#ETA
" ማንኛውም የግል ትምህርት ወይም ስልጠና ተቋም #የመምህርነት እና #የህግ ትምህርት ዘርፎችን ማስተማር አይችልም "
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ፤ ባዘጋጀው የከፍተኛ ትምህርትና የቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ዘርፍ ፈቃድ አሰጣጥ ረቂቅ መመሪያ ላይ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ወይም የስልጠና ተቋማት በሁሉም መርሃ ግብሮች #የሕግ እና #የመምህርነት ትምህርት ዘርፎችን #አሁንም ማስተማር እንደማይችሉ ተገልጿል።
ከዚህ በፊትም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሁሉም መርሃግብሮች የሕግ እንዲሁም የመምህርነት ትምህርት እንዳይሰጡ የተደረገ ሲሆን አሁንም በአዲሱ መመሪያ የሕግ እና የመምህርነት ትምህርት መስጠት አይችሉም ተብሏል።
ሌሎች በአዲሱ የከፍተኛ ትምህርትና የቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ዘርፍ ፈቃድ አሰጣጥ #ረቂቅ መመሪያ ላይ ምን ተካቷል ?
- ማንኛውም ተቋም አዲስ ፕሮግራም ለመከፈት ወይም ነባሩን ፕሮግራም ለማስቀጠል የፍላጎት ዳሰሳ፣ የገበያ ጥናት እና ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ እውደ ጥናት ማካሄድ ይኖርበታል፡፡
- ለማንኛውም የከፍተኛ ትምህርት እና የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ተቋማት የፕሮግራም ፈቃድ የሚሰጠው ባለስልጣኑ (የኢፌዴሪ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን) የሚያወጣቸውን መስፈርቶች አሟልተው ሲገኙ ብቻ ይሆናል፡፡
- የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚከፍቷቸው ፕሮግራሞች ባለስልጣኑ (የኢፌዴሪ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን) የሚያወጣቸውን የመመዘኛ መስፈርቶች ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡
- ለማንኛውም ተቋም የሚሰጥ ፈቃድ የሚያገለግለው በባለስልጣኑ (የኢፌዴሪ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን) ተገምግሞ ለተፈቀደለት ካምፓስና የትምህርት መስክ ብቻ ይሆናል።
- ማንኛውም ተቋም የጤና የትምህርት መስኮችን መስጠት የሚችለው በመደበኛ መርሃ ግብር ብቻ ይሆናል፡፡
- ማንኛውም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም በርቀት ትምህርት መርሃ ግብር ማስተማር የሚችለው ከድንበር ተሻጋሪ ወጪ በመጀመሪያ ዲግሪ ብቻ ይሆናል።
- ማንኛውም የግል ትምህርት ወይም ስልጠና ተቋም #የመምህርነት እና #የህግ ትምህርት ዘርፎችን ማስተማር አይችልም፡፡
- ማንኛውም የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ተቋም የትኛውንም ስልጠና በርቀት መርሃ ግብር ለማሰልጠን የሚቀርብ የፈቃድ ጥያቄ የማይስተናግድ ይሆናል።
- ማንኛውም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም #በህክምና_ዶክትሬት እና #በስፔሻሊቲ ትምህርት ፈቃድ ለማግኘት ተቋሙ #የህክምና_ሆስፒታል ሊኖረው ይገባል።
- በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ በተቋም ደረጃ የጸደቀ ስርዓተ ትምህርት የፈቃድ ጊዜው ሳያበቃ የስርዓተ ትምህርት ወይም የዲግሪ ስያሜ ለውጥ ካለባለስልጣኑ ፈቃድ ወጪ ማድረግ አይችልም።
- በሀገር ደረጃ በትምህርት ፖሊሲ ስርዓተ ትምህርቱ እስካልተቀየረ ድረስ በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ በተቋም ወይም በካምፓስ ደረጃ የጸደቀ ስርዓተ ትምህርት የፈቃድ/ፈቃድ እድሳት ጊዜው እስካላበቃ ድረስ በሌሎች ካምፓሶች መተግበር ወይም መጠቀም ይችላል።
- የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በበየነ መረብ ወይም በርቀት ትምህርት መርሃ-ግብር ፈቃድ ሲጠይቁ በባለስልጣኑ (የኢፌዴሪ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን) ስርዓተ-ትምህርቱ ቀድሞ መገምገም እና ተገቢ ማስተካከያ ተደርጎ መፅደቅ ይኖርበታል።
- ማንኛውም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም በብሎክ ኮርስ ትምህርት ለመስጠት ያለው አመቺነትና ተገቢነት እንዲሁም የትምህርት ጥራት ላይ የሚኖረውን ተፅህኖ ከግምት በማስገባት ስርዓተ ትምህርቱ ከጸደቀ በኃላ ሊተገብር ይችላል፡፡
ቲክቫህ ኢትዮጵያ መረጃውን ያገኘው ከትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን መሪ አስፈፃሚ ሕይወት አሰፋ ነው።
@tikvahethiopia
" ማንኛውም የግል ትምህርት ወይም ስልጠና ተቋም #የመምህርነት እና #የህግ ትምህርት ዘርፎችን ማስተማር አይችልም "
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ፤ ባዘጋጀው የከፍተኛ ትምህርትና የቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ዘርፍ ፈቃድ አሰጣጥ ረቂቅ መመሪያ ላይ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ወይም የስልጠና ተቋማት በሁሉም መርሃ ግብሮች #የሕግ እና #የመምህርነት ትምህርት ዘርፎችን #አሁንም ማስተማር እንደማይችሉ ተገልጿል።
ከዚህ በፊትም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሁሉም መርሃግብሮች የሕግ እንዲሁም የመምህርነት ትምህርት እንዳይሰጡ የተደረገ ሲሆን አሁንም በአዲሱ መመሪያ የሕግ እና የመምህርነት ትምህርት መስጠት አይችሉም ተብሏል።
ሌሎች በአዲሱ የከፍተኛ ትምህርትና የቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ዘርፍ ፈቃድ አሰጣጥ #ረቂቅ መመሪያ ላይ ምን ተካቷል ?
