This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አስደሳች በረራ እና ማራኪ እይታ ከኢትዮጵያ አየርመንገድ ጋር! በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበርሩ ያነሷቸውን ምስሎች በመልዕክት መቀበያ ሳጥን በኩል ይላኩልን፤ መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በግብጽ፣ካይሮ በተካሄደው 56ተኛው የAFRAA (የአፍሪካ አየር መንገዶች ማኅበር) አጠቃላይ ስብሰባ በዓለም አቀፍ አገልግሎት የዓመቱ ምርጥ አየርመንገድ (Airline of the Year - Global Operations) በመባል ለስምንተኛ ግዜ ሽልማት መቀዳጀቱን ሲገልፅ በታላቅ ደስታ ነው።
ለተጨማሪ ንባብ: https://shorturl.at/5jKtg
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #AFRAA
ለተጨማሪ ንባብ: https://shorturl.at/5jKtg
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #AFRAA
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን አራት ነጥብ አግኝተው፣ የዩኒቨርስቲ ቆይታቸውንም በወርቅ ሜዳልያ አጠናቅቀው፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ካለፉት አርባ አመታት በላይ በተለያዩ የሐላፊነት ቦታዎች ላይ አገልግለው በአሁኑ ወቅት አየር መንገዳችንን በግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚነት እየመሩ የሚገኙት አቶ መስፍን ጣሰው ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ያደረጉትን ቆይታ እንድትከታተሉ ጋብዘናችሗል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.) https://youtu.be/mwtyuNVAsSQ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.) https://youtu.be/mwtyuNVAsSQ
YouTube
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚአቶ መስፍን ጣሰው ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ያደረጉትን ቆይታ እንድትከታተሉ ጋብዘናችሗል።
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን አራት ነጥብ አግኝተው፣ የዩኒቨርስቲ ቆይታቸውንም በወርቅ ሜዳልያ አጠናቅቀው፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ካለፉት አርባ አመታት በላይ በተለያዩ የሐላፊነት ቦታዎች ላይ አገልግለው በአሁኑ ወቅት አየር መንገዳችንን በግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚነት እየመሩ የሚገኙት አቶ መስፍን ጣሰው ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ያደረጉትን ቆይታ እንድትከታተሉ ጋብዘናችሗል።
@fanamediacorporation
@fanamediacorporation
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ላይ የምግብና መጠጥ ዝግጅት ክፍል (Inflight Catering) በቀን ከ100,000 ሺህ በላይ ምግቦችን ያዘጋጃል። በኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ላይ ምግብና መጠጥ ዝግጅት ክፍል ላይ ያተኮረውን ሳምንታዊውን የኢትዮጵያ ፕሮግራም እንዲከታተሉ ጋብዘንዎታል!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.)
#የኢትዮጵያአየርመንገድ FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.)
