CMSPs.pdf
593 KB
የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎችን
በተመለከተ የቀረበ አጭር ማብራሪያ
መግቢያ
የኢትዮጰያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን በካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/2013 ከተሰጡት ስልጣንና ተግባራት መካከል ቁጥጥር ለደረግባቸው የሚገቡ የካፒታል ገበያ ተግባራትን መወሰን፣ ስካIta ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፈቃደ መስጠት እና ስራቸውንም መቆጣጠር ይ7ኝበታል፡፡
በዚህም መሰረት ባለሰልጣኑ ለካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፈቃድ የሚሰጥበትና የሚቆጣጠርበትን መመሪያ አዘጋጀ±ል፡፡ "phIta ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች የፈቃድ አሰጣጥና ቁጥጥር መመሪያ ቁጥር 980/2016" Πλ.6.8.6tC+oon C 9 3 2016 ዓ.ም ጀምሮ ስራ ላይ ውሏል። በዚህም መሠረት ባለስልጣኑ በቅርቡ የአገልግሎት ፈቃድ ማመልከቻዎችን መቀበል ይጀምራል፡፡
ይህን በማስመልከt በዚህ አጭር ጽሁፍ የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ምን ማለት ነው ፣ ምን ምን ተግባራትን ያከናውናሉ፣ ምን አይነት ሀላፊነቶች አስባቸው፣ ፈቃድ ለማግኘትስ ምን አይነት መሰፈርቶችንና መመዘኛዎችን ማሟላት ይጠበቅባቸዋል የሚሉት ጉዳዮች ላይ አጠር ያስ ማብራሪያ ቀርቧል፡፡
Alternative legal enlightenment (ALE)
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
በተመለከተ የቀረበ አጭር ማብራሪያ
መግቢያ
የኢትዮጰያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን በካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/2013 ከተሰጡት ስልጣንና ተግባራት መካከል ቁጥጥር ለደረግባቸው የሚገቡ የካፒታል ገበያ ተግባራትን መወሰን፣ ስካIta ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፈቃደ መስጠት እና ስራቸውንም መቆጣጠር ይ7ኝበታል፡፡
በዚህም መሰረት ባለሰልጣኑ ለካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፈቃድ የሚሰጥበትና የሚቆጣጠርበትን መመሪያ አዘጋጀ±ል፡፡ "phIta ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች የፈቃድ አሰጣጥና ቁጥጥር መመሪያ ቁጥር 980/2016" Πλ.6.8.6tC+oon C 9 3 2016 ዓ.ም ጀምሮ ስራ ላይ ውሏል። በዚህም መሠረት ባለስልጣኑ በቅርቡ የአገልግሎት ፈቃድ ማመልከቻዎችን መቀበል ይጀምራል፡፡
ይህን በማስመልከt በዚህ አጭር ጽሁፍ የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ምን ማለት ነው ፣ ምን ምን ተግባራትን ያከናውናሉ፣ ምን አይነት ሀላፊነቶች አስባቸው፣ ፈቃድ ለማግኘትስ ምን አይነት መሰፈርቶችንና መመዘኛዎችን ማሟላት ይጠበቅባቸዋል የሚሉት ጉዳዮች ላይ አጠር ያስ ማብራሪያ ቀርቧል፡፡
Alternative legal enlightenment (ALE)
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
በአዲስ አበባ የመሬት አገልግሎቶች ታገዱ
የመሬት አገልግሎቶች መታገዳቸውን የተናገረው የአዲስ አበባ መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ እግዱ እንከ መቼ እንደሚቆይ በግልጽ አልተናገረም፡፡
በመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ የመዋቅራዊ አደረጃጀት ጥናት ተከናውኖ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ጸድቆ ወደ ተግባር እንዲገባ የተወሰነውን ውሳኔ መሰረት በማድረግ የሠራተኞች የባህሪ እና የቴክኒክ ፈተና ተሰጥቶ ውጤቱ ይፋ መደረጉን ቢሮው አስታውሷል።
በዚህም አዲስ በተጠናው መዋቅራዊ አደረጃጀት ጥናት መሰረት የሰራተኞች ድልድል ተሰርቶ እስኪጠናቀቅ ድረስ ከዛሬ ጥር 21፣2016 ዓ.ም ጀምሮ የመሬት አገልግሎቶች በጊዜያዊነት ታግዷል ተብሏል።
ቢሮው ይህን እንዲያውቁትም ለሁሉም ክፍለ ከተሞች ደብዳቤ ጽፏል፡፡
ሸገር ከዚህ በፊት በሰራው ዘገባ ፈታና የተቀመጡ የከተማዋ የመንግሰት ሰራተኞች ደልድላቸውን ባለማወቃቸው እንደ መሬት ነክ ባሉ አገልግሎቶች ሰራተኞች በስራ ገበታቸው ላይ እንዳልነበሩ መዘገቡ ይታወሳል፡፡
የመሬት አገልግሎቶች መታገዳቸውን የተናገረው የአዲስ አበባ መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ እግዱ እንከ መቼ እንደሚቆይ በግልጽ አልተናገረም፡፡
በመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ የመዋቅራዊ አደረጃጀት ጥናት ተከናውኖ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ጸድቆ ወደ ተግባር እንዲገባ የተወሰነውን ውሳኔ መሰረት በማድረግ የሠራተኞች የባህሪ እና የቴክኒክ ፈተና ተሰጥቶ ውጤቱ ይፋ መደረጉን ቢሮው አስታውሷል።
