ፈገግታ በታጀበ መስተንግዶአችን እየተደሰቱ ካሰቡበት ይድረሱ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በልዩ ምቾትና እንክብካቤ በመጓዝ ጥራት ያለውን አገልግሎታችንን ያጣጥሙ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
አብዛኞቹ ዓለም አቀፍ አየር መንገዶች ወደ ደቡብ አፍሪካ የሚያደርጉትን የመንገደኞች በረራ ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ጋር በተያያዘ ቢያቋርጡም ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግን ከጥቅምት 2020 ጀምሮ በደቡብ አፍሪካ የመንገደኛ በረራዎችን በማቅረብ ጠንካራ አቋም ይዞ እየሰራ ይገኛል፡፡
https://www.businessinsider.co.za/.../international...
https://www.businessinsider.co.za/.../international...
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ካኖ ናይጄርያ ለጊዜው ተቋርጦ የነበረውን የበረራ አገልግሎት እንደገና መጀመሩን ሲገልጽ ታላቅ ደስታ ይሰማዋል።#የኢትዮጵያአየርመንገድ
Ethiopian Airlines builds success on A350 “Preighter”. The East African airline has continued to fly and create new business since the outbreak of the Covid-19 pandemic, and the A350-900 is part of this success. Airbus #EthiopianAirlines https://bit.ly/3uvzkK2
“አብዛኞቹ አየር መንገዶች በ 2020 ዓ.ም ከፍተኛ የፋይናንስ ቀውስ እና ኪሳራ ያጋጠማቸው ሲሆን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግን በሚያስደንቅ ሁኔታ ትርፋማ ሆነው ካለፉ ጥቂት አየር መንገዶች አንዱ ለመሆን በቅቷል።”
#Airbus
https://bit.ly/3mod1TW
#Airbus
https://bit.ly/3mod1TW
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ከ 75 ዓመታት በፊት ልክ በዛሬዋ ቀን የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ስም በአለም ከፍ አድርጎ የሚያሰጠራ ወርቃማ ታሪክ ሀ ብሎ ተጀመረ። በ1946 የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመጀመሪያው ዓለም አቀፍ በረራ ከአዲስ አበባ ተነሥቶ በአስመራ በኩል ካይሮ (ግብፅ) አረፈ። ዛሬ በዓለማችን ካሉ አንጋፋ አየር መንገዶች አንዱ ለመሆን የበቃው የኢትዮጵያ አየር መንገድ 75ኛ አመቱን በማክበር ላይ ይገኛል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለክቡራን ደንበኞቹና ለታታሪ ሰራተኞቹ እንኳን ለዚህ ታላቅ ቀን አደረሳቹ ይላል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #75የስኬትአመታት
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #75የስኬትአመታት
እ.ኤ.አ በ 1946 ዓ.ም ወደ ግብፅ ካይሮ በረራ በማድረግ የተጀመረውን የ75 አመት የስኬት ጉዞ በማስመልከት በዛሬው ምሽት ከአዲስ አበባ ወደ ካይሮ የሚደረገው በረራችን ከመነሳቱ በፊት እጅግ ደማቅ በሆነ መልኩ አሸኛኘት ተደርጎለታል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #75የስኬትአመታት
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #75የስኬትአመታት
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለረመዳን ጾም በሰላም አደረሳችሁ ይላል፡፡ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ የተመዘገበዉ የመጀመሪያውና አየር መንገድን ለ 20 ዓመታት ያገለገለው ET-T-1 አውሮፕላን እና
አየር መንገዱ በአሁኑ ወቅት ካሉት 16 ቅንጡ አውሮፕላኖች ውስጥ አንዱ የሆነው A350 አውሮፕላን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #75የስኬትአመታት
አየር መንገዱ በአሁኑ ወቅት ካሉት 16 ቅንጡ አውሮፕላኖች ውስጥ አንዱ የሆነው A350 አውሮፕላን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #75የስኬትአመታት
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
“የኮቪድ ወረርሽኝ የአቪዬሽን ኢንደስትሪውን እንቅስቃሴ በእጅጉ ጎድቶታል። ይህም ብዙ የዓለማችንን አየር መንገዶች ህልውና አደጋ ላይ የጣለ ነው። በዚህ ሁሉ መካከል ግን ከአፍሪካው ግዙፍ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተስፋ ሰጪ ክንውን ታይቷል።” #NHKWORLDJAPAN
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
“old airport” በመባል የሚታወቀው በልደታ አከባቢ የሚገኘው የቀድሞው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ማረፊያ የአየር መንገዱን ማደግ እና መስፋፋት ተከትሎ በ1960 እስከ ተዘጋበት ጊዜ ድረስ የአየር መንገዱ እምብርት ሆኖ ቆይቷል ፡፡ ይህም እድገት የቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እንዲከፈት ምክንያት ሆኗል ፡፡ የቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተርሚናሎችን በማስፋት የመንገደኞችን እና የጭነት አገልግሎቱን አቅም በማሳደግ በአፍሪካ ቀዳሚ የአቪዬሽን ማዕከል ለመሆን በቅቷል፡፡ #የኢትዮጵያአየርመንገድ #ትውስታ