- ማንኛውም ተቋም አዲስ ፕሮግራም ለመከፈት ወይም ነባሩን ፕሮግራም ለማስቀጠል የፍላጎት ዳሰሳ፣ የገበያ ጥናት እና ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ እውደ ጥናት ማካሄድ ይኖርበታል፡፡
- ለማንኛውም የከፍተኛ ትምህርት እና የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ተቋማት የፕሮግራም ፈቃድ የሚሰጠው ባለስልጣኑ (የኢፌዴሪ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን) የሚያወጣቸውን መስፈርቶች አሟልተው ሲገኙ ብቻ ይሆናል፡፡
- የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚከፍቷቸው ፕሮግራሞች ባለስልጣኑ (የኢፌዴሪ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን) የሚያወጣቸውን የመመዘኛ መስፈርቶች ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡
- ለማንኛውም ተቋም የሚሰጥ ፈቃድ የሚያገለግለው በባለስልጣኑ (የኢፌዴሪ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን) ተገምግሞ ለተፈቀደለት ካምፓስና የትምህርት መስክ ብቻ ይሆናል።
- ማንኛውም ተቋም የጤና የትምህርት መስኮችን መስጠት የሚችለው በመደበኛ መርሃ ግብር ብቻ ይሆናል፡፡
- ማንኛውም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም በርቀት ትምህርት መርሃ ግብር ማስተማር የሚችለው ከድንበር ተሻጋሪ ወጪ በመጀመሪያ ዲግሪ ብቻ ይሆናል።
- ማንኛውም የግል ትምህርት ወይም ስልጠና ተቋም #የመምህርነት እና #የህግ ትምህርት ዘርፎችን ማስተማር አይችልም፡፡
- ማንኛውም የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ተቋም የትኛውንም ስልጠና በርቀት መርሃ ግብር ለማሰልጠን የሚቀርብ የፈቃድ ጥያቄ የማይስተናግድ ይሆናል።
- ማንኛውም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም #በህክምና_ዶክትሬት እና #በስፔሻሊቲ ትምህርት ፈቃድ ለማግኘት ተቋሙ #የህክምና_ሆስፒታል ሊኖረው ይገባል።
- በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ በተቋም ደረጃ የጸደቀ ስርዓተ ትምህርት የፈቃድ ጊዜው ሳያበቃ የስርዓተ ትምህርት ወይም የዲግሪ ስያሜ ለውጥ ካለባለስልጣኑ ፈቃድ ወጪ ማድረግ አይችልም።
- በሀገር ደረጃ በትምህርት ፖሊሲ ስርዓተ ትምህርቱ እስካልተቀየረ ድረስ በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ በተቋም ወይም በካምፓስ ደረጃ የጸደቀ ስርዓተ ትምህርት የፈቃድ/ፈቃድ እድሳት ጊዜው እስካላበቃ ድረስ በሌሎች ካምፓሶች መተግበር ወይም መጠቀም ይችላል።
- የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በበየነ መረብ ወይም በርቀት ትምህርት መርሃ-ግብር ፈቃድ ሲጠይቁ በባለስልጣኑ (የኢፌዴሪ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን) ስርዓተ-ትምህርቱ ቀድሞ መገምገም እና ተገቢ ማስተካከያ ተደርጎ መፅደቅ ይኖርበታል።
- ማንኛውም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም በብሎክ ኮርስ ትምህርት ለመስጠት ያለው አመቺነትና ተገቢነት እንዲሁም የትምህርት ጥራት ላይ የሚኖረውን ተፅህኖ ከግምት በማስገባት ስርዓተ ትምህርቱ ከጸደቀ በኃላ ሊተገብር ይችላል፡፡
ቲክቫህ ኢትዮጵያ መረጃውን ያገኘው ከትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን መሪ አስፈፃሚ ሕይወት አሰፋ ነው።
@tikvahethiopia
ወራሽ የሆነ ወገን አውራሹ ተካፋይ በነበረበት ክርክር ላይ በፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ.358 መሰረት መቃወም አይችልም ::
ቅፅ 25 መ/ቁ 180551
ቅፅ 25 መ/ቁ 180551
ስለ ቼክ ማወቅ ያለባችሁ ወሳኝ የህግ ነጥቦች
በቼክ ገንዘብ ሊሰጣችሁ ወይም ቼክ ልትፈርሙ ስለምትችሉ ቀጣዮቹን ቼክን የሚመለከቱ ወሳኝ ነጥቦች እናንሳ።
ቼክ ማለት ገንዘብን ተክቶ የሚያገለግል ተላላፊ የገንዘብ ሰነድ ነው፡፡ ቼክ ሊፈርም የሚችለው በአንድ ባንክ ውስጥ ተንቀሳቃሽ ሂሳብ ያለው ሰው ነው፡፡ድርጅት ከሆነ ደግሞ ፈራሚው በድርጅቱ ቼክ ላይ የመፈረም ስልጣን የተሰጠው መሆን አለበት፡፡ -ቼክ ከመቀበላችሁ በፊት በቼኩ ላይ -የሚከፈለው የገንዘብ መጠን በአሀዝና በፊደል መፃፉን - የሚከፈለው ሰው ስም እና የባንኩ ቅርንጫፍ መፃፉን -ቼኩን የሰጠው ሰው ፊርማ መኖሩን -ቼኩ የተፃፈበት ቀን እና ቦታ መኖሩ ማረጋገጥ የግድ አስፈላጊ መሆኑን የንግድ ህግ አንቀፅ 827 ይደነግጋል። -ቼኩ ለማን እንደሚከፈል ስም ካልተጠቀሰበት ማንኛውም ቼኩን ይዞ የቀረበ ሰው ይከፈለዋል። ቼኩ በስሙ የተፃፈለት ሰው ወይም በትዕዛዝ የሚል ካለበት ደግሞ በቀላሉ ከጀርባው በመፈረም ለሌላ ሰው ሊያስተላልፈው ይችላል ።ያም ሰው በጀርባው ፈርሞ ለሌላ ሰው ማስተላለፍ ይችላል፡፡ -የገንዘብ መጠኑ ያልተጠቀሰበትን ቼክ ፈርሞ መስጠት አደገኛ ነው ፡፡ ቼኩ የተፃፈለት ወይም የተላለፈለት ሰው የፈለገውን ገንዘብ ሊሞላበት ይችላል፡፡ -ቼኩ የሚከፈለው ለባንኩ ለክፍያ በቀረበ ቀን ነው። - ሆኖም ቼኩ በን/ሕ/ቁ 857 መሠረት የወጣበት ቀን ከግምት ሳይስገባ ቼኩ ላይ ከተፃፈው ቀን ጀምሮ በ6 ወር ውስጥ ለባንኩ ለክፍያ መቅረብ አለበት፡፡ -ቼኩን የሚፈርመው ሰው የክፍያውን ቀን ቼኩን ከፃፈበት ወይም ቼኩን ካወጣበት ቀን ወደፊት ወይም ወደ ኋላ ሊያደርገው ይችላል። ለምሳሌ ዛሬ ቼኩን ሲፅፍ የተፃፈበት ቀን ወደኃላ 7 ወር አድርጎ ቀኑን ቢፅፈው ለክፍያ መቅረብ ያለበት 6 ወር ጊዜ ስላለፈ ባንኩ መክፈልም ሆነ ያልከፈለበትን ምክንያት ለመግለፅ ሳይገደድ ቼኩ ለክፍያ መቅረብ ባለበት ጊዜ ባለመቅረቡ ብቻይመልሰዋል፡፡ ዛሬ የሚሰጥህን ቼክ ወደፊት የዛሬ 4 ወር አድርጎ ቀኑ ከተፃፈበት ለክፍያ መቅረብ የሚችለው ከአራት ወራት በኃላ ካለው ቀን ጀምሮ ባለው 6 ወራት ውስጥ ነው፡፡ ስለዚህ ቼክ ተቀባዬች የሚሰጣቸውን ቼክ ገንዘቡን መቀበል ከሚችሉበት ቀን አንፃር በጥንቃቄ የተፃፈበት ቀን ማየት አለባቸው -ቼክ የሰጠው ሰው ቼኩ ለባንኩ ለክፍያ ከመቅረቡ በፊት ባንኩን እንዳትከፍል ብሎ መከልከል ይችላል። ባንኩም የክፍያ መከልከያ ትእዛዝ ከደረሰው መክፈል