#Ethiopia
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ቀደም ሲል በ38 የገቢ ንግድ ሸቀጦች ላይ ተጥሎ የነበረው እግድ መነሳቱን በዛሬው ዕለት አሳውቋል።
ወደ ውጭ የሚደረግ የካፒታል ሂሳብ ፍስት እንደ በፊቱ የተገደበ እንደሆነ የውጭ ምንዛሪ ገበያው ለገቢ ሸቀጦችና አገልግሎቶች ነጻ መሆኑንም ገልጿል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከዚህ ቀደም " ቅድሚያ የማይሰጣቸው " ተብለው የተለዩ 38 ዓይነት ምርቶች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ እግድ ጥሎ የነበረው የህገወጥ የምንዛሬ ገበያውን ይበልጥ ለማውረድ በማሰብ እንደነበር መገለጹ የሚዘነጋ አይደለም።
በወቅቱ 2014 ዓ/ም ላይ የአንድ የአሜሪካ ዶላር በባንክ ምንዛሬ 50 ብር ነበር ፤ አሁን ከ76 ብር ተሻግሯል።
አሁን እገዳው ተነስቶላቸዋል ከተባሉት 38ቱ የገቢ ንግድ ሸቀጦች ውስጥ ፦
➡️ የተገጣጠሙ የቤት አውቶሞቢሎች እና ባለ 3 እግር ተሽከርካሪዎች (የነዳጅ)
➡️ የተገጣጠሙ የሞተር ሳይክሎች
➡️ አርቴፊሻል ጌጣጌጦች
➡️ የታሸጉ ምግቦች
➡️ የተለያዩ የጸጉር ጌጣጌጦች
➡️ ከሴራሚክ እና ፖርስሊን የተዘጋጁ የቤት እቃዎች
➡️ የውበት ወይም የመኳካያ ዝግጅቶች
➡️ ሽቶዎች
➡️ የቤት እና የቢሮ እቃዎች ይገኙበታል።
(ወደ ሀገር እንዳይገቡ እግድ ተጥሎባቸው የነበሩ የገቢ ንግድ ሸቀጦችን ዝርዝር ከላይ ይመልከቱ)
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ቀደም ሲል በ38 የገቢ ንግድ ሸቀጦች ላይ ተጥሎ የነበረው እግድ መነሳቱን በዛሬው ዕለት አሳውቋል።
ወደ ውጭ የሚደረግ የካፒታል ሂሳብ ፍስት እንደ በፊቱ የተገደበ እንደሆነ የውጭ ምንዛሪ ገበያው ለገቢ ሸቀጦችና አገልግሎቶች ነጻ መሆኑንም ገልጿል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከዚህ ቀደም " ቅድሚያ የማይሰጣቸው " ተብለው የተለዩ 38 ዓይነት ምርቶች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ እግድ ጥሎ የነበረው የህገወጥ የምንዛሬ ገበያውን ይበልጥ ለማውረድ በማሰብ እንደነበር መገለጹ የሚዘነጋ አይደለም።
በወቅቱ 2014 ዓ/ም ላይ የአንድ የአሜሪካ ዶላር በባንክ ምንዛሬ 50 ብር ነበር ፤ አሁን ከ76 ብር ተሻግሯል።
አሁን እገዳው ተነስቶላቸዋል ከተባሉት 38ቱ የገቢ ንግድ ሸቀጦች ውስጥ ፦
➡️ የተገጣጠሙ የቤት አውቶሞቢሎች እና ባለ 3 እግር ተሽከርካሪዎች (የነዳጅ)
➡️ የተገጣጠሙ የሞተር ሳይክሎች
➡️ አርቴፊሻል ጌጣጌጦች
➡️ የታሸጉ ምግቦች
➡️ የተለያዩ የጸጉር ጌጣጌጦች
➡️ ከሴራሚክ እና ፖርስሊን የተዘጋጁ የቤት እቃዎች
➡️ የውበት ወይም የመኳካያ ዝግጅቶች
➡️ ሽቶዎች
➡️ የቤት እና የቢሮ እቃዎች ይገኙበታል።
(ወደ ሀገር እንዳይገቡ እግድ ተጥሎባቸው የነበሩ የገቢ ንግድ ሸቀጦችን ዝርዝር ከላይ ይመልከቱ)
@tikvahethiopia
👍12❤3👎1
👇👉 358 እና 418 👈👇⁉️
በፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ. 418 መሠረት አቤቱታ አቅራቢ በዋናው ፍርድ ላይ ምንም ዓይነት ክርክር የሌለውና አፈጻጸም እንዲቀጥል ትዕዛዝ በተሰጠበት ንብረት ላይ መብት አለኝ የሚል ወገን መሆን አለበት፡፡
በፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ.358 መሠረት መብቱ የተነካው ወገን ፍርዱን ለሰጠው ፍ/ቤት መቃወሚያ ማቅረብ ይችላሉ፡፡
በፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ. 418 መሠረት አቤቱታ አቅራቢ በዋናው ፍርድ ላይ ምንም ዓይነት ክርክር የሌለውና አፈጻጸም እንዲቀጥል ትዕዛዝ በተሰጠበት ንብረት ላይ መብት አለኝ የሚል ወገን መሆን አለበት፡፡
በፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ.358 መሠረት መብቱ የተነካው ወገን ፍርዱን ለሰጠው ፍ/ቤት መቃወሚያ ማቅረብ ይችላሉ፡፡
መቃወሚያውን ማቅረብ የሚችሉትም ቀደም ሲል በተደረገው ክርክር ተካፋይ ያልነበሩት ወገኖች ናቸው፡፡
በጠበቃና የሕግ አማካሪ #0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍10
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
ECA Fellowship Advert - 2025_Eng (1).pdf
118.5 KB
🌍✨ Calling all young African professionals!