በዚህም አዲስ በተጠናው መዋቅራዊ አደረጃጀት ጥናት መሰረት የሰራተኞች ድልድል ተሰርቶ እስኪጠናቀቅ ድረስ ከዛሬ ጥር 21፣2016 ዓ.ም ጀምሮ የመሬት አገልግሎቶች በጊዜያዊነት ታግዷል ተብሏል።
ቢሮው ይህን እንዲያውቁትም ለሁሉም ክፍለ ከተሞች ደብዳቤ ጽፏል፡፡
ሸገር ከዚህ በፊት በሰራው ዘገባ ፈታና የተቀመጡ የከተማዋ የመንግሰት ሰራተኞች ደልድላቸውን ባለማወቃቸው እንደ መሬት ነክ ባሉ አገልግሎቶች ሰራተኞች በስራ ገበታቸው ላይ እንዳልነበሩ መዘገቡ ይታወሳል፡፡
በቱርክ የግል ንጽህናውን አይጠብቅም የተባለው ባል በሚስቱ ክስ ተመሰረተበት
ሚስት “ባሌ በሰባት ወይም አስር ቀናት ውስጥ አንዴ ብቻ ነው ሰውነቱን የሚታጠበው፤ ላብ ላብ ይሸታል፤ አንድ ልብስን ከአምስት ቀናት በላይ ሳይቀይር ይለብሳል፤ ጥርሱንም በሳምንት አንዴ ወይ ሁለቴ ነው የሚቦርሸው” ብላለች ከሳሽ ሚስት።
በዚህም ጤናዋም ሆነ ትዳራቸው አደጋ ላይ መውደቁን በመጥቀስ ፍቺ መጠየቋ ተሰምቷል።
ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመለከቱ፤ https://bit.ly/3unxbpl
ሚስት “ባሌ በሰባት ወይም አስር ቀናት ውስጥ አንዴ ብቻ ነው ሰውነቱን የሚታጠበው፤ ላብ ላብ ይሸታል፤ አንድ ልብስን ከአምስት ቀናት በላይ ሳይቀይር ይለብሳል፤ ጥርሱንም በሳምንት አንዴ ወይ ሁለቴ ነው የሚቦርሸው” ብላለች ከሳሽ ሚስት።
በዚህም ጤናዋም ሆነ ትዳራቸው አደጋ ላይ መውደቁን በመጥቀስ ፍቺ መጠየቋ ተሰምቷል።
ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመለከቱ፤ https://bit.ly/3unxbpl
ማስታወቂያ
ረቂቅ መመሪያዎች ላይ አስተያየት እንድትሰጡ ስለመጋበዝ
የትምህርት ሚኒስቴር: -
1. የአጠቃላይ ትምህርት የመምህራን የደረጃ እድገት የአፈጻጸም መመሪያ፣
2. የር/መምህራን፣ የም/ር/መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች የምልመላ መረጣና ምደባ የአፈጻጸም መመሪያ፣
3. የቅድመ አንደኛና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ዕጩ ምምህራን ምልመላና መረጣ የአፈጻጸም መመሪያ፣ የሚሉ 3 መመሪያዎችን አዘጋጅቷል።
መመሪያዎቹ በተለያየ ጊዜ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት አስተያየት ሰጥተውባቸው የዳበሩ ሲሆን የፌደራል አስተዳደር ስነ-ስርዓት አዋጅ ቁጥር 1183/2012 ክፍል 2 ንዑስ ክፍል 2 አንቀጽ 10 መሰረት የሚዘጋጁ መመሪያዎች ከመጽደቃቸው በፊት ማንኛውም ሰው የሚሳተፍበት የውይይት መድረክ ማዘጋጀትና ግብዓት መሰብሰብ እንዳለበት ስለሚደነግግ ሚኒስቴሩ የውይይት መድረከ አዘጋጀቷል።
በዚህም መሰረት ጥር 30/2016 ከጠዋቱ 3:30 ጀምሮ በትምህርት ሚኒስቴር መሰብሰቢያ አዳራሽ ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችና ለባለድርሻ አካላት የገለጻና የውይይት መድረክ ስለተዘጋጀ በተጠቀሰው ጊዜና ቦታ በመገኘት አስተያየት እንድትሰጡ ተጋብዛችኋል።
ረቂቅ መመሪያዎች ላይ አስተያየት እንድትሰጡ ስለመጋበዝ
የትምህርት ሚኒስቴር: -
1. የአጠቃላይ ትምህርት የመምህራን የደረጃ እድገት የአፈጻጸም መመሪያ፣
2. የር/መምህራን፣ የም/ር/መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች የምልመላ መረጣና ምደባ የአፈጻጸም መመሪያ፣
3. የቅድመ አንደኛና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ዕጩ ምምህራን ምልመላና መረጣ የአፈጻጸም መመሪያ፣ የሚሉ 3 መመሪያዎችን አዘጋጅቷል።
መመሪያዎቹ በተለያየ ጊዜ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት አስተያየት ሰጥተውባቸው የዳበሩ ሲሆን የፌደራል አስተዳደር ስነ-ስርዓት አዋጅ ቁጥር 1183/2012 ክፍል 2 ንዑስ ክፍል 2 አንቀጽ 10 መሰረት የሚዘጋጁ መመሪያዎች ከመጽደቃቸው በፊት ማንኛውም ሰው የሚሳተፍበት የውይይት መድረክ ማዘጋጀትና ግብዓት መሰብሰብ እንዳለበት ስለሚደነግግ ሚኒስቴሩ የውይይት መድረከ አዘጋጀቷል።
በዚህም መሰረት ጥር 30/2016 ከጠዋቱ 3:30 ጀምሮ በትምህርት ሚኒስቴር መሰብሰቢያ አዳራሽ ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችና ለባለድርሻ አካላት የገለጻና የውይይት መድረክ ስለተዘጋጀ በተጠቀሰው ጊዜና ቦታ በመገኘት አስተያየት እንድትሰጡ ተጋብዛችኋል።
Forwarded from PIN NGO
https://africafoicentre.org/access-to-information-is-an-urgent-need-in-africa/
https://t.me/PublicInformationNoble
Why Access to Information is An Urgent Need in Africa
31/01/2024
Access to Information is An Urgent Need in Africa
From the national government to the county and regional rulings, the role of transparency cannot be overemphasized. It is the cornerstone for sustainable growth and inclusive development in every country.
