የእሁድ #ችሎት ከምሽቱ 2:30 የፍትህ ክርክር የሴቶች በምስክርነት ተሳትፎ ተበይኗል🙏👁🗨
#የእለቱ_ችሎት
#በጠበቃ እና ህግ አማካሪ ወ/ሮ ሀና ሀይለመለኮት
ከኢትዮጵያ ሴቶች የህግ ባለሙያዎች ማህበር የህግ ድጋፍ ኃላፊ፡ 👈 እንዲሁም ጠበቃ እና ህግ አማካሪ ይመራል።
#የክርክሩ_ጭብጥ
"ከሥርዓተ-ፆታዊ ጥቃት አንፃር ባሉት ህጎች ላይ ያሉ ክፍተቶች" "Gaps on existing laws from Gender Based Violence (GBV) perspective"
#ውሳኔ
ውይይቱ ቢያመልጥዎት ከመፀፀት አይድኑም
ቀጠሮው እሁድ ማታ በስልክዎት በ #አለ_ህግ የቴሌግራም ቻናል በመዝገብ ስዓት ቁጥር 2:30 የመገኘት መብትዎ የተከበረ ነው።
#ትዕዛዝ
የውይይት መዝገቡ ክፍት ነው። ወደ ቴሌግራም ይመለስ።
https://t.me/lawsocieties
#የሚነበብ #አለ_ህግ ማስታወቂያ አለበት
https://t.me/lawsocieties
ሴትን አከብራለሁ፣ ጥቃቷንም እከላከላለሁ፣ አስፈላጊውን የጤና ምላሽ እሰጣለሁ!
#stopviolenceagainstwomen
#የእለቱ_ችሎት
#በጠበቃ እና ህግ አማካሪ ወ/ሮ ሀና ሀይለመለኮት
ከኢትዮጵያ ሴቶች የህግ ባለሙያዎች ማህበር የህግ ድጋፍ ኃላፊ፡ 👈 እንዲሁም ጠበቃ እና ህግ አማካሪ ይመራል።
#የክርክሩ_ጭብጥ
"ከሥርዓተ-ፆታዊ ጥቃት አንፃር ባሉት ህጎች ላይ ያሉ ክፍተቶች" "Gaps on existing laws from Gender Based Violence (GBV) perspective"
#ውሳኔ
ውይይቱ ቢያመልጥዎት ከመፀፀት አይድኑም
ቀጠሮው እሁድ ማታ በስልክዎት በ #አለ_ህግ የቴሌግራም ቻናል በመዝገብ ስዓት ቁጥር 2:30 የመገኘት መብትዎ የተከበረ ነው።
#ትዕዛዝ
የውይይት መዝገቡ ክፍት ነው። ወደ ቴሌግራም ይመለስ።
https://t.me/lawsocieties
#የሚነበብ #አለ_ህግ ማስታወቂያ አለበት
https://t.me/lawsocieties
ሴትን አከብራለሁ፣ ጥቃቷንም እከላከላለሁ፣ አስፈላጊውን የጤና ምላሽ እሰጣለሁ!
#stopviolenceagainstwomen
ዛሬ እሁድ #ችሎት ከምሽቱ 2:30 በሙስና የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
By #Samuel Kassahun:
Director of Transparency International Ethiopia
#የእለቱ_ችሎት
በትራንስፓረንሲ ኢንተናሽናል ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳሙኤል ካሳሁን ይመራል።
#የችሎቱ_ጭብጥ
ሙስናን መታገል በፋሽን ወይስ በፓሺን❓
የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
The Fighting against corruption with fashion or passion❓
#ውሳኔ
ችሎቱ ቢያመልጥዎት በሌሉበት የሚሰማ ይሆናል።
ቀጠሮው እሁድ ማታ በስልክዎት በ @lawsocieties የቴሌግራም ቻናል በመዝገብ ስዓት ቁጥር 2:30 የመገኘት መብትዎ የተከበረ ነው።
#ትዕዛዝ
ለከሳሽ እና ተከሳሽ ሙስናን መታገል በፋሽን ወይስ በፓሺን መዝገቡ ክፍት ነው።
ወደ ቴሌግራም ቻናላችን ይመለሱ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
#የሚነበብ የ #አለ_ህግ ስም አለበት
https://t.me/lawsocieties
By #Samuel Kassahun:
Director of Transparency International Ethiopia
#የእለቱ_ችሎት
በትራንስፓረንሲ ኢንተናሽናል ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳሙኤል ካሳሁን ይመራል።
#የችሎቱ_ጭብጥ
ሙስናን መታገል በፋሽን ወይስ በፓሺን❓
የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
