አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.86K photos
25 videos
1.86K files
3.58K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
• የፌዴራል መንግስት መስሪያ ቤቶች እርስ በርሳቸው ያልተግባቡባቸው የፍትሐብሔር  ጉዳዮች በፍርድ ቤት ወይም ከፍርድ ቤት ውጭ ባለ አማራጭ የክርክር መፍቻ መንገድ እንዲወሰን ውሳኔ የመስጠት፣ በውሳኔው መሰረት መፈፀሙን የማረጋገጥ
• በፌዴራል ፍርድ ቤቶች የፍትሐብሔር ክስ ለመመስረት የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ዜጎች በተለይም ሴቶችን፣ ህፃናትን፣ አካል ጉዳተኞችን እና አረጋውያንን ወክሎ የመከራከር
• የገንዘብ አቅም የሌላቸው የወንጀል ተጎጂ የሆኑ ተበዳዮች እንዲካሱ፣ መልሰው እንዲቋቋሙ እንዲሁም ከጉዳቱ የተያያዙ የፍትሐብሔር ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ እነሱን በመወከል የፍትሐብሔር ክስ የማቅረብ ወይም የመደራደር
• የኢፌዲሪ መንግስት በአለም አቀፍ የዳኝነትና ከፊል ዳኝነት አካላት በሚከስበት ወይም በሚከሰስበት ጉዳይ መንግስትን በመወከል እና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመመካከር ክርክር የማድረግ፣ ድርድር የማካሄድ እና ውሳኔውንም የማስፈፀም ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡

  የህግ ማርቀቅ እና ማጠቃለል ሥራን በተመለከተ የፍትህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት
ከህግ ማርቀቅ አንፃር ሚኒስቴር መ/ቤቱ
• በፌዴራል መንግስት የሚወጡ ህጎችን የህግ ረቂቅ ዝግጅት መሥራት፣ የመንግስት አካላት የሚያዘጋጁት ረቂቅ ህግ ከህገ መንግስቱና ከፌዴራል ህጎች ጋር የተጣጣመ መሆኑን ማረጋገጥ፣ ለሚመለከታቸው ክፍሎችም አስተያየት ማቅረብ፣ በክልሎች ጥያቄ ሲቀርብለት የህግ ረቂቆችን በማዘጋጀት መርዳት
• የህግ ማሻሻያ ጥናቶችን እንዲሁም የኮዲፊኬሽንና የፌዴራል ህጎችን የማሰባሰብና ማጠቃለል ሥራ መሥራት፣ የክልል ህጎችን ማሰባሰብ እንደአስፈላጊነቱም እንዲጠቃለሉ ማድረግ
• ኢትዮጵያ የምትፈርመው ወይም የምትቀበለው ዓለም አቀፍ ስምምነት ህገ መንግስቱን እና የአገሪቱን ሌሎች ሕግጋት ያገናዘበና ከብሔራዊ ጥቅም አንፃር ተቀባይነት ያለው መሆኑን የማረጋገጥ ሀላፊነት እንዳለበት የአዋጁ አንቀፅ 6(5) ተደንግጓል፡፡
• በተጨማሪም በአዋጁ አንቀፅ 6(6) መሰረት ፍትህ ሚኒስቴር የፌዴራል መንግስቱ ህጎች ተግባራዊ መደረጋቸውን እና አተገባበራቸውም ወጥነት ያለው መሆኑን የማረጋገጥ እና የፌዴራል መንግስት መስሪያ ቤቶች ሥራቸውን በህግ መሰረት ማከናወናቸውን የማረጋገጥ ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡

  የህግ ጥናትና ስልጠናን በተመለከተ
በአዋጁ አንቀፅ 6(9) መሰረት ፍትህ ሚኒስቴር
• አሰራሩን ውጤታማና ቀልጣፋ ለማድረግ ጥናትና ምርምር የማድረግ
• የወንጀል ፍትህ መረጃዎችን ለማሰባሰብ፣ ለማደራጀት፣ ለመተንተን እና ለማሰራጨት የሚያስችል ሥርአት የመዘርጋትና የማስፈፀም
• ዐቃያነ ህግ ስለ ሥራቸው ያላቸውን አመለካከት፣ እውቀትና ክህሎት በተከታታይ እና በየደረጃው ለማሳደግ ስልጠና የመስጠት ወይም ስልጠና እና ትምህርት እንዲሰጣቸው የማድረግ ሀላፊነት ያለበት ከመሆኑም በተጨማሪ
• በአዋጁ አንቀፅ 6(7) መሰረት ለፌደራል መንግስት ባለስልጠናት፣ ሹመኞች፣ ተመራጮች፣ ሰራተኞች እና ለግሉ ዘርፍ ተሳታፊዎች እንደአስፈላጊነቱ የህግ ስልጠና የመስጠትና እንዲሰጥ የማድረግ ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡

  ሌሎች ሀላፊነቶች
ሌላው በአዋጁ አንቀፅ 6(11) መሰረት በፌደራል ፍርድ ቤት ደረጃ የጥብቅና አገልግሎት ለሚሰጡ ጠበቆች በህግ መሰረት ፈቃድ መስጠት፣ ማደስ፣ ማገድ፣ መሰረዝ፣ ጠበቆችንና የጥብቅና አገልግሎትን ማስተዳደርና መቆጣጠር እንዲሁም በአዋጁ አንቀፅ 6(12) መሰረት በሌሎች ህጎች ለውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የተሰጠው ሀላፊነት እንደተጠበቀ ሆኖ በወንጀልና በፍትሐብሔር ጉዳይ አለም አቀፍ ግንኙነቶችነና ትብብሮች ማድረግ በአዋጁ ለፍትህ ሚኒስቴር  የተሰጡት ተግባራት ናቸው፡፡

በተጨማሪም ከላይ ከተጠቀሱት ስልጣንና ተግባራት በተጨማሪ የኢፌዲሪ ፍትህ ሚኒስቴር በተለያየ ወቅቶች በወጡ ሌሎች ህጎች ለምሳሌ በንግድ ህግ፣ በተሻሻለው የፌዴራል የቤተሰብ ህግ፣ በፌደራል ጥብቅና አገለግሎት ፈቃድ አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ፣ በፌደራል አስተዳደር ሥነ ሥርአት አዋጅ እና መሰል ሌሎች ህጎች የተሰጡት ስልጣንና ኃላፊነቶች ያሉት መሆኑን ከህግጋቱ መረዳት ይቻላል፡፡

   ማጠቃለያ
ከላይ በዝርዝር እንደተገለፀው ፍትህ ሚኒስቴር በተለምዶ በብዙሀን ዘንድ ከሚታወቅበት የወንጀል ጉዳዮችን መከታተል በተጨማሪ የመንግስትን የፍትሐብሔር ጥቅሞች ከማስጠበቅ፣ ከሰብአዊ መብቶችን ከማክበርና ከማስከበር፣ ህጎችን ከማርቀቅ፣ የህጎችን በማህበረሰቡ ውስጥ እንዲሰርፁ ከማድረግ እና ተፈጻሚነታቸውንም ከመከታተል አንቀፃር ዘርፈ ብዙ ሀላፊነቶች የተጣሉበት ተቋም ነው፡፡
በንቃተ ህግ ትምህርትና ስለጠና ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ 
ፍትህ ሚኒስቴር
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
Mikias Melak Birhanie
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
#Alternative_legal_enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና
https://t.me/AleHig
የሕግ እውቀት alehig.com
⭐️አለሕግ⭐️
🔠🔠🔠   🔠🔠🔠
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
December 28, 2024
Welcome to Mikias Melak & Associates Law Office

🔴Attorney and Legal Consultant
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ

We are delighted to connect with you! You can easily reach us through the following platforms to stay informed and access our legal services:

Website & Social Media
Linktree:📱📱📱📱📱📱📱📱  

              https://linktr.ee/alehig

📱Facebook:
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/

📱Telegram Channel:⭐️
https://t.me/AleHig

🌐 📱📱📱📱Website: alehig.com


Direct Contact🔈⬇️✉️

📱WhatsApp: ✉️ +251920666595
📱Telegram:  ✉️ @MikiasMelak


Our Commitment
alehig.com
📊አለሕግ🔽
🔠🔠🔠    🔠🔠🔠
Alternative Legal Enlightenment & Services
🔼⭐️
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት


We provide expert legal advice, support, and resources on various laws, proclamations, regulations, and directives to empower and guide you.