However, in regions where access to information is still a luxury, transparency only remains better on paper than in action. And that has been the case with most African countries.
Out of the 55 African nations, 29 have already passed laws on access to information. Yet, studies show that even with the information laws in place, many have not put effort and resources into their systematic implementation, limiting the potential benefits for citizens and governments. Many of the laws have not been implemented. Yet, AFIC’s experience has proven that when implemented, access to information laws help citizens make informed participation in government policies and programmes, resulting in better service delivery by governments. According to a research article on access to government information trends, nearly half of African countries lack Freedom of Access to Information laws while most of the existing laws have restrictive clauses, hindering citizens from accessing government information.
As such, it’s time Africa focuses on ensuring the unhindered free flow of information both online and offline rather than failure to adopt and effectively implement access policies. This article discusses the various ways to promote transparency by enhancing information access in Africa. You will learn the challenges facing information access, the effects of poor access, and ways to promote access to information.
https://t.me/PublicInformationNoble
https://t.me/PublicInformationNoble
Why Access to Information is An Urgent Need in Africa
31/01/2024
Access to Information is An Urgent Need in Africa
From the national government to the county and regional rulings, the role of transparency cannot be overemphasized. It is the cornerstone for sustainable growth and inclusive development in every country.
However, in regions where access to information is still a luxury, transparency only remains better on paper than in action. And that has been the case with most African countries.
Out of the 55 African nations, 29 have already passed laws on access to information. Yet, studies show that even with the information laws in place, many have not put effort and resources into their systematic implementation, limiting the potential benefits for citizens and governments. Many of the laws have not been implemented. Yet, AFIC’s experience has proven that when implemented, access to information laws help citizens make informed participation in government policies and programmes, resulting in better service delivery by governments. According to a research article on access to government information trends, nearly half of African countries lack Freedom of Access to Information laws while most of the existing laws have restrictive clauses, hindering citizens from accessing government information.
As such, it’s time Africa focuses on ensuring the unhindered free flow of information both online and offline rather than failure to adopt and effectively implement access policies. This article discusses the various ways to promote transparency by enhancing information access in Africa. You will learn the challenges facing information access, the effects of poor access, and ways to promote access to information.
https://t.me/PublicInformationNoble
208865.pdf
477.1 KB
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር 208865 በማኅበር ተደራጅቶ የቤት መሥሪያ ቦታ ለማግኘት በመጠባበቅ ላይ እያሉ በሥራ ወደ ሌላ ቦታ መዘዋወር ከመኖሪያ ቤት ኅብረት ሥራ ማኅበር አባልነት የሚያሰርዝ ስላለመሆኑ የሰጠው አስገዳጅ የሕግ ትርጉም፡፡
#ethiolawreview
#ethiolawreview
በኢትዮጵያ ውስጥ የሕጎች ሁሉ የበላይ የሆነው የኢፌዴሪ ሕገ መንግሥት አንቀፅ 17 በሕግ ከተደነገገው ሥርዓት ውጪ ማንኛውም ሰው ነፃነቱን እንደማያጣ ይደነግጋል።
በተጨማሪም ማንኛውም ሰው በሕግ ከተደነገገው ሥርዓት ውጪ ሊያዝ፣ ክስ ሳይቀርብበት ወይንም ሳይፈረድበት ሊታሰር እንደማይችል በግልፅ ይደነግጋል።
ኢትዮጵያ ተቀብላ ያፀደቀችው የሲቪል እና የፖለቲካ መብቶች ዓለም አቀፍ ቃል ኪዳን (ICCPR) አንቀፅ 9 ማንኛውም ሰው ነፃነቱ እና ደህንነቱ ተከብሮ የመኖር መብት እንዳለው እና በዘፈቀደ ከሚደረግ እስር ሊጠበቅ እንደሚገባ ይደነግጋል።
ሕግ አስከባሪዎች ማንኛውም ሰውን በቁጥጥር ስር ከማዋላቸው በፊት የዜጎች ነፃነትን ለመጠበቅ የወጡ ሕጎች የጣሉባቸውን ግዴታዎች በሙሉ መሟላታቸውን ማረጋገጥ ይጠበቅባቸዋል።
ምስል-በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ የተቀናበረ
#AHRE( Association for Human Rights in Ethiopia)
Alternative legal enlightenment (ALE)አለ
አማራጭ የሕግ እውቀት፣🔴ሕግ
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ!
