ለፌደራል ጠበቆች የህግ አማካሪዎች እና የጥብቅና ድርጅቶች አዲስ መረጃ ‼️
******
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር ለፌደራል ጠበቆች የህግ አማካሪዎች እና የጥብቅና ድርጅቶች የግብር አከፋፈል ላይ ለአመታት የቀጠሉ እና ባለፉት ሁለት አመታት ደግሞ እጅግ ተባብሰው የቀጠሉ የህግ እና የአሰራር ችግሮችን ለመቅረፍ በርካታ ጥረቶች እየተደረጉ መሆናቸውንና ማህበሩም የሚደርስበትን ውጤት በየግዜው እንደሚያሳውቅ መግለፁ ይታወሳል::
- በዚህም ደረጃ "ሐ" ግብር ከፋይ ጠበቆችን በተመለከተ በተደረገው ከፍተኛ ጥረት ሁሉም ጠበቆች እና የህግ አማሪዎች በየቅርንጫፎቻቸው መስተንግድዎ እንዲያገኙ ተደርጎ ተጠናቋል::
የደረጃ "ሀ" እና "ለ" ግብር በተመለከተ በጠበቆች ማህበር አስተባባሪነት ከፍትህ ሚ/ር እና ከገንዘብ ሚኒስቴር በተውጣጡ ባለሙያዎች የተደረገው ጥናት ከተቀመጡ መደምደሚያና መጠቁሞች Conclusions & Recommendations አብዛኞቹ በፖሊሲ አውጪው አካል ተቀባይነት ማግኘታቸውን ለማብሰር እንወዳለን::
ይህንኑም የገንዘብ ሚ/ር በቀን 05/12/2015ዓ.ም በፃፈው ደብዳቤ ለማህበሩ አሳውቋል:: በዚሁ መሰረት ፤
- ማናቸውም - ገቢውን ለማመንጨት ፤ -ስራውን ዋስትና ለመስጠት እና - ስራውን ለማስቀጠል የሚወጡ የጠበቆች ወጪዎች በሙሉ በተቀናሽነት እንዲያዙ ተወስኗል::
- ይህም ሲሆን ለምሳሌ ለመኪና ታርጋ ቁጥር (ኮድ 2 መሆን አለመሆኑ) ፤ የንግድ ፍቃድ አለመኖር እና ተያያዥ በግብር ሰብሳቢው መ/ቤት ይቀርቡ የነበሩ ምክንያቶች ቀሪ እንዲሆኑ ተወስኗል::
******
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር ለፌደራል ጠበቆች የህግ አማካሪዎች እና የጥብቅና ድርጅቶች የግብር አከፋፈል ላይ ለአመታት የቀጠሉ እና ባለፉት ሁለት አመታት ደግሞ እጅግ ተባብሰው የቀጠሉ የህግ እና የአሰራር ችግሮችን ለመቅረፍ በርካታ ጥረቶች እየተደረጉ መሆናቸውንና ማህበሩም የሚደርስበትን ውጤት በየግዜው እንደሚያሳውቅ መግለፁ ይታወሳል::
- በዚህም ደረጃ "ሐ" ግብር ከፋይ ጠበቆችን በተመለከተ በተደረገው ከፍተኛ ጥረት ሁሉም ጠበቆች እና የህግ አማሪዎች በየቅርንጫፎቻቸው መስተንግድዎ እንዲያገኙ ተደርጎ ተጠናቋል::
የደረጃ "ሀ" እና "ለ" ግብር በተመለከተ በጠበቆች ማህበር አስተባባሪነት ከፍትህ ሚ/ር እና ከገንዘብ ሚኒስቴር በተውጣጡ ባለሙያዎች የተደረገው ጥናት ከተቀመጡ መደምደሚያና መጠቁሞች Conclusions & Recommendations አብዛኞቹ በፖሊሲ አውጪው አካል ተቀባይነት ማግኘታቸውን ለማብሰር እንወዳለን::
ይህንኑም የገንዘብ ሚ/ር በቀን 05/12/2015ዓ.ም በፃፈው ደብዳቤ ለማህበሩ አሳውቋል:: በዚሁ መሰረት ፤
- ማናቸውም - ገቢውን ለማመንጨት ፤ -ስራውን ዋስትና ለመስጠት እና - ስራውን ለማስቀጠል የሚወጡ የጠበቆች ወጪዎች በሙሉ በተቀናሽነት እንዲያዙ ተወስኗል::
- ይህም ሲሆን ለምሳሌ ለመኪና ታርጋ ቁጥር (ኮድ 2 መሆን አለመሆኑ) ፤ የንግድ ፍቃድ አለመኖር እና ተያያዥ በግብር ሰብሳቢው መ/ቤት ይቀርቡ የነበሩ ምክንያቶች ቀሪ እንዲሆኑ ተወስኗል::
ከይዞታ ይለቀቅልኝ አቤቱታ ጋር ካርታ ይምከንልኝ የሚል ዳኝነት የአስተዳደር አዋጅ 1183/2012 ን ሳይከተል ፌደራል መጀመሪያ ደርጃ ፍ/ቤት አቤቱታ ማቅርብ ስለመቻሉ@mkBaleaderaw
Forwarded from PIN NGO
#Vacancy
Do you want to make a difference in your society?