Feel free to reach out anytime‼️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
December 28, 2024
212420 የሙከራ ግዜ ላይ የሚገኝ ሠራተኛ.pdf
840.1 KB
አሰሪው ለሙከራ ጊዜ የተቀጠረን ሠራተኛ ለስራው ተስማሚ አለመሆኑን ሳይመዝን ካሰናበተ ስንብቱ ህገ-ወጥነው።
ስንብቱ ህገ-ወጥ በመሆኑ ካሳ የሚከፈለው ሲሆን የስንብት እና የማስጠንቀቂያ ክፍያዎች ግን
አገልግልትን ታሳቢ ተደርገው የሚሰሉ በመሆኑ አይከፈሉትም። የካሳው መጠንም ሰራተኛው የሙከራ ጊዜውን (60 ቀናት) ቢጨርስ ሊያገኝ ይችል የነበረውን የ2 ወር ደመወዝብቻ ነው።
ሰ/መ/ቁ.212420

🔴ጠበቃና የሕግ አማካሪ

We are delighted to connect with you! You can easily reach us through the following platforms to stay informed and access our legal services:

Website & Social Media
Linktree:📱📱📱📱📱📱📱📱  

              https://linktr.ee/alehig

📱Facebook:
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/

📱Telegram Channel:⭐️
https://t.me/AleHig

🌐 📱📱📱📱Website: alehig.com


Direct Contact🔈⬇️✉️

📱WhatsApp: ✉️ +251920666595
📱Telegram:  ✉️ @MikiasMelak


Our Commitment
alehig.com
📊አለሕግ🔽
🔠🔠🔠    🔠🔠🔠
Alternative Legal Enlightenment & Services
🔼⭐️
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት

Feel free to reach out anytime‼️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
December 29, 2024
ማታለልን ያካተቱ ወንጀሎች እና የሚያስከትሉት ቅጣት

የተለያዩ የማታለል ወንጀሎች በተበዳዮች ላይ ሲፈፀሙ እንሰማለን፡፡ ከእነዚህም ውስጥ በ1996 ዓ/ም በወጣው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የወንጀል ህግ አንቀፅ 692 ስር በተደነገገው መሰረት የራስን እውነተኛ ማንነት በመደበቅ በማህበራዊ ሚዲያ ነፃ የትምህርት እድል እንደሚሰጡ በመግለፅ፣ የፍቅር ጓደኝነት በመመስረት ከተግባቡ በኋላ በተለያየ መንገድ በማሳመን ገንዘብ መቀበል፣ ፈጣን ሎተሪ ደርሶት ገንዘቡን ለመውሰድ መታወቂያ ስለሌለው በተበዳይ መታወቂያ እንዲያወጣ በማሳመን ለመያዣነት ስልክ፣ ገንዘብ፣ ኮምፒውተር፣ ገንዘብ እና የመሳሰሉትን በመቀበል መሰወር ፣ በባንክ ደብተር ውስጥ በቂ ገንዘብ ሳይኖር ገንዘብ እንዳለ በማሳመን ግብይት መፈፀም፣የስልክ ቁጥሩ የሎተሪ አሸናፊ እንደሆነ በመግለፅ ገንዘቡ እንዲላክላቸው የሞባይል ካርድ እንዲሞሉ ወይም የባንክ አካውንት ውስጥ ገንዘብ እንዲያስገቡ በማሳመን ገንዘብ መቀበል ለአብነት ሊጠቀሱ የሚችሉ የማታለል ወንጀሎች ናቸው፡፡

ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
ሚኪያስ መላክ

We are delighted to connect with you! You can easily reach us through the following platforms to stay informed and access our legal services:

Website & Social Media
Linktree:📱📱📱📱📱📱📱📱  

              https://linktr.ee/alehig

📱Facebook:
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/

📱Telegram Channel:⭐️
https://t.me/AleHig

🌐 📱📱📱📱Website: alehig.com


Direct Contact🔈⬇️✉️

📱WhatsApp: ✉️ +251920666595
📱Telegram:  ✉️ @MikiasMelak


Our Commitment
alehig.com
📊አለሕግ🔽
🔠🔠🔠    🔠🔠🔠
Alternative Legal Enlightenment & Services
🔼⭐️
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት

Feel free to reach out anytime‼️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
December 29, 2024
የንግድ ምልክት ጥበቃ ሕግ
የንግድ ምልክት የአእምሯዊ ንብረት አካል ከሆነው ኢንዱስትሪያዊ ንብረት ዘርፍ የሚካተት ነው፡፡

አእምሯዊ ንብረት የፈጠራ ሥራዎችን ለሚያመነጩ ባለመብቶች እንደማንኛውም ቁሳዊ ንብረት ሁሉ የሚሰጡ የባለቤትነት መብቶች ናቸው፡፡
ለዚህ በዋናነት እንደ ምክንያት የሚቀርበው እነዚህን ስራዎችን ለማመንጨት የፈጠራ ባለመብቶች እውቀታቸውን፣ ገንዘባቸውንና ጊዜያቸውን መስዋእት በማድረግ ከብዙ ድካም በኋላ ያገኟቸው የፈጠራ ውጤቶች በመሆናቸው ነው፡፡

የአእምሯዊ ንብረት መብቶች የሀገርን ኢኮኖሚ ለማሳደግ የማይተካ ሚና ያላቸው በመሆኑ የሚጠበቁበትን አሰራር ማበጀትን ያስፈልጋል፡፡ በዚህም በሀገራችን የንግድ ምልክት ምዝገባና ጥበቃ የህግ ማእቀፍ አግኝቶ በመተግባር ላይ ይገኛል፡፡ ይህ ፅሁፍም ስለንግድ ምልክት ምንነት፣ አስፈላጊነትና ህጉ በያዛቸው የተወሰኑ ጉዳዮች ላይ ግንዛቤ ለመፍጠር የተዘጋጀ ነው፡፡
🔽🔼📊⬇️⬇️⬇️
https://www.alehig.com/%e1%8b%a8%e1%8a%95%e1%8c%8d%e1%8b%b5-%e1%88%9d%e1%88%8d%e1%8a%ad%e1%89%b5-%e1%8c%a5%e1%89%a0%e1%89%83-%e1%88%95%e1%8c%8d/
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
December 31, 2024
Forwarded from ሕግ ቤት
ጀማሪ ጠበቃ የመቅጠር 7 ጥቅሞች‼️

