Forwarded from ሕግ ቤት
2014 ቅሬታ ፎርም.docx
13.8 KB
በexit exam ውጤት ቅሬታ ያላችሁ ቅሬታችሁን ለሚመለከተው አካል ለማመለከት የሚረዳችሁ ቅፅ ነው።
በ2014ዓ.ም Exit Exam (የህግ መውጫ ፈተና) ላይ ምን ይላሉ?
Final Results
19%
ደስተኛ ነኝ
23%
ቅሬታ አለኝ
10%
ምንም አይልም
8%
እንደተለመደው ነው
10%
በጣም ከባድ ነበር
35%
አስተራረሙ ችግር አለበት
15%
ምንም ማለት አልፈልግም
መልካም የእረፍት ቀን እና እሁድ ይሁንላችሁ❗️🙏
የመልካምነት ትንሽ የለውም ሼር/Share በማድረግ ለብዙዎች ተደራሽ እንሁን።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
Share
የመልካምነት ትንሽ የለውም ሼር/Share በማድረግ ለብዙዎች ተደራሽ እንሁን።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
Share
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
https://t.me/lawsocieties
የዳኞች ዓለም አቀፍ ሕግ ዕውቀት ዝቅተኛ መሆን የባለሥልጣናትን ተጠያቂነት ዝቅተኛ እንዳደረገው ተገለጸ
የዳኞች ዓለም አቀፍ ሕግ ዕውቀት ዝቅተኛ መሆን የባለሥልጣናትን ተጠያቂነት ዝቅተኛ እንዳደረገው ተገለጸ
የአዲስ አበባ የህግ ምሩቃንን ያገለለው የስልጠና እና ስራ ዕድል
የኢትዮጵያ ፍትህ ስርዓት አዳዲስ የህግ ምሩቃንን በዳኝት እና በዐቃቤ ህግነት አሰልጥኖ የሚቀጥር ነው። የዚህ ስልጠና ዋና ዓላማ ሰልጣኞች በቀጥታ የፍትህ ስርዓቱን ከመቀላቀላቸው በፊት የተግባር ልምምድ እንዲያገኙ ማስቻል ነው።
የ አዲስ አበባ ነዋሪ የሆኑ ተመራቂዎች “በአዲስ አበባ የፍትህ አካላት የቅድመ ስራ ስልጠና ተቋም ባለመኖሩ ዓቃቤ ህግ ወይም ዳኛ ሆነው ለመሥራት መቸገራቸውን ይናገራሉ። ወደ ክልልሎች ሲሄዱም ስልጠና ለማግኘት የነዋሪነት መታወቂያና ቋንቋ እንደ ቅድመ ሁኔታ በመቀመጡ ስልጠናውን ማግኘት ሳይችሉ ይቀራሉ።
በተጨማሪም ከክልሉ ነዋሪ ውጪ እድሉን እንደማይሰጡና ቅድሚያ ለክልሎቹ ተመራቂዎች እንደሆነም ይነገራቸዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ ፍትህ ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አሰፋ መብራቴ "አዲስ አበባ የራሷ የሆነ የፍትሕ አካላት ማሰልጠኛ ተቋም ባይኖራትም ከፌደራል የፍትህ እና የህግ ምርምር ተቋም በመቀናጀት ስልጠናው እየሰጠን መጥተናል፣ አሁንም እንሰጣለን። በመሆኑም ተቋም አለመኖሩ ችግር የሚያስነሳ ጉዳይ አይደለም” ባይ ናቸው። ከተማዋ የራሷ የሆነ የፍትህ አካላት የቅድመ ሥራ ማሰልጠኛ ተቋም እንዲኖራት እየተሰራ እንደሆነም ጠቁመዋል።
ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የህግ ባለሙያ “አንድ የህግ ባለሙያ ስልጠና ካልወሰደና በዓቃቤ ህግነት ወይም በዳኝነት ተቀጥሮ የመስራት አድሉ ጠባብ ነው ለዚህ ችግር መፍትሄው አዲስ አበባ የራሷ የሆነ የህግ የቅድመ ስልጠና ማዕከል ማቋቋም ወይም እንኳን አዲስ አበባ የፌደራል መንግስት መቀመጫ እስከሆነች ድረስ ነዋሪዎቿ በፌደራል የፍትህ ማሰልጠኛ ተቋማት ውስጥ ገብተው ስልጠናውን እንዲወስዱ ሊፈቀድላቸው ይገባል" ብለዋል።
አዲስ ዘይቤ
via #tikvahethmagazine
@lawsocieties
የኢትዮጵያ ፍትህ ስርዓት አዳዲስ የህግ ምሩቃንን በዳኝት እና በዐቃቤ ህግነት አሰልጥኖ የሚቀጥር ነው። የዚህ ስልጠና ዋና ዓላማ ሰልጣኞች በቀጥታ የፍትህ ስርዓቱን ከመቀላቀላቸው በፊት የተግባር ልምምድ እንዲያገኙ ማስቻል ነው።