The United Nations Economic Commission for Africa (ECA) is inviting applications for the ECA Fellowship Program. Don't miss this incredible opportunity to make a difference in various thematic areas. Apply now!
The United Nations Economic Commission for Africa (ECA) is inviting applications for the ECA Fellowship Program. Don't miss this incredible opportunity to make a difference in various thematic areas. Apply now!
👍5❤1
FSCCD-Vol1-25-AregayG.pdf
10.7 MB
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት
የህግ ትርጉም የሰጠባቸው ውሣኔዎች ማውጫ
ቅጽ 01-25
የካቲት 2015ዓ/ም
አዘጋጁ
አረጋይ ገ/እግዚአብሄር (LLB, LLM)
የሕግ አማካሪና ጠበቃ
የህግ ትርጉም የሰጠባቸው ውሣኔዎች ማውጫ
ቅጽ 01-25
የካቲት 2015ዓ/ም
አዘጋጁ
አረጋይ ገ/እግዚአብሄር (LLB, LLM)
የሕግ አማካሪና ጠበቃ
👍11👏1
ሁሉን አቀፍ የአካል ጉዳተኞች አዋጅ እንዲጸድቅ የሚጠይቅ ሪፖርት
ለተ.መ.ድ ሰብአዊ መብት ምክርቤት ቀረበ!
ይህ ሪፖርት በኢትዮጵያ የሕግ ባለሞያ አካል ጉዳተኞች ማህበር እና በኢትዮጵያ ብሔራዊ አይነስውራን ማህበር በጋራ ተዘጋጅቶ ለተ.መ.ድ ሰብአዊ መብቶች ምክርቤት የቀረበ ሲሆን፤ የማህበራቱ የጋራ ሪፖርት በየግዜው እየጨመረ የመጣውን በአካል ጉዳተኞች ላይ የሚፈጸመውን የመብት ጥሰት በተጨባጭ ማስረጃዎች አስደግፎ በመተንተን፣ በአጥፊዎች ላይ አስተዳደራዊ እና ሕጋዊ ተጠያቂነት እንዲሰፍን ይጠይቃል። የጋራ ሪፖርቱ የኢትዮጵያ መንግስት፣ በእኩልነት መብት እና ከአድልዎ በመጠበቅ መብት፤ በትምህርት፣ በጤና እና በሌሎች ማህበራዊ አገልግሎቶች መብቶች፤ በሥራ እና በቅጥር መብት፤ እንዲሁም ተደራሽነትን በተመለከተ የህግ ማሻሻያዎች እንዲያደርግ ይጠይቃል። ከዚህም በተጨማሪ የኢትዮጵያ መንግስት የተባበሩት መንግስታት የአካል ጉዳተኞች ስምምነት ተጨማሪ ፕሮቶኮልን እንዲቀበል፤ የአፍሪካ የአካል ጉዳተኞችን ፕሮቶኮል እንዲቀበል እንዲሁም ሁሉን አቀፍ የአካል ጉዳተኞች አዋጅን የአካል ጉዳተኞችን ማህበራት ጉልህ ተሳትፎ ባረጋገጠ ሁኔታ እንዲወጣ ምክረሀሳብ ያቀርባል።
በጋራ ሪፖርቱ ውስጥ የተመላከቱ ቁልፍ ምክረሀሳቦች በአራተኛው ሑሉን አቀፍ ወቅታዊ ግምገማ (UPR) መድረክ በተ.መ.ድ የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት እንደምክረሀሳብ ሖነው በምክር ቤቱ ሀገራት እንዲነሱ ለማስቻል ኢንባሲያቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ ሀገራት ሪፖርቱን ተደራሽ የማድረግ ስራ እና በጉዳዩ ላይ ተጨማሪ ማብራሪያ እና ግንዛቤ እንዲያገኙ ጠንካራ ተግባራጥ በትኩረት በመከናወን ላይ ይገኛሉ።
ከ Ethiopian center for disability and development (ECDD)
ለተ.መ.ድ ሰብአዊ መብት ምክርቤት ቀረበ!
