊዜና የሰበር የህግ ትርጉም፦

የይርጋ ቀን መቆጠር የሚጀምረው ግዴታውን ለመጠየቅ ተገቢ ከሆነው ወይም ውሉ የሚሰጠው መብት ከተሰራበት ጊዜ ጀምሮ ነው፡፡ የሥራ ውል የተቋረጠበትና የስንብት ደብዳቤ የተሰጠበት ቀን ከተለያየ ይርጋ መቆጠር የሚጀምረው ደብዳቤው ለሠራተኛው ከተሰጠበት ጊዜ ጀምሮ ነው፡፡

ሰ/መ/ቁ. 94931 ቅጽ 16፣ ፍ/ብ/ህ/ቁ. 1846

በፍትሐ ብሔር ስነ-ስርዓት ህጉ የሚገኙት የጊዜ ገደቦች አቆጣጠር የሚመራው በፍትሐ ብሔር ህግ ባሉት የጊዜ አቆጣጠር ደንቦች ነው፡፡ ጉዳዩ በሌለበት ታይቶ ውሳኔ የተሰጠበት ወገን ውሳኔው እንዲነሳለት በፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 78/1/ መሰረት በአንድ ወር ውስጥ የሚያቀርበው ጥያቄ የአንድ ወር ጊዜ መቆጠር የሚጀምረው ውሳኔ መሰጠቱን ከተረዳበት ቀን ጀምሮ ነው፡፡ ሆኖም የመጀመሪያው ቀን ለይርጋው ጊዜ መቆጠር መነሻ አይሆንም፡፡

ሰ/መ/ቁ. 76601 ቅጽ 13፣ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 78/1/

በወራሾች መካከል ውርስ እንዲጣራ አቤቱታ መቅረብ ያለበት በሶስት ዓመት ጊዜ ውስጥ ሲሆን ይህም ጊዜ መቆጠር የሚጀምረው አንደኛው ወራሽ የውርሱን ንብረት በእጁ ካደረገበት እንጂ ስመ ሀብቱን በስሙ ካዞረበት ጊዜ ጀምሮ አይደለም፡፡

ሰ/መ/ቁ. 52407 ቅጽ 11፣ ፍ/ህ/ቁ. 1000/1/

ከውርስ ሃብት ጋር በተያያዘ ወራሽ የሆነና አካለ መጠን ያልደረሰ ሰው ላይ የይርጋ ጊዜ ሊቆጠር የሚገባው አካለ መጠን ከደረሰበት ጊዜ አንስቶ ነው፡፡

ሰ/መ/ቁ. 57114 ቅጽ 11

ይዞታን አስመልክቶ ከሚነሳ የሁከት ይወገድልኝ አቤቱታ ጋር በተያያዘ ተፈፃሚ የሚሆነው የይርጋ ጊዜ መቆጠር ያለበት አቤቱታ አቅራቢው የይዞታ መብቱን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ከሚመለከተው አካል ካገኘበት ቀን ጀምሮ እንጂ አቤቱታ የቀረበበት ድርጊት መፈፀም ከጀመረበት ዕለት አይደለም፡፡

ሰ/መ/ቁ. 60392 ቅጽ 11፣ ፍ/ብ/ህ/ቁ. 1140፣ 1149፣ 1146/1/፣ 1144/2/(በሎው ሶሳይቲ)
Which of the above image more describes the current situation of Ethiopia Ministry of education
Equality vs Equity
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
#አለ_ህግ
6_3_Call_for_Papers_Liberalism_and_Ecology_in_the_Anthropocene.pdf
3.6 MB
#Enviromental_Law
CALL FOR PAPERS LIBERALISM AND ECOLOGY IN THE ANTHROPOCENE 30 JUNE AND 1 JULY
#UNIVERSITY OF MESSINA,
PIAZZA PUGLIATTI, 1, 98122
MESSINA ME, #ITALY
ABSTRACT SUBMISSION
#DEADLINE 30 APRIL 2022
Ethiopian Human Rights Commission Job Vacancy 2022

Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) invites fresh graduates and qualified applicants in the following career position.

The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) works to ensure that constitutional human rights and fundamental freedoms are well protected through human rights advocacy; counseling; monitoring; conducting researches in to the country’s human rights situations; investigating into and addressing human rights violations ; as well as paying particular attention to vulnerable groups.


