የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦትስዋና ጋቦሮኒ በተካሄደው የ2024 የአፍሪካ ቱሪዝም አመራር ፎረም ላይ “የላቀ የቱሪዝም ትራንስፖርት ሽልማት” እንደተበረከተለት ሲያበስር በታላቅ ደስታ ነው። ይህ ሽልማት ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት ለመንገደኞች በማቅረብ እንዲሁም ዘላቂነት እና የአየር ንብረት ጥበቃ ላይ ጠንካራ ተሳትፎ በማድረግ ለአፍሪካ ቱሪዝም ኢንደስትሪ የላቀ አስተዋፅዖ ላበረከቱ ድርጅቶች ዕውቅና የሚሰጥበት ነው። ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ https://rb.gy/ifr4sj
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ክቡራን ደንበኞቻችን
የደንበኞች ጥሪ መቀበያ ማዕከል ቁጥራችን 6787 በሙሉ አቅሙ ጥሪዎችን እየተቀበለ እንዳልሆነ ተረድተናል። ይህንን ችግር ለመቅረፍ የቴክኒክ ባለሙያዎቻችን እየሰሩ ይገኛሉ። በ6787 መገልገል ያልቻላችሁ ክቡራን ደንበኞቻችን በድረ ገፃችን www.ethiopianairlines.com በተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያችን https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app አሊያም በቴሌግራም ቻት ቦት https://t.me/ethiopian_chatBot ተጠቅመውአገልግሎት ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ተጨማሪ እርዳታ የምትሹ ደንበኞቻችን በአቅራቢያችሁ ወደሚገኙ የትኬት ሽያጭ ቢሮዎቻችን አገልግሎት ማግኘት የምትችሉ መሆኑን በትህትና እናሳውቃለን። ለተፈጠረው መጉላላት ይቅርታ እንጠይቃለን።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የስታር አሊያንስ አባል
የደንበኞች ጥሪ መቀበያ ማዕከል ቁጥራችን 6787 በሙሉ አቅሙ ጥሪዎችን እየተቀበለ እንዳልሆነ ተረድተናል። ይህንን ችግር ለመቅረፍ የቴክኒክ ባለሙያዎቻችን እየሰሩ ይገኛሉ። በ6787 መገልገል ያልቻላችሁ ክቡራን ደንበኞቻችን በድረ ገፃችን www.ethiopianairlines.com በተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያችን https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app አሊያም በቴሌግራም ቻት ቦት https://t.me/ethiopian_chatBot ተጠቅመውአገልግሎት ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ተጨማሪ እርዳታ የምትሹ ደንበኞቻችን በአቅራቢያችሁ ወደሚገኙ የትኬት ሽያጭ ቢሮዎቻችን አገልግሎት ማግኘት የምትችሉ መሆኑን በትህትና እናሳውቃለን። ለተፈጠረው መጉላላት ይቅርታ እንጠይቃለን።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የስታር አሊያንስ አባል
ክቡራን ደንበኞቻችን
ዛሬ በደንበኞቻችን የጥሪ አገልግሎት ማዕከል ቁጥር 6787 ላይ ባጋጠመ የቴክኒክ ችግር ምክንያት ማዕከሉ የደንበኞችንን ጥሪ በሙሉ አቅሙ እየተቀበለ አለመሆኑን መግለፃችን ይታወሳል።
ችግሩን ለመቅረፍ የቴክኒክ ባለሙያዎቻችን ባደረጉት ርብርብ በአሁኑ ሰዓት አገልግሎቱን ሙሉ ለሙሉ ወደ ስራ ማስገባት ተችሏል። በመሆኑም ክቡራን ደንበኞቻችን ወደ 6787 በመደወል የተለመደውን የደንበኞች አገልግሎት ማግኘት የሚችሉ መሆኑን እያስታወቅን ለተፈጠረው ችግር በድጋሚ ይቅርታ እንጠይቃለን።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የስታር አሊያንስ አባል
ዛሬ በደንበኞቻችን የጥሪ አገልግሎት ማዕከል ቁጥር 6787 ላይ ባጋጠመ የቴክኒክ ችግር ምክንያት ማዕከሉ የደንበኞችንን ጥሪ በሙሉ አቅሙ እየተቀበለ አለመሆኑን መግለፃችን ይታወሳል።
ችግሩን ለመቅረፍ የቴክኒክ ባለሙያዎቻችን ባደረጉት ርብርብ በአሁኑ ሰዓት አገልግሎቱን ሙሉ ለሙሉ ወደ ስራ ማስገባት ተችሏል። በመሆኑም ክቡራን ደንበኞቻችን ወደ 6787 በመደወል የተለመደውን የደንበኞች አገልግሎት ማግኘት የሚችሉ መሆኑን እያስታወቅን ለተፈጠረው ችግር በድጋሚ ይቅርታ እንጠይቃለን።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የስታር አሊያንስ አባል