ይህ ሪፖርት በኢትዮጵያ የሕግ ባለሞያ አካል ጉዳተኞች ማህበር እና በኢትዮጵያ ብሔራዊ አይነስውራን ማህበር በጋራ ተዘጋጅቶ ለተ.መ.ድ ሰብአዊ መብቶች ምክርቤት የቀረበ ሲሆን፤ የማህበራቱ የጋራ ሪፖርት በየግዜው እየጨመረ የመጣውን በአካል ጉዳተኞች ላይ የሚፈጸመውን የመብት ጥሰት በተጨባጭ ማስረጃዎች አስደግፎ በመተንተን፣ በአጥፊዎች ላይ አስተዳደራዊ እና ሕጋዊ ተጠያቂነት እንዲሰፍን ይጠይቃል። የጋራ ሪፖርቱ የኢትዮጵያ መንግስት፣ በእኩልነት መብት እና ከአድልዎ በመጠበቅ መብት፤ በትምህርት፣ በጤና እና በሌሎች ማህበራዊ አገልግሎቶች መብቶች፤ በሥራ እና በቅጥር መብት፤ እንዲሁም ተደራሽነትን በተመለከተ የህግ ማሻሻያዎች እንዲያደርግ ይጠይቃል። ከዚህም በተጨማሪ የኢትዮጵያ መንግስት የተባበሩት መንግስታት የአካል ጉዳተኞች ስምምነት ተጨማሪ ፕሮቶኮልን እንዲቀበል፤ የአፍሪካ የአካል ጉዳተኞችን ፕሮቶኮል እንዲቀበል እንዲሁም ሁሉን አቀፍ የአካል ጉዳተኞች አዋጅን የአካል ጉዳተኞችን ማህበራት ጉልህ ተሳትፎ ባረጋገጠ ሁኔታ እንዲወጣ ምክረሀሳብ ያቀርባል።
በጋራ ሪፖርቱ ውስጥ የተመላከቱ ቁልፍ ምክረሀሳቦች በአራተኛው ሑሉን አቀፍ ወቅታዊ ግምገማ (UPR) መድረክ በተ.መ.ድ የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት እንደምክረሀሳብ ሖነው በምክር ቤቱ ሀገራት እንዲነሱ ለማስቻል ኢንባሲያቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ ሀገራት ሪፖርቱን ተደራሽ የማድረግ ስራ እና በጉዳዩ ላይ ተጨማሪ ማብራሪያ እና ግንዛቤ እንዲያገኙ ጠንካራ ተግባራጥ በትኩረት በመከናወን ላይ ይገኛሉ።
ከ Ethiopian center for disability and development (ECDD)
በጠበቃና የሕግ አማካሪ #0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍9
እውነት እና እውነትን ብቻ መመስከር
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
በነዚህ ሂደቶች ውስጥ ፍርድ ቤቶች፣ ፖሊስ፣ የሕግ ባለሞያዎች ሥራዬ ብለው የሚወጧቸው ሚናዎች አሉ፡፡ ሌሎቻችን ደግሞ እንደ አንድ የሕብረተስቡ አባል እውነት እንዲወጣ ስለጉዳዩ ምናውቀውን ለሕግ አካል የመግለፅ የህሊና ብሎም እንደየሁኔታው የሕግ ግዴታ አለብን፡፡
በማንኛውም የሙግት ሂደት ላይ እውነቱ የሚነጥረው ስለ አከራካሪው ጉዳይ በቀጥታም ሆነ በሌላ መልኩ የሚያውቁ ሰዎች በሚሰጡት ማስረጃ ነው፡፡
ከነዚህ የማስረጃ ዓይነቶች ውስጥ አንዱ የሕብረተሰቡ አባላት ስለጉዳዩ ያዩትን፣ የሰሙትን ወይም በተለያየ መንገድ ያወቁትን ነገር በተመለከተ የሚሰጡት የነባሪነት፣ የእማኝነት ወይም የምስክርነት ቃል ነው፡፡
