የድምፃዊ ዲሽታ ጊና መልእክት
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል እየተካሄደ ባለው ሀገራዊ የምክክር መድረክ ተሳታፊ ከሆኑ ባህላዊ መሪዎችና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች መካከል ድምጻዊ ታሪኩ ጋንካሲ (ዲሽታጊና) “በመድረኩ ተሳታፊ በመሆኔ ደስተኛ ነኝ። ለሀገሪቱ ቀጣይ ዕድገት፣ ልማትና ብልፅግና በማስተዋል በመምከር ያጋጠሙ ችግሮችን መፍታት ይገባል” ሲል ተናግሯል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #dishta_gina
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል እየተካሄደ ባለው ሀገራዊ የምክክር መድረክ ተሳታፊ ከሆኑ ባህላዊ መሪዎችና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች መካከል ድምጻዊ ታሪኩ ጋንካሲ (ዲሽታጊና) “በመድረኩ ተሳታፊ በመሆኔ ደስተኛ ነኝ። ለሀገሪቱ ቀጣይ ዕድገት፣ ልማትና ብልፅግና በማስተዋል በመምከር ያጋጠሙ ችግሮችን መፍታት ይገባል” ሲል ተናግሯል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #dishta_gina