የ አዲስ አበባ ነዋሪ የሆኑ ተመራቂዎች “በአዲስ አበባ የፍትህ አካላት የቅድመ ስራ ስልጠና ተቋም ባለመኖሩ ዓቃቤ ህግ ወይም ዳኛ ሆነው ለመሥራት መቸገራቸውን ይናገራሉ። ወደ ክልልሎች ሲሄዱም ስልጠና ለማግኘት የነዋሪነት መታወቂያና ቋንቋ እንደ ቅድመ ሁኔታ በመቀመጡ ስልጠናውን ማግኘት ሳይችሉ ይቀራሉ።
በተጨማሪም ከክልሉ ነዋሪ ውጪ እድሉን እንደማይሰጡና ቅድሚያ ለክልሎቹ ተመራቂዎች እንደሆነም ይነገራቸዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ ፍትህ ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አሰፋ መብራቴ "አዲስ አበባ የራሷ የሆነ የፍትሕ አካላት ማሰልጠኛ ተቋም ባይኖራትም ከፌደራል የፍትህ እና የህግ ምርምር ተቋም በመቀናጀት ስልጠናው እየሰጠን መጥተናል፣ አሁንም እንሰጣለን። በመሆኑም ተቋም አለመኖሩ ችግር የሚያስነሳ ጉዳይ አይደለም” ባይ ናቸው። ከተማዋ የራሷ የሆነ የፍትህ አካላት የቅድመ ሥራ ማሰልጠኛ ተቋም እንዲኖራት እየተሰራ እንደሆነም ጠቁመዋል።
ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የህግ ባለሙያ “አንድ የህግ ባለሙያ ስልጠና ካልወሰደና በዓቃቤ ህግነት ወይም በዳኝነት ተቀጥሮ የመስራት አድሉ ጠባብ ነው ለዚህ ችግር መፍትሄው አዲስ አበባ የራሷ የሆነ የህግ የቅድመ ስልጠና ማዕከል ማቋቋም ወይም እንኳን አዲስ አበባ የፌደራል መንግስት መቀመጫ እስከሆነች ድረስ ነዋሪዎቿ በፌደራል የፍትህ ማሰልጠኛ ተቋማት ውስጥ ገብተው ስልጠናውን እንዲወስዱ ሊፈቀድላቸው ይገባል" ብለዋል።
አዲስ ዘይቤ
via #tikvahethmagazine
@lawsocieties
👉👉 ስለ ቼክ ይርጋ ጊዜ 👈👈👈
።።።።።።👇👇👇👇👇👇።።።።።።።
ቼክ የወጣበት ቀን ከግምት ሳይገባ በቼክ ላይ ከተፃፈው ቀን አንስቶ በሚከተሉት 6 (ስድስት) ወራት ውስጥ እንዲከፈል ባንክ መቅረብ እንዳለበት በንግድ ሕግ ቁጥር 855 ሥር ተመልክቷል፡፡
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
በንግድ ሕግ ቁጥር ቁጥር 881(1) ሥር ደግሞ በቼክ የሚገደዱ ሰዎች ላይ ቼኩን የተቀበለው ሰው ክስ ማቅረብ የሚችለው ቼኩን ለክፍያ ባንክ ለማቅረብ የተወሰነው ጊዜ ካለፈ ጀምሮ እስከ (6) ስድስት ወር ድረስ ነው፡፡
በመሆኑም ቼክ የተቀበለ ሰው፣ ቼክ ሰጪው ላይ የፍትሀ-ብሄር ክስ ማቅረብ የሚችለው ቼኩ ላይ ከተፃፈው ቀን አንስቶ በ 1 (አንድ) ዓመት ጊዜ ውስጥ ነው፡፡
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
።።።።።።👇👇👇👇👇👇።።።።።።።
ቼክ የወጣበት ቀን ከግምት ሳይገባ በቼክ ላይ ከተፃፈው ቀን አንስቶ በሚከተሉት 6 (ስድስት) ወራት ውስጥ እንዲከፈል ባንክ መቅረብ እንዳለበት በንግድ ሕግ ቁጥር 855 ሥር ተመልክቷል፡፡
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
በንግድ ሕግ ቁጥር ቁጥር 881(1) ሥር ደግሞ በቼክ የሚገደዱ ሰዎች ላይ ቼኩን የተቀበለው ሰው ክስ ማቅረብ የሚችለው ቼኩን ለክፍያ ባንክ ለማቅረብ የተወሰነው ጊዜ ካለፈ ጀምሮ እስከ (6) ስድስት ወር ድረስ ነው፡፡
በመሆኑም ቼክ የተቀበለ ሰው፣ ቼክ ሰጪው ላይ የፍትሀ-ብሄር ክስ ማቅረብ የሚችለው ቼኩ ላይ ከተፃፈው ቀን አንስቶ በ 1 (አንድ) ዓመት ጊዜ ውስጥ ነው፡፡
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
https://t.me/lawsocieties
#አለህግ #AleHig
@AleHig @Lawsocieties
https://t.me/AleHig
#አለ_ህግ፣ #Ale_Hig
