ምስጋና ከ ልኡል ሲሳይ
"ልዑል የሙዚቃ አልበም ከወጣ ዛሬ አንድ ዓመቱን አስቆጥሯል ተመስገን 🙏🏾
በብዙ ፍቅር እና መዉደድ የምወዳችሁ የማከብራችሁ የሙዚቃዬ ወዳጆች አድናቂዎች ለድጋፋችሁ በጣም አመሰግናለሁ እግዚአብሔር ያክብርልኝ!"
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Leulsisay
"ልዑል የሙዚቃ አልበም ከወጣ ዛሬ አንድ ዓመቱን አስቆጥሯል ተመስገን 🙏🏾
በብዙ ፍቅር እና መዉደድ የምወዳችሁ የማከብራችሁ የሙዚቃዬ ወዳጆች አድናቂዎች ለድጋፋችሁ በጣም አመሰግናለሁ እግዚአብሔር ያክብርልኝ!"
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Leulsisay
ለተወዳጁ ድምፃዊ ቴዲ አፍሮ 5 ሚሊዮን ብር እንዲከፍል በፍርድ ቤት የተወሰነበት ድርጅት መክፈል እንደማይችል አሳወቀ።
ለረጅም ጊዜ የተለያዩ የሙዚቃ ዝግጅቶችን በማዘጋጀት የሚታወቀው ላየን ፕሮሞሽን የተሰኘው ድርጅትእና የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ የሆኑት አቶ ጌታነህ አንዳርጌ ከቴዲ አፍሮ ጋር በነበራቸው የፍትሐብሔርክስ ክርክር ላይ ፍርድ ቤቱ ለድምፃዊው 5 ሚሊዮን ብር ሊከፈለው ይገባል ሲል ጥቅምት 6 ቀን 2016 አ.ም ወስኖባቸው ነበር።
በዚህ ውሳኔ ላይ ቅር የተሰኙት አቶ ጌታነህ አንዳርጌ ይግባኝ ጠይቀን ለጥር 27 ቀጠሮ ተሰጥቶናል በተጨማሪም ድርጅቱ አሁን ላይ ምንም አይነት ስራ እየሰራ ባለመሆኑ ገንዘብ የለውም ስለዚህም ገንዘቡን መክፈል አይችልምሲሉ አስታውቀዋል።
ክሱ የተጀመረው ኢትዬጲያ ወደ ፍቅር ጉዞ የተሰኘ የሙዚቃ ኮንሰርት የካቲት 14 ቀን 20012 አ.ም በመስቀል አደባባይ የተደረገውን ኮንሰርት በማስመልከት በፅሁም ስምምነቱ መሰረት ለቴዲ አፍሮ 10 ሚሊዮን ብር እንደሚከፈለው የተገለፀ ቢሆንም ነገር ግን ገንዘቡ ሳይከፈለው መቅረቱን በማስመልከት ክስ ተመስርቶ ነው።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro
ለረጅም ጊዜ የተለያዩ የሙዚቃ ዝግጅቶችን በማዘጋጀት የሚታወቀው ላየን ፕሮሞሽን የተሰኘው ድርጅትእና የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ የሆኑት አቶ ጌታነህ አንዳርጌ ከቴዲ አፍሮ ጋር በነበራቸው የፍትሐብሔርክስ ክርክር ላይ ፍርድ ቤቱ ለድምፃዊው 5 ሚሊዮን ብር ሊከፈለው ይገባል ሲል ጥቅምት 6 ቀን 2016 አ.ም ወስኖባቸው ነበር።
በዚህ ውሳኔ ላይ ቅር የተሰኙት አቶ ጌታነህ አንዳርጌ ይግባኝ ጠይቀን ለጥር 27 ቀጠሮ ተሰጥቶናል በተጨማሪም ድርጅቱ አሁን ላይ ምንም አይነት ስራ እየሰራ ባለመሆኑ ገንዘብ የለውም ስለዚህም ገንዘቡን መክፈል አይችልምሲሉ አስታውቀዋል።