1. የፍርድቤቱ ቀጠሮ 4:00 ሆኖ 2:30 ደርሶ በር ያስከፍታል።😂🙂
2. ስልክ ሲደወልለት ገና ጭርር ከማለቱ በግማሽ ጥሪ ያነሳል።😂💥
3. በጣም ለቀላል ጉዳይ ከሀገር ውስጥ ሕግ እስከ አለምአቀፍና አህጉራዊ ተጓዳኝ ሕጎች ያነባል።😂🔥
4. ጉዳዩ መልስ ለመቀበል ወይም ብይን ለመስማት (ምንም ክርክር የሌለው ቀጠሮ) ቢሆንም እንኳን እንደ ማትሪክ ተፈታኝ ለሊቱ አጋማሽ ድረስ ይቸክላል።😂👑
5. ጀማሪ ጠበቃ የሀገሪቱን የወደቀ የፍትህ ሲስተም በጫንቃው ተሸክሞ ይጎብጣል፣ያዝናል፣ የሆነ ነገር አድርጎ ለማስተካከልና ለውጥ ለማምጣት ያልማል።😂☀️
6.ይዘንጣል፣ሽክ እምሽክ ይላል፣ጸጉሩን ጢሙን ይቆረጣል፣ሴቷም ሁሌም ፀጉሯን ትተኮሳለች።😂🚨
7. ደንበኞቹን በሸራተን ደረጃ ይንከባከባል 😂
8. ቆይ ግን ነባር ጠበቆች ለምንድነው ቀስ ብላችሁ የማትራመዱት? እግዞ ፍጥነት! እግረመንገዳችሁን የጠበቃ ፈጣን አረማመድ ስልጠና የሚሰጥ ተቋም ካለ ጠቁሙንማ ኤሊነት እየተሰማን ነው።😂🔖
🚩😂ይኸው እኔም ዚኒጥጥጥ ብዬ ለ5:00 ቀጠሮ 3:00 በመድረሴ ምክንያት የተጻፈ ፖስት ነው።
ሰናይ ሰኞ ጓደኞቼ!
በጠበቃ Mesi Bahiru
#ሕግቤት 🕯📊
የሕግ ቤተሰብ
https://t.me/Lawsocieties
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
December 31, 2024
🔽እንኳንም ዩንቨርስቲ አልገባሁ📊

ከዱባ ወጥ ቀጥሎ ኢቶጲስ ውስጥ የማይወደድ ነገር ቢኖር ትምህርት ነው ። አለመማር አንድ ነገር ሁኖ ሳለ የተማሩት ላይ መሳለቅ ደግሞ የሚገርም ነው።
🔽
ትምህርት አያስፈልግም ብለው የሚናገሩ ሰዎች በኩራት የሚያነሷት ነጥብ "የተማሩ ሰዎች የት ደረሱ" የምትለዋ ቀሽም የማሸማቀቂያ ምክንያት ስትሆን፤ የተማሩት የት እንደደረሱ አብረን እንመልከት።

ከመሰረታዊ ጥናቶች እንጀምር።
⚠️
1. ወንጀል

በ2021 Institute for Securities Studies (ISS) ባሳተመው ጥናት መሰረት 92.7% ገደማ ከባድ ወንጀሎች የሚፈፀሙት ዩንቨርስቲ ባልቀመሱ ግለሰቦች ሲሆን፤ 6.5% ወንጀሎች ዲግሪ ባላቸው እና ቀሪው 0.8% ብቻ ደግሞ ማስተርስ እና ከዛ በላይ ባላቸው ግለሰቦች የሚፈፀሙ ናቸው ይላል።

ይሄ ጥናት ኢቶጲስ ውስጥም የሚሰራ መሆኑን ለማወቅ፤ ስልክ ለመስረቅ ብሎ አንገት በጩቤ የሚወጉትን እና ወጡ ላይ ጨው አበዛሽ ብለው ሚስታቸውን በዘነዘና ከሚገሉት ሰዎች ጀምሮ መመልከት በቂ ነው።

እዚህ ጋር የተማረ ሰው ምን አተረፈ ካልክ? "ህሊና" የሚባል ነገር እልሀለሁ።
💵💵
2. ገንዘብ

ሌላኛው የተማሩ ልጆች ላይ የመዘባበቻ ነጥብ፤ ስራ እና ገንዘብ የማጣታቸው ጉዳይ ነው። በመጀመሪያ ደረጃ ይሄ የነሱ ድክመት ሳይሆን የሀገሪቱ ድክመት ነው፤ እሱን ትተን ወደ ንግድ እንኳ ብንመለስ፤ ንግድ ላይም የተማረ እና ያልተማረ ሰው ቢሳተፍ የተማረው ሰው የተሻለ successful የመሆን እድል እንዳለው የሚያሳዩ ብዙ ዳታዎች አሉ።
🚩
ለምሳሌ አለማችን ላይ ካሉ ቢሊየነሮች መሀል 71 ፐርሰንቱ ከዩንቨርስቲ ዲግሪ እስከ PhD የጨረሱ ጎበዝ ተማሪዎች ናቸው። Bill Gates ወይም ማርቆስ Zuckerበርግ አይነት በጣም ጥቂት ባለሀብቶች በእርግጥ ከኮሌጅ ት/ት አቁመዋል፤ ነገርግን እነዚህ ግለሰቦች ት/ት ያቆሙት ከ Harvard እና Yale እንጂ ማትሪክ ወድቀው አይደለም።
🚩
ታዲያ ኢትዮጵያ ውስጥ ለምን ሀብታሞቹ ደንቆሮ ሆኑ ብለህ ልትጠይቅ ትችላለህ፤ አግባብም ነው። ለዚህ ቀላሉ መልስ "ቁጥር 1ን" ተመልከት ነው፤ የኛ ሀገር ሀብታም በአመዛኙ ደፋር፣ ወንበዴ፣ አጭቤ፣ አምታች ነው። ይሄንን ውንብድና ደፍሮ እንዲሰራ የሚያደርገው ደግሞ አለመማሩ ነው።
🚩
ኢትዮጲስ ውስጥ ለምን generational wealth እንደሌለ ታውቃለህ? አባት ሀብታም ሲሆን ልጆቹን ጥሩ ቦታ ያስተምራል፤ ከዛ ልጆች ህሊና ይኖራቸዋል፤ ከዛ የአባታቸውን የወንበዴ ቢዝነስ ማስቀጠል ይከብዳቸዋል፤ አለቀ።

የተማረ ሰው ቁጥር ማነስ ከPolitical Stability፣ ከPoverty Alleviation፣ ከInnovation & ከEntrepreneurship እና አጅግ ብዙ አሁን ላለንበት አዘቅት ምክንያቶች ጋር በብዙ ጥናቶች አስደግፎ ማስረዳት ይቻላል።
🚩
በአጭሩ ት/ት ምን ያደርጋል የሚልህ ነጋዴ ሂሳቡን የሚያሰራው በተማረ Accountant ነው፣ ሲከሰስ ተከራክሮ ንብረቱን የሚያስመልስለት የተማረ ጠበቃ ነው፣ ህንፆውን የሚያስገነባው በተማረ ኢንጂነር ነው፣ ሲያመው የሚሄደው የተማረው ዶክተር ጋር ነው፤ ከዛ አልፎ ልጁን አጥና እያለ የሚጨቀጭቀው እና ፅድት ያለ international school ልኮ የሚያስተምረው ይሄው ራሱ ሰውዬ ነው።

እና ምን ልልህ ነው፤
አለመማር አያኮራም⚠️⚠️🟢
እንኳንም ዩንቨርስቲ አልገባሁ አይባልም፤ ነውር ነው። 🚨🚨🚨
በ ናትናኤል አፈወርቅ
Natnael Afework

🔴Attorney and Legal Consultant
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ

We are delighted to connect with you! You can easily reach us through the following platforms to stay informed and access our legal services:

Website & Social Media
Linktree:📱📱📱📱📱📱📱📱  

              https://linktr.ee/alehig

📱Facebook:
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/

📱Telegram Channel:⭐️
https://t.me/AleHig

🌐 📱📱📱📱Website: alehig.com


Direct Contact🔈⬇️✉️

📱WhatsApp: ✉️ +251920666595
📱Telegram:  ✉️ @MikiasMelak


Our Commitment
alehig.com
📊አለሕግ🔽
🔠🔠🔠    🔠🔠🔠
Alternative Legal Enlightenment & Services
🔼⭐️
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት


We provide expert legal advice, support, and resources on various laws, proclamations, regulations, and directives to empower and guide you.

