መግለጫ
በዛሬው ዕለት ከአዲስ አበባ ወደ ድሬዳዋ በመጓዝ ላይ የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ቁጥር ET248 ድሬዳዋ አየር ማረፍያ ለማረፍ በዝግጅት ላይ ሳለ በአውሮፕላኑ ውስጥ ጢስ ታይቷል። አውሮፕላኑ በድሬዳዋ አየር ማረፍያ በሰላም በማረፍ መንገደኞችን በተለመደው መልኩ ከአውሮፕላኑ ማውረድ የቻለ ሲሆን አየር መንገዱ ጢሱ የተነሳበትን ምክንያት በማጣራት ላይ ነው። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለተፈጠረው ክስተት መንገደኞቹን ከወዲሁ ይቅርታ ይጠይቃል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የስታር አሊያንስ አባል!
በዛሬው ዕለት ከአዲስ አበባ ወደ ድሬዳዋ በመጓዝ ላይ የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ቁጥር ET248 ድሬዳዋ አየር ማረፍያ ለማረፍ በዝግጅት ላይ ሳለ በአውሮፕላኑ ውስጥ ጢስ ታይቷል። አውሮፕላኑ በድሬዳዋ አየር ማረፍያ በሰላም በማረፍ መንገደኞችን በተለመደው መልኩ ከአውሮፕላኑ ማውረድ የቻለ ሲሆን አየር መንገዱ ጢሱ የተነሳበትን ምክንያት በማጣራት ላይ ነው። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለተፈጠረው ክስተት መንገደኞቹን ከወዲሁ ይቅርታ ይጠይቃል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የስታር አሊያንስ አባል!
በደማቅ ፈገግታ ተቀብለን በልዩ ኢትዮጵያዊ መስተንግዷችን የበረራ ቆይታዎን ምቹ ለማድረግ ዝግጁ ነን!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ተሳፍረው ድንቅ ኢትዮጵያዊ ፈገግታን በተላበሰ መስተንግዶ ወዳሻዎት ቦታ ይጓዙ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውና ''Ethiopia land of origins'' በሚል መጠሪያ የተሰየመው ኤ350-1000 የመንገደኞች አውሮፕላን በመጭው ህዳር ወር ከኤርባስ ኩባንያ ሊረከብ ነው፡፡ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከህዳር 21 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሳምንት ሶስት ቀናት ወደ ሞንሮቪያ ላይቤሪያ የሚያደርገውን የመንገደኞች የበረራ አገልግሎት እንደሚጀምር ሲያበስር በደስታ ነው።
ለተጨማሪ ንባብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-airlines-resumes-its-flight-to-monrovia-liberia_001
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ሞንሮቪያ #ላይቤሪያ
ለተጨማሪ ንባብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-airlines-resumes-its-flight-to-monrovia-liberia_001
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ሞንሮቪያ #ላይቤሪያ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነው A350-1000 እጅግ ዘመናዊ የመንገደኞች አውሮፕላን ቅንጡ እና ምቾት ባላቸው የቢዝነስ እና የኢኮኖሚ ክፍል መቀመጫዎች፣ በማራኪ 4K ስክሪኖች እና ከፍተኛ ፍጥነት ባለው ዋይ ፋይ አገልግሎት እንዲሁም ዘመኑ ባፈራቸው ቴክኖሎጂዎች ታግዞ ምቾትዎ እንደተጠበቀ እርስዎን ለማገልገል ተዘጋጅቷል ፡፡#የኢትዮጵያአየርመንገድ #A350
በአፍሪካ የአቪዬሽን ቴክኖሎጂ መሪነት የሚታወቀው የኢትዮጽያ አየር መንገድ ዘመኑ ያፈራቸውን የቴክኖሎጂ ውጤቶች በተላበሰው አዲሱ A350-1000 አውሮፕላኑ እርስዎን ሊያገለግልዎ ዝግጅቱን በማጠናቀቅ ላይ ነው። #የኢትዮጵያአየርመንገድ #A350
በኤር ባስ A350-1000 አውሮፐላን ኢኮኖሚ ክፍል በምቾት አይረሴ የበረራ ጊዜ የሚያሳልፉባቸውን ጊዜያት ለመፍጠር ዝግጅታችንን በማጠናቀቅ ላይ ነን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ #A350
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በምስጉን መስተንግዶአችን፣ እጅግ ዘመናዊ አውሮፕላኖቻችን እና ከ140 በላይ በሆኑ መዳረሻዎቻችን እያንዳንዱ ጉዞዎን አይረሴ ለማድረግ ሁሌም እንተጋለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከሌጎስ ወደ አዲስ አበባ እንዲሁም ከአዲስ አበባ ወደ ሌጎስ በሳምንት ሰባት ቀናት ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር ይብረሩ! #የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም (ፋይዳ ለኢትዮጵያ) ስርዓቶቻቸውን በማቀናጀት ብሔራዊ መታወቂያን ለሀገር ውስጥ በረራዎች በጉዞ ሰነድነት መጠቀም የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ጋር በመሆን ምዝገባ ከመያዝ ጀምሮ እስከ መሳፈር ድረስ ያለውን የመንገደኞች አገልግሎት ባዮ ሜትሪክ መረጃን በመጠቀም ይበልጥ ለማቀላጠፍ ይሰራል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ፋይዳ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ፋይዳ