The Fighting against corruption with fashion or passion❓
#ውሳኔ
ችሎቱ ቢያመልጥዎት በሌሉበት የሚሰማ ይሆናል።
ቀጠሮው እሁድ ማታ በስልክዎት በ @lawsocieties የቴሌግራም ቻናል በመዝገብ ስዓት ቁጥር 2:30 የመገኘት መብትዎ የተከበረ ነው።
#ትዕዛዝ
ለከሳሽ እና ተከሳሽ ሙስናን መታገል በፋሽን ወይስ በፓሺን መዝገቡ ክፍት ነው።
ወደ ቴሌግራም ቻናላችን ይመለሱ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
#የሚነበብ የ #አለ_ህግ ስም አለበት
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ከባለፈው ሳምንት የቀጠለ👇👇👇👇
እሁድ #ችሎት ከምሽቱ 2:30 በሙስና የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
By #Samuel Kassahun:
Director of Transparency International Ethiopia
#የእለቱ_ችሎት
በትራንስፓረንሲ ኢንተናሽናል ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳሙኤል ካሳሁን ይመራል።
#የችሎቱ_ጭብጥ
ሙስናን መታገል በፋሽን ወይስ በፓሺን❓
የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
The Fighting against corruption with fashion or passion❓
#ውሳኔ
ችሎቱ ቢያመልጥዎት በሌሉበት የሚሰማ ይሆናል።
ቀጠሮው እሁድ ማታ በስልክዎት በ @lawsocieties የቴሌግራም ቻናል በመዝገብ ስዓት ቁጥር 2:30 የመገኘት መብትዎ የተከበረ ነው።
#ትዕዛዝ
ለከሳሽ እና ተከሳሽ ሙስናን መታገል በፋሽን ወይስ በፓሺን መዝገቡ ክፍት ነው።
ወደ ቴሌግራም ቻናላችን ይመለሱ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
#የሚነበብ የ #አለ_ህግ ስም አለበት
https://t.me/lawsocieties
እሁድ #ችሎት ከምሽቱ 2:30 በሙስና የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
By #Samuel Kassahun:
Director of Transparency International Ethiopia
#የእለቱ_ችሎት
በትራንስፓረንሲ ኢንተናሽናል ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳሙኤል ካሳሁን ይመራል።
#የችሎቱ_ጭብጥ
ሙስናን መታገል በፋሽን ወይስ በፓሺን❓
የልቦና ውቅር ለውጥ‼️
The Fighting against corruption with fashion or passion❓
#ውሳኔ
ችሎቱ ቢያመልጥዎት በሌሉበት የሚሰማ ይሆናል።
ቀጠሮው እሁድ ማታ በስልክዎት በ @lawsocieties የቴሌግራም ቻናል በመዝገብ ስዓት ቁጥር 2:30 የመገኘት መብትዎ የተከበረ ነው።
#ትዕዛዝ
ለከሳሽ እና ተከሳሽ ሙስናን መታገል በፋሽን ወይስ በፓሺን መዝገቡ ክፍት ነው።
ወደ ቴሌግራም ቻናላችን ይመለሱ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
#የሚነበብ የ #አለ_ህግ ስም አለበት
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
33 ጠበቆች‼️ፓስተር ቢኒያም 👈
ለአንድ እስረኛ አንድ ጠበቃ በቂ ነበር። ነገር ግን 33 ጠበቆች ቆሙለት። ከእነዚህ መካከል አብዛኛዎቹ ለመናገር እድል አያገኙም። ከሰዓትም ከሌላውም አንፃር ክርክር የሚያደርጉት ጥቂቶች ብቻ ናቸው።
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ #አለ_Share #lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
የኛ #ችሎት