Feel free to reach out anytime‼️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
December 31, 2024
Happy New Year 2025! We wish you and your loved ones a remarkable year filled with prosperity, happiness, and countless achievements. May this year be a time of growth, fulfillment, and abundant blessings. Here's to new beginnings and endless possibilities! #አለሕግ @AleHig
January 1
ፀደቀ‼️በኢትዮጵያ የወንድ የዘር ፈሳሽ ልገሳ፣ የሰውነት አካል መለገስ እና በህክምና የታገዘ ሞት እንዲጀመር የሚፈቅደው ህግ ጸደቀ።

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና አገልግሎት እና አስተዳድር ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል። አዋጁ ከዚህ በፊት በኢትዮጵያ ተጀምረው የማያውቁ እና አዳዲስ አገልግሎቶችን መስጠት የሚያስችሉ የጤና አገልግሎቶች እንዲጀመሩ የሚያደርግ ነው። ለአብነትም መዳን በማይችል እና በስቃይ ውስጥ ያሉ ታማሚዎች በሀኪሞች እርዳታ እንዲሞቱ የሚፈቅደው፣ የሰውነት አካልን ያለ ክፍያ መለገስ፣ የወንድ የዘር ፍሬ እንዲለገስ እና ሌሎችም አዳዲስ የህክምና አገልግሎቶችን ይፈቅዳል። ምክር ቤቱ ላለፉት ወራት የተለያዩ ውይይቶችን ሲያደርግ ቆይቷል።
https://t.me/Entrustmedical
🌍 በኢንትረስት ሜዲካል በአለም አቀፍ ደረጃ በታወቁ ሆስፒታሎች ከ12 ሀገራት የ #IVF ህክምናዎችን በማመቻቸት ህልሞችን እውን እንዲያደርጉ ይረዳዎታል። 0909039999
January 1
January 1
court annexed mediation public awareness.pdf
3.5 MB
በአዋጅ ቁጥር 1234/2013 በአንቀፅ 45-48 ስር ስለተደነገገው በፌደራል ፍርድ ቤቶች አስገዳጅ ስለሆነው የፍርድ ቤት መር ማስማማት አገልግሎት ምን ያህል ያውቃሉ?

ከጠበቃና የሕግ አማካሪ አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት Alternative legal enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ የሕግ እውቀት alehig.com
January 2
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ የሕግ እውቀት alehig.com
January 2
Forwarded from ሕግ ቤት
Personal Data Protection Proclamation No. 1321-2024_Signed.pdf
2 MB
Proclamation no. 1321/2024 personal Data Protection proclamation

አዋጅ ቁ. 1321/2016 የግል ዳታ ጥበቃ አዋጅ
January 3
⚠️⛔️ባልና ሚስት በጋብቻ መካከል በየትኛውም ንብረት ላይ እርስ በራስ የሚያደርጉት የስጦታ ውል ፍርድ ቤት ቀርቦ ካልፀደቀ በቀር  በህግ ፊት ተቀባይነት የለውም
🔽ፌደራል ሰበር ሰሚ ፍ/ቤት በሰ.መ.ቁ. 158292 አስገዳጅ የሕግ ትርጉም‼️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
January 3
ኢንትረስት ሜዲካል IVF
ፀደቀ‼️በኢትዮጵያ የወንድ የዘር ፈሳሽ ልገሳ፣ የሰውነት አካል መለገስ እና በህክምና የታገዘ ሞት እንዲጀመር የሚፈቅደው ህግ ጸደቀ። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና አገልግሎት እና አስተዳድር ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል። አዋጁ ከዚህ በፊት በኢትዮጵያ ተጀምረው የማያውቁ እና አዳዲስ አገልግሎቶችን መስጠት የሚያስችሉ የጤና አገልግሎቶች እንዲጀመሩ የሚያደርግ ነው። ለአብነትም መዳን በማይችል እና በስቃይ ውስጥ…
➡️ የዘር ፍሬ በመለገስ ልጅ መውለድ እንዲቻል ለመፍቀድ ቀርቦ የነበረው የአዋጅ ድንጋጌ የለበትም።
የጤና አገልግሎት አስተዳደር ረቂቅ አዋጅ " ለ3 ወር ያህል ውይይት ሲደረግበት ቆይቶ ከቀናት በፊት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ9 ድመጸ ተአቅቦ ፣ 1 ተቃውሞ በአብላጫ ድምጽ ፀድቋል።

የዘር ፍሬን በመለገስ በቴክኖሎጂ በመታገዝ ልጅ መውለድ እንዲቻል እንዲፈቅድ በረቂቅ ሕጉ ተካቶ የነበረው አንቀጽ እንዲወጣ ተደርጓል።

ለጤና፣ ማኅበራዊና ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቶ ውይይት ሲደረግበት በነበረው ረቂቅ አዋጅ በቴክኖሎጂ የታገዘ የሥነ ተዋልዶ ሕክምና አገልግሎት የሚፈቅደው ድንጋጌ እንዲወጣ ተጠይቆ ነበር።

ድንጋጌው እንዲወጣ ያደረገው " ልጅ እንዲኖረው የፈለገ ምን ይሁን ? " ለሚለው ጥያቄ፣ የጉዲፈቻ ልጅ በበቂ ሁኔታ የሚገኝ መሆኑን ቋሚ ኮሚቴው ተነጋግሮበት በመወሰኑ ነው።

የቋሚ ኮሚቴው ምክትል ሰብሳቢ ታደለ ቡራቃ (ዶ/ር) ምን አሉ ?

" ድንጋጌው ከረቂቁ እንዲወጣ የተደረገው ወላጆች ልጅ ለመውለድ ያላቸውን ፍላጎት ሳይሆን፣ ሕግ አውጪው የሚወለዱ ልጆች የማኅበረሰብ ቀውስ እዳያጋጥማቸው በማሰብ፣ ከእምነትና ከማኅበረሰብ መስተጋብር ጋር የተጣጣመ ሕግ መውጣት እንዳለበት ታስቦ ነው።

በተጨማሪም ከሕገ መንግሥቱ ጋር የሚጋጭ ድንጋጌ ማውጣት ስለማይፈቀድ ነው።

ለተጋቢ ባለትዳሮች ፍላጎት ሲባል ይህ ሕግ ወጥቶ የሚወለደውን ሕፃን መብት መጋፋት አያስፈልግም።

ይሁን እንጂ የፀደቀው ሕግ በጋብቻ የተጣመሩ ባለትዳሮች ያለ ልገሳ የራሳቸውን የዘር ፍሬ ብቻ በመውሰድ፣ በቴክኖሎጂ የታገዘ የሥነ ተዋልዶ ሕክምና ማግኘት እንዲችሉ ፈቅዷል " ብለዋል።

ለፓርላማ ቀርቦ የነበረው ረቂቅ ሕግ በቴክኖሎጂ የታገዘ የሥነ ተዋልዶ ሕክምና አገልግሎት ተጠቃሚዎች፣ በሕጋዊ ጋብቻ የተጣመሩ ወይም ተፈጥሮአዊ በሆነ መንገድ ልጅ መውለድ የማይችሉ መሆናቸው በዘርፉ ባለሙያ ሲረጋገጥ እንደሆነ ይል ነበር፡፡

የምክር ቤት አባላት የዘር ፍሬን በሕጉ ከተፈቀደው ውጪ አሳልፎ የሰጠ አካል ከተገኘ በወንጀል ሕግ ተጠያቂ እንዲሆን ጥሪ አቅርበዋል።

#tikvahethiopia
🔽🚨🚨🚨
🔴Attorney and Legal Consultant
ጠበቃና የሕግ አማካሪ

We are delighted to connect with you! You can easily reach us through the following platforms to stay informed and access our legal services:

Website & Social Media
Linktree:📱📱📱📱📱📱📱📱  

              https://linktr.ee/alehig

📱Facebook:
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/

📱Telegram Channel:⭐️
https://t.me/AleHig

🌐 📱📱📱📱Website: alehig.com


Direct Contact🔈⬇️✉️

📱WhatsApp: ✉️ +251920666595
📱Telegram:  ✉️ @MikiasMelak


Our Commitment
alehig.com
📊አለሕግ🔽
🔠🔠🔠    🔠🔠🔠
Alternative Legal Enlightenment & Services
🔼⭐️
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት


We provide expert legal advice, support, and resources on various laws, proclamations, regulations, and directives to empower and guide you.

