አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.88K photos
25 videos
1.87K files
3.58K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
People in Need would like to invite qualified and competent applicants for the following vacant post.

Position:1. Field Officer

Salary: 19,130ETB

Position:2. Field Coordinator

Salary: 30,140ETB

How to Apply             
   👇👇👇                    
https://shegerjobs.com/2024/08/05/people-in-need-vacancy-announcement/

Deadline:Aug 08 , 2024
August 5, 2024
🌍 Calling All Ethiopian Youth! 🌍
Are you passionate about climate action and ready to represent Ethiopian youth at the global level? We are recruiting youth delegates to participate in COP29 as part of the Ethiopian delegation! 
Who can apply?
•  Ethiopian youth aged 18-24 with a strong interest in climate advocacy
•  Eager to lead, communicate, and make a difference
What's involved?
•  Training with the Government of Ethiopia and UNICEF
•  Representing Ethiopian youth at COP29, advocating for climate issues
•  Leading awareness and policy influence efforts beyond COP29
📋How to apply:
1. Read the instructions: https://uni.cf/4cgcDiB
2. Share your ideas and commitment in a 3-minute maximum video
3. Fill out the application form and submit
Deadline: 25 Aug. 2024
Be a voice for change! 🌱

here is the link to apply....

https://www.unicef.org/ethiopia/documents/empowering-youth-climate-action?fbclid=IwY2xjawEevFtleHRuA2FlbQIxMAABHZqFtBuTxFvO-EdV80jAkhBqAOvC3eswwR9VA-COBZz416aVIWKJZsjh6waemaV1l9I-zWJqYMjJ1yjQVug
August 6, 2024
አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፸፪/፪ሺ፤
PROCLAMATION No.1072/2018

የኤሌክትሮኒክ ፊርማ ለመደንገግ የወጣ አዋጅ
A PROCLAMATION TO PROVIDE FOR ELECTRONIC SIGNATURE


በሀገሪቱ ኤሌክትሮኒክ ንግድን እና በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የታገዙ የመንግስት አገልግሎቶችን ለማበረታታት ምቹ የሕግ ማዕቀፍ መፍጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤

የኤሌክትሮኒክ መልዕክት ልውውጥን በተመለከተ ሕጋዊ እውቅና መስጠትና የተሳታፊዎችን መብትና ግዴታ በግልጽ መደንገግ በማስፈለጉ፤

በኤሌክትሮኒክ መልዕክት ልውውጥ ወቅት የተሳታፊዎችን ማንነት፣ የመልዕክቶችን ትክክለኛነት እና አለመካካድን በማረጋገጥ መተማመን AGMC የሚያስችሉ የኤሌክትሮኒክ ፊርማዎችን ሕጋዊ እውቅና መስጠት በማስፈለጉ፤

በጠበቃና የሕግ አማካሪ #ሚኪያስመላክ #አለሕግ #Attorney #MikiasMelak #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆

👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
August 6, 2024
ከነገ ጀምሮ አዲስ ፓስፖርት ለማውጣት 5 ሺህ ብር ፈጣን ደግሞ 25 ሺህ ብር እንዲሆን ተደርጓል " - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት

የኢትዮጵያ ኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከነገ ጀምሮ ተግባራዊ በሚደረገው የአገልግሎት ክፍያ ጭማሪ አዲስ ፓስፖርት ለማውጣት 5 ሺህ ብር የሚጠይቅ ሲሆን፣ ፈጣን ፓስፖርት ለማግኘት ደግሞ 25 ሺህ ብር እንዲሆን ተደርጓል ብሏል።

የተቋሙ አገልግሎት ክፍያ ማሻሻያ በሚኒስትሮች ምክር ቤት እንዲፀድቅ መደረጉን ተከትሎ ከነገ ከነሐሴ 1/2016 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ መደረግ መጀመሩ ተሰምቷል።

