ቬሮኒካ:- ወደፊት በእንግሊዘኛ የመዝፈን ፍላጎት ቢኖረኝም፣ ምንም ቢሆን የመጣሁበት ማንነት የማይለቅ ነው፣ ዘፈኖቼን ብታያቸው በዘመናዊ መልኩ ባህልን የሚያስተዋውቁ ሆነው ነው የተሰሩት፣ አባቴ ሙሉ በሙሉ በሙዚቃ ስራዎቹ ባህሉን ሲያስተዋውቅ የኖረ ሰው ነው፣ እኔም ከእርሱ መፈጠሬ ባህሌን እንድወድ እና እንዳከብር ያደርገኛል፣ እንደ አባቴ እንኳን ባይሆንም ዘመናዊ በሆነ መንገድ ወደፊት በስራዎቼ ላይ በትልቁ ባህሌን መግለጥ አስባለሁ። ባህሌ ከእኔ ጋር አብሮ ያደገ ስለሆነ በልብቤ ውስጥ ሁልጊዜም የሚኖር ነው። በምንም አትለውጠውም በጎደለብኝ ባነሰብኝ ብለህ የምታበላልጠው ነገር አይደለም፣ የሀገራችንን ባህሎች ሁሉንም ስለምወዳቸውና ስለምኮራባቼው፣ የማንነቴ አሻራዎች ስለሆኑ በዘፈኔ ብቻ ሳይሆን በኑሮየም አስተዋውቃቸዋለሁ።
መዝናኛ:- ለሌሎች ልክ እንዳንች ዘፋኝ ለመሆን ለሚፈልጉ ወጣቶች ምን ትመክሪያቸዋለሽ፣ በመዚቃው ዓለም የገጠሙሽ ተግዳሮቶችስ ምንድን ናቸው?
ቬሮኒካ:- እኔ ለወጣት ልጆችን የምመክረው ምክር ለሞያቸው ታማኝ መሆን ያስፈልጋል፣ ጥረት፣ ትጋት፣ ዲሲፒሊን፣ እውነተኛ የሞያ ፍቅር ያስፈልጋል። አንድ ሰው ዘፋኝ መሆን ሰለ ፈለገ ብቻ ዘፋኝ መሆን አይችልም፣ የተሰጠው ክህሎት ያስፈልገዋል፣ ተሰጥዖው እና ድምፁ ካለ በራስ መተማመንም ወሳኝ ጉዳይ ነው። እራስን መጠበቅ፣ አደርገዋለሁ ብሎ መነሳት፣ መፀለይ፣ ጠንክሮ መስራት፣ ለሙያዉ ታማኝ መሆንን እና ፀንቶ መቆምን ሙያው ይጠይቃል። በዚህ ሞያ ውስጥ ብዙ ተስፋ የሚያስቆርጡ ነገሮች አሉ፣ በተቻለ መጠን ፀንቶ በመቆም፣ ነገን በተስፋ በማሰብ፣ ጠንክሮ በመስራት ችግሮቾን ማለፍ ይቻላል የሚል የፀና አቋም አለኝ፣ የህይወት ልምዴ ይኼንን ነው ያስተማረኝ፣ ሳይበገሩ አላማ ግቡን እንዲመታ መጣር ያስፈልጋል፣ ምክሬ ለወጣቶች ይህ ነው። እኔ ብዙ ፈተናዎች ገጥመውኛል፣ ፀንቼ በመቆሜ ዛሬ ላይ እዚህ ላይ ደርሻለሁ።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #veronica_adane
መዝናኛ:- ለሌሎች ልክ እንዳንች ዘፋኝ ለመሆን ለሚፈልጉ ወጣቶች ምን ትመክሪያቸዋለሽ፣ በመዚቃው ዓለም የገጠሙሽ ተግዳሮቶችስ ምንድን ናቸው?