የለበትም። -የተረጋገጠ ቼክ (cpo) የተጠቀሰው ገንዘብ መኖሩ በባንኩ ተረጋግጦ የተቀመጠ በመሆኑ ከተራ ቼክ የበለጠ አስተማማኝ ነው። -ቼኩን ለባንክ አቅርበህ በቼኩ ላይ የተጠቀሰውን ያህል በቂ ገንዘብ ከሌለ በሂሳቡ ውስጥ ያለውን ያህል መቀበል ይቻላል። -ለቀረው ገንዘብ ደግሞ ባንኩ ‘‘በቂ ስንቅ ለውም’’ የሚል የፅሁፍ ማስረጃ ቼኩን ይዞ ለቀረበው ሰው ይሰጠዋል። -በተለምዶ ‘‘ደረቅ ቼክ’’ የሚባለው ለክፍያ ሲቀርብ በሂሳቡ ውስጥ በቂ ገንዘብ ከሌለው ሲሆን ባንኩ በሚሰጠው ማስረጃ መሰረት ቼክ ሰጪውን ወይም አውጭውን በወንጀል ያስጠይቃል። ሆን ተብሎ ከተፈፀመ ቼክ አውጪው በወንጀል ህግ አቀፅ 693 መሰረት በቀላል እስራት ወይም ነገሩ ከባድ ከሆነ ደግሞ ከአስር አመት በማይበልጥ ፅኑ እስርና በመቀጮ ይቀጣል። -ደረቅ ቼኩ የተሰጠው በቸልተኝነት ከሆነ ደግሞ ሰጭው በመቀጮ ወይም ከንድ አመት በማይበልጥ ቀላል እስር ይቀጣል ፡፡ -ሳይከፈል የቀረውን የቼኩን ገንዘብ ና ወጭውን ቼኩ የተፃፈለት ወይም ተፈርሞ የተላለፈለት ሰው በፍትሀ ብሔር ከሶ ገንዘቡን ማስመለስ ይችላል፡፡ -በብሔራዊ ባንክ መመሪያ መሰረት ደረቅ ቼክ የሚሰጡ ሰዎች በጥፋታቸው በጥቁር መዝገብ ውስጥ የሚገቡ ሲሆን ከገንዘብ መቀጮ አንስቶ በቼክ ሂሳብ የማንቀሳቀስ መብታቸውን እስከማሳጣት ቅጣት ይጣልባቸዋል፡፡ እነዚህ ከላይ ያነሳናቸው ህጎች ቼክን የገንዘብ ያህል አስተማማኝ ለማድረግ የተደነገጉ ናቸው። ለግብይት ቅልጥፍና እንዲሁም ለገንዘብ እንቅስቃሴ አመቺነት በቼክ መጠቀሙ ከጥሬ ገንዘብ የተሻለ ዘመናዊ አሰራር በመሆኑ ቼክ አስፈላጊና ልንጠቀምበት የሚገባ የገንዘብ ሰነድ ነው። ለማንኛውም ቼክ ስንሰጥም ሆነ ስንቀበል ከላይ የተነሱትን ነጥቦች ልብ እንበል፡፡
By Yesuf Akeberegn
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
በቼክ ገንዘብ ሊሰጣችሁ ወይም ቼክ ልትፈርሙ ስለምትችሉ ቀጣዮቹን ቼክን የሚመለከቱ ወሳኝ ነጥቦች እናንሳ።
ቼክ ማለት ገንዘብን ተክቶ የሚያገለግል ተላላፊ የገንዘብ ሰነድ ነው፡፡ ቼክ ሊፈርም የሚችለው በአንድ ባንክ ውስጥ ተንቀሳቃሽ ሂሳብ ያለው ሰው ነው፡፡ድርጅት ከሆነ ደግሞ ፈራሚው በድርጅቱ ቼክ ላይ የመፈረም ስልጣን የተሰጠው መሆን አለበት፡፡ -ቼክ ከመቀበላችሁ በፊት በቼኩ ላይ -የሚከፈለው የገንዘብ መጠን በአሀዝና በፊደል መፃፉን - የሚከፈለው ሰው ስም እና የባንኩ ቅርንጫፍ መፃፉን -ቼኩን የሰጠው ሰው ፊርማ መኖሩን -ቼኩ የተፃፈበት ቀን እና ቦታ መኖሩ ማረጋገጥ የግድ አስፈላጊ መሆኑን የንግድ ህግ አንቀፅ 827 ይደነግጋል። -ቼኩ ለማን እንደሚከፈል ስም ካልተጠቀሰበት ማንኛውም ቼኩን ይዞ የቀረበ ሰው ይከፈለዋል። ቼኩ በስሙ የተፃፈለት ሰው ወይም በትዕዛዝ የሚል ካለበት ደግሞ በቀላሉ ከጀርባው በመፈረም ለሌላ ሰው ሊያስተላልፈው ይችላል ።ያም ሰው በጀርባው ፈርሞ ለሌላ ሰው ማስተላለፍ ይችላል፡፡ -የገንዘብ መጠኑ ያልተጠቀሰበትን ቼክ ፈርሞ መስጠት አደገኛ ነው ፡፡ ቼኩ የተፃፈለት ወይም የተላለፈለት ሰው የፈለገውን ገንዘብ ሊሞላበት ይችላል፡፡ -ቼኩ የሚከፈለው ለባንኩ ለክፍያ በቀረበ ቀን ነው። - ሆኖም ቼኩ በን/ሕ/ቁ 857 መሠረት የወጣበት ቀን ከግምት ሳይስገባ ቼኩ ላይ ከተፃፈው ቀን ጀምሮ በ6 ወር ውስጥ ለባንኩ ለክፍያ መቅረብ አለበት፡፡ -ቼኩን የሚፈርመው ሰው የክፍያውን ቀን ቼኩን ከፃፈበት ወይም ቼኩን ካወጣበት ቀን ወደፊት ወይም ወደ ኋላ ሊያደርገው ይችላል። ለምሳሌ ዛሬ ቼኩን ሲፅፍ የተፃፈበት ቀን ወደኃላ 7 ወር አድርጎ ቀኑን ቢፅፈው ለክፍያ መቅረብ ያለበት 6 ወር ጊዜ ስላለፈ ባንኩ መክፈልም ሆነ ያልከፈለበትን ምክንያት ለመግለፅ ሳይገደድ ቼኩ ለክፍያ መቅረብ ባለበት ጊዜ ባለመቅረቡ ብቻይመልሰዋል፡፡ ዛሬ የሚሰጥህን ቼክ ወደፊት የዛሬ 4 ወር አድርጎ ቀኑ ከተፃፈበት ለክፍያ መቅረብ የሚችለው ከአራት ወራት በኃላ ካለው ቀን ጀምሮ ባለው 6 ወራት ውስጥ ነው፡፡ ስለዚህ ቼክ ተቀባዬች የሚሰጣቸውን ቼክ ገንዘቡን መቀበል ከሚችሉበት ቀን አንፃር በጥንቃቄ የተፃፈበት ቀን ማየት አለባቸው -ቼክ የሰጠው ሰው ቼኩ ለባንኩ ለክፍያ ከመቅረቡ በፊት ባንኩን እንዳትከፍል ብሎ መከልከል ይችላል። ባንኩም የክፍያ መከልከያ ትእዛዝ ከደረሰው መክፈል የለበትም። -የተረጋገጠ ቼክ (cpo) የተጠቀሰው ገንዘብ መኖሩ በባንኩ ተረጋግጦ የተቀመጠ በመሆኑ ከተራ ቼክ የበለጠ አስተማማኝ ነው። -ቼኩን ለባንክ አቅርበህ በቼኩ ላይ የተጠቀሰውን ያህል በቂ ገንዘብ ከሌለ በሂሳቡ ውስጥ ያለውን ያህል መቀበል ይቻላል። -ለቀረው ገንዘብ ደግሞ ባንኩ ‘‘በቂ ስንቅ ለውም’’ የሚል የፅሁፍ ማስረጃ ቼኩን ይዞ ለቀረበው ሰው ይሰጠዋል። -በተለምዶ ‘‘ደረቅ ቼክ’’ የሚባለው ለክፍያ ሲቀርብ በሂሳቡ ውስጥ በቂ ገንዘብ ከሌለው ሲሆን ባንኩ በሚሰጠው ማስረጃ መሰረት ቼክ ሰጪውን ወይም አውጭውን በወንጀል ያስጠይቃል። ሆን ተብሎ ከተፈፀመ ቼክ አውጪው በወንጀል ህግ አቀፅ 693 መሰረት በቀላል እስራት ወይም ነገሩ ከባድ ከሆነ ደግሞ ከአስር አመት በማይበልጥ ፅኑ እስርና በመቀጮ ይቀጣል። -ደረቅ ቼኩ የተሰጠው በቸልተኝነት ከሆነ ደግሞ ሰጭው በመቀጮ ወይም ከንድ አመት በማይበልጥ ቀላል እስር ይቀጣል ፡፡ -ሳይከፈል የቀረውን የቼኩን ገንዘብ ና ወጭውን ቼኩ የተፃፈለት ወይም ተፈርሞ የተላለፈለት ሰው በፍትሀ ብሔር ከሶ ገንዘቡን ማስመለስ ይችላል፡፡ -በብሔራዊ ባንክ መመሪያ መሰረት ደረቅ ቼክ የሚሰጡ ሰዎች በጥፋታቸው በጥቁር መዝገብ ውስጥ የሚገቡ ሲሆን ከገንዘብ መቀጮ አንስቶ በቼክ ሂሳብ የማንቀሳቀስ መብታቸውን እስከማሳጣት ቅጣት ይጣልባቸዋል፡፡ እነዚህ ከላይ ያነሳናቸው ህጎች ቼክን የገንዘብ ያህል አስተማማኝ ለማድረግ የተደነገጉ ናቸው። ለግብይት ቅልጥፍና እንዲሁም ለገንዘብ እንቅስቃሴ አመቺነት በቼክ መጠቀሙ ከጥሬ ገንዘብ የተሻለ ዘመናዊ አሰራር በመሆኑ ቼክ አስፈላጊና ልንጠቀምበት የሚገባ የገንዘብ ሰነድ ነው። ለማንኛውም ቼክ ስንሰጥም ሆነ ስንቀበል ከላይ የተነሱትን ነጥቦች ልብ እንበል፡፡
By Yesuf Akeberegn
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
There is no definitive ranking of the top 10 international conventions related to human rights, as different conventions may have different scopes, impacts, and challenges.
However, based on the results of web search,