አገልግሎት ከነገ ጀምሮ ተግባራዊ በሚያደርገው ማሻሻያ ለአዲስ ፓስፖርትና ለእድሳት 5 ሺህ ብር፣ አስቸኳይ በ 2 ቀን የሚደርስ 25 ሺህ  እንዲሁም በ 5 ቀን ደግሞ 20 ሺህ ብር መሆኑ ተገልጿል።

የጠፋ ፖስፖርት ለማግኘት ተገልጋዮች 13 ሺህ መክፈል ይጠበቅባቸዋል ተብሏል።

ሙሉ ደንቡን ከድረ ገፃችን ማግኘት ይችላሉ።
አማርኛ🇪🇹: http://ics.gov.et/download/328/?tmstv=1722940201

በጠበቃና የሕግ አማካሪ #ሚኪያስመላክ #አለሕግ #Attorney #MikiasMelak #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆

👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
August 6, 2024
August 6, 2024
Forwarded from Qualitymovbot
ጠቃሚ የሕግ የቴሌግራም ቻናሎች ናቸው::
                  👇👇👇
👉👇 የመረጡትን ይክፈቱ እና ይቀላቀሉ👈👇
August 6, 2024
#በአዋጅ ቁጥር 1234/2013 ዓ.ም

አንቀጽ 38 ንዑስ አንቀይ 2 ላይ በግልጽ

Q

እንደተመለከተው የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በየዓመቱ ከነሐሴ 1 ቀን እስከ መስከረም 30 ድረስ ዝግ ይሆናሉ። #በርካቶቻችን ግን የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ዝግ ይሆናሉ ሲባል ክርችም ተደርጎ እንደሚዘጋ ተቋም አድርገን በስህተት እንረዳለን፤ ለዛም ነው ትላንት በችሎት ገጠመኝ በርካታ ባለጉዳዮች ፍርድ ቤት ሊዘጋ ነውና ኧረ በፍጥነት ዕግድ ስጡን! ፋይል ክፈቱልን! የውሳኔ ግልባጭ ካልተሰጠን... እያሉ ሲጋፉ የተስተዋለው። በዚህ የዕረፍት ወቅት የሚሰሩ ሥራዎች፦

#የዋስትና

#የእጅ ከፍንጅ ወንጀሎች

#አካል ነፃ የማውጣት ክሶች

#በመንግሥትና በሕዝብ ላይ ከፍተኛ ጉዳት

ሊያደርሱ የሚችሉ ጉዳዮች #የቀለብ ጉዳዮች እና ሌሎች በበቂ ምክንያት በአስቸኳይ ሊታዩ የሚገባቸው ጉዳዮች በተረኛ ችሎት በመደበኛነት ይስተናገዳሉ።

ሌሎች ጉዳዮችስ?

#ትልቁ አለመረዳት እዚህ ጋር ነው፤ የፌዴራል

ፍርድ ቤቶች በከፊል ዝግ በሚሆኑባቸው ወቅቶች ፋይል መክፈትንና ዕግድ መጠየቅን ሚከለክል ድንጋጌ አልተቀመጠም። #ያለዎት ጉዳይ ቀጣይ ዓመት ጥቅምት ወር ፋይል ቢከፈት ሚፈጠርብዎት የመብት
August 7, 2024
Forwarded from ስለፍትሕ (Talk To Lawyer)
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በየዓመቱ ከነሐሴ 1 ቀን እስከ መስከረም 30 ድረስ ዝግ ይሆናሉ።

#በአዋጅ ቁጥር 1234/2013 ዓ.ም አንቀጽ 38 ንዑስ አንቀይ 2 ላይ በግልጽ ተቀምጧል::

#በርካቶቻችን ግን የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ዝግ ይሆናሉ ሲባል ክርችም ተደርጎ እንደሚዘጋ ተቋም አድርገን በስህተት እንረዳለን፤ ለዛም ነው ትላንት በችሎት ገጠመኝ በርካታ ባለጉዳዮች ፍርድ ቤት ሊዘጋ ነውና ኧረ በፍጥነት ዕግድ ስጡን! ፋይል ክፈቱልን! የውሳኔ ግልባጭ ካልተሰጠን... እያሉ ሲጋፉ የተስተዋለው። በዚህ የዕረፍት ወቅት የሚሰሩ ሥራዎች፦

