የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓመታዊው “World Travel Awards” ሽልማት ላይ በምርጥ የአፍሪካ አየር መንገድ ብራንድ ዘርፍ ዕጩ ሆኖ ቀርቧል። እርስዎም ከታች በተቀመጠው ሊንክ በመጠቀም ድምፅዎን የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ኩራት ለሆነው አየር መንገድዎ እንዲሰጡ ተጋብዘዋል።
https://www.worldtravelawards.com/vote-r3
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.worldtravelawards.com/vote-r3
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርስቲ አለም ዓቀፍ ደረጃውን የጠበቀ እና በአፍሪካ በቀዳሚነቱ የሚጠቀስ የአቪዬሽን ትምህርት እና ስልጠናዎችን ከአፍሪካ እና ከተቀረው ዓለም ለሚቀበላቸው ተማሪዎች በተለያየ ፕሮግራም በማስተማር ለአመታት ዘልቋል።
ዘመናዊና ምቹ የሆኑ የማስተማሪያ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ብቁ እና የሰለጠነ የሰው ሀብት ለአፍሪካ ብሎም ለአለም አቪዬሽን ኢንደስትሪ እያበረከተ የዘርፉ የልህቀት ማዕከል ሆኖ ቀጥሏል።
#የኢትዮጵያአቪዬሽንዩኒቨርስቲ
ዘመናዊና ምቹ የሆኑ የማስተማሪያ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ብቁ እና የሰለጠነ የሰው ሀብት ለአፍሪካ ብሎም ለአለም አቪዬሽን ኢንደስትሪ እያበረከተ የዘርፉ የልህቀት ማዕከል ሆኖ ቀጥሏል።
#የኢትዮጵያአቪዬሽንዩኒቨርስቲ
በ World Travel Awards ሽልማት አምና የተቀዳጀነውን የአመቱ የአፍሪካ ምርጥ የቢዝነስ ክላስ አየር መንገድ ሽልማት ዘንድሮም ለመድገም አንድ ርምጃ ብቻ ቀርቶናል። ከታች በተቀመጠው ሊንክ ለዚህ ዘርፍ የታጨውን አየር መንገድዎን ይምረጡ!
https://www.worldtravelawards.com/vote-r3#votenow
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.worldtravelawards.com/vote-r3#votenow
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዲጂታል አማራጮቹ በተጨማሪ በአዳዲስ የሽያጭ ቢሮዎች ይበልጥ ወደ እርስዎ ቀርቧል። በሜክሲኮ ከንግድና ዘርፍ ምክር ቤት ወደ አፍሪካ ህብረት በሚወስደው መንገድ ላይ እንዲሁም ከሲ.ኤም.ሲ ወደ አያት በሚወስደው መንገድ ፀሀይ ሪል ስቴት ፊት ለፊት በሚገኘው አዲስ-አፍሪካ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽንና ኤግዚቢሽን ማዕከል በከፈትናቸው አዳዲስ የትኬት ሽያጭ ቢሮዎቻችን አገልግሎት መስጠት ጀምረናል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ቦይንግ እና ቲንክ ያንግ በቅንጅት ከሁሉም የሀገራችን ክፍሎች ለተውጣጡ ተማሪዎች በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስና እና ሒሳብ ትምህርቶች (STEM) ልዩ ስልጠና በመስጠት ተማሪዎችን አስመርቀዋል። ሰልጣኞቹ ከ28 የተለያዩ የሁለተኛ ደረጃ ትቤቶች የተውጣጡ የ11ኛ ክፍል ተማሪዎች ሲሆኑ ስልጠናውም በኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩነቪርሲቲ በኩል ተሰጥቷል። ይህ STEM የተሰኘ ፕሮግራም አሁን ላይ ለሁለተኛ ጊዜ የተሰጠ ሲሆን የትምህርት ተደራሽነት በበቂ ሁኔታ ባልተሟላባቸው አካባቢዎች ላሉ ወጣቶች ልዩ ትኩረት ያደርጋል። በዚህ በ2ኛው ዙር ከተመረቁ ተማሪዎች ውስጥ 50% ሴቶች ናቸው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በዘንድሮው የ “World Travelers Award” ሽልማት ከታጨንባቸው ስድስት ዘርፎች አንዱ በአፍሪካ ምርጡ የኢኮኖሚ ክላስ አየር መንገድ ዘርፍ ነው። ከታች በተቀመጠው ሊንክ ለዚህ ዘርፍ የታጨውን አየር መንገድዎን ይምረጡ!
https://www.worldtravelawards.com/vote-r3#votenow
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.worldtravelawards.com/vote-r3#votenow
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በተለያዩ ዓለም አቀፍ የሽልማት ውድድሮችና መድረኮች በአፍሪካ አቪዬሽን ኢንደስትሪ በመሪነት የተቀመጠው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓመታዊው የ “World Travel Awards” ሽልማት ከዚህ ቀደም ለአራት ጊዜያት በ”ምርጥ የአፍሪካ አየር መንገድ” ዘርፍ ሽልማትን የተቀዳጀ ሲሆን ዘንድሮም እጩ ሆኖ ቀርቧል። ከታች በተቀመጠው ሊንክ ለዚህ ዘርፍ የታጨውን አየር መንገድዎን ይምረጡ!