በተጨማሪም ማንኛውም ሰው በሕግ ከተደነገገው ሥርዓት ውጪ ሊያዝ፣ ክስ ሳይቀርብበት ወይንም ሳይፈረድበት ሊታሰር እንደማይችል በግልፅ ይደነግጋል።
ኢትዮጵያ ተቀብላ ያፀደቀችው የሲቪል እና የፖለቲካ መብቶች ዓለም አቀፍ ቃል ኪዳን (ICCPR) አንቀፅ 9 ማንኛውም ሰው ነፃነቱ እና ደህንነቱ ተከብሮ የመኖር መብት እንዳለው እና በዘፈቀደ ከሚደረግ እስር ሊጠበቅ እንደሚገባ ይደነግጋል።
ሕግ አስከባሪዎች ማንኛውም ሰውን በቁጥጥር ስር ከማዋላቸው በፊት የዜጎች ነፃነትን ለመጠበቅ የወጡ ሕጎች የጣሉባቸውን ግዴታዎች በሙሉ መሟላታቸውን ማረጋገጥ ይጠበቅባቸዋል።
ምስል-በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ የተቀናበረ
#AHRE( Association for Human Rights in Ethiopia)
Alternative legal enlightenment (ALE)አለ
አማራጭ የሕግ እውቀት፣🔴ሕግ
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ!
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን ከመጪው ሰኞ ጀምሮ ፈቃድ መስጠት እንደሚጀመር ገለፀ
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን ከየካቲት 4 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ፈቃድ መስጠት እንደሚጀምር አስታውቋል፡፡
የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) በሰጡት መግለጫ ድርጅቱ ከተቋቋመ ጊዜ አንስቶ ራሱን በማደራጀት የሕግ ማዕቀፍ ሲያዘጋጅ መቆየቱን የገለፁ ሲሆን አሁን ላይ የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፈቃድ አሰጣጥና ቁጥጥር መመሪያ በማዘጋጀት ወደ ሥራ መግባቱን ገልፀዋል።
በዚህ መሰረትም በዘርፉ ሥራ ላይ የሚገኙ አካላት ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ መመዝገብ እንደሚችሉ የተገለፀ ሲሆን ባለስልጣኑ 15 አዳዲስ ፈቃዶች መስጠት እንደሚጀምር ተጠቁሟል።
በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ለኢንቨስትመንት ባንክ ፈቃድ መስጠት እንደሚጀመርም የተገለፀ ሲሆን የመንግስት የልማት ድርጅቶችም በዚህ ማዕቀፍ ለመካተት ዝግጅት ማድረጋቸውን ተመላክቷል።
ሶስት ትላልቅ የውጭ ኢንቨስትመንት ባንኮች መስራት በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ጥያቄ አቅርበው ምላሽ እንደተሰጣቸውም ነው የተገለፀው።
#TikvahethMagazine
https://t.me/lawsocieties
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን ከየካቲት 4 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ፈቃድ መስጠት እንደሚጀምር አስታውቋል፡፡
የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) በሰጡት መግለጫ ድርጅቱ ከተቋቋመ ጊዜ አንስቶ ራሱን በማደራጀት የሕግ ማዕቀፍ ሲያዘጋጅ መቆየቱን የገለፁ ሲሆን አሁን ላይ የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፈቃድ አሰጣጥና ቁጥጥር መመሪያ በማዘጋጀት ወደ ሥራ መግባቱን ገልፀዋል።
በዚህ መሰረትም በዘርፉ ሥራ ላይ የሚገኙ አካላት ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ መመዝገብ እንደሚችሉ የተገለፀ ሲሆን ባለስልጣኑ 15 አዳዲስ ፈቃዶች መስጠት እንደሚጀምር ተጠቁሟል።
በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ለኢንቨስትመንት ባንክ ፈቃድ መስጠት እንደሚጀመርም የተገለፀ ሲሆን የመንግስት የልማት ድርጅቶችም በዚህ ማዕቀፍ ለመካተት ዝግጅት ማድረጋቸውን ተመላክቷል።
ሶስት ትላልቅ የውጭ ኢንቨስትመንት ባንኮች መስራት በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ጥያቄ አቅርበው ምላሽ እንደተሰጣቸውም ነው የተገለፀው።
#TikvahethMagazine
https://t.me/lawsocieties
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
የኢንቨስትመንት ባንክ ምንድነው ? ከሌሎች ባንኮች በምን ይለያል ?