ማንኛችንም ነባሪ በነበርንበት የፍትሐ-ብሔር ጉዳይ ላይ ለፍትሕ ስንል ነገሩን በእማኝነት ማረጋገጥ ብሎም ወንጀል ከተፈፀመ ለሚመለከተው አካል የማሳወቅ ሕጋዊ ግዴታችንን መወጣቱና የሕግ አካል ሲጠይቀን የምናውቀውን በትክክል መግለፅ ማህበረሰቡ ውስጥ ወንጀል እንዳይስፋፋ፤የሕግ የበላይነት እንዲረጋገጥና ጥፋተኞች ለሕግ እንዲቀርቡ የምናደርገው ማህበራዊና ሕሊናዊ ግዴታችንም ጭምር ነው፡፡
በተለይ አንዳንድ ወንጀሎችን ዓይቶ እንዳላየ ማለፍ በራሱ ብቻውን በሕግ ያስጠይቃል፡፡ ሆኖም ግን ማንኛውም ሰው በማስረጃነት ቀርቦበት ሊያስወነጅለው በሚችል ጉዳይ ላይ ግን በሕገ መንግስቱ አንቀፅ 19 (5) መሰረት የወንጀል ጥቆማ እንዲያቀርብ ወይም ምስክርነት እንዲሰጥ አይገደድም፡፡....... ይቀጥላል👇👇
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ፍትሕ እንዳትዛባና ሕግ እንዲከበር የሚፈልግ ዜጋ በወንጀልም ሆነ በፍትሐ-ብሔር የክስ ሂደት ላይ የሚያውቀውን ነገር በእውነት መመስከር አለበት።
በነዚህ ሂደቶች ውስጥ ፍርድ ቤቶች፣ ፖሊስ፣ የሕግ ባለሞያዎች ሥራዬ ብለው የሚወጧቸው ሚናዎች አሉ፡፡ ሌሎቻችን ደግሞ እንደ አንድ የሕብረተስቡ አባል እውነት እንዲወጣ ስለጉዳዩ ምናውቀውን ለሕግ አካል የመግለፅ የህሊና ብሎም እንደየሁኔታው የሕግ ግዴታ አለብን፡፡
በማንኛውም የሙግት ሂደት ላይ እውነቱ የሚነጥረው ስለ አከራካሪው ጉዳይ በቀጥታም ሆነ በሌላ መልኩ የሚያውቁ ሰዎች በሚሰጡት ማስረጃ ነው፡፡
ከነዚህ የማስረጃ ዓይነቶች ውስጥ አንዱ የሕብረተሰቡ አባላት ስለጉዳዩ ያዩትን፣ የሰሙትን ወይም በተለያየ መንገድ ያወቁትን ነገር በተመለከተ የሚሰጡት የነባሪነት፣ የእማኝነት ወይም የምስክርነት ቃል ነው፡፡
ማንኛችንም ነባሪ በነበርንበት የፍትሐ-ብሔር ጉዳይ ላይ ለፍትሕ ስንል ነገሩን በእማኝነት ማረጋገጥ ብሎም ወንጀል ከተፈፀመ ለሚመለከተው አካል የማሳወቅ ሕጋዊ ግዴታችንን መወጣቱና የሕግ አካል ሲጠይቀን የምናውቀውን በትክክል መግለፅ ማህበረሰቡ ውስጥ ወንጀል እንዳይስፋፋ፤የሕግ የበላይነት እንዲረጋገጥና ጥፋተኞች ለሕግ እንዲቀርቡ የምናደርገው ማህበራዊና ሕሊናዊ ግዴታችንም ጭምር ነው፡፡
በተለይ አንዳንድ ወንጀሎችን ዓይቶ እንዳላየ ማለፍ በራሱ ብቻውን በሕግ ያስጠይቃል፡፡ ሆኖም ግን ማንኛውም ሰው በማስረጃነት ቀርቦበት ሊያስወነጅለው በሚችል ጉዳይ ላይ ግን በሕገ መንግስቱ አንቀፅ 19 (5) መሰረት የወንጀል ጥቆማ እንዲያቀርብ ወይም ምስክርነት እንዲሰጥ አይገደድም፡፡....... ይቀጥላል👇👇
👍6
................👇👇👇👇👇
👉በወንጀልም ሆነ በፍትሐ-ብሔር ጉዳዮች ላይ ለምስክርነት ስንጠራም እነኚህን ጉዳዮች ልብ ማለት እና ሕግ የጣለብንን ግዴታ መወጣት ይጠበቅብናል።
1.መጥሪያን መቀበል
የሚላክልን መጥሪያ ለምን ጉዳይ፣ መቼ እና የት እንደተጠራን ይገልፅልናል። ስለ ጉዳዩ እንኳን ባናውቅ የተላከልንን መጥሪያ አልቀበልም ማለት አይገባም፡፡
ፍርድ ቤቱ መጥሪያ አልቀበልም ማለታችንን ካረጋገጠ ታስረን በግድ እንድንቀርብ ትዕዛዝ ሊያስትላልፍብን ይችላል። ስለዚህ ግልፅ ያልሆነልን ወይም መጥሪያው አይመለከተኝም የምንል ከሆነ መጥሪያውን ተቀብለን በቀጠሮው ቀንና ሰዓት ቀርበን ማስረዳት ወይም ማጣራቱ ተገቢ ነው።
