የኢትዮጵያ አየር መንገድ የካሜሩን የንግድና የኢኮኖሚ ማዕከል ወደሆነችው ዱዋላ ከተማ የሚያደርገውን ሳምንታዊ በረራ በማሳደግ ከ ግንቦት 26 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ 11 ከፍ እንደሚያደርግ ሲገልፅ በደስታ ነው። አየር መንገዳችን በአሁኑ ወቅት ወደ ከተማዋ 7 ሳምንታዊ በረራዎች ያደርጋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከእኛ ጋር ወደሚፈልጉት መዳረሻ ለመብረር ይዘጋጁ!
https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app
www.ethiopianairlines.com
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app
www.ethiopianairlines.com
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ዓለም አቀፉን የአብራሪዎች ቀን (world Pilots' Day) ምክንያት በማድረግ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ከመጡ ታዳጊ ተማሪዎች ጋር ቀኑን በጋራ አክብሯል። ታዳጊ ተማሪዎቹ የአየር መንገዳችንን የተለያዩ የስራ ክፍሎች ተዘዋውረው የተመለከቱ ሲሆን ከአብራሪዎችም ጋር የጥያቄና መልስ ውድድርን ጨምሮ ልዩ ቆይታ አድርገዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ታዳጊ ተማሪዎች እና ወጣቶች የሀገራችን ብሎም የአፍሪካ ኩራት የሆነውን አየር መንገድ ተረክበው እድገቱን ያስቀጥሉ ዘንድ ዘርፈ ብዙ እንቅስቃሴ ማድረጉን ይቀጥላል።
መልካም ዓለም አቀፍ የአብራሪዎች ቀን!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
መልካም ዓለም አቀፍ የአብራሪዎች ቀን!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከእኛ ጋር የሚኖርዎትን ቆይታ በልዩ መስተንግዷችን ምቹ እና አስደሳች ለማድረግ ሁሌም እንተጋለን።መልካም ሳምንት ይሁንልዎ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቀዳማዊ መሰረታዊ የሰራተኛ ማህበር ዓለም አቀፉን የሰራተኞች ቀን አከበረ። በክብረ በዓሉ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው ፣ የአየር መንገዱ አመራር አባላት፣ የሰራተኛ ማህበሩ አመራሮች እና ሰራተኞች ተገኝተዋል። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያ ስካይ ላይት ሆቴል በተካሄደው የ #MROAFRICA2024 ኮንፈረንስ እና ኤግዚቢሽን የኢትዮጵያ አየር መንገድን እንደ አውሮፓ አቆጣጠር ከ 1971 እስከ 1975 ዓ.ም የመሩት የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ዋና ስራ አስፈፃሚ ኮሎኔል ስምረት መድሀኔ በ”አፍሪካ አቪዬሽን ሰርቪስስ” የሕይወት ዘመን ተሸላሚ በመሆን እውቅና ተሰጥቷቸዋል።
እንኳን ደስ አለዎት!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
እንኳን ደስ አለዎት!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