አዲሱ የህንፃ ግንባታ 'መመርያ '
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
መስከረም 3 ተፈርሞ ለሁሉም ክፍለ ከተሞች በተላለፈው በዚህ መመርያ መሰረት ከ15 ሜትር እና በላይ ስፋት ያላቸው መንገዶች የሚያዋስኗቸው ይዞታዎች ዝቅተኛው የቦታ ስፋት ሴት ባክ (set back) ከተቀነሰ በኋላ ቢያንስ 500 ሜትር ካሬ መሆን እንዳለበት ይደነግጋል፣ ካልሆነ የግንባታ ፈቃድ አይሰጥም ማለት ነው።
በሌላ በኩል በነዚህ መንገዶች ላይ ዝቅተኛው የህንፃ የጎን ስፋት (frontage) ከ20 ሜትር ያላነሰ መሆን አለበት ይላል፣ ይህም ካልተሟላ የግንባታ ፈቃድ አይሰጥም ማለት ነው።
Via #Ethiopian #law by #DanielFikaduLawoffice
የሕግ አማካሪ እና ጠበቃ
ሚኪያስ መላክ +251920666595
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
👉Telegram👈
https://t.me/AleHig
👉Telegram_Group👈
https://t.me/AleHig_Group
👉Instagram👈
https://www.instagram.com/alehigofficial
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/alehig/
✅New official website ✅
https://www.alehig.com
Email address
Alehig7@gmail.com
Telegram Bot
@LawsocietiesBot
👍10❤3👏2