2.ቀጠሮ ማክበር
ማንኛውም መጥሪያ ከደረሰን በቀጠሮው ቀንና ሰዓት በፍርድ ቤቱ መገኘት አለብን። በፍርድ ቤቱ ስንጠራም በአካል መቅረብ እና መቅረባችንን ማሳወቅ አለብን። ፍርድ ቤቱ ሳያሰናብተንም ችሎቱን ለቅቀን መሄድ አንችልም፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ፡- 👇👇👇👇👇👇👇
https://www.ebc.et/newsdetails.aspx?newsid=7390
በጠበቃና የሕግ አማካሪ #0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👉በወንጀልም ሆነ በፍትሐ-ብሔር ጉዳዮች ላይ ለምስክርነት ስንጠራም እነኚህን ጉዳዮች ልብ ማለት እና ሕግ የጣለብንን ግዴታ መወጣት ይጠበቅብናል።
1.መጥሪያን መቀበል
የሚላክልን መጥሪያ ለምን ጉዳይ፣ መቼ እና የት እንደተጠራን ይገልፅልናል። ስለ ጉዳዩ እንኳን ባናውቅ የተላከልንን መጥሪያ አልቀበልም ማለት አይገባም፡፡
ፍርድ ቤቱ መጥሪያ አልቀበልም ማለታችንን ካረጋገጠ ታስረን በግድ እንድንቀርብ ትዕዛዝ ሊያስትላልፍብን ይችላል። ስለዚህ ግልፅ ያልሆነልን ወይም መጥሪያው አይመለከተኝም የምንል ከሆነ መጥሪያውን ተቀብለን በቀጠሮው ቀንና ሰዓት ቀርበን ማስረዳት ወይም ማጣራቱ ተገቢ ነው።
2.ቀጠሮ ማክበር
ማንኛውም መጥሪያ ከደረሰን በቀጠሮው ቀንና ሰዓት በፍርድ ቤቱ መገኘት አለብን። በፍርድ ቤቱ ስንጠራም በአካል መቅረብ እና መቅረባችንን ማሳወቅ አለብን። ፍርድ ቤቱ ሳያሰናብተንም ችሎቱን ለቅቀን መሄድ አንችልም፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ፡- 👇👇👇👇👇👇👇
https://www.ebc.et/newsdetails.aspx?newsid=7390
በጠበቃና የሕግ አማካሪ #0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
www.ebc.et
እውነት እና እውነትን ብቻ መመስከር
ፍትሕ እንዳትዛባና ሕግ እንዲከበር የሚፈልግ ዜጋ በወንጀልም ሆነ በፍትሐ-ብሔር የክስ ሂደት ላይ የሚያውቀውን ነገር በእውነት መመስከር አለበት።
በነዚህ ሂደቶች ውስጥ ፍርድ ቤቶች፣ ፖሊስ፣ የሕግ ባለሞያዎች ሥራዬ ብለው የሚወጧቸው ሚናዎች አሉ፡፡ ሌሎቻችን ደግሞ እንደ አንድ የሕብረተስቡ አባል እውነት እንዲወጣ ስለጉዳዩ ምናውቀውን ለሕግ አካል የመግለፅ የህሊና ብሎም እንደየሁኔታው የሕግ ግዴታ አለብን፡፡…
በነዚህ ሂደቶች ውስጥ ፍርድ ቤቶች፣ ፖሊስ፣ የሕግ ባለሞያዎች ሥራዬ ብለው የሚወጧቸው ሚናዎች አሉ፡፡ ሌሎቻችን ደግሞ እንደ አንድ የሕብረተስቡ አባል እውነት እንዲወጣ ስለጉዳዩ ምናውቀውን ለሕግ አካል የመግለፅ የህሊና ብሎም እንደየሁኔታው የሕግ ግዴታ አለብን፡፡…
👍12❤1
በጊዜው ካልተጠቀምንበት የመውረስ መብትም ሆነ የመጠቀሚያ ጊዜው እንደሚያልፍ ያውቃሉ?