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የእንግሊዝ ለንደን ቅርንጫፍ ቢሮ አየር መንገዳችን ወደ ለንደን ጋትዊክ አየር ማረፊያ በረራ የጀመረበትን አንደኛ አመት በድምቀት አከበረ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ በእንግሊዝ ለንደን ሂትሮው፣ ለንደን ጋትዊክ እንዲሁም ማንችስተር የመንገደኞች በረራ ያደርጋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጨምሮ 25 የአለማችን ግዙፍ አየር መንገዶች ሕብረት የሆነው “ስታር አላያንስ” “የ2024 World Travel Awards ዓ.ም ምርጥ የአየር መንገዶች ህብረት” በመባል ለ5ኛ ተከታታይ ዓመት በፖርቹጋል ማዲዬራ በተካሄደ ልዩ መርሓግብር ተሸለመ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ስታርአላያንስ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ስታርአላያንስ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሲሺየልስ ሪፐብሊክ ፕሬዝደንት ክቡር ዋቭል ራማካላዋን፣ ቀዳማዊት እመቤት ክብርት ሊንዳ ራማካላዋን እንዲሁም ልዑካኖቻቸው በኢትዮጵያ አየር መንገድ በመብረራቸው ክብር ይሰማዋል። ፓን አፍሪካዊው አየር መንገዳችን በተለያዩ የአፍሪካ መሪዎች ተመራጭ አየር መንገድ ሆኖ ቀጥሏል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ፓንአፍሪካዊ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ፓንአፍሪካዊ
የኢትዮጵያ አየር መንገድን እ.ኤ.አ ከ1980 እስከ 1991 ዓ.ም በዋና ስራ አስፈፃሚነት በማገልገል ለአየር መንገዳችን ዘመን ተሻጋሪ ዕድገት የበኩላቸውን የመሪነት አስተዋፅዖ ያበረከቱት ካፒቴን መሐመድ አሕመድ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
ካፒቴን መሐመድ አሕመድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነው ባገለገሉበት ወቅት አየር መንገዱ ዛሬ ለደረሰበት የስኬት ደረጃ እንዲበቃ መሰረት የጣሉ ውሳኔዎችን በማሳለፍ የማይተካ የመሪነት ሚናቸውን ተጫውተው አልፈዋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካፒቴን መሐመድ አሕመድ በህይወት ዘመናቸው ለአየር መንገዱ ባበረከቱት የመሪነት አስተዋፅዖ ምንግዜም ያስታውሳቸዋል።
የካፒቴን መሐመድ አሕመድ ስርዐተ ቀብር ዛሬ ሕዳር 17 ቀን 2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማኔጅመንት አባላትና ሰራተኞች ፣ የቀድሞ የስራ ባልደረቦቻቸው እንዲሁም ቤተሰቦቻቸውና ወዳጅ ዘመዶቻቸው በተገኙበት በኮልፌ ሙስሊም መካነ መቃብር ተፈፅሟል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለቤተሰቦቻቸው እንዲሁም ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን ይመኛል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
ካፒቴን መሐመድ አሕመድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነው ባገለገሉበት ወቅት አየር መንገዱ ዛሬ ለደረሰበት የስኬት ደረጃ እንዲበቃ መሰረት የጣሉ ውሳኔዎችን በማሳለፍ የማይተካ የመሪነት ሚናቸውን ተጫውተው አልፈዋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካፒቴን መሐመድ አሕመድ በህይወት ዘመናቸው ለአየር መንገዱ ባበረከቱት የመሪነት አስተዋፅዖ ምንግዜም ያስታውሳቸዋል።
የካፒቴን መሐመድ አሕመድ ስርዐተ ቀብር ዛሬ ሕዳር 17 ቀን 2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማኔጅመንት አባላትና ሰራተኞች ፣ የቀድሞ የስራ ባልደረቦቻቸው እንዲሁም ቤተሰቦቻቸውና ወዳጅ ዘመዶቻቸው በተገኙበት በኮልፌ ሙስሊም መካነ መቃብር ተፈፅሟል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለቤተሰቦቻቸው እንዲሁም ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን ይመኛል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሳዑዲ፣ መዲና ከተማ ወደ አፍሪካ ሁሉም የአፍሪካ መዳረሻዎቻችን ለሚጓዙ ደንበኞቹ አንድ ተጨማሪ ሻንጣ አዘጋጅቷል:: ይህ ልዩ ሽያጭ እስከ ታህሳስ 22 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ስለሚቆይ ፈጥነው ትኬትዎን በመቁረጥ የዚህ ልዩ አጋጣሚ ተጠቃሚ ይሁኑ።
ደንብና ሁኔታዎች ተፈፃሚነት አላቸው።
https://www.ethiopianairlines.com/en-sa/additional-baggage-allowance-to-from-medina
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ደንብና ሁኔታዎች ተፈፃሚነት አላቸው።
https://www.ethiopianairlines.com/en-sa/additional-baggage-allowance-to-from-medina
#የኢትዮጵያአየርመንገድ