Feel free to reach out anytime‼️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
January 4
በቻይና ያለው እጅግ ሀብታም ሰው "ሙዝ እና ገንዘብን በዝንጀሮ ፊት ብታስቀምጡ ዝንጀሮዎች ሙዙን ይመርጣሉ ምክንያቱም ገንዘብ ብዙ ሙዝ ሊገዛ እንደሚችል ስለማያውቁ ነው, እንዲያውም ሥራን እና ንግድን ለሰዎች ብታቀርቡ. መስራትን ይመርጣሉ ምክንያቱም አብዛኛው ሰው ቢዝነስ ከደመወዝ የበለጠ ገንዘብ እንደሚያስገኝ ስለማያውቅ ነው።
ብዙዎች ድሀ ከሚሆኑባቸው ምክንያቶች አንዱ የንግድ ሥራ እውቅና ባለማግኘታቸው ነው። በትምህርት ቤት ውስጥ ብዙ ጊዜ ያሳልፉ እንጅ ስለ ቢዝነስ እና ትርፉ የማወቅ እድል የላቸውም። በትምህርት ቤት ውስጥ የሚማሩት ለራሳቸው ከመስራት ይልቅ ለደሞዝ መሥራት ነው, ምክንያቱም ቢዝነስ ከደመወዝ ይሻላል, ቢዝነስ እድል ትርፍ ሊያስገኝልዎት ይችላል። mere google translation📲

The richest man in China said: "If you put bananas and money in front of monkeys, the monkeys will choose the bananas because they don’t know that money can buy many bananas. In fact, if you offer WORK and BUSINESS to people, they will choose to WORK because most people don’t know that a BUSINESS can generate more MONEY than a salary. One of the reasons why the poor are poor is because they are not trained to recognize business opportunities. They spend a lot of time in school, and what they learn in school is to work for a salary instead of working for themselves. Profits are better than salaries because salaries can allow you to make a living, but profits can generate you a fortune.

Welcome to Mikias Melak & Associates Law Office

🔴Attorney and Legal Consultant
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ

We are delighted to connect with you! You can easily reach us through the following platforms to stay informed and access our legal services:

Website & Social Media
Linktree:📱📱📱📱📱📱📱📱  

              https://linktr.ee/alehig

📱Facebook:
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/

📱Telegram Channel:⭐️
https://t.me/AleHig

🌐 📱📱📱📱Website: alehig.com


Direct Contact🔈⬇️✉️

📱WhatsApp: ✉️ +251920666595
📱Telegram:  ✉️ @MikiasMelak


Our Commitment
alehig.com
📊አለሕግ🔽
🔠🔠🔠    🔠🔠🔠
Alternative Legal Enlightenment & Services
🔼⭐️
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት


We provide expert legal advice, support, and resources on various laws, proclamations, regulations, and directives to empower and guide you.

Feel free to reach out anytime‼️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
January 4
<<ሊገባን ይገባል አሁን እየተፋፈርን ስለሆነ ነው እንጂ ማንም ኑሮን እየተቋቋመው (Afford) እያደረገ አይደለም፡፡ከሁለትና ሦስት ዓመት በፊት 10 እና 15 ሺህ ደመወዝ የሚያገኙት ሠራተኞች ጥሩ ነበሩ፡፡አሁን ግን 30 ሺህ እና 40 ሺህ ብር ደመወዝ የሚያገኙት ጥሩ ደረጃ ላይ ናቸው አልልም፡፡ የቤት ኪራይ:የትምህርት ቤት ክፍያው:የኑሮ ውድነት ሰማይ ወጥቷል::>>

አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረ ሥላሴ
ለሪፖርተር ጋዜጣ ከሰጠው ቃለምልልስ የተወሰደ
January 5
የስራ_ማስታወቂያ_ዕጩ_ዳኛ_እና_ዐቃቤ_ሕግ.pdf
753 KB
ማስታወቂያ

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የፍትሕ ባለሙያዎች ማሠልጠኛና የሕግ ምርምር ኢንስቲትዩት በክልሉ ሥር በሚገኙ ወረዳዎች ዳኛ ወይም ዐቃቤ-ሕግ ሆኖ ለመሥራት ለሚፈልጉ ተወዳዳሪዎች ያወጣው ማስታወቂያ

ብዛት፡- 300
የመመዝገቢያ ጊዜ፡- ከታኅሳስ 30 እስከ ጥር 13 ቀን 2017 ዓ.ም
January 7
Losing a top performer will cost far more than retaining them.
Pay people what they're worth.
January 7
በሀሰተኛ ዲግሪ ተቀጥሮ በዋና ስራ አስኪያጅነት ሲሰራ የነበረ ግለሰብ በእስራት ተቀጣ!!
 
በሀሰተኛ ዲግሪ ተቀጥሮ በዋና ስራ አስኪያጅነት ሲሰራ የነበረ ግለሰብ በተከሰሰበት የሙስና ወንጀል ድርጊት በእስራት እና በገንዘብ እንዲቀጣ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ወሰነ።

ተከሳሹ የማይገባ ብልፅግና ለራሱ ለማግኘት ወይም ለሌላ ሰው ለማስገኘት በማሰብ አዲስ ፋና ጠቅላላ ሸቀጣ ሸቀጥና ሆቴሎች ንግድ አክሲዮን ማህበር በሕዳር 6 ቀን 2012 ዓ.ም ባወጣው ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ ተከሳሽ ለውድድር ሲመዘገብ ተገቢው የትምህርት ዝግጅት እንደሌለው እያወቀና ይህንኑ ሁኔታ በመሰወር ማለትም በሐምሌ 25 ቀን 2001 ዓ.ም በዲግሪ መርሐ-ግብር ከአልፋ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በኢኮኖሚክስ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው በማስመሰል ሰነዱን ለድርጅቱ ማቅረቡ ተጠቅሷል።

ከጥር 18 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ በድርጅቱ የንግድ መምሪያ ስራ አስኪያጅ በመሆን እንዲሁም ከሚያዚያ 28 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ ሚያዚያ 29 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ ደግሞ የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ ሆኖ በመስራት በአጠቃላይ የደመወዝና ጥቅማ ጥቅም ክፍያ ብር 715 ሺህ 190 ብር እንዲከፈለው በማድረግ በተጠቀሰው የገንዘብ ልክ ጥቅም ያገኘ መሆኑ ተመላክቶ በከባድ ማታለል የሙስና ወንጀል ተከሷል፡፡ፍርድ ቤቱ ማስረጃዎችን መርምሮና አመዛዝኖ በተከሳሹ ላይ የጥፋተኛ ፍርድ በመስጠት እንዲሁም የግራ ቀኝ የቅጣት አስተያየት ከግምት ውስጥ በማስገባት ተከሳሹን በ5 ዓመት ጽኑ እስራትና በ110 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጣ ተወስኗል።
ኢትዮ-መረጃ

🔽🚨🚨🚨
🔴Attorney and Legal Consultant
ጠበቃና የሕግ አማካሪ

We are delighted to connect with you! You can easily reach us through the following platforms to stay informed and access our legal services:

Website & Social Media
Linktree:📱📱📱📱📱📱📱📱  

              https://linktr.ee/alehig

📱Facebook:
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/

📱Telegram Channel:⭐️
https://t.me/AleHig

🌐 📱📱📱📱Website: alehig.com


Direct Contact🔈⬇️✉️

📱WhatsApp: ✉️ +251920666595
📱Telegram:  ✉️ @MikiasMelak


Our Commitment
alehig.com
📊አለሕግ🔽
🔠🔠🔠    🔠🔠🔠
Alternative Legal Enlightenment & Services
🔼⭐️
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት


We provide expert legal advice, support, and resources on various laws, proclamations, regulations, and directives to empower and guide you.