ክሱ የተጀመረው ኢትዬጲያ ወደ ፍቅር ጉዞ የተሰኘ የሙዚቃ ኮንሰርት የካቲት 14 ቀን 20012 አ.ም በመስቀል አደባባይ የተደረገውን ኮንሰርት በማስመልከት በፅሁም ስምምነቱ መሰረት ለቴዲ አፍሮ 10 ሚሊዮን ብር እንደሚከፈለው የተገለፀ ቢሆንም ነገር ግን ገንዘቡ ሳይከፈለው መቅረቱን በማስመልከት ክስ ተመስርቶ ነው።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro
ኢትዮጲያዊውያን የሙዚቃ ባለሙያዎች ከክሮሺያውኑ ሙዚቀኞች ያጣመረው አልበም ለሙዚቃ አፍቃሪያን ሊደርስ ነው
ዝነኛው የባህል ሙዚቃ መሳሪያ ተጫዋቹ እና በተለየ የማሲንቆ አጨዋወት ስልቱ የሚታወቀው ሀዲስ አለማየሁ (ሀዲንቆ) በሙሉ የበኩር አልበም ስራውን እንዳጠናቀቀ አስታወቀ፡፡
አለም አቀፍ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ የአልበም ስራው እንደተጠናቀቀ ያስታወቀው ሙዚቀኛው ከኢትዮጲያውን በተጨማሪ የተለያየ ሀገር የሙዚቃ ባለሙያዎች ተሳትፎ እንዳደረጉበት አስታውቋል፡፡
የክሮሺያ ሁለት ባንዶችን ጨምሮ የዴንማርክ፤ የጃፓን፤ የአሜሪካ እና ጃማይካ የሙዚቃ ባለሙያዎች ተሳትፎ ማድረጋቸውን የተናገረው ሀዲስ አለማየሁ በአልበም ስራው ውስጥ የተለያየ ስልተ ምት ያላቸው ሙዚቃዎች እንደተካተቱበት በተጨማሪነት አንስቷል፡፡
በርካታ የሙዚቃ መሳሪያዎች ቢካተቱበትም የማሲንቆ ድምፅ ጎልቶ እንዲወጣ እንዲሰማ መደረጉን ያስታወቀ ሲሆን ክዚህ ቀደም በማሲንቆ ብቻ ከተሰሩ ስራዎች አንፃር ምስስሎሽ እንዳይኖረው ለማድረግ መሞከሩን ሙዚቀኛው አስታውቋል፡፡
ሙዚቀኛ ያምሉ ሞላ እና ክሮሺያዊው የሙዚቃ ባለሙያው በአልበም ስራው ውስጥ በፕሮዲውሰርነት እንደተሳተፉበት የተናገረ ሲሆን በቅርብ ጊዜ ውስጥ ለሙዚቃ ወዳጆች እንደሚቀርብ በተጨማሪነት ገልጿል፡፡
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #masinqo #haddis_alemayehu
ዝነኛው የባህል ሙዚቃ መሳሪያ ተጫዋቹ እና በተለየ የማሲንቆ አጨዋወት ስልቱ የሚታወቀው ሀዲስ አለማየሁ (ሀዲንቆ) በሙሉ የበኩር አልበም ስራውን እንዳጠናቀቀ አስታወቀ፡፡
አለም አቀፍ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ የአልበም ስራው እንደተጠናቀቀ ያስታወቀው ሙዚቀኛው ከኢትዮጲያውን በተጨማሪ የተለያየ ሀገር የሙዚቃ ባለሙያዎች ተሳትፎ እንዳደረጉበት አስታውቋል፡፡
የክሮሺያ ሁለት ባንዶችን ጨምሮ የዴንማርክ፤ የጃፓን፤ የአሜሪካ እና ጃማይካ የሙዚቃ ባለሙያዎች ተሳትፎ ማድረጋቸውን የተናገረው ሀዲስ አለማየሁ በአልበም ስራው ውስጥ የተለያየ ስልተ ምት ያላቸው ሙዚቃዎች እንደተካተቱበት በተጨማሪነት አንስቷል፡፡
በርካታ የሙዚቃ መሳሪያዎች ቢካተቱበትም የማሲንቆ ድምፅ ጎልቶ እንዲወጣ እንዲሰማ መደረጉን ያስታወቀ ሲሆን ክዚህ ቀደም በማሲንቆ ብቻ ከተሰሩ ስራዎች አንፃር ምስስሎሽ እንዳይኖረው ለማድረግ መሞከሩን ሙዚቀኛው አስታውቋል፡፡