#የዋስትና

#የእጅ ከፍንጅ ወንጀሎች

#አካል ነፃ የማውጣት ክሶች

#በመንግሥትና በሕዝብ ላይ ከፍተኛ ጉዳት

ሊያደርሱ የሚችሉ ጉዳዮች #የቀለብ ጉዳዮች እና ሌሎች በበቂ ምክንያት በአስቸኳይ ሊታዩ የሚገባቸው ጉዳዮች በተረኛ ችሎት በመደበኛነት ይስተናገዳሉ።

ሌሎች ጉዳዮችስ?

#ትልቁ አለመረዳት እዚህ ጋር ነው፤ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በከፊል ዝግ በሚሆኑባቸው ወቅቶች ፋይል መክፈትንና ዕግድ መጠየቅን ሚከለክል ድንጋጌ አልተቀመጠም።

#ያለዎት ጉዳይ ቀጣይ ዓመት ጥቅምት ወር ፋይል ቢከፈት ሚፈጠርብዎት የመብት ጥሰት ከሌለ ፋይል ሳይከፍቱ መቆየት ይችላሉ፤ ነገር ግን የለም ፋይል ከፍቼ ቀጠሮው ለቀጣይ ዓመት ይሻገርልኝ ካሉም መብትዎ ነውና የተሳሳተውን አረዳድ ያርሙ።

ልብ ይበሉ👇

በአዲስ አበባ ደረጃ የከተማው የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤቶች እና ማኅበራዊ ፍርድ ቤቶች መደበኛ ሥራቸውን እንደሚያከናውኑ አይርሱ።
ይግባኝ መብት ነው!!!
ጠበቃ ቴዎድሮስ አብዲሳ
በማንኛውም ፌዴራል ፍርድ ቤት ጠበቃና የሕግ አማካሪ
https://t.me/AboutJustices
August 7, 2024
Forwarded from Qualitymovbot
ጠቃሚ የሕግ የቴሌግራም ቻናሎች ናቸው::
                  👇👇👇
👉👇 የመረጡትን ይክፈቱ እና ይቀላቀሉ👈👇
August 7, 2024
የጥብቅና ሥራ ከፍተኛ ደረጃ ካላቸው ሙያዎች ዘርፍ የሚመደብ ነው፡፡

የጥብቅና ሙያ ከፍተኛ የትምህርት ደረጃ  እና ልምድ የሚጠይቅ ነው፡፡

ሙያው ከሠው ህይወት፣ ነጻነት እና ንብረት ጋር ቀጥታ ግንኙነት አለው፡፡


የጥብቅና አገልግሎት ምንም እንኳ ቀጥተኛ የሆነ ወይም ቀጥተኛ ያልሆነ ጥቅም ለማግኘት የሚሠራ ቢሆንም፣ እንደ አስፈላጊነቱ አገልግሎቱ በነጻ ሊሠጥም ይችላል፡፡

በጥብቅና ሙያ የተሠማሩ የህግ ባለሙያዎች እንደ አግባብነቱ አንዳንድ ሠዎችን ወይም ማህበረሠብን በነጻ የማገልገል ግዴታ በህግ ተጥሎባቸዋል፡፡

ሙያው ከሠው ህይወት፣ ነጻነት እና ንብረት ጋር የሚያያዝ በመሆኑ፣ ስራው በክፍያ ብቻ ሣይሆን በነጻ (probono) የሚሠራም ስለሆነ እና ከፍተኛ የትምህርት ዝግጅት እና ልምድ የሚጠይቅ በመሆኑ አገልግሎቱ የንግድ ወይም የኢንቨትመንት ዘርፍ ውስጥ  አይመደብም፡፡