Do you have any skills or qualifications and #experiences that you can use to help others?
If yes, then you are invited to join Public Information Noble (PIN), an NGO/CSO that works on the right to access information in Ethiopia.
PIN is seeking volunteers from all fields and sectors, such as health, law, engineering, economy, accounting, IT, production and others. You can be a student or a graduate of any level of education.
You can also be a public servant (government employee) or a private sector employee and self employed. The only requirement is that you have a passion for promoting access to information.
By volunteering with PIN, you will not only help others, but also benefit yourself. You will access information and gain opportunities to learn more about your career, education, life and expertise.
As a volunteer, you will work remotely via online platforms or phone calls.
You don't need to travel or relocate. You can work from anywhere in Ethiopia. You will be involved in accessing information from public bodies and other service providers.
You will also help raise awareness about the right of all persons to seek, obtain and communicate any information held by public bodies, except for some information that is legally restricted.
Although there is no salary, you will receive a certificate of appreciation from PIN.
You will also gain valuable experience and skills in the field of access to information.
If you are interested, please follow and share our PIN's social media platforms:
Facebook: 👇👇👇👇
[https://www.facebook.com/PublicInformationNoble?mibextid=ZbWKwL]
Twitter :👇👇👇👇👇
[https://twitter.com/PINNGO_et?t=xKZd2ejDdUIKvS4bkrdZ5A&s=09]
Telegram: 👇👇👇👇
[https://t.me/PublicInformationNoble]
Website:👇👇👇👇👇
[https://www.pinngo.org]
Emails:
support@pinngo.com
info@pinngo.com
publicinformationnoble@gmail.com
#AccessToInformation
#ፒን
#PIN
#PINNGO
Do you want to make a difference in your society?
Do you have any skills or qualifications and #experiences that you can use to help others?
If yes, then you are invited to join Public Information Noble (PIN), an NGO/CSO that works on the right to access information in Ethiopia.
PIN is seeking volunteers from all fields and sectors, such as health, law, engineering, economy, accounting, IT, production and others. You can be a student or a graduate of any level of education.
You can also be a public servant (government employee) or a private sector employee and self employed. The only requirement is that you have a passion for promoting access to information.
By volunteering with PIN, you will not only help others, but also benefit yourself. You will access information and gain opportunities to learn more about your career, education, life and expertise.
As a volunteer, you will work remotely via online platforms or phone calls.
You don't need to travel or relocate. You can work from anywhere in Ethiopia. You will be involved in accessing information from public bodies and other service providers.
You will also help raise awareness about the right of all persons to seek, obtain and communicate any information held by public bodies, except for some information that is legally restricted.
Although there is no salary, you will receive a certificate of appreciation from PIN.
You will also gain valuable experience and skills in the field of access to information.