Position 1: Associate Human Rights Officer

Purpose of the Job: To support in the day-to-day activities of monitoring and investigation activities and projects in Addis Ababa and Oromia special zone surrounding Addis Ababa.

Qualifications and Experience:

MA/BA Degree Law, Human Rights Law, International Law.

Zero years of experience for MA holders, 2 years relevant experience or 6-12 months participation on Young Leaders Program (Internship Program).

Computer literate. 

Knowledge of Amharic is required.

Knowledge of other local languages, preferably Afan Oromo.

REPORT TO:Head of MONID

DURATION: Open/Indefinite Contract

SALARY RANGE: Gross monthly salary of ETB 16,515.00- ETB 19,670.00 plus ETB 6,000.00 Housing allowance and ETB 1,500.00 Transport allowance, depending on candidate’s qualification, experience and earning history

Position 2: Associate Human Rights Officer

Purpose of the Job: To support in the day-to-day activities of monitoring and investigation activities and projects 

Qualifications and Experience:

MA/BA Degree Law, Human Rights Law, International Law.

Zero years of experience for MA holders, 2 years relevant experience or 6-12 months participation on Young Leaders Program (Internship Program).

Computer literate. 

Knowledge of Amharic is required. Knowledge of other local languages is advantageous.

REPORT TO:Head of MONID

DURATION: Open/Indefinite Contract

SALARY RANGE: Gross monthly salary of ETB 16,515.00- ETB 19,670.00 plus ETB 6,000.00 Housing allowance and ETB 1,500.00 Transport allowance, depending on candidate’s qualification, experience and earning history

Position 3: Human Rights Officer

Purpose of the Job: Manage individual human rights complaints, plan, and implement monitoring of places of detention and emergencies, finalize reports and issue recommendations. Develop and implement advocacy and follow up strategy.

Qualifications and Experience:

MA/BA Degree Law, Human Rights Law, International Law.

4 years of relevant experience for BA and 2 years of relevant experience for MA.

Computer literate. 

Knowledge of Amharic is required. Knowledge of other local languages is advantageous.

REPORT TO:Head of MONID

DURATION: Open/Indefinite Contract

SALARY RANGE: Gross monthly salary of ETB 19,157.00- ETB 22,817.00 plus ETB 6,000.00 Housing allowance and ETB 1,500.00 Transport allowance, depending on candidate’s qualification, experience and earning history

Deadline for applications:  Tuesday 29th of March, 2022.

How to Apply:

Interested candidates should write a covering letter, explaining why they are interested in this role, why they are the right person for the job with a recent CV which should be sent to the following email address: HRM@ehrc.org

Please include the name of the position and location on the subject of the email.

Women candidates and candidates with disabilities highly encouraged to apply

Only short-listed candidates will be contacted for interview and written exam .
#አለ_ስራ
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
#አለ_ህግ
Legal Jobs in Ethiopia

ActionAid Ethiopia

Addis Ababa

Apply

ETB 9K–ETB 9.5K a month

Full–time

Urgent Vacancy Legal Jobs in Ethiopia For Legal Advisor Job Description Legal Jobs in Ethiopia, We are looking for a legal advisor to be responsible for providing clients with legal assistance and advice. The responsibilities of a legal advisor include drafting legal documents, structuring solutions for issues, and providing support in legal issues. To be successful as a legal advisor, you should possess excellent analytical, research and writing skills, the ability to make good judgments, and be able to work well within a team. Ultimately, a top-notch legal advisor should have strong communication skills, be able to manage a large workload with a tight deadline, and remain up-to-date with laws. Job Details Hiring Organization ActionAid Ethiopia Post Name Legal Advisor Qualification LLB Industry Private Employment Type Full Time Work Hours 8 Hours Salary ETB 9000 To ETB 9500 Per Month Location Addis Ababa, Ethiopia About Organization As winter hits Afghanistan, nearly 23 million people, half of Afghanistan’s population, are facing a growing food and malnutrition crisis. Women and girls are bearing the brunt of the escalating situation. The recent conflicts, droughts and rising poverty have forced families to flee to urban centres, in search of work and safety, with the consequence of women and girls being most at risk of violence, exploitation and extreme poverty. ActionAid’s efforts to protect the most vulnerable in Afghanistan are more critical than ever. We aim to provide vital support to communities in four Afghan provinces, including Herat, Kabul, Ghor and Balkh. With your help, we can provide essential items such as food support, blankets, warm clothes, and heating equipment for their homes. We urgently need your help. Please donate now. Job Responsibilities For Legal Jobs in Ethiopia Conducting legal analysis and researching legal matters. Providing advice on legal matters. Drafting legal opinions, memoranda, and briefing documents. Reviewing legal material. Formulating formalities regarding settlements of disputes. Monitoring the implementation of the legal clauses. Job Requirements For Legal Jobs in Ethiopia Bachelor's degree in law. Strong analytical and research skills. Effective interpersonal and communication skills. Ability to work well within a team and individually. Ability to work long hours when needed. Job Skills For Legal Jobs in Ethiopia Communication skills. Research skills. People skills. Problem Solving Ability. Attention to detail. Commercial awareness.
mail.jhb@actionaid.org

