አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠን አልባሳት እና ቁሳቁሶችን ተረከበ፡፡
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠን አልባሳት እና ቁሳቁሶችን ተረክቧልደ
በርክክብ ስነ ስርዓቱ ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠን አልባሳትና ቁሳቁሶች በምርምር ተቋሙ ሙዚየም ማኖሩ ታሪክን ለትውልድ ከማሸጋገርም ባሻገር ተተኪ ሞያተኞችን ለማፍራት ያግዛል ሲሉም ገልጸዋል፡፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለአርቲስት ጥላሁን ገሰሰ የክብር ዶክትሬት መስጠቱ ይታወሳል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #tilahun_gessese
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠን አልባሳት እና ቁሳቁሶችን ተረክቧልደ
በርክክብ ስነ ስርዓቱ ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠን አልባሳትና ቁሳቁሶች በምርምር ተቋሙ ሙዚየም ማኖሩ ታሪክን ለትውልድ ከማሸጋገርም ባሻገር ተተኪ ሞያተኞችን ለማፍራት ያግዛል ሲሉም ገልጸዋል፡፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለአርቲስት ጥላሁን ገሰሰ የክብር ዶክትሬት መስጠቱ ይታወሳል።
Follow us on Social Medias
Youtube - https://www.youtube.com/@waliyaentmt
Facebook - https://www.facebook.com/Waliyaentmt
Tiktok - https://www.tiktok.com/@Waliyaentmt
Telegram - https://t.me/waliyaentmt
#Waliya_Entertainemnt #Music #tilahun_gessese