ቬሮኒካ:- እኔ ለወጣት ልጆችን የምመክረው ምክር ለሞያቸው ታማኝ መሆን ያስፈልጋል፣ ጥረት፣ ትጋት፣ ዲሲፒሊን፣ እውነተኛ የሞያ ፍቅር ያስፈልጋል። አንድ ሰው ዘፋኝ መሆን ሰለ ፈለገ ብቻ ዘፋኝ መሆን አይችልም፣ የተሰጠው ክህሎት ያስፈልገዋል፣ ተሰጥዖው እና ድምፁ ካለ በራስ መተማመንም ወሳኝ ጉዳይ ነው። እራስን መጠበቅ፣ አደርገዋለሁ ብሎ መነሳት፣ መፀለይ፣ ጠንክሮ መስራት፣ ለሙያዉ ታማኝ መሆንን እና ፀንቶ መቆምን ሙያው ይጠይቃል። በዚህ ሞያ ውስጥ ብዙ ተስፋ የሚያስቆርጡ ነገሮች አሉ፣ በተቻለ መጠን ፀንቶ በመቆም፣ ነገን በተስፋ በማሰብ፣ ጠንክሮ በመስራት ችግሮቾን ማለፍ ይቻላል የሚል የፀና አቋም አለኝ፣ የህይወት ልምዴ ይኼንን ነው ያስተማረኝ፣ ሳይበገሩ አላማ ግቡን እንዲመታ መጣር ያስፈልጋል፣ ምክሬ ለወጣቶች ይህ ነው። እኔ ብዙ ፈተናዎች ገጥመውኛል፣ ፀንቼ በመቆሜ ዛሬ ላይ እዚህ ላይ ደርሻለሁ።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #veronica_adane
"እንደድከማችን ...እንደተሰበርነው ...በጭንቀት ውስጥ እንሆነው ...እንደታመምነው...የሚያበረታ አካል እንደፈለግነው ...መጠንከር እና በራስ መቆም እንደፈለግነው አምላክ ያውቃል ! ይህን ሁሉ የሚያውቅ ጌታ አለን ...ስለኛ ሁሉን የሚያውቅ ጌታ አለን ። እኛ ማወቅ ያለብን አምላክ እንዳለን ነው ። አዎ አምላክ አለ!!❤️❤️❤️" - ያሬድ ነጉ
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #yared_negu
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #yared_negu
ጋሼ ማሕሙድ አሕመድ ከመደረክ ሊሰናበት ነው
በአገራችን ዘመናዊ ሙዚቃን ከባህላዊ የኢትዮጵያ ሙዚቃዎች ጋር አዋህዶ በመዝፈን በአገራችን ቀደምት የሙዚቃ ንጉስ ከመድረክ ሊሰናበት ነው።
ጋሽ ማሕሙድ በኢትዮጵያ ከ50 ዓመታት በሊይ ከልጅነቱ አንስቶ የአገራችንን ሙዚቃ በተለያዩ የአገራችን ቋንቋዎች በመዝፈን፣ የአገራችንን ሙዚቃ ከአገር አልፎ በአለም አቀፍ ደረጃ እንዲደመጡ ያበረከተው አስተዋጽኦ ለአሁኑ ትውልድ ትልቅ አርአያ የሆነ የሙዚቃ ገጉስ ነው፡፡ በዚህ ረገድ እኢአኢኔ በ2ዐዐ7 ቢቢሲ ሬዱዮ ከአፍሪካ በድንቅ ዘፋኝነቱ ተሸለሚ አድርጎታል፡፡
ይህ በአገራችን የሙዚቃ ዘርፍ ስመጥር ሀብታችን የሆነውን የሙዚቃ አባት ከሙዚቃ አለም ለመሰናበት ወይም ማይኩን ሊሰቅል ሲዘጋጅ እጃችንን አወዛውዘን መሸኘት አግባብነት የለውም በሚል ሽኝቱን በደመቀ እና በታሪከ ማስታወሻነትም እንዲቀመጥ ጆርካ ኤቨንት ይህን ከባድ ኃሊፊነት ከጋሽ ማሕሙድ ኮሚቴ ጋር በመሆን ጥር 3 ቀን 2017 ዓ.ም. በሚለኒየም አዳራሽ ደረጃውን የጠበቀ የመጨረሻውን የህይወት ዘመን ስንብት ኮንሰርት ያዘጋጃል፡ እንዱሁም በዚህም ቀን በክብር ዶ/ር አርቲስት ማሕሙድ አሕመድ
የሙዚቃ ሕይወት የተዘጋጀ መፅሀፍ የሚመረቅ ይሆናል፡፡ይህም የመጨረሻ የመድረክ ስንብት ሁሉም ኢትዮድያዊ ከጎናችን ስለሚቆም ከብር ይሰማናል ።
Follow us on
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #mehammud_ahmed
በአገራችን ዘመናዊ ሙዚቃን ከባህላዊ የኢትዮጵያ ሙዚቃዎች ጋር አዋህዶ በመዝፈን በአገራችን ቀደምት የሙዚቃ ንጉስ ከመድረክ ሊሰናበት ነው።