10 core human rights treaties that are widely recognized and ratified by many states.
These are:👇👇👇👇👇👇
1 - The International Convention on the Elimination of All Forms of Racial Discrimination (ICERD), which aims to combat racial discrimination and promote racial harmony¹.
2 - The International Covenant on Civil and Political Rights (ICCPR), which protects the rights to life, liberty, security, freedom of expression, assembly, association, religion, and fair trial².
3 - The International Covenant on Economic, Social and Cultural Rights (ICESCR), which protects the rights to work, education, health, social security, and cultural participation³.
4 - The Convention on the Elimination of All Forms of Discrimination against Women (CEDAW), which promotes and protects the human rights of women.
5 - The Convention against Torture and Other Cruel, Inhuman or Degrading Treatment or Punishment (CAT), which prohibits torture and other forms of ill-treatment¹.
6 - The Convention on the Rights of the Child (CRC), which recognizes the special needs and rights of children.
7 - The International Convention on the Protection of the Rights of All Migrant Workers and Members of Their Families (ICRMW), which safeguards the rights of migrant workers and their families¹.
8 - The International Convention for the Protection of All Persons from Enforced Disappearance (ICPPED), which prevents and punishes enforced disappearances¹.
9 - The Convention on the Rights of Persons with Disabilities (CRPD), which affirms the dignity and rights of persons with disabilities.
10 - The International Convention on the Elimination of All Forms of Discrimination against Women (CEDAW), which promotes and protects the human rights of women.
Source: Bing, 6/30/2023
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
However, based on the results of web search,
10 core human rights treaties that are widely recognized and ratified by many states.
These are:👇👇👇👇👇👇
1 - The International Convention on the Elimination of All Forms of Racial Discrimination (ICERD), which aims to combat racial discrimination and promote racial harmony¹.
2 - The International Covenant on Civil and Political Rights (ICCPR), which protects the rights to life, liberty, security, freedom of expression, assembly, association, religion, and fair trial².
3 - The International Covenant on Economic, Social and Cultural Rights (ICESCR), which protects the rights to work, education, health, social security, and cultural participation³.
4 - The Convention on the Elimination of All Forms of Discrimination against Women (CEDAW), which promotes and protects the human rights of women.
5 - The Convention against Torture and Other Cruel, Inhuman or Degrading Treatment or Punishment (CAT), which prohibits torture and other forms of ill-treatment¹.
6 - The Convention on the Rights of the Child (CRC), which recognizes the special needs and rights of children.
7 - The International Convention on the Protection of the Rights of All Migrant Workers and Members of Their Families (ICRMW), which safeguards the rights of migrant workers and their families¹.
8 - The International Convention for the Protection of All Persons from Enforced Disappearance (ICPPED), which prevents and punishes enforced disappearances¹.
9 - The Convention on the Rights of Persons with Disabilities (CRPD), which affirms the dignity and rights of persons with disabilities.
10 - The International Convention on the Elimination of All Forms of Discrimination against Women (CEDAW), which promotes and protects the human rights of women.