በርካታ ዓለም አቀፍ መዳረሻዎች ከአስደሳች የበረራ ቆይታዎች ጋር!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኅዳር 23 ቀን፣ 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ግሪክ ዋና ከተማ አቴንስ የሚያደርገውን አራት ሳምንታዊ በረራ በማሳደግ በሳምንት ስድስት ቀን በረራ ማድረግ የሚጀምር መሆኑን ሲገልፅ በደስታ ነው። ትኬትዎን በድረ ገፃችን www.ethiopianairlines.com በተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያችን https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app አሊያም በቴሌግራም ቻት ቦት https://t.me/ethiopian_chatBot ተጠቅመው በመቁረጥ ጉዞዎን ያቀላጥፉ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አቴንስ #ግሪክ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አቴንስ #ግሪክ
ቻይና ወደሚገኙ መዳረሻዎቻችን በድረገፃችን www.ethiopianairlines.com በተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያ https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app አሊያም በቴሌግራም ቻት ቦት https://t.me/ethiopian_chatBot ተጠቅመው ትኬትዎን በመግዛት አስደሳች የበረራ ቆይታ እና ልዩ ግዜ ያሳልፉ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዛምቢያ ኤርፖርቶች ኮርፖሬሽን የእውቅና ሽልማት ተበረከተለት። ሽልማቱ የተበረከተው ኮርፖሬሽኑ 35ኛ ዓመቱን ባከበረበት ደማቅ መርሓ ግብር ላይ ሲሆን አየር መንገዳችን ላባረከተው የላቀ አገልግሎት እና የላቀ የስራ አጋርነት ዕውቅና የተሰጠበት ነው። ይህ ሽልማት ለዛምቢያ ኤርፖርት ዕድገት በመንገደኛ እና በዕቃ ጭነት የአገልግሎት ዘርፎች የኢትዮጵያ አየር መንገድ ያበረከተው አስተዋፅዖ እና ያልተቋረጠ ድጋፍ ማሳያ ነው። ለተጨማሪ ንባብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ። https://rb.gy/5t3iso
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመስከረም 17 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ቻይና ጓንዡ በሚያደረገው ሰባት ሳምንታዊ በራራዎች ላይ ሶስት ተጨማሪ በረራዎች በማከል ወደ ከተማዋ የሚያደርገውን ሳምንታዊ የመንገደኛ በረራ አገልግሎት ወደ አስር ከፍ የሚያደርግ መሆኑን ሲያበስር በደስታ ነው። ትኬትዎን በድረ ገፃችን www.ethiopianairlines.com በተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያችን https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app አሊያም በቴሌግራም ቻት ቦት https://t.me/ethiopian_chatBot ተጠቅመው በመቁረጥ ጉዞዎን ያቀላጥፉ፤ በልዩ መስተንግዷችን ልዩ ግዜ ያሳልፉ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ጓንዡ #ቻይና
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ጓንዡ #ቻይና
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሮም ጣልያን በረራዎች 60ኛ አመት! በእምቅ ባህላዊ እሴት፣ ጥንታዊ ታሪክ እና አስደናቂ የኪነ ሕንፃ ጥበብ የምትታወቀውን የጣሊያን ዋና ከተማ ሮም ከዓለም ጋር በማገናኘት ለስድስት አስርት ዓመታት የዘለቀ ያልተቋረጠ የአቪዬሽን አገልግሎት ልህቀት! ለተጨማሪ ንባብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ https://rb.gy/qghf61
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #60ስኬታማዓመታት #ሮም
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #60ስኬታማዓመታት #ሮም
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሮም ጣልያን በረራዎች 60 ኛ ዓመት በማስመልከት በሮም ጣሊያን ለሚዲያዎች መግለጫ የተሰጠ ሲሆን በመርሓ ግብሩ ላይ በጣሊያን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ክብርት ደሚቱ ሀምቢሳ፣ በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር አጎስቲኖ ፓልሴ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የንግድ ዘርፍ ዋና ኃላፊ አቶ ለማ ያዴቻ፣ የ “Aeroporti di Roma” (ADR) ኤርፖርት ኦፕሬሽን ኃላፊዎች፣ በሮም እና ሚላን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተወካዮችና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #60ስኬታማዓመታት #ሮም
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #60ስኬታማዓመታት #ሮም