Anonymous Poll
16%
አላውቅም
48%
አውቃለሁ በይርጋ ይታገዳል
10%
አውቃለሁ ግን በስንት አመት እንደሆነ አላውቅም
26%
አውቃለሁ ግን ተጨማሪ ማብራሪያ ስለ ውርስ እፈልጋለሁ
👍7
ከአለሕግ ከፍትሐ ብሔር ሕግ ከሚከተሉት
የትኛው መጽሐፍ ላይ ማብራሪያ ይፈልጋሉ❓
የትኛው መጽሐፍ ላይ ማብራሪያ ይፈልጋሉ❓
Anonymous Poll
12%
አንደኛ(1ኛ): መጽሐፍ ስለ ' ሰዎች " ከአንቀጽ 1_549
16%
ሁለተኛ(2ኛ) መጽሐፍ ፡ ስለቤተ ዘመድና ስለ ውርስ ( አወራረስ ) ስለ ሥጋ ዝምድናና ስለ ጋብቻ ዝምድና ከአንቀጽ 550_1125
21%
ሦስተኛ (3ኛ) መጽሐፍ ስለ ንብረት ስለ ንብረት በጠቅላላውና ስለ ይዞታ ከአንቀጽ 1126_1674
17%
አራተኛ (4ኛ) መጽሐፍ ስለ ግዴታዎች - ከአንቀጽ 1675_2265 ስለ ውሎች በጠቅላላው
19%
አምስተኛ (5ኛ) መጽሐፍ " ስለ ልዩ ውሎች ከአንቀጽ 2266_3367 መብቶች ማስተላለፍን ስለሚመለከቱ ውሎች
15%
ስለ ሌላ ጠቅላላ የሕግ እውቀት
❤4👍4
Forwarded from አለሕግAleHig ️
ከአለሕግ ከፍትሐ ብሔር ሕግ ከሚከተሉት
የትኛው መጽሐፍ ላይ ማብራሪያ ይፈልጋሉ❓
የትኛው መጽሐፍ ላይ ማብራሪያ ይፈልጋሉ❓
Anonymous Poll
12%
አንደኛ(1ኛ): መጽሐፍ ስለ ' ሰዎች " ከአንቀጽ 1_549
16%
ሁለተኛ(2ኛ) መጽሐፍ ፡ ስለቤተ ዘመድና ስለ ውርስ ( አወራረስ ) ስለ ሥጋ ዝምድናና ስለ ጋብቻ ዝምድና ከአንቀጽ 550_1125
21%
ሦስተኛ (3ኛ) መጽሐፍ ስለ ንብረት ስለ ንብረት በጠቅላላውና ስለ ይዞታ ከአንቀጽ 1126_1674
17%
አራተኛ (4ኛ) መጽሐፍ ስለ ግዴታዎች - ከአንቀጽ 1675_2265 ስለ ውሎች በጠቅላላው
19%
አምስተኛ (5ኛ) መጽሐፍ " ስለ ልዩ ውሎች ከአንቀጽ 2266_3367 መብቶች ማስተላለፍን ስለሚመለከቱ ውሎች
15%
ስለ ሌላ ጠቅላላ የሕግ እውቀት
👍28❤2
ሩዋንዳ ከ4 ሺህ በላይ ቤተክርስቲያናትና መስጂዶች ዘጋች
የድምጽ ብክለት ማስከተልና የደህንነት ደንቦችን መጣስ ለመዘጋታቸው ምክንያት ሆኖ ቀርቧል።
https://bit.ly/3AanM7d
የድምጽ ብክለት ማስከተልና የደህንነት ደንቦችን መጣስ ለመዘጋታቸው ምክንያት ሆኖ ቀርቧል።
https://bit.ly/3AanM7d
አል ዐይን ኒውስ
ሩዋንዳ ከ4 ሺህ በላይ ቤተክርስቲያናትና መስጂዶች ዘጋች
ኪጋሊ ከአምስት አመት በፊት የአምልኮ ስፍራዎችን መስፋፋት የሚቆጣጠር ህግ ማውጣቷ ይታወሳል
👎3👍2
በአዲስ አበባ ከተማ በ2016 በጀት ዓመት 38 ሺህ 239 ጋብቻ እና 8 ሺህ 949 ፊቺ መመዝገቡ ተገልጿል።
በዚሁ በጀት ዓመት 765 ሺህ 272 የነዋሪነት መታወቂያ የተሰጠ ሲሆን ከዚህ ውስጥ 715 ሺህ 138ቱ የዲጂታል መታወቂያ መሆኑም ነው የተገለጸው።
ከልደት ጋር ተያይዞም ከዚህ ቀደም በ40 የጤና ተቋማት ላይ ብቻ ይሰጥ የነበረው ምዝገባ አሁን ላይ በ73 ጤና ተቋማት ተደራሽ ማድረግ ተችሏል ተብሏል፡፡ (AMN) #tikvahethmagazine
#AddisAbaba
በዚሁ በጀት ዓመት 765 ሺህ 272 የነዋሪነት መታወቂያ የተሰጠ ሲሆን ከዚህ ውስጥ 715 ሺህ 138ቱ የዲጂታል መታወቂያ መሆኑም ነው የተገለጸው።
ከልደት ጋር ተያይዞም ከዚህ ቀደም በ40 የጤና ተቋማት ላይ ብቻ ይሰጥ የነበረው ምዝገባ አሁን ላይ በ73 ጤና ተቋማት ተደራሽ ማድረግ ተችሏል ተብሏል፡፡ (AMN) #tikvahethmagazine
#AddisAbaba
👍12😁3❤1👏1🤔1
በሀገራዊ ጥሪ ምክንያት ከስራ መቅረት ውጤቱ የስራ ስንብት ሳይሆን ጊዜያዊ እግድ ነው። ሰ/መ/ቁ. 229108
***
አንድ ሰራተኛ በሀገራዊ ጥሪ ምክንያት ከስራው መቅረቱ ከስራ ውል የሚነጩ መብትና ግዴታዎችን ለጊዜ የማገድ ውጤት የሚያስከትል እንጂ የስራ ውል ለማቋረጥ ወይም ቀሪ ለማድረግ