Feel free to reach out anytime‼️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
January 8
ውሸት ለማናገር ቀላል ነች፣💎
እውነት ግን ለሚናገሩት ሆነ ለሚሰሙት ከባድ ነው
💎📸💎
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
January 9
Asset Recovery draft proc. Amharic from COM to HPR.pdf
1.1 MB
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የንብረት ማስመለስ አዋጅ

በወንጀልና በሙስና የተፈራ ንብረት የማስመለስ  አዋጅ ጸደቀ
ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው14ኛ መደበኛ ስብሰባው የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጅን አስመልክቶ የሕግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳብ መርምሮ በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል።

አዋጁ በሕገ-ወጥ መንገድ የተፈራን ንብረት ማስመለስ የሚያስችሉና የሕግ-ተጠያቂነትን የሚያስከትሉ ድንጋጌዎችን የያዘ ነው።

የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ዕጸገነት መንግስቱ በረቂቅ አዋጁ የተደረጉ ማስተካከያዎችና የተጨመሩ አንቀጾችን አስመልክተው ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳብ ለምክር ቤቱ አቅርበዋል።

ቋሚ ኮሚቴው በአዋጁ ላይ በአስረጅ፣ በህዝብና የባለድርሻ አካላት የውይይት መድረኮችን በማዘጋጀት ግብዓት እንደሰበሰበ ገልጸዋል።

የንብረት ማስመለስ አዋጅ የመንግስትና የህዝብ ንብረትን ለማስመለስ የነበረውን የሕግ ክፍተት የሚሞላ እንደሆነ አስረድተዋል።

አዋጁ ዜጎች በላባቸውና በወዛቸው ንብረት እንዲያፈሩ የሚያበረታታ፣ በወንጀል ንብረት የሚያፈሩትን ተጠያቂ የሚያደርግ፣ የአገርን ዕድገት የሚያሳልጥ እንደሆነ አስተያየት የሰጡ የምክር ቤት አባላት አንስተዋል።

ግለሰቦች በወንጀልና በሙስና ያፈሩትን ንብረት የሚያስመልስ በመሆኑ በተፈጻሚነቱ ላይ ጥንቃቄ ማድረግና አስፈጻሚ አካላትን ማጠናከር እንደሚያስፈልግ እና የዜጎችን ንብረት የማፍራት መብት እንዳይጋፋ መታየት አለባቸው ያሏቸውን ጉዳዮች አንስተዋል።     

የሕግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዕጸገነት መንግስቱ በአዋጁ ሃብት የማፍራትና የማውረስ ሕገ-መንግስታዊ መብትን የሚቃረን ድንጋጌ አለመካተቱንም አብራርተዋል።

የጸረ-ሙስና ትግል እንዲጠናከር የሚያደርግ፣ በሕገ-ወጥ መንገድ የተገኘና የተመዘበረ የአገር ሃብትን ለማስመለስ የሚያስችልና ሕገ-ወጥነትን የሚያስቆም አዋጅ እንደሆነም ጨምረዋል።

ምክር ቤቱ በአዋጁ አስፈላጊነትና ወቅታዊነት ላይ ዝርዝር ውይይት በማድረግ በ ሶሰት ተቃውሞ እና በአራት  ድምጸ  ታቅቦ  በአብላጫ ድምጽ አጽድቆታል።
https://www.alehig.com/federal-democratic-republic-of-ethiopia-property-recovery-proclamation-approved/
January 9
የሚስትን የልደት ቀን መርሳት ያስቀጣል…
🔥🆕🚨
የዓለም ሀገራት የሚመሩበት እና የሚተዳደሩበት ሕግ አላቸው። አንዳንድ ሕጎች ግን አስገራሚ ናቸው። የሚከተሉት ሀገራት ሕጎች ደግሞ ከተለመደው ወጣ ካሉት መካከል ይጠቀሳሉ።


🚫 የሚስትን የልደት ቀን መርሳት

#ሳሞኣ በምትባል ደሴት ሀገር የሚስትን የልደት ቀን መርሳት ወንጀል ነው። በሀገሪቱ ሕግ ባል የሚስቱን ልደት ከረሳና ሚስትም ለፖሊስ ቅሬታ ካቀረበች ባል ከቅጣት አይድንም። ባል ለመጀመርያ ጊዜ ከሆነ የረሳው ከፖሊስ የቃል ማስጠንቀቂያ ይደርሰዋል። ነገር ግን በድጋሚ ከረሳ በእስራት የሚያስቀጣው ወንጀል ይሆናል።

🚫 ለልጅ በሕግ ያልተፈቀደ ስም ማውጣት

#አይስላንድ ሀገር ልጅ ስድስት ወር ሳይሞላው ስም ሊሰጠው ይገባል። የሚሰጠው ስም በሕግ የተመዘገበ አይስላንዳዊ ስም መሆን ይጠበቅበታል። ይህም በሕግ ይረጋገጣል። ስም መስጠትን በተመለከተ በሀገሪቱ ልዩ የሕግ ድንጋጌ ተፈጻሚ ይሆናል።

ለህጻኑ በብሔራዊ የሰዎች መዝገብ ላይ ያልተዘረዘረ ስም እንዲሰጠው ከተፈለገ፣ ስሙን ለማጽደቅ ለግል ስሞች ኮሚቴ ማመልከቻ ማቅረብ ይጠበቃል። ከዚያ በፊት ያልተመዘገበ አዲስ ስም እንደመሆኑ መጠን ለማስመዝገብም ተገቢውን ክፍያ መፈጸም ግዴታ ነው።

🚫 የቆሸሸ መኪና መንዳት

#ሩሲያ ውስጥ የቆሸሸ መኪና እየነዱ ከተያዙ ፖሊስ እርስዎን ለመቅጣት አያቅማም። ስለዚህ እስከ 2 ሺህ የሩሲያ ሩብል ቅጣት ለመክፈል ዝግጁ መሆን ይጠበቅቦታል። ከማሽከርከርዎ በፊት ማሳጠብ ግድ ነው። ይህ ሕግ በሩሲያ ብቻ ሳይሆን በፊሊፒንስ እና ቤላሩስ ተግባራዊ ይደረጋል።

🚫 ፓርላማ ውስጥ መሞት

#እንግሊዝ ፓርላማ ውስጥ መሞት የተከለከለ ነው፡፡ የፓርላማ አባላትን ጨምሮ በንጉሣዊው ቤተ መንግሥት ውስጥ የሞተ ሰው ብሔራዊ የቀብር ሥነ ሥርዓት የማግኘት መብት አለው የሚል አፈ ታሪክ በመኖሩ በዚያ መሞት ፈጽሞ የተከለከለ ነው። ስለዚህ ወደ እንግሊዝ ፓርላማ የሚገቡበት አጋጣሚ ካለ ስለ ሙሉ ጤንነትዎ እርግጠኛ ይሁኑ። ጥሩ ስሜት ካልተሰማዎት በጭራሽ ወደዛ አይጠጉ።

🚫 ማስቲካ መሸጥ እና ማኘክ

#በሲንጋፖር ለሕክምና ዓላማ ካልሆነ በስተቀር ማስቲካ መሸጥም ሆነ ማኘክ ሕገወጥ ነው። የሲጋራ ቁራጮች፣ የከረሜላ መጠቅለያዎችንም ሆነ ሌሎች መሰል ቆሻሻዎችን መጣልም የሚያሥቀጡ ተግባራት ናቸው። በትንሹ ከ500 ዶላር ያላነሰ ክፍያ ያስቀጣሉ። እንደ ድርጊቱ ተደጋጋሚነትም ቅጣቱ ይጨምራል።