ሙዚቀኛ ያምሉ ሞላ እና ክሮሺያዊው የሙዚቃ ባለሙያው በአልበም ስራው ውስጥ በፕሮዲውሰርነት እንደተሳተፉበት የተናገረ ሲሆን በቅርብ ጊዜ ውስጥ ለሙዚቃ ወዳጆች እንደሚቀርብ በተጨማሪነት ገልጿል፡፡
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #masinqo #haddis_alemayehu
ዝነኛው ፈንድቃ በሐያት ሪጀንሲ ሆቴል ስራ መጀመሩን አስታወቀ
በካዛንቺስ ለበርካታ አመታት አገልግሎት ሲሰጥ የነበረው ፈንድቃ ባህል ማዕከል በሃያት ሪጀንሲ ሆቴል አገልግሎት መስጠቱን ዛሬ ሕዳር 29/2017 ዓም በተሰጠ መግለጫ አስታውቋል።
የባህል ማዕከሉ መስራች መላኩ በላይ እንደገለፀው ሃያት ሪጀንሲ ሆቴል ፈንድቃን በሃያት ሪጀንሲ እንድንገነባ የፈቀዱ የሆቴሉን ስራ አስኪያጅ ከሪምን አመስግነው በካዛንቺስ ሲሰጥ የነበረው ሁሉም ፕሮግራም በሃያት ሪጀንሲ እንደሚሰጥ ገልጿል።
ከሰኞ እስከ እሁድ ምሽት ፕሮግራሞች የሚኖሩ ሲሆን መግቢያ ዋጋ በካዛንቺስ እንደነበረው 200 ብር መሆኑ የተገለፀ ሲሆን መግቢያ በር በእስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን በኩል እንደሆነም እውቁልኝ ብሏል።
ካዛንቺስ የነበረው ፈንድቃ የባህል ማዕከል ቦታው እኛ እንድናለማ የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ቦታውን ከእኛ ሰጥቶኛል ለዚህ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እናመሰግናለን ሲል መላኩ በላይ ምስጋና አቅርቧል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #fendika
በካዛንቺስ ለበርካታ አመታት አገልግሎት ሲሰጥ የነበረው ፈንድቃ ባህል ማዕከል በሃያት ሪጀንሲ ሆቴል አገልግሎት መስጠቱን ዛሬ ሕዳር 29/2017 ዓም በተሰጠ መግለጫ አስታውቋል።
የባህል ማዕከሉ መስራች መላኩ በላይ እንደገለፀው ሃያት ሪጀንሲ ሆቴል ፈንድቃን በሃያት ሪጀንሲ እንድንገነባ የፈቀዱ የሆቴሉን ስራ አስኪያጅ ከሪምን አመስግነው በካዛንቺስ ሲሰጥ የነበረው ሁሉም ፕሮግራም በሃያት ሪጀንሲ እንደሚሰጥ ገልጿል።
ከሰኞ እስከ እሁድ ምሽት ፕሮግራሞች የሚኖሩ ሲሆን መግቢያ ዋጋ በካዛንቺስ እንደነበረው 200 ብር መሆኑ የተገለፀ ሲሆን መግቢያ በር በእስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን በኩል እንደሆነም እውቁልኝ ብሏል።
ካዛንቺስ የነበረው ፈንድቃ የባህል ማዕከል ቦታው እኛ እንድናለማ የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ቦታውን ከእኛ ሰጥቶኛል ለዚህ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እናመሰግናለን ሲል መላኩ በላይ ምስጋና አቅርቧል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #fendika
ዛሬ የሙዚቃ ልደቷ ነው !
