የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኅዳር 23 ቀን፣ 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ግሪክ ዋና ከተማ አቴንስ የሚያደርገውን አራት ሳምንታዊ በረራ በማሳደግ በሳምንት ስድስት ቀን በረራ ማድረግ የሚጀምር መሆኑን ሲገልፅ በደስታ ነው። ትኬትዎን በድረ ገፃችን www.ethiopianairlines.com በተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያችን https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app አሊያም በቴሌግራም ቻት ቦት https://t.me/ethiopian_chatBot ተጠቅመው በመቁረጥ ጉዞዎን ያቀላጥፉ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አቴንስ #ግሪክ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አቴንስ #ግሪክ