በኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን ዩኒቨርስቲ ሰልጥነው ብቁ የአቪየሽን ባለሙያ ይሁኑ።
#የኢትዮጵያአቪዬሽንዩኒቨርስቲ
#የኢትዮጵያአቪዬሽንዩኒቨርስቲ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን ዩኒቨርስቲ ሰልጥነው ብቁ የአቪየሽን ባለሙያ ይሁኑ።
#የኢትዮጵያአቪዬሽንዩኒቨርስቲ
#የኢትዮጵያአቪዬሽንዩኒቨርስቲ
የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርስቲ አለም ዓቀፍ ደረጃውን የጠበቀ እና በአፍሪካ በቀዳሚነቱ የሚጠቀስ የአቪዬሽን ትምህርት እና ስልጠናዎችን ከአፍሪካ እና ከተቀረው ዓለም ለሚቀበላቸው ተማሪዎች በተለያየ ፕሮግራም በማስተማር ለአመታት ዘልቋል።
ዘመናዊና ምቹ የሆኑ የማስተማሪያ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ብቁ እና የሰለጠነ የሰው ሀብት ለአፍሪካ ብሎም ለአለም አቪዬሽን ኢንደስትሪ እያበረከተ የዘርፉ የልህቀት ማዕከል ሆኖ ቀጥሏል።
#የኢትዮጵያአቪዬሽንዩኒቨርስቲ
ዘመናዊና ምቹ የሆኑ የማስተማሪያ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ብቁ እና የሰለጠነ የሰው ሀብት ለአፍሪካ ብሎም ለአለም አቪዬሽን ኢንደስትሪ እያበረከተ የዘርፉ የልህቀት ማዕከል ሆኖ ቀጥሏል።
#የኢትዮጵያአቪዬሽንዩኒቨርስቲ
የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርስቲ 200 የሚደርሱ ጋቦናውያን ተማሪዎችን በደማቅ ስነስርዐት ተቀበለ። ጋቦናውያኑ ተማሪዎች በተለያዩ የአቪዬሽን ዘርፎች በዩኒቨርስቲያችን ትምህርታቸውን የሚከታተሉ ሲሆን በአቀባበል ስነስርዐቱ ላይ በኢትዮጵያ የጋቦን ሪፐብሊክ አምባሳደር ክብርት ሊሊ ስቴላ ንዶንግ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የንግድ ዘርፍ ሓላፊ አቶ ለማ ያዴቻ፣ የአየር መንገዳችን ከፍተኛ የስራ ሓላፊዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #የኢትዮጵያአቪዬሽንዩኒቨርስቲ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #የኢትዮጵያአቪዬሽንዩኒቨርስቲ
ከስድስት አስርት ዓመታት በላይ በዘለቀው የላቀ የአቪዬሽን ስልጠና ግንባር ቀደም ውጤት ያስመዘገበው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ የአብራሪዎች ስልጠና ክፍል እ.ኢ.አ ከተመሰረተበት ከ1964 ዓ.ም ጀምሮ ለኢትዮጵያ እና አፍሪካ አቪዬሽን ዕድገት የራሱን ጉልህ አስተዋፅዖ እያበረከተ ይገኛል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #የኢትዮጵያአቪዬሽንዩኒቨርስቲ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #የኢትዮጵያአቪዬሽንዩኒቨርስቲ