የሚያስችል ምክንያት አይደለም። ሰራተኛው ለብሔራዊ ጥሪ መሄዱ ከተረጋገጠ የስራ ውሉ ለጊዜው የሚታገድ እንጂ የሚቋረጥ ባለመሆኑግዴታውንጨርሶ ሊመለስ የስራ ግንኙነቱን የማስቀጠል ውጤት እንዳለው መገንዘብ ይገባል፡፡
(የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 17(1)/2/ እና 18(4)) /ገፅ 87 /
***
አንድ ሰራተኛ በሀገራዊ ጥሪ ምክንያት ከስራው መቅረቱ ከስራ ውል የሚነጩ መብትና ግዴታዎችን ለጊዜ የማገድ ውጤት የሚያስከትል እንጂ የስራ ውል ለማቋረጥ ወይም ቀሪ ለማድረግ
የሚያስችል ምክንያት አይደለም። ሰራተኛው ለብሔራዊ ጥሪ መሄዱ ከተረጋገጠ የስራ ውሉ ለጊዜው የሚታገድ እንጂ የሚቋረጥ ባለመሆኑግዴታውንጨርሶ ሊመለስ የስራ ግንኙነቱን የማስቀጠል ውጤት እንዳለው መገንዘብ ይገባል፡፡
(የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 17(1)/2/ እና 18(4)) /ገፅ 87 /
👍19👏2
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) - ኢሰመኮ
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) would like to invite qualified and competent applicants to apply for the following vacant post.
Position:Human Rights Officer
SALARY RANGE : ETB 22,989.00 - ETB 27,380.00 plus ETB 7,200.00 Housing allowance and ETB 2,200.00 Transport allowance.
How to Apply
👇👇👇
https://shegerjobs.com/2024/08/02/ethiopian-human-rights-commission-ehrc-vacancy-announcement/
Deadline: Aug 15, 2024
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) would like to invite qualified and competent applicants to apply for the following vacant post.
Position:Human Rights Officer
SALARY RANGE : ETB 22,989.00 - ETB 27,380.00 plus ETB 7,200.00 Housing allowance and ETB 2,200.00 Transport allowance.
How to Apply
👇👇👇
https://shegerjobs.com/2024/08/02/ethiopian-human-rights-commission-ehrc-vacancy-announcement/
Deadline: Aug 15, 2024
👍7😁7
#AddisAbaba
የአዲስ አበባ ፖሊስ " የከንቲባዋ ታናሽ ወንድም እና የከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛ ነኝ " በማለት ከ4 ግለሰቦች ላይ ከ970 ሺ ብር ያታለለን ተጠርጣሪ መያዙን አሳወቀ።
እንደ ፖሊስ መረጃ ተጠርጣሪው ግለሰብ ታደለ ጌታነህ ይባላል፡፡
በስሙ ግን " ታደለ አቤቤ " እንደሚባል ሐሰተኛ መታወቂያ አዘጋጅቷል።
ይኸው ግለሰብ የግል ተበዳይ አቶ ልዑል ኪሮስን የከንቲባዋ ወንድም እንደሆነ እና መንግስት ለቤት መስሪያ 140 ካሬ ሜትር ቦታ ስለሰጠው ለሊዝ የሚክፍለው 800 ሺ ብር እንዲያበድሩት ይጠይቃል።
የግል ተበዳይም የተባሉትን በማመን 600 ሺ ብሩን አስናቀ ጌታነህ ቀሪውን 200 ሺ ብር ደግሞ በላይ ጣሰው በተባሉት ግብራበሮቹ ስም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ገቢ እንዲያደርጉ በነገራቸው መሰረት ብሩን ገቢ ያደርጋሉ፡፡
በተመሳሳይ የማታለያ ዘዴ አቶ ፈለቀ ሃይሉ የተባሉ ግለሰብን በመቅረብ ቤት ለመገንባት 4 ሚሊዮን ብር እንደሚያስፈልገውና 500ሺ ብር ብድር እንዲሰጡት ጠይቆ 105 ሺ ብር መቀበሉን በማስረጃ ማረጋገጡን ፖሊስ ገልጿል።