የማማከር አገልግሎት፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ ክሶች፣ የውል ፎርሞች፤ መፅሐፍቶች 🔴ሁሉንም ሕጎችና ባለሙያዎች እዚሁ ያገኛሉ🔴 All in one, for All. መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው።
contact us: @LawsocietiesBot or
email us: lawsocieties@gmail.com
#አለህግ #AleHig
@AleHig @Lawsocieties
https://t.me/AleHig
#አለ_ህግ፣ #Ale_Hig
የማማከር አገልግሎት፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ ክሶች፣ የውል ፎርሞች፤ መፅሐፍቶች 🔴ሁሉንም ሕጎችና ባለሙያዎች እዚሁ ያገኛሉ🔴 All in one, for All. መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው።
contact us: @LawsocietiesBot or
email us: lawsocieties@gmail.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የማይገደቡ መብቶች
።።።።።።።👆👆👆👆።።።።።።።
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መንግስት የዜጎችን ደህንነት ለማረጋገጥ ሰብአዊ መብቶችን እንደአስፈላጊነቱ የሚገድቡ ህጎችን የማውጣት ስልጣን የሚያገኝበት አዋጅ ነው። የኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት በፌዴራል ደረጃ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲታወጅ የሚከተሉትን ሕጋዊ ምክንያቶች አስቀምጧል።
1. የውጭ ወረራ ሲኖር
11. ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥል እና በመደበኛው ህግ የማስከበር ስርዓት መቆጣጠር የማይቻል የሕግና የሥርዓት መፈራረስ ሲኖር
III. የተፈጥሮ አደጋ ሲያጋጥም
V. ተላላፊ በሽታ ሲመጣ ከላይ በተገለጹት ሁኔታዎች ውስጥ መንግሥት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጥቶ የዜጎችን መብት ይገድባል። ነገር ግን እንደየቦታው አንዳንድ ሰብአዊ መብቶች በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ውስጥ እንኳን በፍፁም ሊጣሱ አይችሉም።
Non-Derogable Rights in a State of Emergency
A state of emergency is a circumstance in which a government is given the authority to enact laws that would limit essential human rights to ensure the safety and security of its citizens. The FDRE Constitution provides the following legitimate reasons to declare a state of emergency at the federal level:
I. external invasion
II. a breakdown of law and order which endangers the Constitutional order and which
be controlled by the regular law enforcement agencies and personnel,
III. a natural disaster
IV. an epidemic
In the above circumstances, the government enacts a state of emergency and it will derogate or limit its citizens' rights. However, depending on the jurisdiction, some human rights cannot be derogated even in a state of emergency.
