አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.88K photos
25 videos
1.87K files
3.58K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
ቅፅ_26_የፌ_ጠ_ፍ_ቤት_ሠበር_ሰሚ_ችሎት_ውሳኔዎች.pdf
5.2 MB
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔዎች ቅጽ 26 ታትሞ ወጥቷል፡፡
*
መጻሐፉን
አራት ኪሎ በሚገኘው የብርሃንና ሰላም ዋና መ/ቤት፣ ፒያሳ ከቅዱስ ጊዬርጊስ ቤተክርስቲያን ወደ አፍንጮ በር በሚወስደው መንገድ፣ በልደታ ከፍተኛ ፍ/ቤት በሚገኙት የብርሃንና ሰላም የሽያጭ መደብሮች እንዲሁም በሌሎች መጻሕፍት መደብሮች ያገኛሉ፡፡

https://www.alehig.com/%e1%8b%a8%e1%8d%8c%e1%8b%b0%e1%88%ab%e1%88%8d-%e1%8c%a0%e1%89%85%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%8d%8d%e1%88%ad%e1%8b%b5-%e1%89%a4%e1%89%b5-%e1%88%b0%e1%89%a0%e1%88%ad-%e1%88%b0%e1%88%9a-%e1%89%bd%e1%88%8e/
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔዎች ቅጽ 26 ታትሞ ወጣ::

https://t.me/AleHig
👍11👏4
ለቤቱ_መሰራት_የገንዘብ_ወይም_የጉልበት_አስተዋፅዖ_ማድረግ_ብቻውን_የጋራ_ባለሀብት_የማያደርግ_ስለመሆኑ.pdf
1.3 MB
የፌደሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ

በሌላ ሰው ስም ተመዝግቦ የሚገኝ ቤትን የጋራ ለማድረግ የተደረገ ስምምነት ከሌለ በስተቀር ለቤቱ መሰራት የገንዘብ ወይም የጉልበት አስተዋፅዖ ማድረግ ብቻውን የጋራ ባለሀብት የማያደርግ ነው ተብሎ ተወስኗል።
+251920666595

አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
#Legal Information🔵

👉Telegram👈
https://t.me/AleHig

👉Telegram_Group👈
https://t.me/AleHig_Group

👉Instagram👈
https://www.instagram.com/alehigofficial

👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/alehig/

New official website
https://www.alehig.com
👍202
አስተያየት ስጡበት
👍212
1_26_full_published_cassation_Stamped_Copy_Copy_Stamped.pdf
101 MB
ALL published Cassation Decisions in one

ALL PUBLISHED CASSATION DECISIONS IN ONE

ሁሉም የታተሙ የሰበር ውሳኔዎች በአንድ ከቅጽ 1 -26

#Daniel Fikadu /ዳንኤል ፍቃዱ (ጠበቃና የህግ አማካሪ)/
👍1612👏4
ስለ ውርስ የሰበር ውሳኔ
ቤት የተሰራበት ይዞታ ለባልና ሚስት በጋራ የተመራና ከአንደኛው ተጋቢ በሞት መለየት በኋላ በህይወት ባለው ሌላኛው ተጋቢ የተሰራ መሆኑ ከተረጋገጠ በጋራ የተመሩት ቦታ የከተማ ይዞታ ሆኖ ቦታው የተሰጠው የመኖሪያ ቤት ለመሥራት በመሆኑ ቤቱ የመሬቱ አንድ አቋም ተደርጎ ስለሚቆጠር ቤቱን የሰራው ተጋቢ በቤቱ ላይ ያለው ባለሀብትነት መሬቱንም የሚጨምር ሆኖ እያለ፤ ባልና እና ሚስት አከራካሪው ቤት የተሰራበትን የከተማ ይዞታ አብረው ስለተመሩ ብቻ በአንደኛው ተጋቢ ጥረት የተፈራው ቤትና ሟቹ ያልነበረው መብት በውርስ ሊተላለፍ የሚችል ስላለመሆኑ የፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 1131፤ 1132 እና 826(2)
ቅጽ 26 የሰ.መ.ቁ 202027 ጥር 23 / 2014ዓ.ም