በተመሳሳይ አዳማ ላይ የተዋወቀቃቸውን አቶ ለገሰ ሲሳይ የተባሉ ግለሰብን ደግሞ " የከንቲባዋ ወንድም ስለሆነኩ በቀላሉ አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ መሬት አሰጥሃለሁኝ " ብሎ 10 ሺ ብር ወስዷል።
እንዲሁም ለቤተሰባቸው ' #ፓስፖርት ' ለማውጣት ኢሚግሬሽን ላይ ያገኛቸውን አቶ ፈለቀ ዝናቡ የተባሉ ግለሰብን " የከንቲባዋ ወንድም ነኝ በተጨማሪም እኔም ዳኛ ነኝ ምናልባት ያለ አግባብ የሚያጉላሉህ ካሉ አሳውቀኝ ሰብስቤ አሳስራቸዋለሁኝ " የሚል የማታለያ ቃል በመናገር ጉዳያቸው በፍጥነት እንዲያልቅል 80 ሺህ ብር እንዲሰጠው ጠይቆ 10 ሺህ ብር አታሎ ወስዷል።
ፖሊስ ግለሰቡ ከከንቲባ አዳነች ጋር ምንም አይነት ዝምድና የሌለውና በድለላ ስራ የተሰማራ መሆኑን ገልጿል።
ግለሰቡን ጨምሮ በዚህ ወንጀል ተሳትፎ ያላቸው ሦስት ተጠርጣዎችን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራውን መቀጠሉን አዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ አስታውቋል፡፡
#AddisAbabaPolice
@tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ፖሊስ " የከንቲባዋ ታናሽ ወንድም እና የከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛ ነኝ " በማለት ከ4 ግለሰቦች ላይ ከ970 ሺ ብር ያታለለን ተጠርጣሪ መያዙን አሳወቀ።
እንደ ፖሊስ መረጃ ተጠርጣሪው ግለሰብ ታደለ ጌታነህ ይባላል፡፡
በስሙ ግን " ታደለ አቤቤ " እንደሚባል ሐሰተኛ መታወቂያ አዘጋጅቷል።
ይኸው ግለሰብ የግል ተበዳይ አቶ ልዑል ኪሮስን የከንቲባዋ ወንድም እንደሆነ እና መንግስት ለቤት መስሪያ 140 ካሬ ሜትር ቦታ ስለሰጠው ለሊዝ የሚክፍለው 800 ሺ ብር እንዲያበድሩት ይጠይቃል።
የግል ተበዳይም የተባሉትን በማመን 600 ሺ ብሩን አስናቀ ጌታነህ ቀሪውን 200 ሺ ብር ደግሞ በላይ ጣሰው በተባሉት ግብራበሮቹ ስም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ገቢ እንዲያደርጉ በነገራቸው መሰረት ብሩን ገቢ ያደርጋሉ፡፡
በተመሳሳይ የማታለያ ዘዴ አቶ ፈለቀ ሃይሉ የተባሉ ግለሰብን በመቅረብ ቤት ለመገንባት 4 ሚሊዮን ብር እንደሚያስፈልገውና 500ሺ ብር ብድር እንዲሰጡት ጠይቆ 105 ሺ ብር መቀበሉን በማስረጃ ማረጋገጡን ፖሊስ ገልጿል።
በተመሳሳይ አዳማ ላይ የተዋወቀቃቸውን አቶ ለገሰ ሲሳይ የተባሉ ግለሰብን ደግሞ " የከንቲባዋ ወንድም ስለሆነኩ በቀላሉ አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ መሬት አሰጥሃለሁኝ " ብሎ 10 ሺ ብር ወስዷል።
እንዲሁም ለቤተሰባቸው ' #ፓስፖርት ' ለማውጣት ኢሚግሬሽን ላይ ያገኛቸውን አቶ ፈለቀ ዝናቡ የተባሉ ግለሰብን " የከንቲባዋ ወንድም ነኝ በተጨማሪም እኔም ዳኛ ነኝ ምናልባት ያለ አግባብ የሚያጉላሉህ ካሉ አሳውቀኝ ሰብስቤ አሳስራቸዋለሁኝ " የሚል የማታለያ ቃል በመናገር ጉዳያቸው በፍጥነት እንዲያልቅል 80 ሺህ ብር እንዲሰጠው ጠይቆ 10 ሺህ ብር አታሎ ወስዷል።
ፖሊስ ግለሰቡ ከከንቲባ አዳነች ጋር ምንም አይነት ዝምድና የሌለውና በድለላ ስራ የተሰማራ መሆኑን ገልጿል።
ግለሰቡን ጨምሮ በዚህ ወንጀል ተሳትፎ ያላቸው ሦስት ተጠርጣዎችን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራውን መቀጠሉን አዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ አስታውቋል፡፡
#AddisAbabaPolice
@tikvahethiopia
👍12❤2😁2