የእሁድ #ችሎት ከምሽቱ 2:30 የፍትህ ክርክር የሴቶች በምስክርነት ተሳትፎ ተበይኗል🙏👁🗨
#የእለቱ_ችሎት
#በጠበቃ እና ህግ አማካሪ ወ/ሮ ሀና ሀይለመለኮት
ከኢትዮጵያ ሴቶች የህግ ባለሙያዎች ማህበር የህግ ድጋፍ ኃላፊ፡ 👈 እንዲሁም ጠበቃ እና ህግ አማካሪ ይመራል።
#የክርክሩ_ጭብጥ
"ከሥርዓተ-ፆታዊ ጥቃት አንፃር ባሉት ህጎች ላይ ያሉ ክፍተቶች" "Gaps on existing laws from Gender Based Violence (GBV) perspective"
#ውሳኔ
ውይይቱ ቢያመልጥዎት ከመፀፀት አይድኑም
ቀጠሮው እሁድ ማታ በስልክዎት በ #አለ_ህግ የቴሌግራም ቻናል በመዝገብ ስዓት ቁጥር 2:30 የመገኘት መብትዎ የተከበረ ነው።
#ትዕዛዝ
የውይይት መዝገቡ ክፍት ነው። ወደ ቴሌግራም ይመለስ።
https://t.me/lawsocieties
#የሚነበብ #አለ_ህግ ማስታወቂያ አለበት
https://t.me/lawsocieties
ሴትን አከብራለሁ፣ ጥቃቷንም እከላከላለሁ፣ አስፈላጊውን የጤና ምላሽ እሰጣለሁ!
#stopviolenceagainstwomen
#የእለቱ_ችሎት
#በጠበቃ እና ህግ አማካሪ ወ/ሮ ሀና ሀይለመለኮት
ከኢትዮጵያ ሴቶች የህግ ባለሙያዎች ማህበር የህግ ድጋፍ ኃላፊ፡ 👈 እንዲሁም ጠበቃ እና ህግ አማካሪ ይመራል።
#የክርክሩ_ጭብጥ
"ከሥርዓተ-ፆታዊ ጥቃት አንፃር ባሉት ህጎች ላይ ያሉ ክፍተቶች" "Gaps on existing laws from Gender Based Violence (GBV) perspective"
#ውሳኔ
ውይይቱ ቢያመልጥዎት ከመፀፀት አይድኑም
ቀጠሮው እሁድ ማታ በስልክዎት በ #አለ_ህግ የቴሌግራም ቻናል በመዝገብ ስዓት ቁጥር 2:30 የመገኘት መብትዎ የተከበረ ነው።
#ትዕዛዝ
የውይይት መዝገቡ ክፍት ነው። ወደ ቴሌግራም ይመለስ።
https://t.me/lawsocieties
#የሚነበብ #አለ_ህግ ማስታወቂያ አለበት
https://t.me/lawsocieties
ሴትን አከብራለሁ፣ ጥቃቷንም እከላከላለሁ፣ አስፈላጊውን የጤና ምላሽ እሰጣለሁ!
#stopviolenceagainstwomen