በኢትዮጵያ ስካይ ላይት ሆቴል በተካሄደው የ #MROAFRICA2024 ኮንፈረንስ እና ኤግዚቢሽን የኢትዮጵያ አየር መንገድን እንደ አውሮፓ አቆጣጠር ከ 1971 እስከ 1975 ዓ.ም የመሩት የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ዋና ስራ አስፈፃሚ ኮሎኔል ስምረት መድሀኔ በ”አፍሪካ አቪዬሽን ሰርቪስስ” የሕይወት ዘመን ተሸላሚ በመሆን እውቅና ተሰጥቷቸዋል።
እንኳን ደስ አለዎት!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
እንኳን ደስ አለዎት!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