Source: Bing, 6/30/2023
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
639-2009 የፍትሃብሄር ህግ ማሻሻያ አዋጅ.pdf
98.9 KB
የፍትሃብሄር ህግ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 639/2009
" እኛ አሁንም የሠራተኞች የመኖር ያለመኖር ጉዳይ ሳይስተካከል ዝም አንልም " - የኢሠማኮ ፕሬዚዳንት አቶ ካሳሁን ፎሎ
ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል የሚወስነው የደመወዝ ቦርድ እንዲቋቋም ለዓመታት ጥያቄ ቢቀርብም ምላሽ ባለማግኘቱ ጉዳዩን ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማቅረቡን የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሠማኮ) አስታወቀ፡፡
በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ 1156/2011 ዝቅተኛ የደመወዝ የሚወስነውን " የደመወዝ ቦርድ " ማቋቋም እንደሚገባ መደንገጉን፣ ይሁን እንጂ ለዝቅተኛ ተከፋዮች የኑሮ ሁኔታን የዋጀ የአከፋፈል ሥርዓት ያስተካክላል ተብሎ ሲጠበቅ ዓመታት ያስቆጠረው " የደመወዝ ቦርድ " የማቋቋም ድንጋጌ፣ አሁንም ጆሮ ዳባ መባሉን የኢሠማኮ ፕሬዚዳንት አቶ ካሳሁን ፎሎ ገልጸዋል፡፡
ኢሠማኮ ለሥራና ክህሎት ሚኒስቴርና ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጠው ደጅ ቢጠናም፣ አሁንም የዝቅተኛ ሠራተኞች ጉዳይ ምላሽ ማግኘት አለመቻሉን አቶ ካሳሁን አስረድተዋል፡፡
ተገቢውን ቅደም ተከተል በመከተል በሚመለከታቸው የመንግሥት ተቋማት ትኩረት እንዲያገኝ ኢሠማኮ ጥያቄ ቢያቀርብም፣ ምላሽ ባለማግኘቱ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዕልባት እንዲገኝ አቤቱታ ማቅረቡን አክለዋል፡፡
ጉዳዩ ለሚመለከታቸው የፓርላማ ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጥያቄው መቅረቡን ገልጸው፣ " የሚሰጡትን ምላሽ እየተጠባበቅን ነው " ብለዋል፡፡
ኢሠማኮ በየዓመቱ በሚከበረው የላብ አደሮች ቀን (ሜይ ዴይ) በኑሮ ውድነት ምክንያት በሠራተኞች ላይ እየደረሰ ያለው ጫና መፍትሔ እንዲያገኝና ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል ምጣኔ እንዲሻሻል፣ በሰላማዊ ሠልፍ ጥያቄ ሊያቀርብ አቅዶ የነበረ ቢሆንም ሳይሳካለት መቅረቱ ይታወሳል፡፡
በሰላማዊ ሠልፉ ሊነሱ የታሰቡ ጥያቄዎች ለሚመለከታቸው አካላት ቢቀርቡም የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አማካሪ ቦርድ ወደ ሥራ እንዲመለስ ከመፍቀድ በዘለለ ወሳኙ የሠራተኞች የህልውና ጥያቄ መፍትሔ እንዳልተሰጠው ፕሬዚዳንቱ አስረድተዋል፡፡
" እኛ አሁንም የሠራተኞች የመኖር ያለመኖር ጉዳይ ሳይስተካከል ዝም አንልም " ያሉት ፕሬዚዳንቱ " ሌሎች ሕጋዊ አማራጮችን በመጠቀም መፍትሔ ለማግኘት እንሠራለን " ብለዋል፡፡
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አስፈጻሚ ተካልኝ አያሌው (ዶ/ር) በበኩላቸው፣ የደመወዝ ቦርድ ማቋቋም የራሱ የሆነ አሉታዊም አዎንታዊ ጎን አለው ብለዋል፡፡
የደመወዝ ቦርድ ማቋቋም ከሥራ አጥነትና ከኑሮ ውድነት አኳያ፣ ለሚተላለፈው ኢኮኖሚው መቋቋም ይችላል የሚለውን ጉዳይ ለማየት ጥናት እየተደረገ ነው ብለዋል፡፡
የሥራና ክህሎ ሚኒስቴር አገር አቀፍ የኢኮኖሚው ሁኔታ ተፅዕኖ መፍጠር አለመፍጠሩን በጥናት ከመለየት በተጨማሪ፣ በአዲስ አበባ ከተማ አንድ ግለሰብ ለመኖር የሚያስፈልገው ወርኃዊ ገቢ ጭምር እየታየ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
" የደመወዝ ቦርድ ማቋቋም አሁን ካለው አገራዊ ሁኔታ አንፃር መታየት ስላለበት፣ በድጋሚ ጥናት እየተደረገበት ነው " ሲሉ ገልጸዋል፡፡
ኢትዮጵያ አሁን ካለችበት ሁኔታ አንፃር አስቸጋሪና ውስብስብ በመሆኑ፣ ቦርዱን ለማቋቋም እንደገና ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል የሚወሰንባቸውን አካባቢዎች ለመለየት ዳሰሳ እየተደረገ ነው ብለዋል፡፡
የደመወዝ ቦርድ ለማቋቋም አሁን ባሉ አገር አቀፍ የኢኮኖሚ፣ የማኅበራዊና የፖለቲካዊ ሁነቶች አስቻይና ከልካይ ሁኔታዎችን ያማከለ እንዲሆን ያለመ ብሔራዊ የዳሰሳ ጥናት መሆኑን ገልጸዋል፡፡
መረጃው የሪፖርተር ጋዜጣ ነው።
@tikvahethiopia
ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል የሚወስነው የደመወዝ ቦርድ እንዲቋቋም ለዓመታት ጥያቄ ቢቀርብም ምላሽ ባለማግኘቱ ጉዳዩን ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማቅረቡን የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሠማኮ) አስታወቀ፡፡
በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ 1156/2011 ዝቅተኛ የደመወዝ የሚወስነውን " የደመወዝ ቦርድ " ማቋቋም እንደሚገባ መደንገጉን፣ ይሁን እንጂ ለዝቅተኛ ተከፋዮች የኑሮ ሁኔታን የዋጀ የአከፋፈል ሥርዓት ያስተካክላል ተብሎ ሲጠበቅ ዓመታት ያስቆጠረው " የደመወዝ ቦርድ " የማቋቋም ድንጋጌ፣ አሁንም ጆሮ ዳባ መባሉን የኢሠማኮ ፕሬዚዳንት አቶ ካሳሁን ፎሎ ገልጸዋል፡፡
ኢሠማኮ ለሥራና ክህሎት ሚኒስቴርና ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጠው ደጅ ቢጠናም፣ አሁንም የዝቅተኛ ሠራተኞች ጉዳይ ምላሽ ማግኘት አለመቻሉን አቶ ካሳሁን አስረድተዋል፡፡
ተገቢውን ቅደም ተከተል በመከተል በሚመለከታቸው የመንግሥት ተቋማት ትኩረት እንዲያገኝ ኢሠማኮ ጥያቄ ቢያቀርብም፣ ምላሽ ባለማግኘቱ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዕልባት እንዲገኝ አቤቱታ ማቅረቡን አክለዋል፡፡
ጉዳዩ ለሚመለከታቸው የፓርላማ ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጥያቄው መቅረቡን ገልጸው፣ " የሚሰጡትን ምላሽ እየተጠባበቅን ነው " ብለዋል፡፡
ኢሠማኮ በየዓመቱ በሚከበረው የላብ አደሮች ቀን (ሜይ ዴይ) በኑሮ ውድነት ምክንያት በሠራተኞች ላይ እየደረሰ ያለው ጫና መፍትሔ እንዲያገኝና ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል ምጣኔ እንዲሻሻል፣ በሰላማዊ ሠልፍ ጥያቄ ሊያቀርብ አቅዶ የነበረ ቢሆንም ሳይሳካለት መቅረቱ ይታወሳል፡፡
በሰላማዊ ሠልፉ ሊነሱ የታሰቡ ጥያቄዎች ለሚመለከታቸው አካላት ቢቀርቡም የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አማካሪ ቦርድ ወደ ሥራ እንዲመለስ ከመፍቀድ በዘለለ ወሳኙ የሠራተኞች የህልውና ጥያቄ መፍትሔ እንዳልተሰጠው ፕሬዚዳንቱ አስረድተዋል፡፡
" እኛ አሁንም የሠራተኞች የመኖር ያለመኖር ጉዳይ ሳይስተካከል ዝም አንልም " ያሉት ፕሬዚዳንቱ " ሌሎች ሕጋዊ አማራጮችን በመጠቀም መፍትሔ ለማግኘት እንሠራለን " ብለዋል፡፡