ታህሳስ 1/1970- ♾️
ስለ ሙዚቃ እና ሙዚቀኝነት ሲነሳ ተስጥኦ ትልቁን ድርሻ ይወስዳል በእውነተኛ ሙዚቃ ውስጥ ሀሳብ ስሜት እውነት ፍቅር ይስተጋባል በሙዚቃ ሀገር ይገነባል ትውልድ ይቀረፃል ለትውልድ ደግሞ ታሪክ ይሰነድበታል እንዲህ ባለው ጠቃሚ ኢንዱስትሪ ላይ ከተከሰቱ እና በአጭር ጊዜ ብዙ እርምጃዎችን ከተራመዱ ሙዚቀኞች መሀል ኤልያስ መልካ ግንባር ቀደሙ ነው ። በዚህ ኢንዱስተሪ ላይ እንደ ኤልያስ መልካ ያለ ተስእጦን ከረቀቀ የሙያ ጥግ እና ከተሟላ ስብእና ጋር የተላበሰ ሙያተኛን ማግኘት መቻል ደግሞ እንደ ሙዚቃ አድማጭ በእጅጉ እድለኝነት ነው።
ኤልያስ መልካ የኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ላይ ምን ማለት እንደነበር እሱን ከማጣት በላይ ማሳያ አለ ብዬ አላምንም(ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየተሰማኝ ያለው ይህ ነው)
ጊታሪስት፣ኪቦርዲስት፣ቤዚስት፣ፒያኒስት፣ቼሎ ተጫዋች የሙዚቃ አቀናባሪ የዜማ እና ግጥም ደራሲ የላቀ ሀሳብ አመንጪ የባለሙያው መብት ተሟጋች ሙዚቃን በዲጂታል መንገድ የማገበያየት ሀሳብ ፈጣሪ (እንተርፕርነር) ወዘተ በመሆን ሀገሩን በትጋት በማገልገል በሙዚቃችን ላይ የማይተካ አይነተኛ ሚናን ተጫውቷል ።
ውድ ኤልያስ መልካ እንኳንም ተወለድክልን መልካም የ47ኛ አመት ሰማያዊ ልደት !!!💜💜💜
የኤልያስ መልካ አድናቂዎች ህብረት !!
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Elias_melka
ታህሳስ 1/1970- ♾️
ስለ ሙዚቃ እና ሙዚቀኝነት ሲነሳ ተስጥኦ ትልቁን ድርሻ ይወስዳል በእውነተኛ ሙዚቃ ውስጥ ሀሳብ ስሜት እውነት ፍቅር ይስተጋባል በሙዚቃ ሀገር ይገነባል ትውልድ ይቀረፃል ለትውልድ ደግሞ ታሪክ ይሰነድበታል እንዲህ ባለው ጠቃሚ ኢንዱስትሪ ላይ ከተከሰቱ እና በአጭር ጊዜ ብዙ እርምጃዎችን ከተራመዱ ሙዚቀኞች መሀል ኤልያስ መልካ ግንባር ቀደሙ ነው ። በዚህ ኢንዱስተሪ ላይ እንደ ኤልያስ መልካ ያለ ተስእጦን ከረቀቀ የሙያ ጥግ እና ከተሟላ ስብእና ጋር የተላበሰ ሙያተኛን ማግኘት መቻል ደግሞ እንደ ሙዚቃ አድማጭ በእጅጉ እድለኝነት ነው።
ኤልያስ መልካ የኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ላይ ምን ማለት እንደነበር እሱን ከማጣት በላይ ማሳያ አለ ብዬ አላምንም(ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየተሰማኝ ያለው ይህ ነው)
ጊታሪስት፣ኪቦርዲስት፣ቤዚስት፣ፒያኒስት፣ቼሎ ተጫዋች የሙዚቃ አቀናባሪ የዜማ እና ግጥም ደራሲ የላቀ ሀሳብ አመንጪ የባለሙያው መብት ተሟጋች ሙዚቃን በዲጂታል መንገድ የማገበያየት ሀሳብ ፈጣሪ (እንተርፕርነር) ወዘተ በመሆን ሀገሩን በትጋት በማገልገል በሙዚቃችን ላይ የማይተካ አይነተኛ ሚናን ተጫውቷል ።
ውድ ኤልያስ መልካ እንኳንም ተወለድክልን መልካም የ47ኛ አመት ሰማያዊ ልደት !!!💜💜💜
የኤልያስ መልካ አድናቂዎች ህብረት !!