➡ የንግድ ባንኮች የሚባሉት ፦ በብሔራዊ ባንክ ስር የሚተዳደሩ ፤ ከብሔራዊ ባንክ ፍቃድ ተሰጥቷቸው የሚተዳደሩ ናቸው።
➡ ኢንቨስትመንት ባንክ ፦ በካፒታል ገበያ አዋጅ መሰረት የሚቋቋም፣ በካፒታል ገበያ ባለስልጣን ፍቃድ የሚሰጠው ነው። ከግለሰቦች ተቀማጭ የሚወስድ ከሆነ የኢንቨስትመንት ባንክ መሆን አይችልም።
የኢንቨስትመንት ባንኪግ ስራ ምንድነው ?
ዋና ስራው ወደ ካፒታል ገበያ የሚመጡትን ኩባንያዎች፣ ድርጅቶች ፣ መንግስት ፣ ከተሞች ሊሆኑ ይችላሉ ቦንድ መሸጥ ሲፈልጉ ፣ አክሲዮን መሸጥ ሲፈልጉ ፦
* አክሲዮኑ ምን ይመስላል ?
* አክሲዮኑ በምን ያህል ዋጋ ይሸጥ ?
* መቼና ለማን ይሸጥ ? የሚለውን የፋይናንስ ስትራተጂ ላይ የምክር አገልግሎት የሚሰጡና የሚያገናኙ በካፒታል ገበያ ውስጥ ትልቁን ድርሻ የሚጫወቱ ናቸው።
ለምሳሌ ፦ አንድ በግል የተያዘ ድርጅት ፤ ወደ ህዝብ ድርጅት ነው መቀየር የምፈልገው ፣ የሼር ኩባንያ ነው መሆን የምፈልገው ብሎ ሼሩን የካፒታል ማርኬት ላይ መሸጥ ቢፈልግ ድርጅቱ ምን ያህል ነው ዋጋው ? ለአብነት ወደ 2000 ሼር ቀይሬ 2 ሺህ ሼር ለገበያው ሸጣለሁ ቢል እያንዳንዱ ሼር ዋጋው ምን ያህል ነው የሚለውን አጠቃላይ ስራ የሚሰራው ኢንቨስትመንት ባንክ ነው።
በተጨማሪ ኢንቨስትመንት ባንክ ፦
* price discovery / ገበያው ላይ ኩባንያዎች ያላቸው እውነተኛ ዋጋቸው ምንድነው የሚለውን ያጣራል።
* የካፒታል ገበያ ላይ የሚሳተፉ አካላትን ያማክራል።
* የካፒታል ብክነት እንዳይኖርና ካፒታል ወደአስፈላጊው ቦታ እንዲሄድ ያደርጋል።
ኢንቨስትመንት ባንኮች እንደ ሌሎች የንግድ ባንኮች ከሰዎች ላይ ተቀማጭ ገንዘብ / deposit አይወስዱም።
የኢንቨስትመንት ባንኮች የማማከር ስራን የሚሰሩ ሲሆን አንዳንድ ኩባንያዎች የኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ነዋይ ገበያ ለመግባት ሲወስኑ ኩባንያውን ማዛጋጀት፣ ሼሩ ምን ያህል ነው የሚለውን መለየት ፣ ምን ያህል ሼር ለምን ያህል ሰው የሚለውን መለየት ስራዎችን ይሰራሉ።
የካፒታል ገበያውን የሚቆጣጠረው አካል ፤ በካፒታል ገበያው ለሚሳተፉ አካላት ፍቃድ ከመስጠት እና ሂደቱን ከመቆጣጠር ባለፈ ኢንቬስተሮች በየትኛው ዘርፍ መሳተፍ አለባቸው የሚለውን አይወስንም ሃሳብም አይሰጥም ፤ ይህን የሚያደርጉት የአዋጭነት ትንተናዎችን በመስራት የኢንቨስትመንት ባንኮች ናቸው።
ማማከር፣ ኢንቬስተሮችን እና ተፈላጊ የፋይናንስ ሃብት ማገናኘት የኢንቨስትመንት ባንኮች ስራ ይሆናል። የካፒታል ገበያ ላይ የሚሳተፉ ድርጅቶችን ወክለው ከሰነደ መዋዕለ ነዋይ ገበያው ሆነ ከተቆጣጣሪ መ/ቤቱ ጋር በመሆን ብዙ ስራዎች ይሰራሉ።
☑ ለኢንቨስትመንት ባንክ መስረታ የሚጠየቀው ካፒታል ለንግድ ባንኮች ከሚጠየቀው #ያነሰ ነው።
የንግድ ባንኮች በዚህ ላይ መሳተፍ ይችላሉ ?
