👉አርቲስት ሀመልማል አባተ የመካኒሳ ታዳጊዎች የእግር ኳስ ማሠልጠኛ ፕሮጀክት የክብር አምባሳደር ሆና ተመረጠች
"ትልቅ አደራና ኃላፊነት ነው የሠጣችሁኝ፤ከ37 ዓመታት በላይ የኖርኩበትን ሠፈር በተለይ በእግር ኳስ ሀገር የሚያስጠሩ ተጫዋቾችን ለማሳደግ እየደከመ ካለው ፕሮጀክት ጋር በሙሉ አቅሜ ለመስራት ቃል እገባለሁ" - አርቲስት ሀመልማል አባተ
"ትንሽ ከተማ ትልልቅ ህልሞች"የሚል መሪ ቃል ያነገበውና ከተመሠረተ ሶስተኛ አመቱን ያስቆጠረው የመካኒሳ ታዳጊዎች የእግር ኳስ ማሠልጠኛ ፕሮጀክት ተወዳጅዋንና ታዋቂዋን ድምፃዊ ሀመልማል አባተን የፕሮጀክቱ የክብር አምባሳደር አድርጎ መምረጡን ይፋ አድርጓል።
የመካኒሳ የታዳጊዎች የእግር ኳስ ማሠልጠኛ ፕሮጀክት በተወዳጅ ዘፈኖቿ በምታስተላልፋቸው መልዕክቶች፣በበጎ ስራዎቿና በማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ንቁ ተሳትፎ ያላትንና በአካባቢው በአርአያነት የምትጠቀሠውን ተወዳጅዋን አርቲስት ሀመልማል አባተን በሙሉ ድምፅ በመምረጥ ትናንት(ዓርብ)መካኒሳ አቦ ማዞሪያ በሚገኘው የፕሮጀክቱ ፅ/ቤት በተከናወነ ስነ-ስርዓት የክብር አምባሳደርነት ሠርተፊኬት እንደተሠጣት ታውቋል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #hamelmal_abate
"ትልቅ አደራና ኃላፊነት ነው የሠጣችሁኝ፤ከ37 ዓመታት በላይ የኖርኩበትን ሠፈር በተለይ በእግር ኳስ ሀገር የሚያስጠሩ ተጫዋቾችን ለማሳደግ እየደከመ ካለው ፕሮጀክት ጋር በሙሉ አቅሜ ለመስራት ቃል እገባለሁ" - አርቲስት ሀመልማል አባተ
"ትንሽ ከተማ ትልልቅ ህልሞች"የሚል መሪ ቃል ያነገበውና ከተመሠረተ ሶስተኛ አመቱን ያስቆጠረው የመካኒሳ ታዳጊዎች የእግር ኳስ ማሠልጠኛ ፕሮጀክት ተወዳጅዋንና ታዋቂዋን ድምፃዊ ሀመልማል አባተን የፕሮጀክቱ የክብር አምባሳደር አድርጎ መምረጡን ይፋ አድርጓል።
የመካኒሳ የታዳጊዎች የእግር ኳስ ማሠልጠኛ ፕሮጀክት በተወዳጅ ዘፈኖቿ በምታስተላልፋቸው መልዕክቶች፣በበጎ ስራዎቿና በማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ንቁ ተሳትፎ ያላትንና በአካባቢው በአርአያነት የምትጠቀሠውን ተወዳጅዋን አርቲስት ሀመልማል አባተን በሙሉ ድምፅ በመምረጥ ትናንት(ዓርብ)መካኒሳ አቦ ማዞሪያ በሚገኘው የፕሮጀክቱ ፅ/ቤት በተከናወነ ስነ-ስርዓት የክብር አምባሳደርነት ሠርተፊኬት እንደተሠጣት ታውቋል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #hamelmal_abate