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Elias_melka
"የደጋ ሰው"
የየማ የመጀመሪያ አልበም በፈረንሳይ 🇫🇷 ሀገር በሲዲ ታተመ
#Ethiopia | "የደጋ ሰው" የተሰኘው የየማ የመጀመሪያ አልበም በተለያዩ መተግበሪያዎች ከተለቀቀ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በፈረንሳይ ሀገር በሲዲ ታተመ።
“በዲጂታል ዘመን ሙዚቃዎቼ ታትመው በእጄ ሳገኛቸው ስሜቱ የተለየ ነው። “ ስትል በማህበራዊ ገፇ የማ አስፍራለች።
በቅርቡ በዩኤስቢ እና በሽክላ የሚታተም ይሆናል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #yema #eyuel_mengistu #yedegasew
የየማ የመጀመሪያ አልበም በፈረንሳይ 🇫🇷 ሀገር በሲዲ ታተመ
#Ethiopia | "የደጋ ሰው" የተሰኘው የየማ የመጀመሪያ አልበም በተለያዩ መተግበሪያዎች ከተለቀቀ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በፈረንሳይ ሀገር በሲዲ ታተመ።
“በዲጂታል ዘመን ሙዚቃዎቼ ታትመው በእጄ ሳገኛቸው ስሜቱ የተለየ ነው። “ ስትል በማህበራዊ ገፇ የማ አስፍራለች።
በቅርቡ በዩኤስቢ እና በሽክላ የሚታተም ይሆናል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #yema #eyuel_mengistu #yedegasew
"በቅርብ ጊዜ የሚወጣ አዲስ ሥራ ተጠናቋል" የክቡር ዶ/ር መሀሙድ አህመድ የሙዚቃ ስንብት አዘጋጆች
በቅርቡ በአሜሪካን ሀገር በተሰናዳው እና አንጋፋውን የሙዚቃ ሰው የክቡር ዶ/ር አርቲስት መሀሙድ አህመድን በዘከረው መረሀ ግብር ላይ ከ15 ሚሊዮን በላይ ብር መሰብሰቡን አዘጋጆቹ መግለፃቸው ይታወሳል።
በቆይታቸው ዝግጅቱ የተሳካ ከመሆኑ ባለፈ ከተጠበቀው በላይ ገቢ እንደተገኘበት አቶ ሸዊት ገልፀዋል።
ዝግጅቱን ለማከናወን ረዘም ያለ ጊዜን እንደጠየቀ የገለፁት አዘጋጆቹ ስንብት ከሚለው የመድረኩ ስያሜ አስቀድሞ "የክብር ምሽት" የሚል ስያሜ ለመስጠት ታስቦ እንደነበር ተናግረዋል።
ከዝግጅቱ ባለፈ የክቡር ዶ/ር አርቲስት መሀሙድ አህመድ አዳዲስ ሥራዎችን ያካተተ "ሲዲ" ለአድማጭ እንደሚደርስ አቶ ሸዊት ጠቁመዋል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #mehammud_ahmed
በቅርቡ በአሜሪካን ሀገር በተሰናዳው እና አንጋፋውን የሙዚቃ ሰው የክቡር ዶ/ር አርቲስት መሀሙድ አህመድን በዘከረው መረሀ ግብር ላይ ከ15 ሚሊዮን በላይ ብር መሰብሰቡን አዘጋጆቹ መግለፃቸው ይታወሳል።
በቆይታቸው ዝግጅቱ የተሳካ ከመሆኑ ባለፈ ከተጠበቀው በላይ ገቢ እንደተገኘበት አቶ ሸዊት ገልፀዋል።
ዝግጅቱን ለማከናወን ረዘም ያለ ጊዜን እንደጠየቀ የገለፁት አዘጋጆቹ ስንብት ከሚለው የመድረኩ ስያሜ አስቀድሞ "የክብር ምሽት" የሚል ስያሜ ለመስጠት ታስቦ እንደነበር ተናግረዋል።