አሁን በኢትዮጵያ ስራ ላይ ያሉ የንግድ ባንኮች ጎን ለጎን የኢንቨስትመንት ባንክ ተሳትፎ የሚያደርጉበት እድል አላቸው።
▪እንደ ኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን መረጃ ከመጪው ሰኞ ጀምሮ መስፈርቱን ለሚያሟሉ የኢንቨስትመንት ባንክ ፍቃድ መስጠት የሚጀምር ሲሆን በአጭር ጊዜ ውስጥ በኢትዮጵያ ያሉና ከኢትዮጵያ ውጭ ያሉ ባንኮችም የኢንቨስትመንት ባንክ ፍቃድ ይወስዳሉ ተብሎ እንደሚጠብቅ ተስፋ ተደርጓል።
Credit ፦
#DrBirukTaye (ECMA Director)
#SirakSolomon (ECMA Senior Legal Advisor)
#YohanessArega (ECMA Senior Advisor)
#WuberstTessema (Journalist , FBC)
ዝግጅት ፦ #TikvahEthiopia
#tikvahethiopia
➡ የንግድ ባንኮች የሚባሉት ፦ በብሔራዊ ባንክ ስር የሚተዳደሩ ፤ ከብሔራዊ ባንክ ፍቃድ ተሰጥቷቸው የሚተዳደሩ ናቸው።
➡ ኢንቨስትመንት ባንክ ፦ በካፒታል ገበያ አዋጅ መሰረት የሚቋቋም፣ በካፒታል ገበያ ባለስልጣን ፍቃድ የሚሰጠው ነው። ከግለሰቦች ተቀማጭ የሚወስድ ከሆነ የኢንቨስትመንት ባንክ መሆን አይችልም።
የኢንቨስትመንት ባንኪግ ስራ ምንድነው ?
ዋና ስራው ወደ ካፒታል ገበያ የሚመጡትን ኩባንያዎች፣ ድርጅቶች ፣ መንግስት ፣ ከተሞች ሊሆኑ ይችላሉ ቦንድ መሸጥ ሲፈልጉ ፣ አክሲዮን መሸጥ ሲፈልጉ ፦
* አክሲዮኑ ምን ይመስላል ?
* አክሲዮኑ በምን ያህል ዋጋ ይሸጥ ?
* መቼና ለማን ይሸጥ ? የሚለውን የፋይናንስ ስትራተጂ ላይ የምክር አገልግሎት የሚሰጡና የሚያገናኙ በካፒታል ገበያ ውስጥ ትልቁን ድርሻ የሚጫወቱ ናቸው።
ለምሳሌ ፦ አንድ በግል የተያዘ ድርጅት ፤ ወደ ህዝብ ድርጅት ነው መቀየር የምፈልገው ፣ የሼር ኩባንያ ነው መሆን የምፈልገው ብሎ ሼሩን የካፒታል ማርኬት ላይ መሸጥ ቢፈልግ ድርጅቱ ምን ያህል ነው ዋጋው ? ለአብነት ወደ 2000 ሼር ቀይሬ 2 ሺህ ሼር ለገበያው ሸጣለሁ ቢል እያንዳንዱ ሼር ዋጋው ምን ያህል ነው የሚለውን አጠቃላይ ስራ የሚሰራው ኢንቨስትመንት ባንክ ነው።
በተጨማሪ ኢንቨስትመንት ባንክ ፦
* price discovery / ገበያው ላይ ኩባንያዎች ያላቸው እውነተኛ ዋጋቸው ምንድነው የሚለውን ያጣራል።
* የካፒታል ገበያ ላይ የሚሳተፉ አካላትን ያማክራል።
* የካፒታል ብክነት እንዳይኖርና ካፒታል ወደአስፈላጊው ቦታ እንዲሄድ ያደርጋል።
ኢንቨስትመንት ባንኮች እንደ ሌሎች የንግድ ባንኮች ከሰዎች ላይ ተቀማጭ ገንዘብ / deposit አይወስዱም።
የኢንቨስትመንት ባንኮች የማማከር ስራን የሚሰሩ ሲሆን አንዳንድ ኩባንያዎች የኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ነዋይ ገበያ ለመግባት ሲወስኑ ኩባንያውን ማዛጋጀት፣ ሼሩ ምን ያህል ነው የሚለውን መለየት ፣ ምን ያህል ሼር ለምን ያህል ሰው የሚለውን መለየት ስራዎችን ይሰራሉ።
የካፒታል ገበያውን የሚቆጣጠረው አካል ፤ በካፒታል ገበያው ለሚሳተፉ አካላት ፍቃድ ከመስጠት እና ሂደቱን ከመቆጣጠር ባለፈ ኢንቬስተሮች በየትኛው ዘርፍ መሳተፍ አለባቸው የሚለውን አይወስንም ሃሳብም አይሰጥም ፤ ይህን የሚያደርጉት የአዋጭነት ትንተናዎችን በመስራት የኢንቨስትመንት ባንኮች ናቸው።
ማማከር፣ ኢንቬስተሮችን እና ተፈላጊ የፋይናንስ ሃብት ማገናኘት የኢንቨስትመንት ባንኮች ስራ ይሆናል። የካፒታል ገበያ ላይ የሚሳተፉ ድርጅቶችን ወክለው ከሰነደ መዋዕለ ነዋይ ገበያው ሆነ ከተቆጣጣሪ መ/ቤቱ ጋር በመሆን ብዙ ስራዎች ይሰራሉ።
☑ ለኢንቨስትመንት ባንክ መስረታ የሚጠየቀው ካፒታል ለንግድ ባንኮች ከሚጠየቀው #ያነሰ ነው።
የንግድ ባንኮች በዚህ ላይ መሳተፍ ይችላሉ ?
