የኢትዮጵያ አየር መንገድ 11 A350-900 አውሮፕላኖችን ለማዘዝ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ከአውሮፕላን አምራቹ ኤርባስ ጋር ተፈራረመ፡፡ስምምነቱ ተጨማሪ ስድስት አውሮፕላኖችን የመግዛት አማራጭን በውስጡ ያካተተ ነው፡
https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-airlines-in-it-for-the-long-haul-commits-to-a-further-17-a350-900s
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-airlines-in-it-for-the-long-haul-commits-to-a-further-17-a350-900s
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤114👍45👏19🎉4
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዲሱ የባንጉዊ በረራ በአየር ማረፍያው ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍72❤29🎉3🥰1
የኢትዮጵያ ካርጎ እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት በዘጠኝ የተለያዩ የኤክስፖርት ምድቦች ከፍተኛ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ሦስት ላኪዎች እውቅና በመስጠት በደማቅ ስነስረአት የካርጎ ደንበኞች ቀንን አከበረ።
👍73❤36👏5😍3