የኢትዮጵያ አየር መንገድ 11 A350-900 አውሮፕላኖችን ለማዘዝ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ከአውሮፕላን አምራቹ ኤርባስ ጋር ተፈራረመ፡፡ስምምነቱ ተጨማሪ ስድስት አውሮፕላኖችን የመግዛት አማራጭን በውስጡ ያካተተ ነው፡
https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-airlines-in-it-for-the-long-haul-commits-to-a-further-17-a350-900s
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-airlines-in-it-for-the-long-haul-commits-to-a-further-17-a350-900s
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዲሱ የባንጉዊ በረራ በአየር ማረፍያው ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ ካርጎ እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት በዘጠኝ የተለያዩ የኤክስፖርት ምድቦች ከፍተኛ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ሦስት ላኪዎች እውቅና በመስጠት በደማቅ ስነስረአት የካርጎ ደንበኞች ቀንን አከበረ።