የኢትዮጵያ አየር መንገድ የራሱን የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ (Power Substation) አስመረቀ፡፡
ማስተላለፊያው ለቦሌ ዓለም-አቀፍ አየር ማረፊያ እንዲሁም ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት አስተማማኝ እና ያልተቆራረጠ የኤሌክትሪክ ኃይል ያቀርባል፡፡
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ማስተላለፊያው ለቦሌ ዓለም-አቀፍ አየር ማረፊያ እንዲሁም ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት አስተማማኝ እና ያልተቆራረጠ የኤሌክትሪክ ኃይል ያቀርባል፡፡
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከእኛ ጋር ያለዎትን ቆይታ ልዩ እና ምቹ ለማድረግ ሁሌም እንተጋለን። መልካም ቀን!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ባህሬን ከተማ የሚያደርገውን ተቋርጦ የነበረ በረራ ከኅዳር 22 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚቀጥል ሲገልፅ በደስታ ነው፡፡ መልካም በረራ !
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ በምስል ያስቀሩትን ማራኪ ዕይታ ያጋሩን፤ Fekadu Getachew Sundafa ወደ ኢንቴቤ በኢትዮጵያ አየር መንገድ በበረሩበት ወቅት ያነሱትን ምስል አጋርተውናል፤ እናመሰግናለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ጉዞዎን ይበልጥ ቀላል የሚያደርገውን ከአዲስ አበባ ለሚነሱ በረራዎች የሚያገለግለውን የSelf-bag drop አማራጭ በመጠቀም እጅግ ወደዘመነ የጉዞ ሂደት አንድ እርምጃ ቀደም ይበሉ፡፡
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ይብረሩ! ምቹ እና አስደሳች የበረራ ጊዜ ያሳልፉ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ የአቪዬሽን ታሪክ ትልቁ የተባለለትን 67 ቦይንግ ጀት አውሮፕላኖች የግዢ ስምምነት ተፈራረመ፡፡
#የኢትዮጵያአየርመንገድ https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-airlines-agrees-to-landmark-order-for-up-to-67-boeing-jets
#የኢትዮጵያአየርመንገድ https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-airlines-agrees-to-landmark-order-for-up-to-67-boeing-jets
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዛሬው እለት ወደ መካከለኛው አፍሪካን ሪፐብሊኳ ዋና ከተማ ባንጉዊ አዲስ በረራን በደማቅ ስነ ስርአት አስጀምሯል፡፡
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