ጋሽ ማሕሙድ በኢትዮጵያ ከ50 ዓመታት በሊይ ከልጅነቱ አንስቶ የአገራችንን ሙዚቃ በተለያዩ የአገራችን ቋንቋዎች በመዝፈን፣ የአገራችንን ሙዚቃ ከአገር አልፎ በአለም አቀፍ ደረጃ እንዲደመጡ ያበረከተው አስተዋጽኦ ለአሁኑ ትውልድ ትልቅ አርአያ የሆነ የሙዚቃ ገጉስ ነው፡፡ በዚህ ረገድ እኢአኢኔ በ2ዐዐ7 ቢቢሲ ሬዱዮ ከአፍሪካ በድንቅ ዘፋኝነቱ ተሸለሚ አድርጎታል፡፡
ይህ በአገራችን የሙዚቃ ዘርፍ ስመጥር ሀብታችን የሆነውን የሙዚቃ አባት ከሙዚቃ አለም ለመሰናበት ወይም ማይኩን ሊሰቅል ሲዘጋጅ እጃችንን አወዛውዘን መሸኘት አግባብነት የለውም በሚል ሽኝቱን በደመቀ እና በታሪከ ማስታወሻነትም እንዲቀመጥ ጆርካ ኤቨንት ይህን ከባድ ኃሊፊነት ከጋሽ ማሕሙድ ኮሚቴ ጋር በመሆን ጥር 3 ቀን 2017 ዓ.ም. በሚለኒየም አዳራሽ ደረጃውን የጠበቀ የመጨረሻውን የህይወት ዘመን ስንብት ኮንሰርት ያዘጋጃል፡ እንዱሁም በዚህም ቀን በክብር ዶ/ር አርቲስት ማሕሙድ አሕመድ
የሙዚቃ ሕይወት የተዘጋጀ መፅሀፍ የሚመረቅ ይሆናል፡፡ይህም የመጨረሻ የመድረክ ስንብት ሁሉም ኢትዮድያዊ ከጎናችን ስለሚቆም ከብር ይሰማናል ።
Follow us on
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #mehammud_ahmed
የድምፃዊ ዲሽታ ጊና መልእክት
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል እየተካሄደ ባለው ሀገራዊ የምክክር መድረክ ተሳታፊ ከሆኑ ባህላዊ መሪዎችና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች መካከል ድምጻዊ ታሪኩ ጋንካሲ (ዲሽታጊና) “በመድረኩ ተሳታፊ በመሆኔ ደስተኛ ነኝ። ለሀገሪቱ ቀጣይ ዕድገት፣ ልማትና ብልፅግና በማስተዋል በመምከር ያጋጠሙ ችግሮችን መፍታት ይገባል” ሲል ተናግሯል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #dishta_gina
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል እየተካሄደ ባለው ሀገራዊ የምክክር መድረክ ተሳታፊ ከሆኑ ባህላዊ መሪዎችና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች መካከል ድምጻዊ ታሪኩ ጋንካሲ (ዲሽታጊና) “በመድረኩ ተሳታፊ በመሆኔ ደስተኛ ነኝ። ለሀገሪቱ ቀጣይ ዕድገት፣ ልማትና ብልፅግና በማስተዋል በመምከር ያጋጠሙ ችግሮችን መፍታት ይገባል” ሲል ተናግሯል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #dishta_gina
ተወዳጁ ድምፃዊ ሚካኤል በላይነህ ከአባቱ ሞት በዃላ የአልበም ምርቃቱን ሊያደርግ ነው።
በብዙዎች ዘንድ እጅግ ተወዳጅነትን ያገኘው የሚካኤል በላይነህ አዲሱ ‘አንድ ቃል’ የተሰኘውን አልበም ቅዳሜ ጥቅምት 30 /Nov. 09/ በማርዯት ሆቴል ለማስመርቅ ዝግጅቱን ጨርሷል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #micheal_belayneh
በብዙዎች ዘንድ እጅግ ተወዳጅነትን ያገኘው የሚካኤል በላይነህ አዲሱ ‘አንድ ቃል’ የተሰኘውን አልበም ቅዳሜ ጥቅምት 30 /Nov. 09/ በማርዯት ሆቴል ለማስመርቅ ዝግጅቱን ጨርሷል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #micheal_belayneh