አሁን በኢትዮጵያ ስራ ላይ ያሉ የንግድ ባንኮች ጎን ለጎን የኢንቨስትመንት ባንክ ተሳትፎ የሚያደርጉበት እድል አላቸው።
▪እንደ ኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን መረጃ ከመጪው ሰኞ ጀምሮ መስፈርቱን ለሚያሟሉ የኢንቨስትመንት ባንክ ፍቃድ መስጠት የሚጀምር ሲሆን በአጭር ጊዜ ውስጥ በኢትዮጵያ ያሉና ከኢትዮጵያ ውጭ ያሉ ባንኮችም የኢንቨስትመንት ባንክ ፍቃድ ይወስዳሉ ተብሎ እንደሚጠብቅ ተስፋ ተደርጓል።
Credit ፦
#DrBirukTaye (ECMA Director)
#SirakSolomon (ECMA Senior Legal Advisor)
#YohanessArega (ECMA Senior Advisor)
#WuberstTessema (Journalist , FBC)
ዝግጅት ፦ #TikvahEthiopia
#tikvahethiopia
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
በሕግ አስከባሪ አካላት በቁጥጥር ስር የዋሉ ዜጎች በ48 ሰዓት ውስጥ ፍርድ ቤት የመቅረብ መብት አላቸው። ተጠርጣሪዎች የቀረቡበት ፍርድ ቤት ለተጨማሪ ምርመራ በእስር እንዲቆዩ በሚፈቅድበት ጊዜ ኃላፊ የሆኑት የሕግ አስከባሪዎች ምርመራውን አጣርተው የተያዘው ሰው በተቻለ ፍጥነት ፍርድ ቤት እንዲቀርብ የማድረግ ኃላፊነት እንዳለባቸው የኢፌዴሪ ሕገ መንግሥት አንቀፅ 19 ስር ተደንግጓል።
በተጨማሪም የሕገ መንግሥቱ አንቀፅ 20 የተከሰሱ ሰዎች ክስ ከቀረበባቸው በኋላ ተገቢ በሆነ አጭር ጊዜ ውስጥ በመደበኛ ፍርድ ቤት ለሕዝብ ግልፅ በሆነ ችሎት የመስማት መብት እንዳላቸው ይደነግጋል።
የሲቪል እና የፖለቲካ መብቶች ዓለም አቀፍ ቃል ኪዳን አንቀፅ 14-3(C) ማንኛውም ክስ የቀረበበት ሰው ያለምንም መዘግየት ፍርድ የማግኘት መብቱ ሊጠበቅ እንደሚገባ አስፍሯል።
የሕግ አስከባሪ አካላት እና ፍርድ ቤቶች በቅጥጥር ስር ያሉ እና ክስ የተመሰረተባቸው ዜጎች የተፋጠነ ፍርድ እንዲያገኙ በሕገ መንግሥቱ እና ኢትዮጵያ ተቀብላ ባፀደቀቻቸው ዓለም አቀፍ ቃል ኪዳን ሰነዶች የተጣለባቸውን ኃላፊነት መወጣት ይጠበቅባቸዋል።
Via #AHRE( Association for Human Rights in Ethiopia)
ምስል፡ በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ የተቀናበረ
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ!
0920666595
በተጨማሪም የሕገ መንግሥቱ አንቀፅ 20 የተከሰሱ ሰዎች ክስ ከቀረበባቸው በኋላ ተገቢ በሆነ አጭር ጊዜ ውስጥ በመደበኛ ፍርድ ቤት ለሕዝብ ግልፅ በሆነ ችሎት የመስማት መብት እንዳላቸው ይደነግጋል።
የሲቪል እና የፖለቲካ መብቶች ዓለም አቀፍ ቃል ኪዳን አንቀፅ 14-3(C) ማንኛውም ክስ የቀረበበት ሰው ያለምንም መዘግየት ፍርድ የማግኘት መብቱ ሊጠበቅ እንደሚገባ አስፍሯል።
የሕግ አስከባሪ አካላት እና ፍርድ ቤቶች በቅጥጥር ስር ያሉ እና ክስ የተመሰረተባቸው ዜጎች የተፋጠነ ፍርድ እንዲያገኙ በሕገ መንግሥቱ እና ኢትዮጵያ ተቀብላ ባፀደቀቻቸው ዓለም አቀፍ ቃል ኪዳን ሰነዶች የተጣለባቸውን ኃላፊነት መወጣት ይጠበቅባቸዋል።
Via #AHRE( Association for Human Rights in Ethiopia)
ምስል፡ በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ የተቀናበረ
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ!
0920666595
አዲሱ የሕዝብ በዓላት እና የበዓላት አከባበር ረቂቅ አዋጅ . . .
ላለፉት 49 ዓመታት በሥራ ላይ የቆየው የሕዝብ በዓላትን እና የእረፍት ቀንን ለመወሰን የወጣ አዋጅ በአዲስ ሊተካ ረቂቅ መዘጋጀቱ ሲገለፅ ፓርላማው መጋቢት ወር ላይ ወደ ሥራ ሲመለስ ይመለከታቸዋል ተብሎ ከሚጠበቁ አዋጆች መካከል ይህ ረቂቅ አዋጅ የሚገኝበት መሆኑ ተገልጿል።
በአሁኑ ወቅት በሥራ ላይ ያለው በደርግ መንግሥት የወጣው አዋጅ 13 የሕዝብ እና ሃይማኖታዊ በዓላትን በብሔራዊ ደረጃ እንዲከበሩ የደነገገ ሲሆን ኢህአዴግ ወደ ሥልጣን ከመጣ በኋላ በዚህ አዋጅ ውስጥ የድል ቀን ላይ ብቻ ማሻሻያ በማድረግ ይሄንን አዋጅ መተግበር መቀጠሉና አሁን በሥራ ላይ ባለው አዋጅ እና በአተገባበሩ ላይ ክፍተቶች እንዳሉት ተጠቁሟል።
አዲሱ ረቂቅ አዋጅ ያመጣቸው ለውጦች ምንድናቸው?