ከዝግጅቱ ባለፈ የክቡር ዶ/ር አርቲስት መሀሙድ አህመድ አዳዲስ ሥራዎችን ያካተተ "ሲዲ" ለአድማጭ እንደሚደርስ አቶ ሸዊት ጠቁመዋል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #mehammud_ahmed
የሮፍናን የፍርድ ቤት ክስ ተዘጋ።
ድምፃዊ ሮፍናን ኑሪ አቶ ሃይለስላሴ አስረስ ተከሳሽ ሆነው የቀረቡበት የፍርድ ቤት ክርክር በስምምነት ተቋጨ።
ክሱ የተጀመረው ጥቅምት 15 ቀን 2016 አ.ም ባደረጉት የቤት ሽያጭ ውል ስምምነት መሠረት ሊግባቡ ባለመቻላቸው ሲሆን ሮፍናን የአቶ ሃ/ስላሴ ቤትን በ165 ሚሊዮን ብር ለመግዛት እንደተስማማ የውል ስምምነታቸው የሚገልፅ ሲሆን ቅድመ ክፍያም ወደ 6 ሚሊዮን ብር ለ ሃ/ስላሴ ማስገባቱንም ገልጿል።
ሮፍናን በክሱ ላይም ሲያስረዳ ቅድሚያ ክፍያውን ካስገባሁ በኃላ ሻጭ የባንክ ብድር ውል አልጠብቅም በማለት የተስማማንበትን የቤት ውል ትተው ለሌላ ሰው በ170 ሚሊዮን ብር ሸጠውታል በሚል ሲሆን የወሰዱትንም ቅድምያ ክፍያ ሊመልሱልኝ ባለመቻላቸው ስለዚህም የወሰዱትን ገንዘብ ሊመልሱ ከሚገባቸው ቀን ጀምሮ በሚታሰብ 9% ወለድ ጋር ሊከፍሉኝ ይገባል ሲል በመጀመሪያ ፍርድ ቤት በቦሌ ምድብ 2ተኛ ልዩ ልዩ የፍትሀብሄር ችሎት ተከሰው ነበር።
ይሁን እንጂ ተከሳሽና ከሳሽ ህዳር 22 ቀን 2017 አ.ም ለፍርድ ቤቱ የእርቅ ስምምነት በማቅረባቸው እርቃቸውም ፀድቆ መዝገቡ እንዲዘጋላቸው በጠየቁት ጥያቄ መሰረት ክሱ የተዘጋ ሲሆን ስምምነቱም ሮፍናን ቅድሚያ የከፈለው 6 ሚሊየን ብር እንዲሁም ተጨማሪ ያወጣው 100 ሺ ብር ባጠቃላይ ስድስት ሚሊየን አንድ መቶ ሺ ብር እንዲመለስለት በማድረግ ክሱ እንዲዘጋ ሆኗል።
Follow us on
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Rophnan
ድምፃዊ ሮፍናን ኑሪ አቶ ሃይለስላሴ አስረስ ተከሳሽ ሆነው የቀረቡበት የፍርድ ቤት ክርክር በስምምነት ተቋጨ።
ክሱ የተጀመረው ጥቅምት 15 ቀን 2016 አ.ም ባደረጉት የቤት ሽያጭ ውል ስምምነት መሠረት ሊግባቡ ባለመቻላቸው ሲሆን ሮፍናን የአቶ ሃ/ስላሴ ቤትን በ165 ሚሊዮን ብር ለመግዛት እንደተስማማ የውል ስምምነታቸው የሚገልፅ ሲሆን ቅድመ ክፍያም ወደ 6 ሚሊዮን ብር ለ ሃ/ስላሴ ማስገባቱንም ገልጿል።
ሮፍናን በክሱ ላይም ሲያስረዳ ቅድሚያ ክፍያውን ካስገባሁ በኃላ ሻጭ የባንክ ብድር ውል አልጠብቅም በማለት የተስማማንበትን የቤት ውል ትተው ለሌላ ሰው በ170 ሚሊዮን ብር ሸጠውታል በሚል ሲሆን የወሰዱትንም ቅድምያ ክፍያ ሊመልሱልኝ ባለመቻላቸው ስለዚህም የወሰዱትን ገንዘብ ሊመልሱ ከሚገባቸው ቀን ጀምሮ በሚታሰብ 9% ወለድ ጋር ሊከፍሉኝ ይገባል ሲል በመጀመሪያ ፍርድ ቤት በቦሌ ምድብ 2ተኛ ልዩ ልዩ የፍትሀብሄር ችሎት ተከሰው ነበር።