#AleHig.... #lawsocieties #Share
https://t.me/lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
።።።።።።።👆👆👆👆።።።።።።።
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መንግስት የዜጎችን ደህንነት ለማረጋገጥ ሰብአዊ መብቶችን እንደአስፈላጊነቱ የሚገድቡ ህጎችን የማውጣት ስልጣን የሚያገኝበት አዋጅ ነው። የኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት በፌዴራል ደረጃ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲታወጅ የሚከተሉትን ሕጋዊ ምክንያቶች አስቀምጧል።
1. የውጭ ወረራ ሲኖር
11. ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥል እና በመደበኛው ህግ የማስከበር ስርዓት መቆጣጠር የማይቻል የሕግና የሥርዓት መፈራረስ ሲኖር
III. የተፈጥሮ አደጋ ሲያጋጥም
V. ተላላፊ በሽታ ሲመጣ ከላይ በተገለጹት ሁኔታዎች ውስጥ መንግሥት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጥቶ የዜጎችን መብት ይገድባል። ነገር ግን እንደየቦታው አንዳንድ ሰብአዊ መብቶች በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ውስጥ እንኳን በፍፁም ሊጣሱ አይችሉም።
Non-Derogable Rights in a State of Emergency
A state of emergency is a circumstance in which a government is given the authority to enact laws that would limit essential human rights to ensure the safety and security of its citizens. The FDRE Constitution provides the following legitimate reasons to declare a state of emergency at the federal level:
I. external invasion
II. a breakdown of law and order which endangers the Constitutional order and which
be controlled by the regular law enforcement agencies and personnel,
III. a natural disaster
IV. an epidemic
In the above circumstances, the government enacts a state of emergency and it will derogate or limit its citizens' rights. However, depending on the jurisdiction, some human rights cannot be derogated even in a state of emergency.
#AleHig.... #lawsocieties #Share
https://t.me/lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ዳኛ ከስራ የሚነሳበት አግባብ በሕግ ተቀምጧል።
አብዛኛዉ ዳኛ ፕሮፈሽናል ፤ ስራዉን አክብሮ የሚሰራ ነዉ። ዳኞች የችግር አካል ናቸዉ ብሎ በሙሉ መፈረጅ ትክክል አይደለም። ዳኞ ከሥራ የሚነሳበት አግባብ በሕግ ተቀምጧል። ዳኛ አንዴ ከተሾመ በኋላ የሕግ ጥበቃ አለዉ። ይኸ የዓለም አቀፍ መርህ አካል ነዉ።
በስሜት ተነሳስቶ ዳኛን ከሥራ ማስነሳት ትክክል አይደለም።
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ክብርት ወ/ሮ መኣዛ አሸናፊ ነሐሴ 23 ቀን 2014 ዓ.ም በፋና ቴሌቪዥን ከሰጡት ቃለ-መጠይቅ የተወሰደ
በደሳለኝ ከበደ
https://t.me/lawsocieties
አብዛኛዉ ዳኛ ፕሮፈሽናል ፤ ስራዉን አክብሮ የሚሰራ ነዉ። ዳኞች የችግር አካል ናቸዉ ብሎ በሙሉ መፈረጅ ትክክል አይደለም። ዳኞ ከሥራ የሚነሳበት አግባብ በሕግ ተቀምጧል። ዳኛ አንዴ ከተሾመ በኋላ የሕግ ጥበቃ አለዉ። ይኸ የዓለም አቀፍ መርህ አካል ነዉ።
በስሜት ተነሳስቶ ዳኛን ከሥራ ማስነሳት ትክክል አይደለም።
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ክብርት ወ/ሮ መኣዛ አሸናፊ ነሐሴ 23 ቀን 2014 ዓ.ም በፋና ቴሌቪዥን ከሰጡት ቃለ-መጠይቅ የተወሰደ
በደሳለኝ ከበደ
https://t.me/lawsocieties
Nigeria Becomes First Country To Ban Foreign Models in Advertisments
Nigeria’s advertising regulator has announced a ban on using foreign models and voice-over artists in television commercials made in the country.
The move, which is the first of its kind, will take effect in October and follows the Federal Government’s pledge that promises to develop local talent, drive inclusive economic growth, and promote the advertising industry in Nigeria.