ተወዳጁ ድምፃዊ ቴዲ አፍሮ በዩቲዩብ ከ 1ሚሊዮን በላይ ሰብስክራይበር በማግኘት የዩቲዩብ ጎልድ በተን ተሸላሚ ሆነ።
እንኳን ደስ አለህ
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro
እንኳን ደስ አለህ
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #teddy_afro
ወጣቱ ድምፃዊ ከወራት በኋላ የአልበም ስራውን ለአድማጭ እንደሚያደርስ ገለፀ
ከእዚህ ቀደም ሰርቶ ለሙዚቃ አፍቃሪያን ባደረሳቸው አንቀልባ፣ ሀገሬ፣ ንማጀ፣ እንዲ ነው ወይ? እና ሌሎች ተወዳጅ ነጠላ ዜማዎች የሚታወቀው ወጣቱ ድምፃዊ በፍቃዱ ያደቴ (በፊ ያድ) የመጀመሪያ አልበሙን ሰርቶ እንዳጠናቀቀ ተናግሯል።
በአልበም ስራው ውስጥ የተለያዩ ሀሳቦችን እና በልዩ ልዩ ስልተ ምት የተቃኙ ስራዎች እንደተካተቱበት ድምፃዊው አንስቷል።
እስከ ታህሳስ ወር መጨረሻ የአልበም ስራውን ለአድማጭ ለማድረስ መታቀዱን የገለፀ ሲሆን በርካታ የሙዚቃ ባለሙያዎች ተሳትፎ እንዳደረጉበት ገልጿል።
ከአንድ ሳምንት በፊት ለአልበሙ መዳረሻ ይሆን ዘንድ ታስቦ የተሰራው ነጠላ ዜማው በድምፃዊው ስም በተከፈተው ዩቲዩብ ቻናል መለቀቁንም ተናግሯል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #befiyad
ከእዚህ ቀደም ሰርቶ ለሙዚቃ አፍቃሪያን ባደረሳቸው አንቀልባ፣ ሀገሬ፣ ንማጀ፣ እንዲ ነው ወይ? እና ሌሎች ተወዳጅ ነጠላ ዜማዎች የሚታወቀው ወጣቱ ድምፃዊ በፍቃዱ ያደቴ (በፊ ያድ) የመጀመሪያ አልበሙን ሰርቶ እንዳጠናቀቀ ተናግሯል።
በአልበም ስራው ውስጥ የተለያዩ ሀሳቦችን እና በልዩ ልዩ ስልተ ምት የተቃኙ ስራዎች እንደተካተቱበት ድምፃዊው አንስቷል።
እስከ ታህሳስ ወር መጨረሻ የአልበም ስራውን ለአድማጭ ለማድረስ መታቀዱን የገለፀ ሲሆን በርካታ የሙዚቃ ባለሙያዎች ተሳትፎ እንዳደረጉበት ገልጿል።
ከአንድ ሳምንት በፊት ለአልበሙ መዳረሻ ይሆን ዘንድ ታስቦ የተሰራው ነጠላ ዜማው በድምፃዊው ስም በተከፈተው ዩቲዩብ ቻናል መለቀቁንም ተናግሯል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #befiyad
የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ አልባሳትና ቁሳቁስ ለዕይታ ሊቀርብ ነው።
የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ አልባሳት እና ቁሳቁስ ትውልድ እንዲያየው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጥናትና ምርምር ተቋም ጥቅምት 29 ቀን 2017 በክብር ይቀመጣል ተባለ፡፡
በዕለቱም የአርቲስቱ ቤተሰቦች፣ አድናቂዎች እና ሌሎች እንግዶች እንደሚገኙ የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ የመታሰቢያ ዝግጅት አስተባባሪ ኮሚቴ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አስታውቋል፡፡
ታሪካዊ የሆኑ እና በትውልድ ቅብብሎሽ ውስጥ ኅያው ሆነው እንዲኖሩ ከአርቲስቱ ቤተሰቦች የተሰበሰቡ አልባሳት እና ቁሳቁሶችንም አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተረክቦ ለዕይታ ያቀርባሉ።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #tilahun_gessesse
የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ አልባሳት እና ቁሳቁስ ትውልድ እንዲያየው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጥናትና ምርምር ተቋም ጥቅምት 29 ቀን 2017 በክብር ይቀመጣል ተባለ፡፡
በዕለቱም የአርቲስቱ ቤተሰቦች፣ አድናቂዎች እና ሌሎች እንግዶች እንደሚገኙ የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ የመታሰቢያ ዝግጅት አስተባባሪ ኮሚቴ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አስታውቋል፡፡
ታሪካዊ የሆኑ እና በትውልድ ቅብብሎሽ ውስጥ ኅያው ሆነው እንዲኖሩ ከአርቲስቱ ቤተሰቦች የተሰበሰቡ አልባሳት እና ቁሳቁሶችንም አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተረክቦ ለዕይታ ያቀርባሉ።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #tilahun_gessesse
ተወዳጅዋ ድምፃዊ የማርያም ቸርነት (የማ) እና እዩኤል መንግስቱ የኢትዮጵያን ቱባ ክዋኔ ጥበብ ለማስተዋወቅ በአውሮፓ ሊዞሩ ነው።
"በቅርቡ ለሶስት ወር ከግማሽ ከኢትዮጵያ ውጪ በአውሮፓ (ፈረንሳይ፣ ቤልጂየም፣ ስዊትዘርላንድ፣ ሞናኮ ሞንቴካርሎ፣ አንዶራ) በተለይም በተለያዩ የፈረንሳይ ግዛቶች የኢትዮጵያን ቱባ ክዋኔ ጥበብ ይዘን የምንቀርብ ይሆናል። ለወራት ልምምድ ያደረግንበት ይህንን የሀገራችንን ክውን ጥበብ (Performing Art) በዓለም አቀፍ መድረክ ለማቅረብ ከሙሉ የሙዚቃ፣ የዳንስ እና የሰርከስ ቡድን ጋር ዝግጅታችንን መጨረሳችንን ዛሬ በቱሊፕ ሆቴል /Tulip Hotel/ በነበረን ጋዜጣዊ መግለጫ አብስረናል።
በሚኖሩን በነዚህ ዓለም አቀፍ መድረኮች በኢዩኤል መንግስቱ ፕሮድዩስ ከተደረገው እና የበኩር ስራዬ ከሆነው "ከደጋ ሰው አልበም" ውስጥ የተወሰኑ ስራዎችን የማቀርብ ሲሆን በተጨማሪም በአንጋፋው የፈረንሳይ የፊልም ሙዚቃ ደራሲ፣ አቀናባሪ፣ የሙዚቃ መሪ/conductor/ ክርስቲያን ክራቬሮ የተፃፉ ሙዚቃዎችን የምናቀርብ ይሆናል።
የአፍሪካን ድሪም አርትስ እና ሰርከስ (African Dream Arts and Circus) መስራች፣ ሀላፊ፣ አሰልጣኝ በሆነው የኔነህ ተስፋዬ ዳይሬክተርነት እና በፈረንሳዩ ሰርክ ፌኒክስ ካምፓኒ ፕሮዲዩሰርነት ለተዘጋጀው ዓለም አቀፍ ክውን ጥበብ /Performing Arts/ በፌኒክስ መድረክ እንድንቀርብ ስለተጋበዝኩ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።" - የማርያም ቸርነት(የማ)
Follow us on
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #yema
"በቅርቡ ለሶስት ወር ከግማሽ ከኢትዮጵያ ውጪ በአውሮፓ (ፈረንሳይ፣ ቤልጂየም፣ ስዊትዘርላንድ፣ ሞናኮ ሞንቴካርሎ፣ አንዶራ) በተለይም በተለያዩ የፈረንሳይ ግዛቶች የኢትዮጵያን ቱባ ክዋኔ ጥበብ ይዘን የምንቀርብ ይሆናል። ለወራት ልምምድ ያደረግንበት ይህንን የሀገራችንን ክውን ጥበብ (Performing Art) በዓለም አቀፍ መድረክ ለማቅረብ ከሙሉ የሙዚቃ፣ የዳንስ እና የሰርከስ ቡድን ጋር ዝግጅታችንን መጨረሳችንን ዛሬ በቱሊፕ ሆቴል /Tulip Hotel/ በነበረን ጋዜጣዊ መግለጫ አብስረናል።
