የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን @Salih_Mohammed2 ናቸው፤ እናመሰግናለን! እርስዎም በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ ያነሷቸውን ምስሎች ይላኩልን፤ መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና አርቸር አቪዬሽን በኤሌክትሪክ የሚሰሩ አውሮፕላኖችን በአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ላይ ለማዋል የሚያስችል የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱ ዘመኑ የደረሰበትን የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት ከማስቻሉም በላይ ለአየር ንብረት መጠበቅ የራሱ አስተዋፅዖም ያበረክታል።
ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ። https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-airlines-africa-s-largest-carrdier-and-archer-sign-an-agreement-to-deploy-midnight-under-the-launch-edition-program
የኢትዮጵያአየርመንገድ
ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ። https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-airlines-africa-s-largest-carrdier-and-archer-sign-an-agreement-to-deploy-midnight-under-the-launch-edition-program
የኢትዮጵያአየርመንገድ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሰራተኞች መንደር (ET Village) ህፃናት እና ታዳጊዎች በኢትዮጵያ አየር መንገድ ተገኝተው ያደረጉትን ጉብኝት በዛሬው የኢትዮጵያ መርሐግብር ይዘንላችሁ ቀርበናል። ተከታተሉን!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.)
#የኢትዮጵያአየርመንገድ FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.)
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1446ኛው ዒድ አልፈጥር በዓል አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የሰላም፣ የጤና እና የፍቅር እንዲሆንላችሁ ምኞቱን ይገልፃል።
ዒድ ሙባረክ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ዒድ ሙባረክ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ምርጫዎን የኢትዮጵያ አየር መንገድን ያድርጉ። ትኬትዎን በድረገፃችን www.ethiopianairlines.com አሊያም በተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያችን https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app ገዝተው ባመችዎ የበረራ አማራጭ እና በልዩ ኢትዮጵያዊ መስተንግዶ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር ይብረሩ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከምንሰጣቸው የደንበኞች አገልግሎቶች ውስጥ የትኛው ይበልጥ ያስደስትዎታል?
Anonymous Poll
20%
አለም ዓቀፍ የጥሪ ማዕከል አገልግሎታችን
20%
የትኬት ሽያጭ ማዕከላት አገልግሎታችን
18%
የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል አገልግሎታችን
17%
የበረራ ላይ መዝናኛ አማራጮቻችን
51%
የበረራ ላይ መስተንግዷችን
33%
የድረ ገጽ እና የተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያ አገልግሎታችን
አለም ዓቀፍ ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት ከምርጥ ኢትዮጵያዊ መስተንግዶ ጋር!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን @ Yalemsew Birhanu ናቸው፤ እናመሰግናለን! #የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከ140 በላይ ዓለም አቀፍ መዳረሻዎቻችን በምቾት እና ከልዩ ኢትዮጵያዊ መስተንግዶ ጋር ይብረሩ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር አስደሳች በረራ በማድረግ ሳምንትዎን ይጀምሩ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ሻርጃ ከተማ ከግንቦት 24 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ አዲስ የበረራ አገልግሎት የሚጀምር መሆኑን ሲያበስር ደስታ ይሰማዋል። ይህ አዲስ የበረራ አገልግሎት በሳምንት አራት ቀናት የሚደረግ ሲሆን መንገደኞች በተቀላጠፈ የበረራ አማራጭ የደማቅ ባህል እና ሰፊ ኢኮኖሚያዊ እድሎች ባለቤት ወደሆነችው ሻርጃ ከተማ በቀላሉ እንዲጓዙ ያስችላል። ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ። https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-airlines-prepares-to-launch-passenger-flight-service-to-sharjah-the-uae
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
አፍሪካን እርስ በእርስ እንዲሁም ከተቀረው ዓለም ጋር በማገናኘት ለ79 ዓመታት የዘለቀ ስኬታማ ጉዞ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