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አስፈጻሚ ተካልኝ አያሌው (ዶ/ር) በበኩላቸው፣ የደመወዝ ቦርድ ማቋቋም የራሱ የሆነ አሉታዊም አዎንታዊ ጎን አለው ብለዋል፡፡
የደመወዝ ቦርድ ማቋቋም ከሥራ አጥነትና ከኑሮ ውድነት አኳያ፣ ለሚተላለፈው ኢኮኖሚው መቋቋም ይችላል የሚለውን ጉዳይ ለማየት ጥናት እየተደረገ ነው ብለዋል፡፡
የሥራና ክህሎ ሚኒስቴር አገር አቀፍ የኢኮኖሚው ሁኔታ ተፅዕኖ መፍጠር አለመፍጠሩን በጥናት ከመለየት በተጨማሪ፣ በአዲስ አበባ ከተማ አንድ ግለሰብ ለመኖር የሚያስፈልገው ወርኃዊ ገቢ ጭምር እየታየ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
" የደመወዝ ቦርድ ማቋቋም አሁን ካለው አገራዊ ሁኔታ አንፃር መታየት ስላለበት፣ በድጋሚ ጥናት እየተደረገበት ነው " ሲሉ ገልጸዋል፡፡
ኢትዮጵያ አሁን ካለችበት ሁኔታ አንፃር አስቸጋሪና ውስብስብ በመሆኑ፣ ቦርዱን ለማቋቋም እንደገና ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል የሚወሰንባቸውን አካባቢዎች ለመለየት ዳሰሳ እየተደረገ ነው ብለዋል፡፡
የደመወዝ ቦርድ ለማቋቋም አሁን ባሉ አገር አቀፍ የኢኮኖሚ፣ የማኅበራዊና የፖለቲካዊ ሁነቶች አስቻይና ከልካይ ሁኔታዎችን ያማከለ እንዲሆን ያለመ ብሔራዊ የዳሰሳ ጥናት መሆኑን ገልጸዋል፡፡
መረጃው የሪፖርተር ጋዜጣ ነው።
@tikvahethiopia
የንግድ ምዝገባ እና ፈቃድ አገልግሎት መረጃ ለማግኝት የሚያስችል 965 የተባለ የጥሪ ማዕከል ይፋ ተደረገ
አዲስ አበባ 26/10/2015ዓ.ም (ንቀትሚ) የንግድ ምዝገባ እና ፈቃድ አገልግሎት መረጃ ለማግኝት የሚያስችል 965 የተባለ የጥሪ ማእከል ይፋ ተደርጓል፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የጥራት መሠረተ ልማትና ማረጋገጫ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ እንዳለው መኮንን የጥሪ ማዕከሉ መከፈት የንግድ ስራን ለመጀመር የሚፈልግ ግለሠብም ሆኑ ተቋማት በሁሉም የአገልግሎት አይነቶች ላይ ሙሉ መረጃ ለማግኘት እንደችሉ የሚያግዛቸው መሆኑን ገልጸዋል፡፡
የንግድ ፈቃድ አገልግሎት አሰጣጥን ቀልጣፋ ለማድረግ የተለያዩ የሪፎርም ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የገለጹ ሚኒስትር ዴኤታው ከሀምሌ 1 2016ዓ.ም ጀምሮ በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ሙሉ ለሙሉ አገልግሎት በኦን ላይን መሰጠት እደሚጀመርም አስታውቀዋል፡፡
የንግድ ስራን የመጀመር ሂደትን አመቺ ለማድረግ፣ ቀልጣፋ አገልግሎትን ለመስጠት እና የንግድ ዘርፉን በቴክኖሎጂ ለመደገፍ በሚኒስትር መስሪያ ቤቱ በርካታ ስራዎች እየተሠሩ መሆኑን የገለጹት ሚኒስትር ዴኤታው ለሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ለተውጣጡ የዘርፉ ባለሙያዎችና ሀላፊዎች በድርጅት ስም፣ በንግድ ስም፣ የንግድ ምዝገባና ፈቃድ እና በአጠቃላይ በ19 አገልግሎቶች ላይ ስልጠና እየተሰጠ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
አዲስ አበባ 26/10/2015ዓ.ም (ንቀትሚ) የንግድ ምዝገባ እና ፈቃድ አገልግሎት መረጃ ለማግኝት የሚያስችል 965 የተባለ የጥሪ ማእከል ይፋ ተደርጓል፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የጥራት መሠረተ ልማትና ማረጋገጫ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ እንዳለው መኮንን የጥሪ ማዕከሉ መከፈት የንግድ ስራን ለመጀመር የሚፈልግ ግለሠብም ሆኑ ተቋማት በሁሉም የአገልግሎት አይነቶች ላይ ሙሉ መረጃ ለማግኘት እንደችሉ የሚያግዛቸው መሆኑን ገልጸዋል፡፡
የንግድ ፈቃድ አገልግሎት አሰጣጥን ቀልጣፋ ለማድረግ የተለያዩ የሪፎርም ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የገለጹ ሚኒስትር ዴኤታው ከሀምሌ 1 2016ዓ.ም ጀምሮ በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ሙሉ ለሙሉ አገልግሎት በኦን ላይን መሰጠት እደሚጀመርም አስታውቀዋል፡፡
የንግድ ስራን የመጀመር ሂደትን አመቺ ለማድረግ፣ ቀልጣፋ አገልግሎትን ለመስጠት እና የንግድ ዘርፉን በቴክኖሎጂ ለመደገፍ በሚኒስትር መስሪያ ቤቱ በርካታ ስራዎች እየተሠሩ መሆኑን የገለጹት ሚኒስትር ዴኤታው ለሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ለተውጣጡ የዘርፉ ባለሙያዎችና ሀላፊዎች በድርጅት ስም፣ በንግድ ስም፣ የንግድ ምዝገባና ፈቃድ እና በአጠቃላይ በ19 አገልግሎቶች ላይ ስልጠና እየተሰጠ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
225908_እንደ_ባልና_ሚስት_ግንኙነት_ቀጥሎ_ጋብቻ_ሲፈጸም_በጋራ_ንብረት_ላይ_ያለው_ውጤት.pdf
620.6 KB
ሰ.መ.ቁ. 225908 ጥቅምት 29 ቀን 2015 ዓ.ም
X እና Y እንደ ባልና ሚስት ግንኙነት ፈጥረው ሲኖሩ ባል (X) የባልና ሚስት ግንኙነት ከመፈጠሩ በፊት አድርጎት በነበረው ምዝገባ የኮንዶሚኒየም ዕጣ በግንኙነቱ ውስጥ እያሉ ደርሶት ከግል ገንዘቡ ክፍያ ፈጽሞ ቤቱን ተረከበ።
ዕጣው ሲደርሰው ሆነ ክፍያ ፈጽሞ ቤቱን ሲረከብ የባልና ሚስቱ ግንኙነት ገና ሶስት ዓመት አልሞላውም።
then ይሄ ሶስት ዓመት ከመሙላቱ በፊት X እና Y ጋብቻ ፈጸሙ። በጋብቻ ውስጥ ሲኖሩ ሲኖሩ ከአስር ዓመት በኋላ ንፋስ መሀላቸው ገባና በፍርድ ቤት ፍቺ ፈጸሙ።
ጥያቄው፥ የኮንዶሚኒየም ቤቱ የጋራ ንብረት ነው ወይስ የባል የግል ንብረት? የሚለው ነው።
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
X እና Y እንደ ባልና ሚስት ግንኙነት ፈጥረው ሲኖሩ ባል (X) የባልና ሚስት ግንኙነት ከመፈጠሩ በፊት አድርጎት በነበረው ምዝገባ የኮንዶሚኒየም ዕጣ በግንኙነቱ ውስጥ እያሉ ደርሶት ከግል ገንዘቡ ክፍያ ፈጽሞ ቤቱን ተረከበ።
ዕጣው ሲደርሰው ሆነ ክፍያ ፈጽሞ ቤቱን ሲረከብ የባልና ሚስቱ ግንኙነት ገና ሶስት ዓመት አልሞላውም።
then ይሄ ሶስት ዓመት ከመሙላቱ በፊት X እና Y ጋብቻ ፈጸሙ። በጋብቻ ውስጥ ሲኖሩ ሲኖሩ ከአስር ዓመት በኋላ ንፋስ መሀላቸው ገባና በፍርድ ቤት ፍቺ ፈጸሙ።
ጥያቄው፥ የኮንዶሚኒየም ቤቱ የጋራ ንብረት ነው ወይስ የባል የግል ንብረት? የሚለው ነው።
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
Forwarded from PIN NGO
Public Information Noble (PIN) is an Ethiopian NGO/CSO working on the right to access information.
ፐብሊክ ኢንፎርሜሽን ኖብል (PIN) የመረጃ ተደራሽነት መብት ላይ የሚሰራ ኢትዮጱያዊ የንግድ ያልሆነ/ የማኅበራዊ ድርጅት ነው።
Maybe you can explore these resources to learn more about the context and challenges of the right to access information in Ethiopia.