If you are interested, please follow and share our PIN's social media platforms:
Facebook: 👇👇👇👇
[https://www.facebook.com/PublicInformationNoble?mibextid=ZbWKwL]
Twitter :👇👇👇👇👇
[https://twitter.com/PINNGO_et?t=xKZd2ejDdUIKvS4bkrdZ5A&s=09]
Telegram: 👇👇👇👇
[https://t.me/PublicInformationNoble]
Website:👇👇👇👇👇
[https://www.pinngo.org]
Emails:
support@pinngo.com
info@pinngo.com
publicinformationnoble@gmail.com
#AccessToInformation
#ፒን
#PIN
#PINNGO
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
ለፌደራል ጥብቅና ሙያ ተፈታኞች የፈተና ውጤት
***********************
በፌደራል በማናቸውም ደረጃ ፍ/ቤቶች የተፈታኝ ጠበቆች ውጤት በአዋጅ ቁ.1249/2013 አንቀፅ 77 መሰረት በተቋቋመው የጥብቅና ሙያ የመግቢያ ፈተና ኮሚቴ Exam Committee ይፋ ተደርጓል:: የማለፊያ ነጥቡ 50 እና ከዚያ በላይ ውጤት ላስመዘገቡ መሆኑን እንገልፃለን::
የማለፊያ ነጥቡን ያስመዘገቡ ተፈታኞች በአዋጁ አንቀፅ 79 መሰረት ለተቋቋመው የጥብቅና ፈቃድ ገምጋሚ ኮሚቴ Licensing Committee ሰነዶቻቸውን በማቅረብ የሚመረመር እና የጥብቅና ሙያን ለመቀላቀል መስፈርቱን ላሟሉት ባለሙያዎች የፌደራል የጥብቅና ፈቃድ የሚሰጣቸው ይሆናል::
የጠበቆች ማህበር የማለፊያ ውጤቱን ላገኙ ተፈታኞች እንኳን ደስ አላችሁ! እያለ መስፈርቱን አሟልታችሁ ፈቃድ የምትወስዱ ባለሙያዎች ለሀገራችን የህግ ስርአት መዳበር ከፍ ባለ ስነምግባር ሀላፊነታችሁን እንደትወጡ በማሳሰብም ጭምር ነው::
መረጃውን #share በማድረግ ላልደረሳቸው እንድታሳውቁ እንጠይቃለን::
መረጃዎች በፍጥነት እንዲደርሷችሁ የፌስቡክ ገፃችንን በሚከተለው መስፈንጠሪያ ይቀላቀሉ::
https://www.facebook.com/ethiopianbarassociation?mibextid=LQQJ4d
የኢትዮዽያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
ነሀሴ 15 ቀን 2015ዓ.ም
አዲስ አበባ ፤
***********************
በፌደራል በማናቸውም ደረጃ ፍ/ቤቶች የተፈታኝ ጠበቆች ውጤት በአዋጅ ቁ.1249/2013 አንቀፅ 77 መሰረት በተቋቋመው የጥብቅና ሙያ የመግቢያ ፈተና ኮሚቴ Exam Committee ይፋ ተደርጓል:: የማለፊያ ነጥቡ 50 እና ከዚያ በላይ ውጤት ላስመዘገቡ መሆኑን እንገልፃለን::
የማለፊያ ነጥቡን ያስመዘገቡ ተፈታኞች በአዋጁ አንቀፅ 79 መሰረት ለተቋቋመው የጥብቅና ፈቃድ ገምጋሚ ኮሚቴ Licensing Committee ሰነዶቻቸውን በማቅረብ የሚመረመር እና የጥብቅና ሙያን ለመቀላቀል መስፈርቱን ላሟሉት ባለሙያዎች የፌደራል የጥብቅና ፈቃድ የሚሰጣቸው ይሆናል::
የጠበቆች ማህበር የማለፊያ ውጤቱን ላገኙ ተፈታኞች እንኳን ደስ አላችሁ! እያለ መስፈርቱን አሟልታችሁ ፈቃድ የምትወስዱ ባለሙያዎች ለሀገራችን የህግ ስርአት መዳበር ከፍ ባለ ስነምግባር ሀላፊነታችሁን እንደትወጡ በማሳሰብም ጭምር ነው::
መረጃውን #share በማድረግ ላልደረሳቸው እንድታሳውቁ እንጠይቃለን::