Via #Ethiopian Business Daily
https://t.me/lawsocieties
Nigeria’s advertising regulator has announced a ban on using foreign models and voice-over artists in television commercials made in the country.
The move, which is the first of its kind, will take effect in October and follows the Federal Government’s pledge that promises to develop local talent, drive inclusive economic growth, and promote the advertising industry in Nigeria.
Via #Ethiopian Business Daily
https://t.me/lawsocieties
የውስጥ ማስታወሻ Internal Memo
ለሁሉም ዳይክቶሬት/ የስራ ክፍል ምድብ ችሎት
ከ፡- ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
ጉዳዩ፦ ወጥ የሆነ የውስጥ መፃፃፊያ ሚሞን እንድትጠቀሙ ስለማሳወቅ
የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ከሚያከናውናቸው ተግባራት አንዱ መለያዎችን ማዘጋጀት ወይም ምክረ ሃሳብ ማቅረብ እንደሆነ ይታወቃል፡፡ ይህን በሚመለከት ዳይሬክቶሬታችን በተደጋጋሚ ወጥ የሆነ የውስጥ መፃፃፊያ ሚሞ እንዲኖር ሲሰራ ቆይቷል፡፡
ስለሆነም የውስጥ መፃፃፊያ ሚሞው በሁሉም የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ወጥ በሆነ መልኩ ስራ ላይ እንዲውል ተብሎ ከጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕራዘዳንት ጽ/ቤት አቅጣጫ የተሰጠ በመሆኑ ሁሉም ጽ/ቤቶች፣ ዳይሬክቶሬቶች፣ ስራ ክፍሎች እና ምድብ ችሎቶች ይህ ደብዳቤ ከደረሳችሁ ቀን ጀምሮ ይህን የመፃፃፊያ ሚሞ እንድትጠቀሙ እያሳሰብን ቅጹን ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን ያያዝን ሲሆን በተጨማሪም በፍርድ ቤቱ ቴሌግራም እንዲሁም በእቅድ ዝግጅት፣ ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት የቴሌግራም ገፅ ላይ የምንለጥፍ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
#ሼር ይደረግ
https://t.me/lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
ለሁሉም ዳይክቶሬት/ የስራ ክፍል ምድብ ችሎት
ከ፡- ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
ጉዳዩ፦ ወጥ የሆነ የውስጥ መፃፃፊያ ሚሞን እንድትጠቀሙ ስለማሳወቅ
የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ከሚያከናውናቸው ተግባራት አንዱ መለያዎችን ማዘጋጀት ወይም ምክረ ሃሳብ ማቅረብ እንደሆነ ይታወቃል፡፡ ይህን በሚመለከት ዳይሬክቶሬታችን በተደጋጋሚ ወጥ የሆነ የውስጥ መፃፃፊያ ሚሞ እንዲኖር ሲሰራ ቆይቷል፡፡
ስለሆነም የውስጥ መፃፃፊያ ሚሞው በሁሉም የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ወጥ በሆነ መልኩ ስራ ላይ እንዲውል ተብሎ ከጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕራዘዳንት ጽ/ቤት አቅጣጫ የተሰጠ በመሆኑ ሁሉም ጽ/ቤቶች፣ ዳይሬክቶሬቶች፣ ስራ ክፍሎች እና ምድብ ችሎቶች ይህ ደብዳቤ ከደረሳችሁ ቀን ጀምሮ ይህን የመፃፃፊያ ሚሞ እንድትጠቀሙ እያሳሰብን ቅጹን ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን ያያዝን ሲሆን በተጨማሪም በፍርድ ቤቱ ቴሌግራም እንዲሁም በእቅድ ዝግጅት፣ ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት የቴሌግራም ገፅ ላይ የምንለጥፍ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
#ሼር ይደረግ
https://t.me/lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
TOR_NORAD_MODER_SAVERY_AND_HUMAN_RIGHTS_TRAINING_AUGUST_2022_docx.pdf
182.1 KB
The Ethiopian Human Rights Council (EHRCO) is looking for a consultant(s) to facilitate a two-day capacity-building training for business leaders about modern slavery and business, as well as how businesses can develop self-assessment frameworks and codes of conduct to comply with laws, policies, and standards of conduct on good and malpractices in order to combat modern slavery.
To this end, EHRCO invites interested and qualified consultants to train different business leaders in three regions namely Bahirdar, Hawassa and Addis Ababa in a two-day capacity-building training.
Qualified consultant(s) can apply to facilitate the training and can find the full TOR attached above.
To this end, EHRCO invites interested and qualified consultants to train different business leaders in three regions namely Bahirdar, Hawassa and Addis Ababa in a two-day capacity-building training.
Qualified consultant(s) can apply to facilitate the training and can find the full TOR attached above.
የችሎት ውሎ !!
የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የፈጸመው ግለሰብ በእስር ተቀጣ ተከሳሽ ከድር መሃመድ በቤተሰቦቹ ቤት በቤት ሰራተኝነት ታገለግል የነበረችው ዙለይካ ጀማል ላይ በሃምሌ ወር 2ዐ13 ዓ.ም በፈጸመው የአስገድዶ መድፈር እና ከድርጊቱ በኋላ የተፈጸመውን ጽንስ ለማስወረድ ባደረገው ሙከራ በፈጸመው የጽንስ ማስወረድ ሙከራ ወንጀል በሁለተኛ ክስነት የምስራቅ ስልጢ ወረዳ ዐቃቤ ህግ ክስ አቅርቦበታል።
ጉዳዩን ሲመለከት የቆየው የወረዳው ፍርድ ቤት ተከሳሽን ነጻ ነው በማለት በሁለተኛው ክስ በ1ዓመት ከ3ወር ቀላል እስራት ወስኖበታል።
በውሳኔው ቅሬታ የተሰማው ዐ/ህግ ለስልጤ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት
ይግባኝ አቅርቧል።ከፍተኛ ፍርድ ቤቱም የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ
በማሻሻል በ1ዓመት ከ6ወር እስራት ወስኗል።
በዚህ ውሳኔ ቅር የተሰኘው የዞኑ ዐቃቤ ህግ ጉዳዩን በይግባኝ ለደቡብ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርቦ ክርክር በማድረግ ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ በቅጣት አጣጣል ላይ የፈጸመውን ስህተት በማረም ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ በቀን 19/12/2014 በዋለው ችሎት ተከሳስሽን በ 8ዓመት ከ5ወር ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል።
መረጃው የስልጤ ዞን ፍትህ መምሪያ – Siltie Zone Justice Department
https://t.me/lawsocieties
የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የፈጸመው ግለሰብ በእስር ተቀጣ ተከሳሽ ከድር መሃመድ በቤተሰቦቹ ቤት በቤት ሰራተኝነት ታገለግል የነበረችው ዙለይካ ጀማል ላይ በሃምሌ ወር 2ዐ13 ዓ.ም በፈጸመው የአስገድዶ መድፈር እና ከድርጊቱ በኋላ የተፈጸመውን ጽንስ ለማስወረድ ባደረገው ሙከራ በፈጸመው የጽንስ ማስወረድ ሙከራ ወንጀል በሁለተኛ ክስነት የምስራቅ ስልጢ ወረዳ ዐቃቤ ህግ ክስ አቅርቦበታል።
ጉዳዩን ሲመለከት የቆየው የወረዳው ፍርድ ቤት ተከሳሽን ነጻ ነው በማለት በሁለተኛው ክስ በ1ዓመት ከ3ወር ቀላል እስራት ወስኖበታል።
በውሳኔው ቅሬታ የተሰማው ዐ/ህግ ለስልጤ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት
ይግባኝ አቅርቧል።ከፍተኛ ፍርድ ቤቱም የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ
በማሻሻል በ1ዓመት ከ6ወር እስራት ወስኗል።
በዚህ ውሳኔ ቅር የተሰኘው የዞኑ ዐቃቤ ህግ ጉዳዩን በይግባኝ ለደቡብ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርቦ ክርክር በማድረግ ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ በቅጣት አጣጣል ላይ የፈጸመውን ስህተት በማረም ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ በቀን 19/12/2014 በዋለው ችሎት ተከሳስሽን በ 8ዓመት ከ5ወር ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል።
መረጃው የስልጤ ዞን ፍትህ መምሪያ – Siltie Zone Justice Department
https://t.me/lawsocieties