የኮቪድ ወረርሽኝን በመከላከል ረገድ አለም አቀፍ ሚናውን እየተወጣ የሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮቪድ-19 ክትባትን ከቻይና ቤይጂንግ ወደ ቦትስዋና ዋና ከተማ ጋቦሮኒ አጓጓዘ።
ዉሎ የአዉሮፕላን ከፍተኛ ቴክኒሺያን ከሆኑት ወ/ሮ ገነት አስማረ ጋር በእሁድን በኢቢኤስ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ https://www.youtube.com/watch?v=6E86nJzGEc0
#የኢትዮጵያአየርመንገድ https://www.youtube.com/watch?v=6E86nJzGEc0
YouTube
ዉሎ የአዉሮፕላን ከፍተኛ ቴክኒሺያን ከሆኑት ወ/ሮ ገነት አስማረ
ዉሎ የአዉሮፕላን ከፍተኛ ቴክኒሺያን ከሆኑት ወ/ሮ ገነት አስማረ ጋር በእሁድን በኢቢኤስ @EBStv #የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከእኛ ጋር በምቾት ይብረሩ! መልካም የስራ ሳምንት ይሁንልዎ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ይብረሩ፣ በሚያምር ኢትዮጵያዊ ፈገግታ በታጀበው መስተንግዶአችን ይደሰቱ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ለመላው አፍሪካውያን በሙሉ መልካም የአፍሪካ ቀን ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አፍሪካዊ ቃና ባለውና በኢትዮጵያዊ እንግዳ ተቀባይነት ባሕላችን በተቃኘው መስተንግዷችን አክብረን በስኬት ከፍታ ላይ እየበረርን አለምን ለ75 አመታት በኩራት አገልግለናል። በበለጠ ትጋትም እንቀጥላለን!
#75ስኬታማአመታት #የኢትዮጵያአየርመንገድ
#75ስኬታማአመታት #የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤1
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ15 ኛው የጋና-አፍሪካ የንግድ ሥራ ሽልማት ላይ የወርቅ ተሸላሚ ሆነ፡፡
https://aviationghana.com/africa-ethiopian-airlines-wins-gold-award-at-15th-ghana-africa-business-awards/
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://aviationghana.com/africa-ethiopian-airlines-wins-gold-award-at-15th-ghana-africa-business-awards/
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ #BrandAfrica እ.ኤ.አ በ 2021 በአፍሪካ እጅግ በጣም ከሚደነቁ አገልግሎት ሰጪዎች መካከል ተካተተ። አየር መንገዱ ኮቪድ-19ን ለመከላከል በአህጉርና በዓለም አቀፍ ደረጃ የህክምና ቁሳቁሶችንና የኮቪድ-19 ክትባትን በማማጓጓዝ ላስመዘገበው አስደናቂ ስራ የአምስተኛ ደረጃን አግኝቷል።
https://www.youtube.com/watch?v=MYso0CByNXg
https://twitter.com/AfricanBizMag/status/1397130147250253833
https://www.youtube.com/watch?v=MYso0CByNXg
https://twitter.com/AfricanBizMag/status/1397130147250253833
👍2
የኢትዮጵያ ብሎም የአፍሪካ ውበት እና ኩራት!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በምቾት ይብረሩ! ቀጣዩ ጉዞዎን ከእኛ ጋር ያድርጉ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
እጅግ ዘመናዊ አውሮፕላኖች እና ሰፊ ዓለም አቀፍ መዳረሻዎች ያሉትን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ምርጫዎ ያድርጉ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