መረጃዎች በፍጥነት እንዲደርሷችሁ የፌስቡክ ገፃችንን በሚከተለው መስፈንጠሪያ ይቀላቀሉ::
https://www.facebook.com/ethiopianbarassociation?mibextid=LQQJ4d
የኢትዮዽያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
ነሀሴ 15 ቀን 2015ዓ.ም
አዲስ አበባ ፤
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
የእርቅ ስምምነትን በተመለከተ 5 መሰረታዊ ጉዳዮች
1-በኢትዮጵያ ህግ ሁለት ዓይነት የእርቅ ስምምነቶች አሉ። በአስማሚና ያለአስማሚ የሚደረግ የእርቅ ስምምነት
2-ያለ አስማሚ የሚደረግ የእርቅ ስምምነት በአዋጅ ቁ. 1237/2013 አይገዛም።
3- ያለ አስማሚ ከፍርድ ቤት ውጭ የተደረገ የእርቅ ስምምነት እንደ ፍርድ ቤት ውሳኔ አስገዳጅነት ኖሮት አፈጻጸም ሊጠየቅበት አይችልም። የሚፈጸመው እንደ ማንኛውም ውል እንዲፈጸም ክስ በማቅረብ ነው፣
...እና ሌሎች መሰረታዊ ነጥቦች
https://youtu.be/Q60Ko65cmnE
1-በኢትዮጵያ ህግ ሁለት ዓይነት የእርቅ ስምምነቶች አሉ። በአስማሚና ያለአስማሚ የሚደረግ የእርቅ ስምምነት
2-ያለ አስማሚ የሚደረግ የእርቅ ስምምነት በአዋጅ ቁ. 1237/2013 አይገዛም።
3- ያለ አስማሚ ከፍርድ ቤት ውጭ የተደረገ የእርቅ ስምምነት እንደ ፍርድ ቤት ውሳኔ አስገዳጅነት ኖሮት አፈጻጸም ሊጠየቅበት አይችልም። የሚፈጸመው እንደ ማንኛውም ውል እንዲፈጸም ክስ በማቅረብ ነው፣
...እና ሌሎች መሰረታዊ ነጥቦች
https://youtu.be/Q60Ko65cmnE
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (TransparencyE TE)
"መኖር ማለት አለመሞት ከሆነ እስትንፋስ ያለው ሁሉ እየኖረ ነው።
ግን መኖር ማለት እራስን መሆን፣
ለዓላማ መቆም፣
ህሊናን አለመዘንጋት፣
ፍርድን አለማጓደል፣
ለራስ ብቻ ሳይሆን ለሌላው እራስን መስዋዕት ማድረግ ብሎም አርአያ የሚሆን ነገር ጥሎ ማለፍ ከሆነ ስንቶቻችን ነን በህይወት ያለነው?" ዶክተር #ምህረት_ደበበ
⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️
#law #societies @lawsocieties
ግን መኖር ማለት እራስን መሆን፣
ለዓላማ መቆም፣
ህሊናን አለመዘንጋት፣
ፍርድን አለማጓደል፣
ለራስ ብቻ ሳይሆን ለሌላው እራስን መስዋዕት ማድረግ ብሎም አርአያ የሚሆን ነገር ጥሎ ማለፍ ከሆነ ስንቶቻችን ነን በህይወት ያለነው?" ዶክተር #ምህረት_ደበበ
⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️
#law #societies @lawsocieties
ከእነዚህ ውስጥ "በክርክር ውስጥ ክርክር [በመዝገብ ውስጥ መዝገብ]" አንደኛው ነው። በከሟች አባቴ በኪራይ የያዘውን የውርስ ሀብት ይመልስልኝ በሚል በቀረበ ክስ ላይ ተከሳሽ ቤቱን ከሟች በሽያጭ ውል እንዳገኘው መልስ ሲሰጥ የሚጸና የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል አለ ወይስ የለም? ብሎ ጭብጥ ይዞ ማከራከርና ውሳኔ መስጠት የሚራይ ውልን በሚመለከት የፍርድ ቤት መዝገብ ውስጥ ሌላ የሽያጭ ውል መዝገብ የመክፈት ያክል ነው።
https://youtu.be/EvGqeUjjOK0
https://youtu.be/EvGqeUjjOK0