ይሁን እንጂ ተከሳሽና ከሳሽ ህዳር 22 ቀን 2017 አ.ም ለፍርድ ቤቱ የእርቅ ስምምነት በማቅረባቸው እርቃቸውም ፀድቆ መዝገቡ እንዲዘጋላቸው በጠየቁት ጥያቄ መሰረት ክሱ የተዘጋ ሲሆን ስምምነቱም ሮፍናን ቅድሚያ የከፈለው 6 ሚሊየን ብር እንዲሁም ተጨማሪ ያወጣው 100 ሺ ብር ባጠቃላይ ስድስት ሚሊየን አንድ መቶ ሺ ብር እንዲመለስለት በማድረግ ክሱ እንዲዘጋ ሆኗል።
Follow us on
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #Rophnan
👉አርቲስት ሀመልማል አባተ የመካኒሳ ታዳጊዎች የእግር ኳስ ማሠልጠኛ ፕሮጀክት የክብር አምባሳደር ሆና ተመረጠች
"ትልቅ አደራና ኃላፊነት ነው የሠጣችሁኝ፤ከ37 ዓመታት በላይ የኖርኩበትን ሠፈር በተለይ በእግር ኳስ ሀገር የሚያስጠሩ ተጫዋቾችን ለማሳደግ እየደከመ ካለው ፕሮጀክት ጋር በሙሉ አቅሜ ለመስራት ቃል እገባለሁ" - አርቲስት ሀመልማል አባተ
"ትንሽ ከተማ ትልልቅ ህልሞች"የሚል መሪ ቃል ያነገበውና ከተመሠረተ ሶስተኛ አመቱን ያስቆጠረው የመካኒሳ ታዳጊዎች የእግር ኳስ ማሠልጠኛ ፕሮጀክት ተወዳጅዋንና ታዋቂዋን ድምፃዊ ሀመልማል አባተን የፕሮጀክቱ የክብር አምባሳደር አድርጎ መምረጡን ይፋ አድርጓል።
የመካኒሳ የታዳጊዎች የእግር ኳስ ማሠልጠኛ ፕሮጀክት በተወዳጅ ዘፈኖቿ በምታስተላልፋቸው መልዕክቶች፣በበጎ ስራዎቿና በማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ንቁ ተሳትፎ ያላትንና በአካባቢው በአርአያነት የምትጠቀሠውን ተወዳጅዋን አርቲስት ሀመልማል አባተን በሙሉ ድምፅ በመምረጥ ትናንት(ዓርብ)መካኒሳ አቦ ማዞሪያ በሚገኘው የፕሮጀክቱ ፅ/ቤት በተከናወነ ስነ-ስርዓት የክብር አምባሳደርነት ሠርተፊኬት እንደተሠጣት ታውቋል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #hamelmal_abate
"ትልቅ አደራና ኃላፊነት ነው የሠጣችሁኝ፤ከ37 ዓመታት በላይ የኖርኩበትን ሠፈር በተለይ በእግር ኳስ ሀገር የሚያስጠሩ ተጫዋቾችን ለማሳደግ እየደከመ ካለው ፕሮጀክት ጋር በሙሉ አቅሜ ለመስራት ቃል እገባለሁ" - አርቲስት ሀመልማል አባተ
"ትንሽ ከተማ ትልልቅ ህልሞች"የሚል መሪ ቃል ያነገበውና ከተመሠረተ ሶስተኛ አመቱን ያስቆጠረው የመካኒሳ ታዳጊዎች የእግር ኳስ ማሠልጠኛ ፕሮጀክት ተወዳጅዋንና ታዋቂዋን ድምፃዊ ሀመልማል አባተን የፕሮጀክቱ የክብር አምባሳደር አድርጎ መምረጡን ይፋ አድርጓል።
የመካኒሳ የታዳጊዎች የእግር ኳስ ማሠልጠኛ ፕሮጀክት በተወዳጅ ዘፈኖቿ በምታስተላልፋቸው መልዕክቶች፣በበጎ ስራዎቿና በማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ንቁ ተሳትፎ ያላትንና በአካባቢው በአርአያነት የምትጠቀሠውን ተወዳጅዋን አርቲስት ሀመልማል አባተን በሙሉ ድምፅ በመምረጥ ትናንት(ዓርብ)መካኒሳ አቦ ማዞሪያ በሚገኘው የፕሮጀክቱ ፅ/ቤት በተከናወነ ስነ-ስርዓት የክብር አምባሳደርነት ሠርተፊኬት እንደተሠጣት ታውቋል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #hamelmal_abate