በሚኖሩን በነዚህ ዓለም አቀፍ መድረኮች በኢዩኤል መንግስቱ ፕሮድዩስ ከተደረገው እና የበኩር ስራዬ ከሆነው "ከደጋ ሰው አልበም" ውስጥ የተወሰኑ ስራዎችን የማቀርብ ሲሆን በተጨማሪም በአንጋፋው የፈረንሳይ የፊልም ሙዚቃ ደራሲ፣ አቀናባሪ፣ የሙዚቃ መሪ/conductor/ ክርስቲያን ክራቬሮ የተፃፉ ሙዚቃዎችን የምናቀርብ ይሆናል።
የአፍሪካን ድሪም አርትስ እና ሰርከስ (African Dream Arts and Circus) መስራች፣ ሀላፊ፣ አሰልጣኝ በሆነው የኔነህ ተስፋዬ ዳይሬክተርነት እና በፈረንሳዩ ሰርክ ፌኒክስ ካምፓኒ ፕሮዲዩሰርነት ለተዘጋጀው ዓለም አቀፍ ክውን ጥበብ /Performing Arts/ በፌኒክስ መድረክ እንድንቀርብ ስለተጋበዝኩ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።" - የማርያም ቸርነት(የማ)
Follow us on
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #yema
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠን አልባሳት እና ቁሳቁሶችን ተረከበ፡፡
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠን አልባሳት እና ቁሳቁሶችን ተረክቧልደ
በርክክብ ስነ ስርዓቱ ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠን አልባሳትና ቁሳቁሶች በምርምር ተቋሙ ሙዚየም ማኖሩ ታሪክን ለትውልድ ከማሸጋገርም ባሻገር ተተኪ ሞያተኞችን ለማፍራት ያግዛል ሲሉም ገልጸዋል፡፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለአርቲስት ጥላሁን ገሰሰ የክብር ዶክትሬት መስጠቱ ይታወሳል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #tilahun_gessese
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠን አልባሳት እና ቁሳቁሶችን ተረክቧልደ
በርክክብ ስነ ስርዓቱ ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠን አልባሳትና ቁሳቁሶች በምርምር ተቋሙ ሙዚየም ማኖሩ ታሪክን ለትውልድ ከማሸጋገርም ባሻገር ተተኪ ሞያተኞችን ለማፍራት ያግዛል ሲሉም ገልጸዋል፡፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለአርቲስት ጥላሁን ገሰሰ የክብር ዶክትሬት መስጠቱ ይታወሳል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #tilahun_gessese
ሙዚቀኛ መሰለ አስማማው አረፈ
ለ20 ዓመታት ያህል በኢትዮጵያ የሙዚቃ ኢንዱስትሪ ውስጥ ስመጥር የክራር ተጫዋች እና አቀናባሪ የነበረው መሰለ አስማማው ከዚህ አለም በሞት ተለየ። ሙዚቀኛ መሰለ ባደረበት ህመም ለወራት በህክምና ሲረዳ ቆይቶ አርፏል ።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
ለ20 ዓመታት ያህል በኢትዮጵያ የሙዚቃ ኢንዱስትሪ ውስጥ ስመጥር የክራር ተጫዋች እና አቀናባሪ የነበረው መሰለ አስማማው ከዚህ አለም በሞት ተለየ። ሙዚቀኛ መሰለ ባደረበት ህመም ለወራት በህክምና ሲረዳ ቆይቶ አርፏል ።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music
የአንጋፋው የክራር ሙዚቃ መሳሪያ ተጨዋች መሰለ አስማማው የቀብር ሥነሥርዓት ዛሬ ተፈፀመ!