በአጭሩ ጠበቆች ነጋዴዎች አይደሉም፡፡

https://wp.me/pfoz3m-6v
August 10, 2024
ቀነኔሳ አንበሳ፤እናከብርሀለን ፤እናመሰግናለን 💪
#AlexGirmaArts #KenenisaBekele #Alehig #አለሕግ @Lawsocieties
August 10, 2024
እንኳን ደስ አላችሁ! እንኳን ደስ አለን። #Congratulations #ታምራትቶላ #Ethiopia #Alehig #አለሕግ @Lawsocieties
August 10, 2024
መልካም እሁድ‼️🙏🙏🙏🙏

https://t.me/lawsocieties
August 11, 2024
በይርጋ የማይታገዱ የፍትሃብሄር ጉዳዬች

የማይንቀሳቀስ ንብረትን አስመልክቶ የሚቀርብ የመፋለም ክስ

ሰ/መ/ቁ 43800 ቅጽ 10
ወራሽነት በህጉ በተቀመጠዉ ጊዜ ዉስጥ ተረጋግጦ የዉርስ ሃብት ክፍፍል ዳኝነት መጠየቅ( ሰ/መ/ቁ 38533 ቅጽ 10)
በአደራ የተሰጠ ንብረትን ከአደራ ተቀባዩ ለማስመለስ የሚቀርብ ክስ

(ሰ/መ/ቁ 48048 ቅጽ 10)

ህገወጥ መመሪያን በፍርድ ቤት ለማሻር የሚቀርብ አቤቱታ

( አዋጅ ቁጥር 1183/2012 አንቀጽ 53/2/ )
ህገወጥ ዉልን አስመልክቶ የሚነሳ ክርክር

( የሰ/መ/ቁ 43226 ቅጽ 12 )

በህገወጥ መንገድ የአንድን ግለሰብ መሬት የያዘ ሰዉ እንዲለቅ በፍርድ ቤት ክስ ሲቀርብበት ይርጋን መቃወሚያ አድርጎ ማቅረብ አይችልም
( አዋጅ ቁጥር 252/09 አንቀጽ 55 ን መሰረት በማድረግ ሰ/መ/ቁ 179827 ቅጽ 24) ቀድም ሲል በቅጽ 13 በሰ/መ/ቁ 69302 እና በቅጽ 22 በሰ/መ/ቁ 140538 በ10 ዓመት ይርጋ የታገዳል የተባለዉ መሬቱ በህገወጥ መንገድ የተያዘ ከሆነ በይርጋ አይታገድም በሚል ተለዉጧል፡፡

የመንግሰትን መሬት ግለሰቦች በህገወጥ መንገድ በያዙ ጊዜ ለማስለቀቅ መንግስት የሚያቀርበዉ የመፋለም ክስ በይርጋ አይታገድም
( የሰ/መ/ቁ 93013 እና 96203 ያልታተሙ)
በይርጋ የማይታገዱ የወንጀል ጉዳዬች
የሰዉ ዘር ማጥፋት / Genocide/

ያለፍርድ የሞት ቅጣት እርምጃ መዉሰድ/ summary execution/
ሰዉን አስገድዶ መሰወር/ Forced disapprearance/

ኢሰብአዊ ድብደባ /Torture / በኢፊድሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 28/1/ መሰረት
ምንጭ:-
𝗠𝘂𝘀𝗮 𝗛𝗮𝘀𝗵𝗶𝗺:𝐒𝐞𝐞𝐫𝐫𝐢 𝐌𝐚𝐚𝐥 𝐉𝐞𝐝𝐡𝐚? ተገኘ
በጠበቃና የሕግ አማካሪ #ሚኪያስመላክ #አለሕግ #Attorney #MikiasMelak #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆

👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
August 11, 2024
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
Ignorance of the law is no excuse. civil code article 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
ፈቃድ ካለው ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ የሕግ ምክርና መረጃ፣ ለተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ እና ማብራሪያዎች እንዲሁም ጠበቃ ያገኙበታል
Legal Information🔵
📞+251920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
August 13, 2024