የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ደንቢዶሎ በሳምንት ሶስት በረራዎችን ዛሬ በደማቅ ስነ-ስረአት መልሶ አስጀምሯል፡፡ይህ በረራ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሀገር ውስጥ የሚሰጠውን የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት የማስፋፋት አንዱ አካል ነው።
ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር የሀገር ውስጥ በረራዎን በምቾት ያድርጉ።
https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-expands-its-domestic-network-with-three-weekly-passenger-services-to-dembi-dollo-ethiopia
#ኢትዮጵያአየርመንገድ
ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር የሀገር ውስጥ በረራዎን በምቾት ያድርጉ።
https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-expands-its-domestic-network-with-three-weekly-passenger-services-to-dembi-dollo-ethiopia
#ኢትዮጵያአየርመንገድ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የጠቢባን አሻራ ባረፈባቸው የፊልምና የሙዚቃ አማራጮቻችን እየተዝናኑ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በደስታ ይጓዙ።
#ኢትዮጵያአየርመንገድ
#ኢትዮጵያአየርመንገድ