(ይትባረክ ዋለልኝ)
#Ethiopia | የአንጋፋው የክራር ሙዚቃ መሳሪያ ተጨዋች የነበረው መሰለ አስማማው የቀብር ሥነ ሥርዓቱም ዛሬ ረቡዕ ሕዳር 4 ቀን 2017 ዓ.ም በየካ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ቤተሰቦቹ ዘመዶቹ ጓደኞቹ የሙዚቃ ባለሙያዎች እና ጥቂት ድምፃዊያን ጋዜጠኞች በተገኙበት ተፈፀሟል ፡፡
የመሰለ አስማማው የቀብር ስነስርዓት በየካ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ቀሳውስትና ዲያቆናት በሙያው ብዙ ለሐገሩ ለሰራና ለደከመ ለአንድ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሐይማኖት ተከታይ የሚደረገውን ስርዓት በማድረግ ቤተክርስቲያኒቱ በክብር ሽኝት በማድረግ ስርዓተ ቀቡሩም እንዲፈፀም አድርጋለች::
በቀብር ስነስርዓቱ ላይ በነበረው ፕሮግራም የመሰለ አስማማው የህይወት ታሪክ ከመቅረቡ ውጪ አንድ ሙዚቃ ባለሙያ ሲያርፍ ሁልጊዜ በየቀብሩ እንደምናየው አይነት የሐዘን መግለጫ የኢትዮጵያ ሙዚቀኞች ማህበርም ሆነ መሰል ተቋሞችና ታዋቂ ግለሰቦችም በሽኝቱ ፕሮግራም ላይ ምንም አላሉም::
ሌላው የሙዚቀኛ መሰለ አስማማውን በሙዚቃ መሳሪያዎችና በክራር የተቀነባበሩ የሙዚቃ ስራዎቹን በፈለጉት ሰዓት ላሻቸው ጉዳይ የሚጠቀሙበት የሐገራችን ሚዲያዎች ዛሬ የዚህን ሰው የቀብር ፕሮግራም ለመዘገብ ቸግሯቸዋል::
በመሰለ የቀብር ፕሮግራም ላይ ከአንድ የቴሌቪዥን ጣቢያ እና ከእኔ /ትርታ ኤፍ ኤም/ ውጪ የተገኝ ሚዲያ አልነበረም ::
ይህ ጉዳይ እጅግ ያሳዝናልም እንደሐገርም የሚያሳፍር ተግባርም ነው:: ይህን ያህል ህዝብ እንዲመጣ የሆነውም በማህበራዊ ሚዲያ አማካኝነት የተሰራው ዘገባ እንጂ የሬዲዮና የቴሌቪዥን ጣቢያዎች አንድም ሥራ የለም::
@waliyaentmt
@waliyaentmt
@waliyaentmt
(ይትባረክ ዋለልኝ)
#Ethiopia | የአንጋፋው የክራር ሙዚቃ መሳሪያ ተጨዋች የነበረው መሰለ አስማማው የቀብር ሥነ ሥርዓቱም ዛሬ ረቡዕ ሕዳር 4 ቀን 2017 ዓ.ም በየካ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ቤተሰቦቹ ዘመዶቹ ጓደኞቹ የሙዚቃ ባለሙያዎች እና ጥቂት ድምፃዊያን ጋዜጠኞች በተገኙበት ተፈፀሟል ፡፡
የመሰለ አስማማው የቀብር ስነስርዓት በየካ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ቀሳውስትና ዲያቆናት በሙያው ብዙ ለሐገሩ ለሰራና ለደከመ ለአንድ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሐይማኖት ተከታይ የሚደረገውን ስርዓት በማድረግ ቤተክርስቲያኒቱ በክብር ሽኝት በማድረግ ስርዓተ ቀቡሩም እንዲፈፀም አድርጋለች::
በቀብር ስነስርዓቱ ላይ በነበረው ፕሮግራም የመሰለ አስማማው የህይወት ታሪክ ከመቅረቡ ውጪ አንድ ሙዚቃ ባለሙያ ሲያርፍ ሁልጊዜ በየቀብሩ እንደምናየው አይነት የሐዘን መግለጫ የኢትዮጵያ ሙዚቀኞች ማህበርም ሆነ መሰል ተቋሞችና ታዋቂ ግለሰቦችም በሽኝቱ ፕሮግራም ላይ ምንም አላሉም::
ሌላው የሙዚቀኛ መሰለ አስማማውን በሙዚቃ መሳሪያዎችና በክራር የተቀነባበሩ የሙዚቃ ስራዎቹን በፈለጉት ሰዓት ላሻቸው ጉዳይ የሚጠቀሙበት የሐገራችን ሚዲያዎች ዛሬ የዚህን ሰው የቀብር ፕሮግራም ለመዘገብ ቸግሯቸዋል::
በመሰለ የቀብር ፕሮግራም ላይ ከአንድ የቴሌቪዥን ጣቢያ እና ከእኔ /ትርታ ኤፍ ኤም/ ውጪ የተገኝ ሚዲያ አልነበረም ::
ይህ ጉዳይ እጅግ ያሳዝናልም እንደሐገርም የሚያሳፍር ተግባርም ነው:: ይህን ያህል ህዝብ እንዲመጣ የሆነውም በማህበራዊ ሚዲያ አማካኝነት የተሰራው ዘገባ እንጂ የሬዲዮና የቴሌቪዥን ጣቢያዎች አንድም ሥራ የለም::
@waliyaentmt
@waliyaentmt
@waliyaentmt