ቀጣይ የጉዞ መዳረሻዎን ይምረጡ- ከእኛ ጋር በቅንጦት ይጓዙ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአፍሪካ አየር መንገዶች ማህበር (AFRAA) ጋር በጥምረት ያዘጋጀው 12ኛው የአፍሪካ አየር መንገዶች ማህበር ጉባዔ በኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል በድምቀት በመካሄድ ላይ ይገኛል። ይህ የሶስት ቀናት ጉባዔ 'የአፍሪካን አቪዬሽን ከማገናኘት ባሻገር' በሚል መሪ ቃል የኢንዱስትሪውን ቁልፍ ተዋናዮች ያሰባሰበ ነው። #12ኛውየአፍሪካአየርመንገዶችማህበር #የአፍሪካንአቪዬሽንከማገናኘትባሻገር #የኢትዮጵያስካይላይትሆቴል #የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቡርኪና ፋሶ ኦጋዱጉ የሚያደርገውን በረራ አሳድጓል። ከግንቦት 23 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በረራውን ዕለታዊ በማድረግ ቀልጣፋ የበረራ አማራጭ ፈጥሯል። ይህን መልካም አጋጣሚ ተጠቅመው ትኬትዎን ከሞባይል መተግበሪያችን፣ ከድረገጻችን አልያም በአቅራቢያዎ ካሉ የሽያጭ ቢሮዎቻችን እና የጉዞ ወኪልዎ በመግዛት በምቾት ማራኪዋን ከተማ ለመጎብኘት ይዘጋጁ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከ135 በላይ ወደሆኑት ዓለም-አቀፍ መዳረሻዎቻችን በልዩ ኢትዮጵያዊ መስተንግዶ ታጅበው ይብረሩ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በኢትዮጵያ ስካይ ላይት ሆቴል ቤተሰባዊነትን የተላበሰ መስተንግዶ ያግኙ፤ የኢትዮጵያ ሆሊደይስ በሚያዘጋጅልዎ ልዩ የጉዞ ጥቅሎች ማራኪ መዳረሻዎችን እየጎበኙ የማይረሳ ግዜ ያሳልፉ!
@EthiopianSkylightHotel
@EthiopianHolidays
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኢትዮጵያንሆሊደይስ #ስካይላይትሆቴል
@EthiopianSkylightHotel
@EthiopianHolidays
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኢትዮጵያንሆሊደይስ #ስካይላይትሆቴል
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለመላው ሰራተኛ የበለጠ ምቹ እና ሳቢ የሆነ የስራ አካባቢ ለመፍጠር እና ምርታማነትን ይበልጥ ለማሳደግ የሚያስችሉ የተለያዩ አገልግሎት መስጫ ሕንፃዎችን በአዲስ መልክ በመገንባት አስመርቋል። ተመርቀው ለሰራተኛው ግልጋሎት መስጠት ከጀመሩት ሕንፃዎች መካከል ተጨማሪ ዘመናዊ የአካል ብቃት ማዘውተሪያ ማዕከል፣ ዘመናዊ የሕክምና ማዕከል፣ የሰው ሀብት ልማት ሕንፃ እና ዘመናዊ የደኅንነት መቆጣጠሪያ ማዕከል ይገኙበታል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እስከ ግንቦት 23 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ብቻ የሚቆይ የ”አንድ ትኬት ይግዙ ፤ አንድ በነፃ ያግኙ” ልዩ የጉዞ ጥቅል ወደ ዛንዚባር አዘጋጅቶ እየጠበቀዎ ነው። ይፍጠኑ በዚህ ልዩ ዕድል ተጠቅመው ኬትዎን አሁኑኑ በመግዛት አስደሳች ግዜ በዛንዚባር ያሳልፉ። ለበለጠ መረጃ ድረ ገፃችንን www.ethiopianholidays.com ይጎብኙ አሊያም በስልክ ቁጥሮቻችን +251-115-174204/4207/4504 ይደውሉ። ደንብና ሁኔታዎች ተፈፃሚነት አላቸው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ዛንዚባር #ልዩየጉዞጥቅል #ኢትዮጵያንሆሊደይስ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ዛንዚባር #ልዩየጉዞጥቅል #ኢትዮጵያንሆሊደይስ