🚫 በምሽት ማፏጨት

#በቱርክ በምሽት ማፏጨት የተከለከለ ነው። ይህም በድሮ ጊዜ በምሽት ማፏጨት ክፉ መንፈስ ይጠራል ተብሎ ስለሚታሰብ የወጣ ሕግ ቢሆንም አሁን ላይ በምሽት የድምጽ ብክለት እንዳይኖር ይረዳል በሚል እስካሁን ጥቅም ላይ ይውላል።
#FANA
🔴Attorney and Legal Consultant
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ

We are delighted to connect with you! You can easily reach us through the following platforms to stay informed and access our legal services:

Website & Social Media
Linktree:📱📱📱📱📱📱📱📱  

              https://linktr.ee/alehig

📱Facebook:
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/

📱Telegram Channel:⭐️
https://t.me/AleHig

🌐 📱📱📱📱Website: alehig.com


Direct Contact🔈⬇️✉️

📱WhatsApp: ✉️ +251920666595
📱Telegram:  ✉️ @MikiasMelak


Our Commitment
alehig.com
📊አለሕግ🔽
🔠🔠🔠    🔠🔠🔠
Alternative Legal Enlightenment & Services
🔼⭐️
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት


We provide expert legal advice, support, and resources on various laws, proclamations, regulations, and directives to empower and guide you.

Feel free to reach out anytime‼️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
January 11
#እንድታውቁት

ከተሻሻለው የመንገድ ትራንስፖርት ትራፊክን ለመቆጣጠር የወጣው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ

ከፖሊስ በተሽከርካሪ ላይ የደረሰውን የጉዳት አይነት የሚገልጽ የፅሁፍ ማስረጃ ሳይቀበሉ ጥገና የሚያከናውኑ ጋራዦች / የጋራዥ ባለቤቶች / በወንጀል ህግ የሚጠየቁት እንዳለ ሆኑ የ20 ሺህ ብር ቅጣት ይጣልባቸዋል።

አመታዊ የተሽከርካሪ ምርመራ ያላደረገ የተሽከርካሪ ባለንብረት 3,000 ብር ይቀጣል።

የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሳይኖረው ተሽከርካሪ ያሽከረከረ ማንኛውም ሰው 5,000 ብር ይቀጣል።

  የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሳይኖረው ተሽከርካሪ በማሽከርከር በንብረት ላይ ጉዳት ያደረሰ ማንኛውም ሰው 7000 ብር ይቀጣል።

ከባለቤትነት ወይም በይዞታው የተያዘውን ተሽከርካሪ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ለሌላው ሰው አሳልፎ የሰጠ ማንኛውም የተሸከርካሪ ባለንብረት 3,000 ብር ይቀጣል።

🚨የትራፊክ ግጭት ወይም ጉዳት አድርሶ በቦታው ላይ ያልቆመ ወይም ባደረሰው የትራፊክ ጉዳት የተጎዳውን እና ሕክምና የሚያስፈልገውን ሰው ወደ ህክምና በመውሰድ እንዲታከም ያላደረገ 👉 በወንጀል ህጉ መሰረት ይጠየቃል።

ወጣት አሽከርካሪዎች፣ ጀማሪ አሽከርካሪዎች ፣ ሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች ፣ የንግድ ተሽከርካሪ አሽከርካሪዎች እና አደገኛ ጭነት የጫኑ አሽከርካሪዎች የአልኮል መጠን በትንፋሽ በየትኛውም መጠን ከተገኘ 2,000 ብር ቅጣት ይጠብቃቸዋል።

የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ታግዶበት ሳለ ያሽከረከረ 3,000 ብር ቅጣት ይጣልበታል።

አልኮል መጠን በትንፋሽ ውስጥ ፦
🍻 0.24 እስከ 0.6 ሚሊግራም/ሊትር 1,500 ብር ያስቀጣል።
🍻 0.61 እስከ 0.8 ሚሊግራም /ሊትር 2,000 ብር ያስቀጣል።
🍻 0.81 እስከ 1.0 ሚሊግራም/ሊትር 2,000 ብር ያስቀጣል።
🍻 1.0 ሚሊግራም/ሊትር በላይ የተገኘበት 3,000 ብር ይቀጣል።

በተሽከርካሪ ላይ ተገቢ ያልሆነ አካል የጨመረ ወይም ከተፈቀደለት ወንበር ውጭ ተጨማሪ ወንበር ወይም መቀመጫ የጨመረ የተሽከርካሪ ባለንብረት 400 ብር ይቀጣል።

የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ሞተር እየሰራና በተሽከርካሪው ውስጥ መንገደኞች እያሉ ነዳጅ መሙላት 1,500 ብር ያስቅጣል።

ቴሌቪዥን ወይም ሌሎች ምስሎችን ተሽከርካሪ ውስጥ እየተመለከተ ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል።

የደህንነት ቀበቶ ሳያስር ወይም ተሳፋሪዎች የደህንነት ቀበቶ ማሰራቸውን ሳያረጋግጥ ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል።

የተንቀሳቃሽ ስልክ በእጁ ይዞ እያነጋገረ፣ ወይም መልዕክት እየጻፈ እየላከ ወይም እያነበበ ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል።

ጫት ቅሞ ወይም እየቃመ ወይም አደንዛዥ ዕፅ ወስዶ ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል።

የተሽከርካሪ የፊት ወይም የኃላ ሰሌዳ ሳይኖረው ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል።

ለአውቶብስ ብቻ ተብሎ በተለየ መንገድ ላይ ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል።

ቀይ መብራት የጣሰ 1,500 ብር ይቀጣል።

የትራፊክ ተቆጣጣሪ ትዕዛዝ ያልፈጸመ፣ ወይም የተሳሳተ መረጃ የሰጠ ወይም እንዲቆም ሲታዘዝ በእንቢተኝነት ሳይቆም የሄደ 1,000 ብር ይቀጣል።

የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ኖሮት ሳይዝ ያሽከረከረ ወይም የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱን ሳያሳድስ ያሽከረከረ 1,000 ብር ይቀጣል።

ከተፈቀደው ፍጥናት በታች ያሽከረከረ ወይም የቀኙን ጠርዝ ሳይዝ በዝግታ ያሽከረከረ 1,000 ብር ይቀጣል።

ከመጠን በላይ ድምጽ እያሰማ ወይም የጆሮ ማዳመጫ እያዳመጠ ያሽከረከረ 1,000 ብር ይቀጣል።

መንገድ ላይ ያለን ውሃ በተሽከርካሪው አማካኝነት እግረኛ ላይ እንዲረጭ ያደረገ 1,000 ብር ይቀጣል።

(ተጨማሪ የጥፋት ዝርዝር እና ቅጣቶቹን ከላይ ያንብቡ)
#tikvahethiopia
🔴Attorney and Legal Consultant
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ

We are delighted to connect with you! You can easily reach us through the following platforms to stay informed and access our legal services:

Website & Social Media
Linktree:📱📱📱📱📱📱📱📱  

              https://linktr.ee/alehig

📱Facebook:
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/

📱Telegram Channel:⭐️
https://t.me/AleHig

🌐 📱📱📱📱Website: alehig.com


Direct Contact🔈⬇️✉️

📱WhatsApp: ✉️ +251920666595
📱Telegram:  ✉️ @MikiasMelak


Our Commitment
alehig.com
📊አለሕግ🔽
🔠🔠🔠    🔠🔠🔠
Alternative Legal Enlightenment & Services
🔼⭐️
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት


We provide expert legal advice, support, and resources on various laws, proclamations, regulations, and directives to empower and guide you.