ለአንድ እስረኛ አንድ ጠበቃ በቂ ነበር። ነገር ግን 33 ጠበቆች ቆሙለት። ከእነዚህ መካከል አብዛኛዎቹ ለመናገር እድል አያገኙም። ከሰዓትም ከሌላውም አንፃር ክርክር የሚያደርጉት ጥቂቶች ብቻ ናቸው።
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ #አለ_Share #lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
የኛ #ችሎት
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የሞት ፍርዱ የፍርድ ቤት ሂደት
የሞት ፍርድ የተፈረደባቸው እናት እና እንጀራ አባት እኚ ናቸው።
እናቷም የእንጀራ አባቷም በሞት እንዲቀጡ ተወሰነ።
#FastMereja I ወላጅ እናት ወ/ሮ ሀና በየነ ትባላለች የድሬዳዋ ከተማ ገንደቆሬ ሰፈር ነዋሪ ስትሆን ከቀድሞ ባሏ ጋር የተፈታችው ይህቺ ሴት ከእሷ ጋር እየኖረ ባለው ሌላ ወንድ ከአብራኳ የወጣችውን የገዛ ሴት ልጅዋ ተገዳ መደፈሯን ስታውቅ እጮኛዋን በወንጀል እንዲቀጣ ማድረግ ሲገባት የ11 ዓመት ልጇ ላይ ፈርዳ መረጃ ለማድበስበስ በማሰብ ልጇን ላይ ጫና በመፍጠር በድብደባ አካላዊ ጉዳት ከማድረስ በተጨማሪ ከ5ተኛ ክፍል የትምህርት ገበታ እና ከጎረቤቶቿ በመነጠል ከማንም ሰው ጋር ምንም ግንኙነት እንዳታረግ በማድረግ ለብዙ ጊዜ ቤት ተዘግቶባት እና ስራ ቦታ ድረስ ከስሯ ሳትነጥላት ብትንቀሳቀስም መረጃ ለመደበቅ በቂ ሆኖ ስላላገኘችው በመጨረሻ በአብራኳ በወጣችው የገዛ ልጇ ላይ የሰራችው ተደጋጋሚ የአረመኔ ሥራ ሳያንሳት እጮኛዋን ከወንጀል ለማትረፍ መረጃ ለማጥፋት ህዳር 1 ቀን 2015 ዓም ከእጮኛዋ ጋር በመተባበር ቀጥቅጠው ህፃን በአምላክ ግርማን ገደሏት።
***
በወላጅ እናቷ እና እንጀራ አባቷ ሕይወቷ ያለፈው ሕፃን በአምላክ ግርማ አበጋዝ ጉዳይ ዛሬ ግንቦት 15 ቀን 2017 ዓ.ም የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት 4ኛ ወንጀል ችሎት የቅጣት ውሣኔ ሰጥቷል።
ተከሳሾቹም
እናቷ ሀና በየነ በሞት እንድትቀጣ ተወስኗል::
እንጀራ አባቷ ብሩክ በሞት እንዲቀጣ ተወስኗል::
#ችሎት
https://youtu.be/3e0GwLXjodA?si=AWBOJPhIDQ3u7grE
የሞት ፍርድ የተፈረደባቸው እናት እና እንጀራ አባት እኚ ናቸው።
እናቷም የእንጀራ አባቷም በሞት እንዲቀጡ ተወሰነ።
#FastMereja I ወላጅ እናት ወ/ሮ ሀና በየነ ትባላለች የድሬዳዋ ከተማ ገንደቆሬ ሰፈር ነዋሪ ስትሆን ከቀድሞ ባሏ ጋር የተፈታችው ይህቺ ሴት ከእሷ ጋር እየኖረ ባለው ሌላ ወንድ ከአብራኳ የወጣችውን የገዛ ሴት ልጅዋ ተገዳ መደፈሯን ስታውቅ እጮኛዋን በወንጀል እንዲቀጣ ማድረግ ሲገባት የ11 ዓመት ልጇ ላይ ፈርዳ መረጃ ለማድበስበስ በማሰብ ልጇን ላይ ጫና በመፍጠር በድብደባ አካላዊ ጉዳት ከማድረስ በተጨማሪ ከ5ተኛ ክፍል የትምህርት ገበታ እና ከጎረቤቶቿ በመነጠል ከማንም ሰው ጋር ምንም ግንኙነት እንዳታረግ በማድረግ ለብዙ ጊዜ ቤት ተዘግቶባት እና ስራ ቦታ ድረስ ከስሯ ሳትነጥላት ብትንቀሳቀስም መረጃ ለመደበቅ በቂ ሆኖ ስላላገኘችው በመጨረሻ በአብራኳ በወጣችው የገዛ ልጇ ላይ የሰራችው ተደጋጋሚ የአረመኔ ሥራ ሳያንሳት እጮኛዋን ከወንጀል ለማትረፍ መረጃ ለማጥፋት ህዳር 1 ቀን 2015 ዓም ከእጮኛዋ ጋር በመተባበር ቀጥቅጠው ህፃን በአምላክ ግርማን ገደሏት።
***
በወላጅ እናቷ እና እንጀራ አባቷ ሕይወቷ ያለፈው ሕፃን በአምላክ ግርማ አበጋዝ ጉዳይ ዛሬ ግንቦት 15 ቀን 2017 ዓ.ም የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት 4ኛ ወንጀል ችሎት የቅጣት ውሣኔ ሰጥቷል።
ተከሳሾቹም
እናቷ ሀና በየነ በሞት እንድትቀጣ ተወስኗል::
እንጀራ አባቷ ብሩክ በሞት እንዲቀጣ ተወስኗል::
#ችሎት
https://youtu.be/3e0GwLXjodA?si=AWBOJPhIDQ3u7grE