- አዲሱ ረቂቅ አዋጅ፤ ከቀድሞው አዋጅ የሚለየው ዋነኛ ጉዳይ የበዓላት አከባበርን በተመለከተ ዝርዝር ሁኔታዎችን የያዘ ሲሆን ረቂቅ አዋጁ የሕዝብ በዓላትን “ተከብረው የሚውሉ ብሔራዊ በዓላት” ፣ “ታስበው የሚውሉ ብሔራዊ በዓላት” እና “ሃይማኖታዊ በዓላት” ሲል ይከፋፍላቸዋል።
- ተከብረው የሚውሉ ብሔራዊ በዓላት መደበኛ ሥራ ዝግ የሚሆንባቸው ቀናት እንደሆነ ረቂቁ ላይ የሰፈረ ሲሆን እነዚህም የዘመን መለወጫ፣ የአድዋ ድል፣ የላብአደሮች ቀን እና የአርበኞች (የድል) ቀን ናቸው።
- ሥራ ሳይዘጋ ታስበው የሚውሉ ብሔራዊ በዓላት 2የሰማዕታት ቀን እና የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን መሆናቸው ሲገለፅ ወደ ም/ቤቱ የተላከው ረቂቅ ላይ በሃይማኖታዊ በዓልነት የተቀመጡት አምስት የክርስትና እንዲሁም ሦስት የእስልምና እምነት በዓላት ሲሆኑ ከዚህ ቀደም ከነበረው ዝርዝር ውስጥ የተደረገ ለውጥ የለም ተብሏል።
መረጃው የቢቢሲ አማርኛ ነው
#TikvahethMagazine
ላለፉት 49 ዓመታት በሥራ ላይ የቆየው የሕዝብ በዓላትን እና የእረፍት ቀንን ለመወሰን የወጣ አዋጅ በአዲስ ሊተካ ረቂቅ መዘጋጀቱ ሲገለፅ ፓርላማው መጋቢት ወር ላይ ወደ ሥራ ሲመለስ ይመለከታቸዋል ተብሎ ከሚጠበቁ አዋጆች መካከል ይህ ረቂቅ አዋጅ የሚገኝበት መሆኑ ተገልጿል።
በአሁኑ ወቅት በሥራ ላይ ያለው በደርግ መንግሥት የወጣው አዋጅ 13 የሕዝብ እና ሃይማኖታዊ በዓላትን በብሔራዊ ደረጃ እንዲከበሩ የደነገገ ሲሆን ኢህአዴግ ወደ ሥልጣን ከመጣ በኋላ በዚህ አዋጅ ውስጥ የድል ቀን ላይ ብቻ ማሻሻያ በማድረግ ይሄንን አዋጅ መተግበር መቀጠሉና አሁን በሥራ ላይ ባለው አዋጅ እና በአተገባበሩ ላይ ክፍተቶች እንዳሉት ተጠቁሟል።
አዲሱ ረቂቅ አዋጅ ያመጣቸው ለውጦች ምንድናቸው?
- አዲሱ ረቂቅ አዋጅ፤ ከቀድሞው አዋጅ የሚለየው ዋነኛ ጉዳይ የበዓላት አከባበርን በተመለከተ ዝርዝር ሁኔታዎችን የያዘ ሲሆን ረቂቅ አዋጁ የሕዝብ በዓላትን “ተከብረው የሚውሉ ብሔራዊ በዓላት” ፣ “ታስበው የሚውሉ ብሔራዊ በዓላት” እና “ሃይማኖታዊ በዓላት” ሲል ይከፋፍላቸዋል።
- ተከብረው የሚውሉ ብሔራዊ በዓላት መደበኛ ሥራ ዝግ የሚሆንባቸው ቀናት እንደሆነ ረቂቁ ላይ የሰፈረ ሲሆን እነዚህም የዘመን መለወጫ፣ የአድዋ ድል፣ የላብአደሮች ቀን እና የአርበኞች (የድል) ቀን ናቸው።
- ሥራ ሳይዘጋ ታስበው የሚውሉ ብሔራዊ በዓላት 2የሰማዕታት ቀን እና የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን መሆናቸው ሲገለፅ ወደ ም/ቤቱ የተላከው ረቂቅ ላይ በሃይማኖታዊ በዓልነት የተቀመጡት አምስት የክርስትና እንዲሁም ሦስት የእስልምና እምነት በዓላት ሲሆኑ ከዚህ ቀደም ከነበረው ዝርዝር ውስጥ የተደረገ ለውጥ የለም ተብሏል።
መረጃው የቢቢሲ አማርኛ ነው
#TikvahethMagazine