Feel free to reach out anytime‼️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
January 12
ምክር ቤቱ በሙስና የተጠረጠሩ ሁለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኞችን አሰናበተ🚫🚫▶️🔴🚨
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 15ኛ መደበኛ ጉባዔው የሁለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኞች የስንብት ውሳኔን አጽድቋል፡፡

የስንብት ውሳኔውን ሪፖርት እና የውሳኔ ሃሳብ የሕግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ ወ/ሮ እጸ-ገነት መንግስቱ አቅርበዋል፡፡

ዳኛ አዱኛ ነጋሳ እና ዳኛ አክሊሉ ዘሪሁን የተጣለባቸውን ሕዝባዊ ኃላፊነት ባለመወጣት ከባድ የዲሲፕሊን ጥፋት መፈጸማቸውን ወ/ሮ እጸ-ገነት አብራርተዋል፡፡

የተሰጣቸውን ሹመት አላግባብ በመጠቀም፣ ዳኛ አዱኛ ነጋሳ ገንዘብ እና ቼክ በመቀበል ፤ ዳኛ አክሊሉ ዘሪሁን የአስር ሚሊዮን ብር ቼክ በመቀበል ከባድ የዲሲፕሊን ቅጣት መፈጸማቸውን ሰብሳቢዋ ጠቅሰዋል፡፡

ጉዳዩን አስመልክቶ ቋሚ ኮሚቴው ከፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ጋር በጥልቀት እንደመከረበት ወ/ሮ እጸ-ገነት ተናግረው ፣ ውሳኔውን ምክር ቤቱ እንዲያጸድቅላቸው ጠይቀዋል፡፡

ውሳኔውን በተመለከተ የምክር ቤት አባላት አስተያየቶችን የሰነዘሩ ሲሆን፣ “ቅጣቱ አስተማሪ አይደለም፤ አስተማሪ የሕግ ተጠያቂነት ሊረጋገጥ ይገባል ፤ ወደ መረጠን ሕዝብ ስንሄድ አገልግሎት እና ፍትህ የምናገኘው በገንዘብ ነው ስለሚሉን ውሳኔው ተገቢ ነው” ብለዋል፡፡

በአንጻሩ፣ “ቋሚ ኮሚቴው ዳኞቹ ከመሰናበታቸው አስቀድሞ የፌዴራሉን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ ማዳመጥ ይገባዋል፤ የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤን ውሳኔ እንደ ምስክር ተጠቅሞ ዳኞችን ከስራ ማሰናበት የዳኞቹን መብት ይጋፋል” የሚሉ አስተያየቶች ቀርበዋል፡፡

በተነሱት ጥያቄዎች እና አስተያየቶች ምላሽ እና ማብራሪያ ከቀረበ በኋላ ውሳኔው ውሳኔው ውሳኔ ሃሳብ ቁጥር 5/2017 ሆኖ በሁለት ድምጸ-ተኣቅቦ እና በአብላጫ ድምጽ ጸድቋል፡፡(ፓርላማ)
🔴Attorney and Legal Consultant
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ

We are delighted to connect with you! You can easily reach us through the following platforms to stay informed and access our legal services:

Website & Social Media
Linktree:📱📱📱📱📱📱📱📱  

              https://linktr.ee/alehig

📱Facebook:
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/

📱Telegram Channel:⭐️
https://t.me/AleHig

🌐 📱📱📱📱Website: alehig.com


Direct Contact🔈⬇️✉️

📱WhatsApp: ✉️ +251920666595
📱Telegram:  ✉️ @MikiasMelak


Our Commitment
alehig.com
📊አለሕግ🔽
🔠🔠🔠    🔠🔠🔠
Alternative Legal Enlightenment & Services
🔼⭐️
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት


We provide expert legal advice, support, and resources on various laws, proclamations, regulations, and directives to empower and guide you.

Feel free to reach out anytime‼️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
January 14
አከራካሪ የነበረው የንብረት ታክስ ረቂቅ አዋጅ አጸደቀ📊
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 15ኛ መደበኛ ጉባዔው የንብረት ታክስ ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል፡፡
💠
🛎💎
በጉባኤው ላይ የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጂጌ (ዶ/ር)፣ እንደ ሀገር በሪፎርሙ ትኩረት ከተሰጣቸው ዘርፎች መካከል ገቢ መሰብሰብ አንዱ መሆኑን ገልጸው፣ ኢኮኖሚው ከሚመነጨው ሀብት ገቢ ለመሰብሰብ ረቂቅ አዋጁ አስፈላጊ መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡

ታክስ የሚሰበሰብበት መሰረት መስፋት ስላለበት ረቂቅ አዋጁ ታክስ ለመሰብሰብ ወሳኝ መሆኑን ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡

ረቂቅ አዋጁን አስመልክቶ የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ አቶ ደሳለኝ ወዳጄ  የቋሚ ኮቴውን  ሪፖርትና የውሳኔ ለምክር ቤቱ አቅርበዋል፡፡

በሪፖርታቸውም፣ ረቂቅ አዋጁ ኢኮኖሚው ከሚያመነጨው ሀብት ገቢ በመሰብሰብ ለመሰረተ-ልማቶች እና ልዩ ልዩ አገልግሎቶች ለማዋል ትልቅ ፋይዳ እንዳለው አቶ ደሳለኝ አብራርተዋል፡፡

አዋጁ በሌሎች አፍሪካ ሀገራት ስራ ላይ ከዋለ ከ 30 ዓመታት በላይ እንደሆነው ያወሱት አቶ ደሳለኝ፤ ረቂቅ አዋጁ አዋጅ ሆኖ ወደ ስራ ሲገባ የሚፈለገውን ገቢ በመሰብሰብ የመሰረተ-ልማት ፍላጎቶችን ለማሟላት ጠቀሜታው ከፍተኛ እንደሆነ ጠቅሰዋል፡፡

ይሁን እንጂ፣ ረቂቅ አዋጁን  አስመልክቶ አንዳንድ የምክር ቤት አባላት ሪፖርቱን እና የውሳኔ ሃሳቡን በመቃዎም አስተያየት እና ጥያቄዎችን አቅርበዋል፡፡

ረቂቅ አዋጁ የህዝቡን የኑሮ ደረጃ እና  የገቢ ምንጭን  ያላገናዘበ፣ ለታክስ ከፋዩ ተደራራቢ ጫና የሚፈጥር፣ ቋሚ ኮሚቴው ለታክስ ከፋዩ ሳይሆን ለታክስ አስከፋዩ ውግንና ያሳየበትን የውሳኔ ሀሳብ ማቅረቡን ጠይቀዋል፡፡

የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ በበኩላቸው፣ ረቂቅ አዋጁ በሕዝቡ ላይ የተጋነነ ጫና እንደማይፈጥር እና ከታክስ የሚገኘው ገቢም ተመልሶ ህዝቡን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ነው ያብራሩት፡፡

በመጨረሻም፣ ምክር ቤቱ ረቂቅ አዋጁን አዋጅ ቁጥር 1365/2017 አድርጎ በአራት ተቃውሞ፣ በአስር ድምጸ-ተዓቅቦ እና በአብላጭ ድምጽ አጽድቆታል።
ምክር ቤቱ ( ዜና ፓርላማ ) ጥር 06፣ 2017 ዓ.ም.፤
🔴Attorney and Legal Consultant
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ

We are delighted to connect with you! You can easily reach us through the following platforms to stay informed and access our legal services:

Website & Social Media
Linktree:📱📱📱📱📱📱📱📱  

              https://linktr.ee/alehig

📱Facebook:
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/

📱Telegram Channel:⭐️
https://t.me/AleHig

🌐 📱📱📱📱Website: alehig.com


Direct Contact🔈⬇️✉️

📱WhatsApp: ✉️ +251920666595
📱Telegram:  ✉️ @MikiasMelak


Our Commitment
alehig.com
📊አለሕግ🔽
🔠🔠🔠    🔠🔠🔠
Alternative Legal Enlightenment & Services
🔼⭐️
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት


We provide expert legal advice, support, and resources on various laws, proclamations, regulations, and directives to empower and guide you.

Feel free to reach out anytime‼️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
January 14