+251920666595
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ

Alternative legal enlightenment/ALE
#Legal Information🔵

👉Telegram👈
https://t.me/AleHig

👉Telegram_Group👈
https://t.me/AleHig_Group

👉Instagram👈
https://www.instagram.com/alehigofficial

👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/alehig/

New official website
https://www.alehig.com
👍16
አዲሱ የህንፃ ግንባታ 'መመርያ '
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

መስከረም 3 ተፈርሞ ለሁሉም ክፍለ ከተሞች በተላለፈው በዚህ መመርያ መሰረት ከ15 ሜትር እና በላይ ስፋት ያላቸው መንገዶች የሚያዋስኗቸው ይዞታዎች ዝቅተኛው የቦታ ስፋት ሴት ባክ (set back) ከተቀነሰ በኋላ ቢያንስ 500 ሜትር ካሬ መሆን እንዳለበት ይደነግጋል፣ ካልሆነ የግንባታ ፈቃድ አይሰጥም ማለት ነው።

በሌላ በኩል በነዚህ መንገዶች ላይ ዝቅተኛው የህንፃ የጎን ስፋት (frontage) ከ20 ሜትር ያላነሰ መሆን አለበት ይላል፣ ይህም ካልተሟላ የግንባታ ፈቃድ አይሰጥም ማለት ነው።
Via #Ethiopian #law by #DanielFikaduLawoffice

የሕግ አማካሪ እና ጠበቃ
ሚኪያስ መላክ +251920666595
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
👉Telegram👈
https://t.me/AleHig

👉Telegram_Group👈
https://t.me/AleHig_Group

👉Instagram👈
https://www.instagram.com/alehigofficial

👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/alehig/

New official website
https://www.alehig.com

Email address
Alehig7@gmail.com

Telegram Bot
@LawsocietiesBot
👍103👏2
Forwarded from Qualitymovbot
ጠቃሚ የሕግ የቴሌግራም ቻናሎች ናቸው::
                  👇👇👇
👉👇 የመረጡትን ይክፈቱ እና ይቀላቀሉ👈👇
1. Register on Wabi as a Lawyer
እንደ ጠበቃ ይመዝገቡ
ዋቢ ላይ መመዝገብ ለህግ ባለሙያዎች የሚያስገኛቸው ጥቅሞች:
ዋቢ የጠበቆችን ሙያ ለማዘመን የሚረዳ መድረክ ሲሆን ጠበቆች ዋቢ ላይ በነፃ በመመዝገብ የተለያዩ የህግ ሰነዶችን ለአጠቃቀም ምቹ በሆነ መልኩ ተሰናድተዉ ያገኛሉ እንዲሁም የህግ ብሎጎች ላይ ይሳተፋሉ፤ ከዚህም በተጨማሪ በዋቢ የጠበቆች ዝርዝር ዉስጥ በመካተት ለህግ አገልግሎት ፈላጊዉ ህብረተሰብ በይበልጥ ተደራሽ ይሆናሉ።

2. Register on Wabi as a Client
እንደ ተጠቃሚ ይመዝገቡ
ዋቢ ላይ መመዝገብ ለተጠቃሚዎች የሚያስገኛቸው ጥቅሞች:
ተጠቃሚዎች በዋቢ ላይ በመመዝገብ ስለ ህግ ያላቸዉን ግንዛቤ ማስፋት፣ የትኛዉንም ከህግ ጋር የተገናኘ ጥያቄ ማቅረብ ፣ በዘርፋ የታወቁ ጠበቆችን ዝርዝር በነፃ እና በቀላሉ ማግኘት እንዲሁም ወቅታዊ ህግ ነክ መረጃዎችን መከታተል ይችላሉ ።

ዋቢ ላይ ዛሬዉኑ በነፃ ይመዝገቡ!
https://wabilaws.com/am/users/sign_up

ዋቢን ይጎብኙ!
Wabilaws.com

የሶሻል ሚዲያ ገፆቻችን ይከታተሉ!
Facebook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=61562959684020
Instagram:
https://www.instagram.com/wabi_laws?igsh=aWR0M3ZqMWZnemcx&utm_source=qr
LinkedIn:
https://www.linkedin.com/company/wabilaws/
Telegram:
https://t.me/WABI_laws