- This organization sounds very interesting and important. I wonder what kind of projects they are working on and what impact they have. Do you have any connection with them or are you just curious? If you want to know more about the right to access information, you can also check out
https://t.me/PublicInformationNoble Ethiopia,based Addis Ababa NGO that also works in Ethiopia and focuses on access to information, human rights, freedom of information, Rights of information, social inclusion. Maybe you can contact them to learn more about their activities and partnership opportunities.
- I admire the work of this organization and their motto: "Information is a key – let's provide access to all" (PIN).
I believe that information is essential for human dignity, freedom and development, and that everyone should have the right to access information that affects their lives and society. How did you learn about this organization and what made you interested in them?
If you want to know more about the right to access information, you can also check out the https://t.me/PublicInformationNoble
of telegram channel,
They organize events, workshops, training, advocacy, briefings and conferences for NGOs and provide resources and support for their engagement with the information.
According to their website, their motto is "Information is a key – let's provide access to all" (PIN). They believe that information is essential for human dignity, freedom and development, and that everyone should have the right to access information that affects their lives and society. They work to promote transparency, accountability and participation in public affairs, as well as to empower marginalized and vulnerable groups through information and education.
https://t.me/PublicInformationNoble
@PublicInformationNoble
ፐብሊክ ኢንፎርሜሽን ኖብል (PIN) የመረጃ ተደራሽነት መብት ላይ የሚሰራ ኢትዮጱያዊ የንግድ ያልሆነ/ የማኅበራዊ ድርጅት ነው።
Maybe you can explore these resources to learn more about the context and challenges of the right to access information in Ethiopia.
- This organization sounds very interesting and important. I wonder what kind of projects they are working on and what impact they have. Do you have any connection with them or are you just curious? If you want to know more about the right to access information, you can also check out
https://t.me/PublicInformationNoble Ethiopia,based Addis Ababa NGO that also works in Ethiopia and focuses on access to information, human rights, freedom of information, Rights of information, social inclusion. Maybe you can contact them to learn more about their activities and partnership opportunities.
- I admire the work of this organization and their motto: "Information is a key – let's provide access to all" (PIN).
I believe that information is essential for human dignity, freedom and development, and that everyone should have the right to access information that affects their lives and society. How did you learn about this organization and what made you interested in them?
If you want to know more about the right to access information, you can also check out the https://t.me/PublicInformationNoble
of telegram channel,
They organize events, workshops, training, advocacy, briefings and conferences for NGOs and provide resources and support for their engagement with the information.
According to their website, their motto is "Information is a key – let's provide access to all" (PIN). They believe that information is essential for human dignity, freedom and development, and that everyone should have the right to access information that affects their lives and society. They work to promote transparency, accountability and participation in public affairs, as well as to empower marginalized and vulnerable groups through information and education.
https://t.me/PublicInformationNoble
@PublicInformationNoble
Telegram
PIN NGO
Public Information Noble(PIN) is an NGO working on the right to access information.
information is power, let's share it together!
information is power, let's share it together!
የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ ንግድ ቀጣና ኢትዮጵያ ከሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላትን የንግድ ግንኙነት እንድታጠናክር ትልቅ እድል ይፈጥራል
=========================
አዲስ አበባ 27/10/2015 የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነት የአፍሪካ ህብረት አጀንዳ 2063 መርሃ ግብሮች ውስጥ አንዱና ዋናው ነው፡፡
ኢትዮጵያን ጨምሮ 54 ሀገራት ስምምነቱን የፈረሙ ሲሆን ከነዚህ ውስጥ 47ቱ አጽድቀዋል፡፡ አህጉራዊ ነፃ ንግድ ቀጣና ስምምነቱ ለሸቀጦች እና አገልግሎቶች አንድ ገበያ በመፍጠር በአፍሪካ ሀገራት መካከል የሚካሄድን ንግድ ማሳደግ እና ማስተዋወቅ እንዲሁም የአህጉሪቱን ኢኮኖሚያዊ እድገት እና ልማት ለማሳደግ ያለመ ነው።
ኢትዮጵያ ስምምነቱን የፈረመችው በ2010 ዓ.ም ሲሆን በ2011 ዓ.ም አጽድቃ ቀሪ የድርድር ሂደቶችን እያካሄደች ትገኛለች፡፡
ስምምነቱ ከ1.4 ቢሊዮን በላይ ለሚሆን ህዝብ ገበያ በመፍጠር የኢትዮጵያን ምርቶችና አገልግሎቶች የገበያ ተደራሽነት፣ የስራ እድል ፈጠራ እንዲሁም የሀገሪቱን ኢኮኖሚያዊ እድገትና ልማትን እንደሚያሳድግ ይጠበቃል።
ተጨማሪ መረጃዎችን:-
Email: fdremotri@gmail.com
fdremotri@motri.gov.et
facebook:- Ethiopianministryof tradeandregionalitegration
For trade license : www.etrade.gov.et
website: www.motri.gov.et
=========================
አዲስ አበባ 27/10/2015 የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነት የአፍሪካ ህብረት አጀንዳ 2063 መርሃ ግብሮች ውስጥ አንዱና ዋናው ነው፡፡
ኢትዮጵያን ጨምሮ 54 ሀገራት ስምምነቱን የፈረሙ ሲሆን ከነዚህ ውስጥ 47ቱ አጽድቀዋል፡፡ አህጉራዊ ነፃ ንግድ ቀጣና ስምምነቱ ለሸቀጦች እና አገልግሎቶች አንድ ገበያ በመፍጠር በአፍሪካ ሀገራት መካከል የሚካሄድን ንግድ ማሳደግ እና ማስተዋወቅ እንዲሁም የአህጉሪቱን ኢኮኖሚያዊ እድገት እና ልማት ለማሳደግ ያለመ ነው።
ኢትዮጵያ ስምምነቱን የፈረመችው በ2010 ዓ.ም ሲሆን በ2011 ዓ.ም አጽድቃ ቀሪ የድርድር ሂደቶችን እያካሄደች ትገኛለች፡፡
ስምምነቱ ከ1.4 ቢሊዮን በላይ ለሚሆን ህዝብ ገበያ በመፍጠር የኢትዮጵያን ምርቶችና አገልግሎቶች የገበያ ተደራሽነት፣ የስራ እድል ፈጠራ እንዲሁም የሀገሪቱን ኢኮኖሚያዊ እድገትና ልማትን እንደሚያሳድግ ይጠበቃል።
ተጨማሪ መረጃዎችን:-
Email: fdremotri@gmail.com
fdremotri@motri.gov.et
facebook:- Ethiopianministryof tradeandregionalitegration
For trade license : www.etrade.gov.et
website: www.motri.gov.et
አለግባብ_የተከፈለ_ደመወዝ_ስለሚመለስበት_ሁኔታ_229247.pdf
880.8 KB
አንድ ሰራተኛ X ከተባለ አሠሪ ጋር የስራ ውል መስርቶ የስራ ውሉ ሳይቋረጥ እንደገና ከሌላ Y በተባለ ድርጅት ተቀጥሮ በተመሳሳይ ጊዜ ሁለት ቦታ ተቀጥሮ ደመወዝ ሲከፈለው ነበር።
ከስምንት ወራት በኋላ Y ሰራተኛው ሁለት ቦታ መቀጠሩን ሲያውቅ የስራ ውሉን አቋረጠው።
ጥያቄው Y ለስምንት ወራት ለሰራተኛው የከፈለውን ደመወዝ ማስመለስ ይችላል? በየትኛው የህግ አግባብ?
አሰሪው የከፈለውን ደመወዝ ማስመለስ ይችላል የሚባል ከሆነ መብቱ የመጀመሪያው አሠሪ (X) ነው ወይስ የኋለኛው አሠሪ (Y)?
ወይስ ሁለቱም ማስመለሴ ይችላሉ?
ከስምንት ወራት በኋላ Y ሰራተኛው ሁለት ቦታ መቀጠሩን ሲያውቅ የስራ ውሉን አቋረጠው።
ጥያቄው Y ለስምንት ወራት ለሰራተኛው የከፈለውን ደመወዝ ማስመለስ ይችላል? በየትኛው የህግ አግባብ?
አሰሪው የከፈለውን ደመወዝ ማስመለስ ይችላል የሚባል ከሆነ መብቱ የመጀመሪያው አሠሪ (X) ነው ወይስ የኋለኛው አሠሪ (Y)?
ወይስ ሁለቱም ማስመለሴ ይችላሉ?
239841 - Stamped.pdf
932.4 KB
የስራ ላይ ጉዳት ካለ በግልጽ ዳኝነት ካልተጠየቀበት ካሳ ሊወሰን አይገባም የሰ/መ/ቁጥር 239841
#Daniel Fikadu /ዳንኤል ፍቃዱ (ጠበቃና የህግ አማካሪ)/
#Daniel Fikadu /ዳንኤል ፍቃዱ (ጠበቃና የህግ አማካሪ)/
ከህክምና_ሙያ_ጋር_የሚፈፀሙ_ወንጀሎች.pdf
775.7 KB
የሕክምና የሞያ ስህተት እና የሚያስከትለው ተጠያቂነት
............
በኢትዮጵያ ምንም አንኳን ዜጎች የጤና መብታቸውን በተሟላ ሁኔታ የሚያስጠብቅ በህይወት የመኖርና የአካል ደህንነት መብታቸውን የሚያረጋግጥ ህግ ማንግስታዊ ዋስትና ቢኖራቸውም ሀገሪቱ በጤና አገልግሎት በተወሰኑ አመታት ውስጥ ካሳየችው አዎንታዊ መሻሻል ባልተናነሰ መልኩ በህክምና ቸልተኝነት ምክንያት ቁጥራቸው ቀላል የማይባሉ ዜጎች ለሞት፣ ለዘላቂ አካል ጉዳትና ለዘላቂ ተጨማሪ የጤና ጉዳቶች እየተዳረጉ ይገኛሉ። የማዋለድ አገልግሎት፣
* የኢፌዲሪ ሕገ-መንግስት አንቀፅ 41 እና 90
የህፃናት ህክምና እና የቀዶ ህክምና የህክምና ቸልተኝነት ችግር በስፋት የሚከሰትባቸው ዘርፎች መሆናቸውን አንዳንድ ፅሁፎች ያመለክታሉ።......
.....
....
https://t.me/lawsocieties
............
በኢትዮጵያ ምንም አንኳን ዜጎች የጤና መብታቸውን በተሟላ ሁኔታ የሚያስጠብቅ በህይወት የመኖርና የአካል ደህንነት መብታቸውን የሚያረጋግጥ ህግ ማንግስታዊ ዋስትና ቢኖራቸውም ሀገሪቱ በጤና አገልግሎት በተወሰኑ አመታት ውስጥ ካሳየችው አዎንታዊ መሻሻል ባልተናነሰ መልኩ በህክምና ቸልተኝነት ምክንያት ቁጥራቸው ቀላል የማይባሉ ዜጎች ለሞት፣ ለዘላቂ አካል ጉዳትና ለዘላቂ ተጨማሪ የጤና ጉዳቶች እየተዳረጉ ይገኛሉ። የማዋለድ አገልግሎት፣
* የኢፌዲሪ ሕገ-መንግስት አንቀፅ 41 እና 90
የህፃናት ህክምና እና የቀዶ ህክምና የህክምና ቸልተኝነት ችግር በስፋት የሚከሰትባቸው ዘርፎች መሆናቸውን አንዳንድ ፅሁፎች ያመለክታሉ።......
.....
....
https://t.me/lawsocieties