#አለ_ስራ
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
Lawyer job at Dalol Oil S.C

Dashboard
 Job Detail
Dalol Oil S.C Website :

Vacancy title: Lawyer

[ Type: FULL TIME , Industry: Engineering Services , Category: Legal ]

Jobs at: Dalol Oil S.C

Deadline of this Job:
27 March 2022  

Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa

Summary
Date Posted: Wednesday, March 16, 2022 , Base Salary: Not Disclosed

Similar Jobs in Ethiopia
Learn more about Dalol Oil S.C
Dalol Oil S.C jobs in Ethiopia

JOB DETAILS:
Category: Legal
Salary Offer: Negotiable
Experience Level: Senior
Total Years Experience: 2-3
Job Requirement
LLB in Law from recognized University and more than 2 years and above proven experience, CGPA 3.00 and above
PLACE OF WORK:- Addis Ababa


Work Hours: 8

Experience in Months: 24

Level of Education: Bachelor Degree

Job application procedure
Interested applicants are required to submit copy of relevant testimonies in person to our office located in front of Bole Medhanialem Church, United Insurance Company Building, 2nd Floor

Job Info

Job Category: Legal jobs in Ethiopia

Job Type: Full-time

Deadline of this Job: 27 March 2022

Duty Station: Addis Ababa

Posted: 16-03-2022

No of Jobs: 1

Start Publishing: 16-03-2022

Stop Publishing (Put date of 2030): 09-03-2065
#አለ_ስራ
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
ተገልጋዮች የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን የሽያጭ ወይም የስጦታ ውል (የመኖሪያ ቤት፣ የሊዝ መብት፣) አገልግሎቶችን ለማግኘት ወደ ተቋማችን ሲመጡ የሚከተሉትን ቅድመሁኔታዎች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡
• የባለቤትነት ካርታ (ጀርባ ማህተም ያረፈበት) ካርታው ዲጂታል ከሆነ የጀርባ ማህተም አያስፈልግም)፡፡
• የሻጭ ወይም የስጦታ አድራጊው ስም የተመዘገበ የባለቤትነት ማረጋገጫ ማስረጃ (ለምሳሌ ካርታ..)፤
• የሻጭ እና የገዥ በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ፤
• ሻጭ/ገዥ ከህግ ወይም ከውል የመነጨ የመሸጥ ስልጣንን የሚያረጋግጥ ህጋዊ ሰነድ፤
• የሻጭ የጋብቻ ማስረጃ እና የትዳር አጋር የፈቃድ ስምምነት (ውክልና)፤
• የንግድ ድርጅት ቤት ሲሆን የዋና ንግድ ምዝገባ እና የንግድ ፈቃድ፤
• የገቢዎች ሚኒስቴር ክሊራንስ፤
• ንብረቱ የንግድ ማህበር ከሆነ የማህበሩ መመስረቻና መተዳደሪያ ደንብ፣ ዋና ምዝገባ፣ እንደ አስፈላጊነቱ ቃለ-ጉባዔ፤
• የሻጭ ወይም የስጦታ አድራጊው፣ የስጦታ ተቀባዩ እና የሁለት ምስክሮች ጊዜው ያላለፈበት ወይም በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ፤
#የኮንዶሚኒየም ቤት ሲሆን፤ የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን የሽያጭ ወይም የስጦታ ዝርዝር እንዳለ ሆኖ በተጨማሪ፡-
• የኮንዶሚኒየሙ ባለቤት ቤቱን ከተረከበው አምስት አመት ስለመሙላቱ ከሚመለከተው አካል የተሰጠ ማረጋገጫ ደብዳቤ
• የተዋዋዬች እና የሁለት ምስክሮች በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ
በማህበር የተሰራ ቤት ሲሆን፤ የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን የሽያጭ ወይም የስጦታ ዝርዝር እንዳለ ሆኖ በተጨማሪ፡-
• የባለቤትነት ካርታ ጀርባው ስለትክክለኛነቱ በማህተም የተረጋገጠ፤ ከክፍለ ከተማ ማህበራት ማደራጃ ዕዳ ዕገዳ እንደሌለበት የማረጋገጫ ደብዳቤ፤
• የሻጭ ወይም የስጦታ አድራጊው የጋብቻ ማስረጃ እና የትዳር
https://t.me/GudayAsfetsami
በተቋማችን የሚሰጡ አገልግሎቶችንና አስፈላጊ ቅድመ ሁኔታዎችን በዝርዝር እንደምናቀርብ ቀደም ሲል ባሳወቅነው መሰረት የሚንቀሳቀስ ንብረትን በሽያጭ ወይም በስጦታ ለማስተላለፍ በተመለከተ ተገልጋዮች ሊያሟሉ የሚገባቸውን መስፈርቶችን ከዚህ እንደሚከተለው እናቀርባለን፡፡