ማሳሰቢያ:
ይሄ ድህረ-ገፅ የአዋጅ 1249/2021 መሠረት በማድረግ የተቋቋመ ሲሆን በአዋጁ የተከለከለውን በአገናኝ የሚደረግ የጥብቅና አገልግሎት በማይፃር መልኩ ይሰራል። ዋቢ ከጠበቃውም ሆነ ከደንበኛው እንደ አገናኝ ምንም አይነት ክፍያ አይቀበልም ።
👍112
Quick Guide to Ethiopian Labour Proclamation 1156/2019
https://www.alehig.com/quick-guide-to-ethiopian-labour-proclamation-1156-2019/
This guide is designed to simplify the understanding of the new Labour Proclamation, providing general knowledge and assisting our clients in enhancing their human resource management practices.
Prepared by:
Mikias Melak
Legal Consultant and Attorney
የሕግ አማካሪ እና ጠበቃ
ሚኪያስ መላክ +251920666595
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
👉Telegram👈
https://t.me/AleHig

👉Telegram_Group👈
https://t.me/AleHig_Group

👉Instagram👈
https://www.instagram.com/alehigofficial

👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/alehig/

New official website
https://www.alehig.com
👍61👏1
ክፍት የስራ ማስታወቂያ👇👇👇
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ ባለው ክፍት የስራ ቦታ በህግ ትምህርት የመጀመሪያ ዲግሪና ከዚያ በላይ ያላቸውን በዜሮ አመት የስራ ልምድ እና ከአምስት አመት በላይ የስራ ልምድ ያላቸውን ሙያተኞች አወዳድሮ መቅጠር ስለሚፈልግ ተወዳዳሪዎች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 30 ቀናት ልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ሜክሲኮ ማይጨው ክሊኒክ ጀርባ በሚገኘው ፍትህ ቢሮ አቃብያነ ህግ ጉባኤ 5ኛ ፎቅ በአካል ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸው አማካኝነት መመዝገብ ይችላሉ፡፡
መመዝገቢያ መስፈርቶች
1ኛ ኢትዮጵያዊ የሆነች/የሆነ በኢትዮጵያ የሚኖር
2ኛ ለህገመንግስቱና ለህግ የበላይነት ተገዥ  የሆነ
3ኛ የየትኛውም ፖለቲካ ድርጅት አባል ያልሆነ/ች  እና ወንጀል ቅጣት የሌለበት፡፡
4ኛ በታታሪነቱ/ቷ/ በስነምግባሩ/ሯ መልካም ስም ያተረፈ/ች/ ማስረጃ  ማቅረብ  የሚችል/የምትችል/
5ኛ ከከፍተኛ የትምህርት ተቋም በህግ ትምህርት የመጀመሪያ ዲግሪና ከዚያ በላይ የተመረቀ/ች
6ኛ የስራ ልምድ ዜሮ አመት በ2015 እና በ2016 የትምህርት ዘመን ተመራቂ ሆነው የመውጫ ፈተና ወስደው ያለፉ ለወንዶች የመመረቂያ ነጥባቸው 3.5 እና ከዚያ በላይ ለሴቶችና ለአካል ጉዳተኞች 3.25 እና ከዚያ በላይ
7ኛ ተፈላጊ የሰው ብዛት /15/ አስራ አምስት
8ኛ ከአምስት ዓመት በላይ የስራ ልምድ ላላቸው በአቃቢ ህግነት፣ በዳኝነት ፣ በህግ ምርምር ፣ በመምህርነት እና በተመራማሪነት ያገለገለ/ች/ እንዲወዳደሩ ይጋብዛል፡፡
9ኛ ተፈላጊ የሰው ብዛት ከአምስት ዓመት በላይ ላገለገሉ 10/አስር
10ኛ ደመወዝ በተቋሙ ስኬል መሰረት
11ኛ የስራ ቦታ ቢሮው በሚሰጠው ምደባ ቦታ፣
ተመዝጋቢዎች /ተወዳዳሪዎች/ ለምዝገባ ሲመጡ ሊያሟሏቸው የሚገቡ ሰነዶች   ኢትዮጵያዊ መሆናቸውን የሚገልፅ መታወቂያ ፓስፖርት የትምህርት ማስረጃቸውን ዋና ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ከምትኖሩበት አካባቢ አግባብነት ካለው አካላት የተፃፈ የስነምግባር ማስረጃ፣
የምዝገባ ቦታ ልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ሜክሲኮ በሚገኘው ፍትህ ቢሮ አቃብያነ ህግ ጉባኤ 5ኛ ፎቅ በአካል ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸው አማካኝነት መመዝገብ ይችላሉ፡፡

ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ እሁድ መስከረም 12ቀን 2017ዓ.ም በሚለው እትም ወጥቷል።

ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር ፡- 0115159550 /  0115159548
        የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ
👍31
የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የጥብቅና ፈቃድ በፈተና ለማግኘት በአዋጅ ቁጥር 1249/2ዐ13 የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚያሟላ/የምታሟላ ኢትዮጵያዊ ወይም ትውልደ ኢትዮጵያዊ/ት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
የሕግ አማካሪ እና ጠበቃ
ሚኪያስ መላክ +251920666595
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
👉Telegram👈
https://t.me/AleHig

👉Telegram_Group👈
https://t.me/AleHig_Group

👉Instagram👈
https://www.instagram.com/alehigofficial

👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/alehig/

New official website
https://www.alehig.com
👍123👎2
ሚዲያዎች ሙያዊ በሆነ ጉዳይ ላይ ዘገባ ሲሰሩ መጠንቀቅ አለባቸው                
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇        
በሀገራችን የወንጀለኛ መቅጫ ህግ መሠረት ሊጣሉ የሚችሉት የቅጣት አይነቶች የሚከተሉት ናቸው::

➨መቀጮ (ከ10 ብር - 10,000 ብር)
➨ቀላል እስራት (ከ 10 ቀን - 3 አመት)
➨ፅኑ እስራት (ከ 1አመት - 25 አመት) ➨የእድሜ ልክ እስራት እና
➨የሞት ፍርድ ናቸው
በወንጀለኛ መቅጫ ህግ አንቀፅ 108 መሠረት የፅኑ እስራት ቅጣት ከ 1 አመት እስከ 25 አመት ብቻ ሲሆን ፣ ነገር ግን በህግ በልዩ ሁኔታ ተገልፆ ሲገኝ የእድሜ ልክ እስራት ሊወሰን ይችላል።
አንቀፅ 184 ንዑስ አንቀፅ (1) (ለ) ስር በግልፅ እንደሰፈረው ነፃነትን የሚያሳጡ ተደራራቢ ወንጀሎች ባጋጠሙ ግዜ ለያንዳዳቸው ወንጀሎች ቅጣታቸው ተወስኖ ሁሉም ቅጣቶች የሚደመሩ ቢሆኑም በጠቅላላው ክፍል ከተቀመጠው ከፍተኛ ቅጣት መብለጥ ግን አይችልም።
ይህ ማለት ተደራራቢ ወንጀሎቹ በቀላል እስራት የሚስቀጡ ከሆነ  ቅጣታቸው  ተደምሮ ከ 3 አመት ሊበልጥ አይችልም፣ እንዲሁም በፅኑ እስራት የሚያስቀጡ ከሆነ ከተቀመጠው ጣሪያ 25 አመት በላይ መብለጥ አይችልም።
  ከዚህ አንፃር የተወሰነውን ውሳኔ ስንመለከት ፍርድ ቤቱ መሠረታዊ የህግ ስህተት ፈፅሟል። ምክንያቱም በሀገራችን ወንጀለኛ መቅጫ ህግ መሠረት ሊወሰን የሚችለው ከፍተኛ የፅኑ እስራት ቅጣት 25 አመት ብቻ ሆኖ ሳለ ወንጀለኛውን በ 70 አመት እንዲቀጣ መወሰኑ የህግ መሠረት የሌለው ነው።
ህጉ ካስቀመጠው የ25 አመት ፅኑ እስራት ውጪ በህጉ በግልፅ ተደንግጎ ሲገኝ ብቻ 'የሞት ፍርድ' ወይም 'የእድሜ ልክ እስራት' ሊወሰን ይችላል።
በተሻገር ደምስ
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ  2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/AleHig
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
📞+251920666595
👉Telegram👈
https://t.me/AleHig

👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.com
👍21