https://www.worldtravelawards.com/vote-r3#votenow
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.worldtravelawards.com/vote-r3#votenow
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ብሔራዊ ኩራት የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሀገራችንን አቪዬሽን ዘርፍ ዕድገት ከፍ ለማድረግ አዳዲስ ኤርፖርቶችን በመላው ሀገሪቱ በሚገኙ የተለያዩ ከተሞች በመገንባት ለአገልግሎት እያበቃ ሲሆን አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርትን ጨምሮ ነባር ኤርፖርቶችና የመንገደኛ ማስተናገጃ ተርሚናሎችን በከፍተኛ ወጪ እያስፋፋና እያዘመነ ይገኛል።
የአዳዲስ አቪዬሽን መሰረተ ልማቶች መገንባትና የማስፋፊያና ዝመና ተግባራት መጠናቀቅ የበለጠ ምቹ እና ተደራሽ የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ማግኘት ከማስቻሉም በላይ ንግድና ቱሪዝምን ለማሳደግ የጎላ ሚና ይኖረዋል። ባለፉት ጥቂት አመታት ኤርፖርቶችን ለማስፋፋትና ለማዘመን በኢትዮጵያ አየር መንገድ እየተተገበሩ ያሉት ስትራቴጂክ መዋዕለ ንዋዮች የደንበኞች አገልግሎትን ምቹ፣ ቀልጣፋና ዘመናዊ ለማድረግ የላቀ እገዛ ያደርጋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የአዳዲስ አቪዬሽን መሰረተ ልማቶች መገንባትና የማስፋፊያና ዝመና ተግባራት መጠናቀቅ የበለጠ ምቹ እና ተደራሽ የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ማግኘት ከማስቻሉም በላይ ንግድና ቱሪዝምን ለማሳደግ የጎላ ሚና ይኖረዋል። ባለፉት ጥቂት አመታት ኤርፖርቶችን ለማስፋፋትና ለማዘመን በኢትዮጵያ አየር መንገድ እየተተገበሩ ያሉት ስትራቴጂክ መዋዕለ ንዋዮች የደንበኞች አገልግሎትን ምቹ፣ ቀልጣፋና ዘመናዊ ለማድረግ የላቀ እገዛ ያደርጋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ “ለክላውድ ናይን” (ቢዝነስ ክላስ) መንገደኞቹ ነፃ የበረራ ላይ ገመድ-አልባ ኢንተርኔት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን እየገለፀ ደንበኞች በአገልግሎቱ በመጠቀም አስደሳች የበረራ ቆይታ እንዲያሳልፉ ሲጋብዝ በደስታ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የባንግላዴሽ ዋና ከተማ ወደሆነችው ዳካ ከተማ ከጥቅምት 22 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሳምንት ስድስት ቀናት አዲስ በረራ እንደሚጀምር ሲያበስር በደስታ ነው። ይህ አዲስ የበረራ መስመር የኢትዮጵያ አየር መንገድ በደቡብ እስያ ያለውን ተደራሽነት የሚያሰፋ ሲሆን በባንግላዴሽ እና አፍሪካ መካከል ብሎም ከተቀረው ዓለም ጋር የሚደረገውን ግንኙነት ይበልጥ የሚያጠናክር ነው። ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ። https://rb.gy/uoqkmg
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
አለም አቀፍ ጥራቱን ጠብቆ የሚታተመውና ለበርካታ አመታት በኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራዎች ላይ ለንባብ እየቀረበ የሚገኘው ሰላምታ መፅሔት በዘንድሮው ሽልማት በአፍሪካ በበረራ ላይ በሚቀርቡ መፅሔቶች ውድ ድር ዘርፍ ዕጩ ሆኖ ቀርቧል። ለዘመናት ተወዳጅ ሆኖ ለዘለቀው ሰላምታ መፅሔት ከታች በተቀመጠው ሊንክ ድምፅዎን እንዲሰጡ ተጋብዘዋል።
https://www.worldtravelawards.com/vote-r3#votenow
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ሰላምታ #ሰላምታመፅሔት
https://www.worldtravelawards.com/vote-r3#votenow
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ሰላምታ #ሰላምታመፅሔት
በዘንድሮው የ “World Travelers Award” ለሽልማት ከታጨንባቸው ስድስት ዘርፎች አንዱ በአፍሪካ ምርጡ የኮንፈረንስ ሆቴል ሲሆን በዚህ ዘርፍም የኢትዮጵያ ስካይ ላይት ሆቴል ዕጩ ሆኗል። ከታች በተቀመጠው ሊንክ ለዚህ ዘርፍ የታጨውን የኢትዮጵያ ስካይ ላይት ሆቴል ይምረጡ!
https://www.worldtravelawards.com/vote-r3#votenow
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #የኢትዮጵያስካይላይትሆቴል
https://www.worldtravelawards.com/vote-r3#votenow
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #የኢትዮጵያስካይላይትሆቴል
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ትህትና በተላበሰ ልዩ ኢትዮጵያዊ መስተንግዶ ሊያገለግልዎ ሁሌም ዝግጁ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ምቾትዎን ለጠበቀ አስደሳች በረራ ጊዜ ምን ጊዜም ከእኛ ጋር ይጓዙ! #የኢትዮጵያአየርመንገድ