የሚንቀሳቀስ ንብረት (መኪና፣ የኮንስትራክሽን ማሽነሪ፣ የተሽከርካሪ ሞተር፣ የተለያዩ ተንቀሳቃሽ ማሽነሪዎች፣ ሽያጭ ወይም ስጦታ ውል የሚያስፈልጉ መስፈርቶች

•በሻጭ ወይም በስጦታ አድራጊ ስም የተመዘገበ የባለቤትነት ማረጋገጫ ማስረጃ (ሊቭሬ)

• የሻጭ እና የገዥ በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ

• ሻጭ ከህግ ወይም ከውል የመነጨ የመሸጥ ስልጣንን የሚያረጋግጥ የውክልና ሰነድ

• ንብረቱ የንግድ ማህበር ከሆነ የመመስረቻና መተዳደሪያ ደንብ፣ ዋና የንግድ ምዝገባ፣ እንደ አስፈላጊነቱ ቃለ-ጉባኤ፤

• የሻጭ ወይም የስጦታ አድራጊው የጋብቻ ማስረጃ ወይም የትዳር አጋር የፈቃድ ስምምነት (ውክልና)

• ከትራንስፖርት ባለስልጣን የሚሰጥ የመኪና ዋጋ ግምት

• ለኮድ 1 እና 3 ከትራንስፖርት ባለስልጣን እና ከገቢዎች የሚሰጥ ክሊራንስ

• የሚንቀሳቀሰው ንብረት ከቀረጥ ነጻ መብት ያለው ሲሆን ከሚመለከተው አካል የተሰጠ የቀረጥ ነፃ መብት ማስተላለፍ የሚያረጋግጥ ማስረጃ

• የታርጋ ኮድ 5፣ 11፣ 35 እና ለመሳሰሉት) ተሽከርካሪዎች ከሐይማኖት ተቋማት በስተቀር ከሚመለከተው የመንግስት ተቋም የተሰጠ የማስተላለፍ የድጋፍ ደብዳቤ፡፡

እነዚህን የተለያዩ የማይንቀሳቀሱ ንብረቶች የሽያጭ ወይም የስጦታ ውል አገልግሎቶች ለመሰጠት የሚፈጀው ጊዜ 45 ደቂቃ (ለእያንዳንዱ አገልግሎት በተናጠል) መሆኑን እንገልጻለን፡፡

መረጃው ለሌሎች እንዲደርስ( share ) በማድረግ ብልሹ አሰራር እና ሙስናን ይከላከሉ፡፡

#አለ_ስራ
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties