ሰላም እንዴት ናችሁ፤
እኔ በዲላ ዩኒቨርሲቲ ስፖንሰርነት የስፔሻሊቲ ትምህርታቸውን ከሚማሩ ሐኪሞች አንዱ ነኝ። በተለይም ካለፈው አመት ጀምሮ ከሌሎች መሰል ዩኒቨርሲቲዎች፣ ብሎም በጤና ሚኒስቴር ስፓንሰር ከሚማሩት ጓደኞቻችን ከ 2-3 ሺህ ብር ያነሰ ገንዘብ እየተከፈለን ለመማር ቀርቶ ለመኖር ተቸግረናል። በተደጋጋሚ ስንጠይቅ ይህን የኦዲት ግኝት ያሉትን እንደ ምክንያት ያቀርባሉ።
ያልተደነገገ ከሆነ ምንም ያክል ሊደረግ የሚገባው መሆኑን ብናምንም ለምን አልሰጡንም አንልም። ሌላ አንድም ዩኒቨርሲቲ ላይ አለመገኘቱ ፣ ዲላ ራሱ ለ 10 አመታት ስፖንሰር ሲያደርግ ያልተገኛ መሆኑ ግን ጥርጣሬን ፈጥሮብናል።
በሕጉ ዘርፍ አቅሙም እውቀቱም ስለሌለን ብታግዙን ብዬ ይህን ፅፊያለሁ።
ብሶቴን ከመዘርዘር የቻልኩትን ተቆጥቢያለሁ።
ለምላሻችሁ አመሰግናለሁ።
እኔ በዲላ ዩኒቨርሲቲ ስፖንሰርነት የስፔሻሊቲ ትምህርታቸውን ከሚማሩ ሐኪሞች አንዱ ነኝ። በተለይም ካለፈው አመት ጀምሮ ከሌሎች መሰል ዩኒቨርሲቲዎች፣ ብሎም በጤና ሚኒስቴር ስፓንሰር ከሚማሩት ጓደኞቻችን ከ 2-3 ሺህ ብር ያነሰ ገንዘብ እየተከፈለን ለመማር ቀርቶ ለመኖር ተቸግረናል። በተደጋጋሚ ስንጠይቅ ይህን የኦዲት ግኝት ያሉትን እንደ ምክንያት ያቀርባሉ።
ያልተደነገገ ከሆነ ምንም ያክል ሊደረግ የሚገባው መሆኑን ብናምንም ለምን አልሰጡንም አንልም። ሌላ አንድም ዩኒቨርሲቲ ላይ አለመገኘቱ ፣ ዲላ ራሱ ለ 10 አመታት ስፖንሰር ሲያደርግ ያልተገኛ መሆኑ ግን ጥርጣሬን ፈጥሮብናል።
በሕጉ ዘርፍ አቅሙም እውቀቱም ስለሌለን ብታግዙን ብዬ ይህን ፅፊያለሁ።
ብሶቴን ከመዘርዘር የቻልኩትን ተቆጥቢያለሁ።
ለምላሻችሁ አመሰግናለሁ።
#fias777 አዲሱ የማጭበርበሪያ ዘዴ ልክ እንደ ቲያንስ ከ3 ሚሊዮን በላይ አባል ያለው ግማሹ :- መሬት ሽጦ ፣ባጃጁን ሽጦ፣ ከደሞዙ ቆጥቦ እቁብ እየጣለ አጠራቅሞ አተርፋለው ብሎ ተስፋ የደረገው website ከጥቅም ውጪ ሆኗል።
ከዚህ በፊት በኢትዮቼክ ተናግረው ነበር ህዝቤ ግን ብትነግረው ስላማይሰማ ይኸው ገንዘባቸውን ይዞ የውሀ ሽታዎች ሆነ ብለዋል።
ባለቤቶቹ የማይታወቁ ሲሆን መንግስትም ተጠንቀቁ ሲል ነበር ።
ይሄ ህዝብ ግን መቼ ነው የሚባንነው 😎😎
ከዘመኑ የረቀቀ ዘመናዊ ውንብድና እና ዘረፋ.... ተጠቀቁ።
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ከዚህ በፊት በኢትዮቼክ ተናግረው ነበር ህዝቤ ግን ብትነግረው ስላማይሰማ ይኸው ገንዘባቸውን ይዞ የውሀ ሽታዎች ሆነ ብለዋል።
ባለቤቶቹ የማይታወቁ ሲሆን መንግስትም ተጠንቀቁ ሲል ነበር ።
ይሄ ህዝብ ግን መቼ ነው የሚባንነው 😎😎
ከዘመኑ የረቀቀ ዘመናዊ ውንብድና እና ዘረፋ.... ተጠቀቁ።
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
የኢትዮጵያ ብር እና የውጭ ሀገር ገንዘብን ይዞ መገኘት/ማዘዋወር ያለው የሕግ ተጠያቂነት
በ:-ገመቺስ ደምሴ
ሀገራችን የኢኮኖሚዋ መሠረት ሆኖ የሚያገለግልና ውስን የሀገር ሀብት በተገቢው መንገድ ጥቅም ላይ ለማዋል አስፈላጊ የሆኑ የቁጥጥር እርምጃዎችን ለመውሰድ ገንዘብ የሚያዝበትና የሚተዳደርበትን አግባብ በተመለከተ የተለያዩ ሕጎች ተደንግገው እናገኛለን፡፡ ይህንን ዓላማ ለማሳካት አስተዳደራዊና የወንጀል ተጠያቂነትን እንደማስፈፀሚያ መሳሪያ አድርጋ በተለያዩ የሕግ ማዕቀፎች ውስጥ አካታ እየተገበረች በመሆኑ በቀጥታ ከወንጀል ጋር ያለውን ቁርኝት ጽሑፉ ለመዳሰስ ይሞክራል፡፡
ጽሑፉ በቅድሚያ አጠቃላይ መንደርደሪያ ሀሳቦችን ለማንሳት የሚሞክር ሲሆን የገንዘብ ትርጉምን፣ የውጭ ምንዛሬ ምንነትንና ሊታዩ የሚገባቸውን የሕግ ማዕቀፎችን መነሻ አድርጎ ያትታል፡፡ በመቀጠልም የኢትዮጵያ እና የውጭ ሀገር ገንዘብን በጥሬ ገንዘብ ለመያዝና ለማዘዋወር የሚፈቀድባቸው አግባቦች ከተለያዩ የሕግ ማዕቀፎች አንፃር ለማንሳት ይሞክሯል፡፡
የተለየ ትኩረትም ከውጭ ምንዛሪ ጋር በተያያዘ ሊታዩ የሚገቡ ነጥቦችን አንስቶ የሚሞግትና የሚያስገነዝብ አፃፃፍን ተከትሏል፡፡ ጽሑፉ በሕግ ከተቀመጠው አግባብ ውጭ ገንዘብ መያዝና ማስተላለፍ የሚያስከትለውን የወንጀል ተጠያቂነትን አጉልቶ በማንሳት የሚስተዋሉ የአረዳድና የአተረጓጎም ክፍተቶችን ሽፋን ሰጥቶ ካነሳ በኋላ ሊያዝ የሚገባውን ተገቢ አረዳድና አተረጓጎማቸውን አንስቶ ይሞግታል፡፡ በመጨረሻም ጽሑፉ ማጠቃለያ ሃሳቦችን ጨምቆ ለማስቀመጥ ሞክሯል፡፡
Enjoy reading!
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2032-money-holding-limit-in-ethiopian-law
በ:-ገመቺስ ደምሴ
ሀገራችን የኢኮኖሚዋ መሠረት ሆኖ የሚያገለግልና ውስን የሀገር ሀብት በተገቢው መንገድ ጥቅም ላይ ለማዋል አስፈላጊ የሆኑ የቁጥጥር እርምጃዎችን ለመውሰድ ገንዘብ የሚያዝበትና የሚተዳደርበትን አግባብ በተመለከተ የተለያዩ ሕጎች ተደንግገው እናገኛለን፡፡ ይህንን ዓላማ ለማሳካት አስተዳደራዊና የወንጀል ተጠያቂነትን እንደማስፈፀሚያ መሳሪያ አድርጋ በተለያዩ የሕግ ማዕቀፎች ውስጥ አካታ እየተገበረች በመሆኑ በቀጥታ ከወንጀል ጋር ያለውን ቁርኝት ጽሑፉ ለመዳሰስ ይሞክራል፡፡
ጽሑፉ በቅድሚያ አጠቃላይ መንደርደሪያ ሀሳቦችን ለማንሳት የሚሞክር ሲሆን የገንዘብ ትርጉምን፣ የውጭ ምንዛሬ ምንነትንና ሊታዩ የሚገባቸውን የሕግ ማዕቀፎችን መነሻ አድርጎ ያትታል፡፡ በመቀጠልም የኢትዮጵያ እና የውጭ ሀገር ገንዘብን በጥሬ ገንዘብ ለመያዝና ለማዘዋወር የሚፈቀድባቸው አግባቦች ከተለያዩ የሕግ ማዕቀፎች አንፃር ለማንሳት ይሞክሯል፡፡
የተለየ ትኩረትም ከውጭ ምንዛሪ ጋር በተያያዘ ሊታዩ የሚገቡ ነጥቦችን አንስቶ የሚሞግትና የሚያስገነዝብ አፃፃፍን ተከትሏል፡፡ ጽሑፉ በሕግ ከተቀመጠው አግባብ ውጭ ገንዘብ መያዝና ማስተላለፍ የሚያስከትለውን የወንጀል ተጠያቂነትን አጉልቶ በማንሳት የሚስተዋሉ የአረዳድና የአተረጓጎም ክፍተቶችን ሽፋን ሰጥቶ ካነሳ በኋላ ሊያዝ የሚገባውን ተገቢ አረዳድና አተረጓጎማቸውን አንስቶ ይሞግታል፡፡ በመጨረሻም ጽሑፉ ማጠቃለያ ሃሳቦችን ጨምቆ ለማስቀመጥ ሞክሯል፡፡
Enjoy reading!
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2032-money-holding-limit-in-ethiopian-law
የፍርድ ቤቶች የጉዳይ መጓተት እና የተገልጋዩ ግንዛቤ
👆👆👆👆👆👆👆✅✅✅✅
ለፍርድ ቤቶች ትልቅ ፈተና እየሆነ የመጣዉ ከታች በአሚኮ እንደተዘገበዉ
የጉዳይ መጓተት የሚል ነዉ።
ባለጉዳዮች ለምን ብዙ ጊዜ እንቀጠራለን ሲሉ ይደመጣል።
አንድ መደበኛ ክርክር ሁሉም ነገሮች አልጋ በአልጋ ሆነዉ ቢሳካ
1ኛ / አቤቱታ ለማስገባት
2ኛ / መልስ ለመቀበል
3ኛ /ለክርክር
4ኛ /ለምስክር
5ኛ /ለዉሳኔ
6ኛ / የአፈጻጸም አቤቱታ ለማስገባት
7ኛ /ተከሳሽ ፈጽሞ ሲቀርብ ለመጠባበቅ እና በእለቱ ቢፈጸም እንኳ 7 ጊዜ
ይመላለሳሉ።
ይህን ስነ ስርዓት ደግሞ ዳኛዉ ሊቀይረዉ የማይችል አስቀድሞ
የተጻፈ እና ዳኛዉ ሊተገብረዉ እንጅ ሊቀይረዉ የማይገባ ስነ ስርዓት ነዉ።ለባለ
ጉዳዩ እንዲህ ቢሆንለት እና ፈጣን አገልግሎት አገኘህ? ተብሎ ቢጠየቅ!
በፋጹም ነዉ የሚሉት። ምክንያቱም በመጀመሪያዉ ቀጠሮ ተከሳሽ መልሱን
አስገብቶ ክርክር ተደርጎ ለምስክር እንዲጠራና፤ምስክር በተሰማ ጊዜ ዉሳኔ
እንዲወሰን ይፈልጋሉ። ይህ ደግሞ ሊሆን የማይችል እና ስነ ስርዓታዊ የሆነ
አካሄድ አይደለም።
ከዚህ አልፎ ደግሞ ከላይ ከተጠቀሱት የቀጠሮ ቀናት በላይ በእጥፍ ሊመላለሡ
የሚችሉበት አጋጣሚ አለ።
ለምሳሌ
=ተከሳሽ በመልስ ጊዜ ባይቀርብና ከሳሽ መጥሪያ ማድረሱን መተማመኛ
ባያቀርብ
=መልስ ላይ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ቢያቀርብ በመቃወሚያዉ ላይ
ክርክር ቢደረግ
=በመቃወሚያዉ ላይ ምስክር መስማት ቢያስፈልግ
=በመቃወሚያዉ ላይ ብይን ለመስጠት
=ጉዳዩ በመቃወሚያዉ የማይዘጋ ሆኖ ወደ ፍሬ ነገር ቢገባ
=በፍሬ ነገር ላይ ክርክር ማድረግ
=ቀጥሎ ምስክር መስማት
=ምስክሮች በተቀጠሩበት ቀን ባይቀርቡ ወይም ባይሟሉ ተገደዉ እንዲቀርቡ
ለማዘዝ ተለዋጭ ቀጠሮ ሲሰጥ
=የተለያዩ ጽ/ቤቶች ማስረጃ ባይልኩ ተገደዉ እንዲያቀርቡ ተለዋጭ ቀጠሮ
ሲሰጥ
=ከክርክር ወይም ከምስክር ደርሶ የጣልቃ ገብ አቤቱታ ቢመጣ እና በዚሁ
ምክንያት እንደገና" ሀ" ብሎ ቢጀመር እስከ 16_20 ጊዜ በላይ ቀጠሮ ሊሰጥ
ይችላል።
=ከዚያም አልፎ በይግባኝ እሰከ ፌ /ሰበር ደርሶ ሲመለስ ዓመታት ሊፈጅ
ይችላል። ይህ ደግሞ በህጉ እና ፍርድ ቤቱ ሊቆጣጠራቸዉ በማይችሉ ጉዳዮች
የሚመጣ ችግር ነዉ። በማህበረሰባችን ቀን በቀን ወይይት ስናደርግ ይህን
የመረዳት ችግር አስተዉያለሁ።
ሌሎች ጉዳዮች
##########
ወደ ፍርድ ቤት የሚመጣዉ ባለጉዳይ እጅግ በጣም ብዙ በመሆኑ በተቀጠረዉ
አግባብ ለመስራት እጅግ አስቸጋሪ የሚሆንበት ጊዜ አለ።
# ዳኛዉ ሰዉ ነዉና ይታመማል፣ስብሰባ ይሄዳል ወዘተ ማህበራዊ ችግሮች
ያጋጥሙታል። ስለዚህ ተለዋጭ ቀጠሮዎች ይሰጣሉ
።።።።።
ስንፍና
*
አንዳንድ ዳኞች በዘፈቀደ የሚቀጥሩ ይኖራሉ፤ይህን እየለዩ ማረም ይጠይቃል።
ነገር ግን ሚዲያዎችም ሆነ ባለ ጉዳዮች ከላይ የተጠቀሱትን ልብ ሊሉ ይገባል
እላለሁ።
መንግስትም ለፍርድ ቤቶች በቂ አቅርቦት እና ድጋፍ በማድረግ እንዲሁም
አማራጭ የግጭት መፍቻ አሰራሮችንና ተቋማትን በማቋቋም ችግሩ ማቃለል ይችላል።
ላስታ ወረዳ ፍርድ ቤት
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆✅✅✅✅
ለፍርድ ቤቶች ትልቅ ፈተና እየሆነ የመጣዉ ከታች በአሚኮ እንደተዘገበዉ
የጉዳይ መጓተት የሚል ነዉ።
ባለጉዳዮች ለምን ብዙ ጊዜ እንቀጠራለን ሲሉ ይደመጣል።
አንድ መደበኛ ክርክር ሁሉም ነገሮች አልጋ በአልጋ ሆነዉ ቢሳካ
1ኛ / አቤቱታ ለማስገባት
2ኛ / መልስ ለመቀበል
3ኛ /ለክርክር
4ኛ /ለምስክር
5ኛ /ለዉሳኔ
6ኛ / የአፈጻጸም አቤቱታ ለማስገባት
7ኛ /ተከሳሽ ፈጽሞ ሲቀርብ ለመጠባበቅ እና በእለቱ ቢፈጸም እንኳ 7 ጊዜ
ይመላለሳሉ።
ይህን ስነ ስርዓት ደግሞ ዳኛዉ ሊቀይረዉ የማይችል አስቀድሞ
የተጻፈ እና ዳኛዉ ሊተገብረዉ እንጅ ሊቀይረዉ የማይገባ ስነ ስርዓት ነዉ።ለባለ
ጉዳዩ እንዲህ ቢሆንለት እና ፈጣን አገልግሎት አገኘህ? ተብሎ ቢጠየቅ!
በፋጹም ነዉ የሚሉት። ምክንያቱም በመጀመሪያዉ ቀጠሮ ተከሳሽ መልሱን
አስገብቶ ክርክር ተደርጎ ለምስክር እንዲጠራና፤ምስክር በተሰማ ጊዜ ዉሳኔ
እንዲወሰን ይፈልጋሉ። ይህ ደግሞ ሊሆን የማይችል እና ስነ ስርዓታዊ የሆነ
አካሄድ አይደለም።
ከዚህ አልፎ ደግሞ ከላይ ከተጠቀሱት የቀጠሮ ቀናት በላይ በእጥፍ ሊመላለሡ
የሚችሉበት አጋጣሚ አለ።
ለምሳሌ
=ተከሳሽ በመልስ ጊዜ ባይቀርብና ከሳሽ መጥሪያ ማድረሱን መተማመኛ
ባያቀርብ
=መልስ ላይ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ቢያቀርብ በመቃወሚያዉ ላይ
ክርክር ቢደረግ
=በመቃወሚያዉ ላይ ምስክር መስማት ቢያስፈልግ
=በመቃወሚያዉ ላይ ብይን ለመስጠት
=ጉዳዩ በመቃወሚያዉ የማይዘጋ ሆኖ ወደ ፍሬ ነገር ቢገባ
=በፍሬ ነገር ላይ ክርክር ማድረግ
=ቀጥሎ ምስክር መስማት
=ምስክሮች በተቀጠሩበት ቀን ባይቀርቡ ወይም ባይሟሉ ተገደዉ እንዲቀርቡ
ለማዘዝ ተለዋጭ ቀጠሮ ሲሰጥ
=የተለያዩ ጽ/ቤቶች ማስረጃ ባይልኩ ተገደዉ እንዲያቀርቡ ተለዋጭ ቀጠሮ
ሲሰጥ
=ከክርክር ወይም ከምስክር ደርሶ የጣልቃ ገብ አቤቱታ ቢመጣ እና በዚሁ
ምክንያት እንደገና" ሀ" ብሎ ቢጀመር እስከ 16_20 ጊዜ በላይ ቀጠሮ ሊሰጥ
ይችላል።
=ከዚያም አልፎ በይግባኝ እሰከ ፌ /ሰበር ደርሶ ሲመለስ ዓመታት ሊፈጅ
ይችላል። ይህ ደግሞ በህጉ እና ፍርድ ቤቱ ሊቆጣጠራቸዉ በማይችሉ ጉዳዮች
የሚመጣ ችግር ነዉ። በማህበረሰባችን ቀን በቀን ወይይት ስናደርግ ይህን
የመረዳት ችግር አስተዉያለሁ።
ሌሎች ጉዳዮች
##########
ወደ ፍርድ ቤት የሚመጣዉ ባለጉዳይ እጅግ በጣም ብዙ በመሆኑ በተቀጠረዉ
አግባብ ለመስራት እጅግ አስቸጋሪ የሚሆንበት ጊዜ አለ።
# ዳኛዉ ሰዉ ነዉና ይታመማል፣ስብሰባ ይሄዳል ወዘተ ማህበራዊ ችግሮች
ያጋጥሙታል። ስለዚህ ተለዋጭ ቀጠሮዎች ይሰጣሉ
።።።።።
ስንፍና
*
አንዳንድ ዳኞች በዘፈቀደ የሚቀጥሩ ይኖራሉ፤ይህን እየለዩ ማረም ይጠይቃል።
ነገር ግን ሚዲያዎችም ሆነ ባለ ጉዳዮች ከላይ የተጠቀሱትን ልብ ሊሉ ይገባል
እላለሁ።
መንግስትም ለፍርድ ቤቶች በቂ አቅርቦት እና ድጋፍ በማድረግ እንዲሁም
አማራጭ የግጭት መፍቻ አሰራሮችንና ተቋማትን በማቋቋም ችግሩ ማቃለል ይችላል።
ላስታ ወረዳ ፍርድ ቤት
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
በአሜሪካ ጽንስ የማቋረጥ ሕገ መንግሥታዊ መብት ተሻረ
የሀገሪቱ ጠቅላይ ፍ/ቤት የጽንስ ማቋረጥን ጉዳይ ለየግዛቶቹ ሰጥቷል። ጽንስ የማቋረጥ ውሳኔን ከወሰነ በኋላ በርካቶች ድጋፍም ተቃውሞም እያሰሙ ነው።
https://am.al-ain.com/article/us-supreme-court-removed-american-women-s-constitutional-right-to-abortion
የሀገሪቱ ጠቅላይ ፍ/ቤት የጽንስ ማቋረጥን ጉዳይ ለየግዛቶቹ ሰጥቷል። ጽንስ የማቋረጥ ውሳኔን ከወሰነ በኋላ በርካቶች ድጋፍም ተቃውሞም እያሰሙ ነው።
https://am.al-ain.com/article/us-supreme-court-removed-american-women-s-constitutional-right-to-abortion
አል ዐይን ኒውስ
በአሜሪካ ጽንስ የማቋረጥ ሕገ መንግሥታዊ መብት ተሻረ
ጽንስ የማቋረጥ ውሳኔን ከወሰነ በኋላ በርካቶች ድጋፍም ተቃውሞም እያሰሙ ነው
የእጅ ከፍንጅ ወንጀል በኢትዮጵያ ሕግ
👇👇👇👇👇👇👇👇✅
መግቢያ
ወንጀል የሰዉ ልጆች በህይወት ዘመናቸዉ ከሚያጋጥሟቸዉ ችግሮች መካከል አንዱ ነዉ::
ከብዙዎቹ ወንጀሎች መካከል አንዱ የእጅ ከፍንጅ ወንጀል ነዉ፡፡ ወንጀል ፈጽሟል ተብሎ የተጠረጠረ ሰዉ በህግ አግባብ በፖሊስ የሚያዝ ሲሆን የሚያዘዉም በዋናነት በመያዣ በልዩ ሁኔታ ግን ያለመያዣ ነዉ፡፡ በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርአት ህጉ መሠረት ፖሊስ ተጠርጣሪን ያለፍርድ ቤት መያዣ ትእዛዝ ሊይዝ እንደሚችል የሚያመለክቱት ድንጋጌዎች አንቀፅ 19፣20፣50 እና 51 ናቸው፡፡ ያለመያዣ ትእዛዝ መያዝ በፖሊስ ወይም በማንኛውም ሰው ሊፈፀም እንደሚችል የሥነ ሥርዓት ህጉ ያስቀምጣል፡፡
በዚህ መሠረት የእጅ ከፍንጅ ወንጀሎች ተፈፅመው ሲገኙ ፖሊስ ወይም ማንኛውም ሰው ተጠርጣሪውን መያዝ ይችላል፡፡ በዚህ አጭር ጽሁፍ የእጅ ከፍንጅ ወንጀል ምንነትና በምርመራ ጊዜ ያለው ውጤት፣ የእጅ ከፍንጅ ወንጀል በክስ ሂደት እና በፍርድ ሂደት ያላቸዉ እንድምታ የሚሉትን እንመለከታለን፡፡.....።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇ይቀጥላል
👇👇👇👇👇👇👇👇✅
መግቢያ
ወንጀል የሰዉ ልጆች በህይወት ዘመናቸዉ ከሚያጋጥሟቸዉ ችግሮች መካከል አንዱ ነዉ::
ከብዙዎቹ ወንጀሎች መካከል አንዱ የእጅ ከፍንጅ ወንጀል ነዉ፡፡ ወንጀል ፈጽሟል ተብሎ የተጠረጠረ ሰዉ በህግ አግባብ በፖሊስ የሚያዝ ሲሆን የሚያዘዉም በዋናነት በመያዣ በልዩ ሁኔታ ግን ያለመያዣ ነዉ፡፡ በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርአት ህጉ መሠረት ፖሊስ ተጠርጣሪን ያለፍርድ ቤት መያዣ ትእዛዝ ሊይዝ እንደሚችል የሚያመለክቱት ድንጋጌዎች አንቀፅ 19፣20፣50 እና 51 ናቸው፡፡ ያለመያዣ ትእዛዝ መያዝ በፖሊስ ወይም በማንኛውም ሰው ሊፈፀም እንደሚችል የሥነ ሥርዓት ህጉ ያስቀምጣል፡፡
በዚህ መሠረት የእጅ ከፍንጅ ወንጀሎች ተፈፅመው ሲገኙ ፖሊስ ወይም ማንኛውም ሰው ተጠርጣሪውን መያዝ ይችላል፡፡ በዚህ አጭር ጽሁፍ የእጅ ከፍንጅ ወንጀል ምንነትና በምርመራ ጊዜ ያለው ውጤት፣ የእጅ ከፍንጅ ወንጀል በክስ ሂደት እና በፍርድ ሂደት ያላቸዉ እንድምታ የሚሉትን እንመለከታለን፡፡.....።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇ይቀጥላል
👆👆👆👆👆👆👆👆👆የቀጠለ
የእጅ ከፍንጅ ወንጀል ምንነትና በምርመራ ጊዜ ያለው ውጤት
የእጅ ከፍንጅ ወንጀል የሚለው ቃል ትርጉም በኢትዮጵያ ቋንቋዎች ጥናትና ምርምር ማዕከል የተዘጋጀዉ አማርኛ መዝገበ ቃላት አንድ ሰው ወንጀል በመፈፀም ላይ እንዳለ የመያዝ ሁኔታ ነዉ በማለት አስፍሮ ይገኛል፡፡ In flagrante delicto is a latin phrase defined as someone being caught during the act of crime...አንድ ሰው የወንጀል ድርጊት ሲፈፀም ከተያዘ እጅ ከፍንጀ ወንጀል መሆኑን ይገልፃል፡ Black law dictionary እጅ ከፍንጅ ወንጀል ሲገልጽ፣Flagrant crimen-in Roman law a fresh or recent crime. This term designated the very act of its commission or while it was of recent occurrence. Flagrant delit –in French law a crime which is in actual process of perpetorration which has just been committed. ከነዚህ ሁለት ትርጉሞች የምንረዳዉ እጅ ከፍንጅ ወንጀል ማለት ወንጀሉ እየተፈጸመ ያለ ወይም እንደ ተፈጸመ ወዲያዉኑ ከሆነ ወይም ከተፈጸመበት ቅርብ ጊዜ እንደሆነ ይገልጻል:: በታይዋን ህግ መሰረት እጅ ከፍንጅ የሚባለዉ ወንጀሉን ሲፈጽም ከተያዘ ወይም እንደፈጸመ ወዲያዉኑ ከተያዘ በሚል ያስቀምጣል:: ከዚህም በተጨማሪ አንድ ሰዉ ከተሰረቀ ንብረት ጋር ከተገኘ ወይም ወንጀል ለመፈጸም ከሚያግዝ መሳርያ ጋር ከተያዘ ወይም ወንጀሉን ስለመፈጸሙ የሚያረጋግጥ ማስረጃ ጋር ከተያዘ እጅ ከፍንጅ ወንጀል መሆኑን ይገልጻል::
የእጅ ከፍንጅ ወንጀል ከተፈፀመ ከላይ ከተገለፁት የወንጀል አፈፃፀሞች በአንዱ ዓይነት ወንጀል ተፈፅሟል ማለት ነው:: የእጅ ከፍንጅ ወንጀሎች ከተፈፀሙ የወንጀል ምርመራ ይጀመራል:: በመቀጠልም ክስ እና ክርክር ይቀጥላል በመጨረሻ ውሳኔ ይሰጥበታል፡፡ ከዚህ በመቀጠል የእጅ ከፍንጅ ወንጀሎች አፈፃፀም በምርመራ ጊዜ፣ በክስ፣ በክርክር እና ውሳኔ ጊዜ ያለውን ሁኔታ ይገልፃል፡፡
አንድ ወንጀል በተፈፀመ ጊዜ ወንጀል አድራጊውን ለማወቅና ለፍርድ ለማቅረብ ምርመራ መደረግ ይኖርበታል፡፡ ምርመራውም የሚጀመረው አግባብ ላለው አካል ይህ ድርጊት ሲገለፅ ነው፡፡ የወንጀል ምርመራ በሦስት መንገድ ሊጀመር ይችላል፡፡ አንደኛዉ ለሚመለከታው የፖሊስ አካል የሚቀርበው ጥቆማ ወንጀሉ በክስ (accusation) ከሆነ በማንኛው ሰው አማካይነት ሊሆን ይችላል:: ሁለተኛው መንገድ ደግሞ የግል ባህሪ ባላቸዉ ወንጀሎች ጉዳይ በግል ተበዳይ አቤቱታ ብቻ የወንጀል ምርመራ ይጀምራል፡፡ ሦስተኛዉ ፖሊስ በራሱ አነሳሽነት የወንጀል ድርጊት መፈጸሙን ሲጠራጠር የሚጀምረዉ የምርመራ አይነት ነዉ:: የእጅ ከፍንጅ ወንጀሎች በምን ሁኔታ ምርመራ እንደሚጀመር ከመግለፅ አስቀድመን የእጅ ከፍንጅ ወንጀል በተመለከተ በ1954 ዓ.ም የወጣውን የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ-ሥርዓት ህግ የሰጠው ትርጉም ማየት አስፈላጊ ነው፡፡
በሥነ-ሥርዓት ህጉ አንቀጽ 19(1) እና (2) መሰረት እጅ ከፍንጅ የሚባሉ ወንጀሎች
1. ወንጀል አድራጊው ወንጀሉን ሲሰራ የተያዘ ሲሆን ወይም ለመስራት ሲሞከር ወይም የወንጀሉን ስራ እንደፈፅመ ወዲያውኑ የተያዘ ሲሆን ነዉ፡፡
2. ወንጀል አድራጊው የወንጀሉን ስራ ከፈፀመ በኃላ ወዲያውኑ ሲሸሽ ምስክሮቹ ወይም ህዝቡ የተከታተሉት ወይም የህዝብ ጩኸትና እሪታ የተሰማ እንደሆነ ወንጀሉን እንደ እጅ ከፍንጅ መሰል ነዉ::
ስለሆነም በህጉ መሰረት አንድ ተጠርጣሪ አንድ ወንጀል ለመስራት ሲሞክር፣ ሲሰራ ወይም ከፈፀመ በኋላ በቦታው መያዙ እጅ ከፍንጅ መሆኑ ይገለፃል:: በህጉ ቁጥር 20 መሰረት ተመሳሳይ ሁኔታ ሲገለፅ አንድ ወንጀል የእጅ ከፍንጅ ተብሎ በቁጥር 19 መሰረት ሊጠቀስ የሚቻለው ወንጀሉ በተሰራበት ቦታ ወዲያውኑ ፖሊስ የተጠራ እንዲሆነ በተጨማሪ ወንጀሉ ሲሰራ ወይም እንደተፈፀመ ወንጀሉ ከተሰራበት ቦታ ላይ የድረሱልኝ እሪታ የተሰማ እንደሆነ ነው እንደ እጅ ከፍንጅ የሚቆጠረው:: ተጠርጣሪዉ ሲሸሽ በመከታተል የሕዝብ ጩኸት ከተሰማ፣ ወደ ቦታው ፖሊስ ወዲያውኑ ከተጠራ ወይም ተጠርጣሪውን ባይከታተሉውም በወንጀሉ ቦታ የይድረሱልኝ እሪታ የተሰማ እንደሆነ በተመሳሳይ ሀኔታ እንደ እጅ ከፍንጅ ወንጀል ይቆጠራል:: የእጅ ከፍንጅ ወንጀሎች አፈፃፀም ሆነ የእጅ ከፍንጅ ወንጀሎች መሰል ወይም ተመሳሳይ ሁኔታ አፈፃፀሞች በሕጉ ያለው ውጤት አንድ አይነት ነው:: ከላይ ለመግለፅ እንደተሞከረዉ የወንጀል ምርመራ የሚጀምረው በግል ተበዳይ አቤቱታ ወይም በማናቸውም ሰው ጥቆማ ወይም ፖሊስ በራሱ በደረሰዉ ሁኔታ ቢሆንም የእጅ ከፍንጅ ወንጀል ከተፈፀመ በዚህ ክፍል በተጠቀሰው ሕግ ቁጥር 21 መሰረት በቁጥር 19 እና 20 በተዘረዘሩት ወንጀሎች ማለትም እጅ ከፍንጅ እና እጅ ከፍንጅ መሰል ወይም ተመሳሳይ ወንጀሎች መሰረት ወንጀሉ የክስ አቤቱታ ሳይቀርብ ክስ ሊቀርብበት የማይችል ካልሆነ በቀር ክስ ወይም የክስ አቤታቱ እንዲቀርብበት አስፈላጊ ሳይሆን ክስ ማቅረብ ይቻላል:: እንደዚህ ያለው ሁኔታ በሚያጋጥምበት ጊዜ ፍርድ ቤት የሚሰጠው የመያዝ ትዕዛዝ ሳይኖር በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ- ሥርዓት ቁጥር 49 እና በተከታዩቹ ቁጥሮች መሰረት ወንጀለኛውን ለመያዝ ይቻላል:: በመሆኑም የእጅ ከፍንጅ ወንጀሎች በተፈፀሙ ጊዜ የግል አቤቱታ የማያስፈልጋቸዉ ከሆነ ምርመራ እና ተጠሪጣርን መያዝ በአንድ ላይ ይጀምራል:: ስለዚህም በግል አቤቱታ የሚቀርቡ ጉዳዩች በተበዳይ ፍላጎት ካልሆነ በስተቀር ወንጀለኛ ሊያዝ አይችልም:: ምክንያቱም ተበዳይ ጉዳዩ እንዲገለጽ ላይፈልግ ስለሚችል፣ ለኀብረተሰቡም ብዙ ጉዳት የሚያደርስ ባለመሆኑ ወንጀሉ በተፈፀመ ቦታ ወንጀለኛ መያዝ አስፈላጊ ባለመሆኑ ነው፡፡
በህጉ አንቀጽ 49 በተገለፀው መሰረት ማንም ሰው ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሊያዝ ወይም ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ በማረፊያ ቤት እንዲቆይ ለማድረግ አይቻልም:: ሆኖም በህጉ አንቀጽ 50 በተገለፀው መሰረት ማንኛውም ሰው ወይም የፖሊስ ሰራዊት ባልደረባ በቁጥር 19 እና 20 በተመለከተው መሰረት ከሦስት ወር በማያንስ በቀላል እስራት ቅጣት የሚያስቀጣ የእጅ ከፍንጅ ወይም መሰል ወንጀል የፈፀመ እንደሆነ ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ወንጀል ሰሪውን ለመያዝ እንደሚቻል ገልጿል:: በመሆኑም በ1996 ዓ.ም በወጣው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ወንጀል ህግ ውስጥ በግልፅ በግል አቤቱታ አቅራቢነት የሚያስቀጡ ወንጀሎች ተብለዉ የተጠቀሱ ለምሳሌ የእጅ እልፊት፣ ስድብ የመሳሰሉት እና በዚሁ በተጠቀሰው የወንጀል ህግ የወንጀል ቅጣት ከሦስት ወር በታች የሚያስቀጡ ከሆነ እጅ ከፍንጅ የተሰራ ወንጀል ቢሆንም ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ መያዥ ወይም በሥነ ሥርዓት ህጉ 51 መሰረት በተሰጠው ስልጣን ካልሆነ ተጠሪጣሪን መያዝ አይቻልም፡፡ ሌላ በዚህ ክፍል ሊጠቀስ የሚገባው በህጉ መሰረት ከተጠቀሱት በግል አቤቱታ የማይቀርብና ከሦስት ወር በላይ የሚያስቀጣ ወንጀል ከሆነ የእጅ ከፍንጅ ወንጀል ወይም መሰል ወይም ተመሳሳይ ሁኔታ የፈፀመን ሰው ማንም ሰው በመያዝ ወደ አቅራቢያዉ ወደ አለው ፖሊስ ጣቢያ ማስረከብ ይቻላል:: በሌላ ሁኔታ ከፖሊስ ዉጭ በህግ የተጠረጠረን ሰዉ መያዝ አይቻልም፡፡
👇👇👇👇👇 ይቀጥላል
የእጅ ከፍንጅ ወንጀል ምንነትና በምርመራ ጊዜ ያለው ውጤት
የእጅ ከፍንጅ ወንጀል የሚለው ቃል ትርጉም በኢትዮጵያ ቋንቋዎች ጥናትና ምርምር ማዕከል የተዘጋጀዉ አማርኛ መዝገበ ቃላት አንድ ሰው ወንጀል በመፈፀም ላይ እንዳለ የመያዝ ሁኔታ ነዉ በማለት አስፍሮ ይገኛል፡፡ In flagrante delicto is a latin phrase defined as someone being caught during the act of crime...አንድ ሰው የወንጀል ድርጊት ሲፈፀም ከተያዘ እጅ ከፍንጀ ወንጀል መሆኑን ይገልፃል፡ Black law dictionary እጅ ከፍንጅ ወንጀል ሲገልጽ፣Flagrant crimen-in Roman law a fresh or recent crime. This term designated the very act of its commission or while it was of recent occurrence. Flagrant delit –in French law a crime which is in actual process of perpetorration which has just been committed. ከነዚህ ሁለት ትርጉሞች የምንረዳዉ እጅ ከፍንጅ ወንጀል ማለት ወንጀሉ እየተፈጸመ ያለ ወይም እንደ ተፈጸመ ወዲያዉኑ ከሆነ ወይም ከተፈጸመበት ቅርብ ጊዜ እንደሆነ ይገልጻል:: በታይዋን ህግ መሰረት እጅ ከፍንጅ የሚባለዉ ወንጀሉን ሲፈጽም ከተያዘ ወይም እንደፈጸመ ወዲያዉኑ ከተያዘ በሚል ያስቀምጣል:: ከዚህም በተጨማሪ አንድ ሰዉ ከተሰረቀ ንብረት ጋር ከተገኘ ወይም ወንጀል ለመፈጸም ከሚያግዝ መሳርያ ጋር ከተያዘ ወይም ወንጀሉን ስለመፈጸሙ የሚያረጋግጥ ማስረጃ ጋር ከተያዘ እጅ ከፍንጅ ወንጀል መሆኑን ይገልጻል::
የእጅ ከፍንጅ ወንጀል ከተፈፀመ ከላይ ከተገለፁት የወንጀል አፈፃፀሞች በአንዱ ዓይነት ወንጀል ተፈፅሟል ማለት ነው:: የእጅ ከፍንጅ ወንጀሎች ከተፈፀሙ የወንጀል ምርመራ ይጀመራል:: በመቀጠልም ክስ እና ክርክር ይቀጥላል በመጨረሻ ውሳኔ ይሰጥበታል፡፡ ከዚህ በመቀጠል የእጅ ከፍንጅ ወንጀሎች አፈፃፀም በምርመራ ጊዜ፣ በክስ፣ በክርክር እና ውሳኔ ጊዜ ያለውን ሁኔታ ይገልፃል፡፡
አንድ ወንጀል በተፈፀመ ጊዜ ወንጀል አድራጊውን ለማወቅና ለፍርድ ለማቅረብ ምርመራ መደረግ ይኖርበታል፡፡ ምርመራውም የሚጀመረው አግባብ ላለው አካል ይህ ድርጊት ሲገለፅ ነው፡፡ የወንጀል ምርመራ በሦስት መንገድ ሊጀመር ይችላል፡፡ አንደኛዉ ለሚመለከታው የፖሊስ አካል የሚቀርበው ጥቆማ ወንጀሉ በክስ (accusation) ከሆነ በማንኛው ሰው አማካይነት ሊሆን ይችላል:: ሁለተኛው መንገድ ደግሞ የግል ባህሪ ባላቸዉ ወንጀሎች ጉዳይ በግል ተበዳይ አቤቱታ ብቻ የወንጀል ምርመራ ይጀምራል፡፡ ሦስተኛዉ ፖሊስ በራሱ አነሳሽነት የወንጀል ድርጊት መፈጸሙን ሲጠራጠር የሚጀምረዉ የምርመራ አይነት ነዉ:: የእጅ ከፍንጅ ወንጀሎች በምን ሁኔታ ምርመራ እንደሚጀመር ከመግለፅ አስቀድመን የእጅ ከፍንጅ ወንጀል በተመለከተ በ1954 ዓ.ም የወጣውን የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ-ሥርዓት ህግ የሰጠው ትርጉም ማየት አስፈላጊ ነው፡፡
በሥነ-ሥርዓት ህጉ አንቀጽ 19(1) እና (2) መሰረት እጅ ከፍንጅ የሚባሉ ወንጀሎች
1. ወንጀል አድራጊው ወንጀሉን ሲሰራ የተያዘ ሲሆን ወይም ለመስራት ሲሞከር ወይም የወንጀሉን ስራ እንደፈፅመ ወዲያውኑ የተያዘ ሲሆን ነዉ፡፡
2. ወንጀል አድራጊው የወንጀሉን ስራ ከፈፀመ በኃላ ወዲያውኑ ሲሸሽ ምስክሮቹ ወይም ህዝቡ የተከታተሉት ወይም የህዝብ ጩኸትና እሪታ የተሰማ እንደሆነ ወንጀሉን እንደ እጅ ከፍንጅ መሰል ነዉ::
ስለሆነም በህጉ መሰረት አንድ ተጠርጣሪ አንድ ወንጀል ለመስራት ሲሞክር፣ ሲሰራ ወይም ከፈፀመ በኋላ በቦታው መያዙ እጅ ከፍንጅ መሆኑ ይገለፃል:: በህጉ ቁጥር 20 መሰረት ተመሳሳይ ሁኔታ ሲገለፅ አንድ ወንጀል የእጅ ከፍንጅ ተብሎ በቁጥር 19 መሰረት ሊጠቀስ የሚቻለው ወንጀሉ በተሰራበት ቦታ ወዲያውኑ ፖሊስ የተጠራ እንዲሆነ በተጨማሪ ወንጀሉ ሲሰራ ወይም እንደተፈፀመ ወንጀሉ ከተሰራበት ቦታ ላይ የድረሱልኝ እሪታ የተሰማ እንደሆነ ነው እንደ እጅ ከፍንጅ የሚቆጠረው:: ተጠርጣሪዉ ሲሸሽ በመከታተል የሕዝብ ጩኸት ከተሰማ፣ ወደ ቦታው ፖሊስ ወዲያውኑ ከተጠራ ወይም ተጠርጣሪውን ባይከታተሉውም በወንጀሉ ቦታ የይድረሱልኝ እሪታ የተሰማ እንደሆነ በተመሳሳይ ሀኔታ እንደ እጅ ከፍንጅ ወንጀል ይቆጠራል:: የእጅ ከፍንጅ ወንጀሎች አፈፃፀም ሆነ የእጅ ከፍንጅ ወንጀሎች መሰል ወይም ተመሳሳይ ሁኔታ አፈፃፀሞች በሕጉ ያለው ውጤት አንድ አይነት ነው:: ከላይ ለመግለፅ እንደተሞከረዉ የወንጀል ምርመራ የሚጀምረው በግል ተበዳይ አቤቱታ ወይም በማናቸውም ሰው ጥቆማ ወይም ፖሊስ በራሱ በደረሰዉ ሁኔታ ቢሆንም የእጅ ከፍንጅ ወንጀል ከተፈፀመ በዚህ ክፍል በተጠቀሰው ሕግ ቁጥር 21 መሰረት በቁጥር 19 እና 20 በተዘረዘሩት ወንጀሎች ማለትም እጅ ከፍንጅ እና እጅ ከፍንጅ መሰል ወይም ተመሳሳይ ወንጀሎች መሰረት ወንጀሉ የክስ አቤቱታ ሳይቀርብ ክስ ሊቀርብበት የማይችል ካልሆነ በቀር ክስ ወይም የክስ አቤታቱ እንዲቀርብበት አስፈላጊ ሳይሆን ክስ ማቅረብ ይቻላል:: እንደዚህ ያለው ሁኔታ በሚያጋጥምበት ጊዜ ፍርድ ቤት የሚሰጠው የመያዝ ትዕዛዝ ሳይኖር በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ- ሥርዓት ቁጥር 49 እና በተከታዩቹ ቁጥሮች መሰረት ወንጀለኛውን ለመያዝ ይቻላል:: በመሆኑም የእጅ ከፍንጅ ወንጀሎች በተፈፀሙ ጊዜ የግል አቤቱታ የማያስፈልጋቸዉ ከሆነ ምርመራ እና ተጠሪጣርን መያዝ በአንድ ላይ ይጀምራል:: ስለዚህም በግል አቤቱታ የሚቀርቡ ጉዳዩች በተበዳይ ፍላጎት ካልሆነ በስተቀር ወንጀለኛ ሊያዝ አይችልም:: ምክንያቱም ተበዳይ ጉዳዩ እንዲገለጽ ላይፈልግ ስለሚችል፣ ለኀብረተሰቡም ብዙ ጉዳት የሚያደርስ ባለመሆኑ ወንጀሉ በተፈፀመ ቦታ ወንጀለኛ መያዝ አስፈላጊ ባለመሆኑ ነው፡፡
በህጉ አንቀጽ 49 በተገለፀው መሰረት ማንም ሰው ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሊያዝ ወይም ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ በማረፊያ ቤት እንዲቆይ ለማድረግ አይቻልም:: ሆኖም በህጉ አንቀጽ 50 በተገለፀው መሰረት ማንኛውም ሰው ወይም የፖሊስ ሰራዊት ባልደረባ በቁጥር 19 እና 20 በተመለከተው መሰረት ከሦስት ወር በማያንስ በቀላል እስራት ቅጣት የሚያስቀጣ የእጅ ከፍንጅ ወይም መሰል ወንጀል የፈፀመ እንደሆነ ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ወንጀል ሰሪውን ለመያዝ እንደሚቻል ገልጿል:: በመሆኑም በ1996 ዓ.ም በወጣው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ወንጀል ህግ ውስጥ በግልፅ በግል አቤቱታ አቅራቢነት የሚያስቀጡ ወንጀሎች ተብለዉ የተጠቀሱ ለምሳሌ የእጅ እልፊት፣ ስድብ የመሳሰሉት እና በዚሁ በተጠቀሰው የወንጀል ህግ የወንጀል ቅጣት ከሦስት ወር በታች የሚያስቀጡ ከሆነ እጅ ከፍንጅ የተሰራ ወንጀል ቢሆንም ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ መያዥ ወይም በሥነ ሥርዓት ህጉ 51 መሰረት በተሰጠው ስልጣን ካልሆነ ተጠሪጣሪን መያዝ አይቻልም፡፡ ሌላ በዚህ ክፍል ሊጠቀስ የሚገባው በህጉ መሰረት ከተጠቀሱት በግል አቤቱታ የማይቀርብና ከሦስት ወር በላይ የሚያስቀጣ ወንጀል ከሆነ የእጅ ከፍንጅ ወንጀል ወይም መሰል ወይም ተመሳሳይ ሁኔታ የፈፀመን ሰው ማንም ሰው በመያዝ ወደ አቅራቢያዉ ወደ አለው ፖሊስ ጣቢያ ማስረከብ ይቻላል:: በሌላ ሁኔታ ከፖሊስ ዉጭ በህግ የተጠረጠረን ሰዉ መያዝ አይቻልም፡፡
👇👇👇👇👇 ይቀጥላል
...... 👆👆👆👆👆👆👆👆የቀጠለ
በሌላ በኩል በሌሎች ህጎች የእጅ ከፍንጅ ወንጀሎች ሰርተው በህጉ በተለየ ሁኔታ የተቀመጠ ነገር ካልተሟላ በስተቀር ተጠርጣሪን መያዝ የማይቻልበት ሁኔታ አለ፡፡ ለምሳሌ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 54(6) እንደሚገልፀው ማንኛውም የሕዝብ ተወካዩች ምክር ቤት አባል ከባድ ወንጀል ሲፈፀም እጅ ከፍንጅ ካልተያዘ በስተቀር ያለምክር ቤቱ ፈቃድ አይያዝም:: በወንጀልም አይከሰስም፡፡ በዚሁ ህግ አንቀጽ 63(2) መሰረት ማንኛውም የፌዴሪሽኑ ምክር ቤት አባል ከባድ ወንጀል ሲፈፅም እጅ ከፍንጅ ካልተያዘ በስተቀር ያለምክር ቤቱ ፈቃድ አይያዝም:: በወንጀልም አይከሰስም፡፡ በእነዚህ ህግ መሰረት የየምክር ቤት ፈቃድ ተጠይቆ ዉሳኔ ሲሰጥ መያዣ ትዕዛዝ ማወጣት እና ማስረጃ በቂ ከሆነ ክስ መመስረት ብዙም ችግር የለም:: የወንጀል ደረጃ በተመለከተ ከባድ ወንጀል ነው ለማለት ምን መስፈርት መጠቀም አለብን የሚለው አከራካሪ ነው፡፡ የወንጀል ሕግ ስለወንጀል ደረጃዎች በግልፅ የሚናገረው ነገር የለም:: ሆኖም የኢፌዴሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 106(1) ላይ ቀላል እስራት፣ ከባድነቱ መካከለኛ የሆነ ወንጀልን ባደረገና ጥፋተኛውም ለኅብረተሰቡ እጅግ አደገኛ መስሎ ባልታየ ጊዜ የሚወሰን የነፃነት ማሰጣት ቅጣት ነው:: በአንቀጽ 108(1) በተጠቀሰዉ መሰረት፣ የፅኑ እስራት ቅጣት የሚወሰነዉ ከባድ ወንጀል ባደረጉና በተለይም ለኅብረተሰቡ አደገኛ በሆኑ ወንጀለኞች ላይ ነው:: ከእነዚህ ከሁለት አንቀፆች የምንረዳው በወንጀል ሕግ ውስጥ በቀላል እስራት የሚያስቀጡት ወንጀሎች መካከለኛ ደረጃ ላይ የሚቀመጡ የወንጀል አይነት ሲሆን በፅኑ እስራት የሚያስቀጡት ወንጀሎች በከባድ ደረጃ የሚቀመጡ የወንጀል አይነት ናቸው ማለት ነው:: በሌላ በኩል በአንቀጽ 103(1) ላይ እንደተገለፀው ከባድትነት የሌላቸውና በገንዘብ መቀጮ ወይም በግዴታ ስራ የሚያስቀጡ፣ ቀላል ደረጃ ያላቸዉ የወንጀል አይነቶች እንደ ቀላል ደረጃ ያላቸዉ የወንጀል አይነቶች እንደሆኑ መረዳት ይቻላል:: በመሆኑ በገንዘብ ወይም በግዴታ ስራ እንዲሰራ የሚደነግግ የወንጀል አይነት የፈፀመ ቀላል ደረጃ አይነት ወንጀል እንዲሁም በቀላል እና በፅኑ እስራት የሚያስቀጡ ወንጀሎች እንደ ቅደም ተከተላቸዉ በመካከለኛ እና በከባድ ደረጃ የሚቀመጡ ናቸው::
በመርህ ደረጃ በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ህጉ ቁጥር 32 በተጠቀሰው መሰረት ማንኛውም መርማሪ ፖሊስ ወይም የፖሊስ ሰራዊት ባልደረባ በፍርድ ቤት የተሰጠ የብርበራ ማዘዣ ካልያዘ በቀር መበርበር አይችልም:: ነገር ግን በልዬ ሁኔታ ያለብርበራ ማዘዣ መበርበር የሚፈቅድለት ፤ ወንጀለኛውን እጅ ከፍንጅ ሲከታተሉትና እቤት ውስጥ ሲገባ ወይም ወንጀል የሰራበትን ነገር እቤት ውስጥ ያስቀመጠ ሲሆን ነው፡፡ በተከሰሰበት ወንጀል ወይም ወንጀል ሰርቷል ተብሎ በተጠረጠረበት ነገር ማስረጃ የሚሆን በሰውነቱ ደብቋል የሚያሰኝ በቂ ምክንያት ካለ የተያዘውን ሰው መፈተሽ ይቻላል፡፡ እጅ ከፍንጅ ወይም መሰል ወንጀል እንደተፈፀመ በመከታተል ሰውነቱንም ሆነ ንብረቱ የተቀመጠበትን ቦታ መበርበር ይቻላል፡፡
የእጅ ከፍንጅ ወንጀል በክስ ሂደት ያለዉ እንድምታ
የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ህግ አንቀጽ በ109(1) በተገለፀው መሰረት ዐቃቤ ሕግ የፖሊስ ምርመራ መዝገብ በደረሰው በአስራ አምስት ቀን ጊዜ ውስጥ ውሳኔ መስጠት እንዳለበት ይገለፃል፡፡ ዐቃቤ ህግ ምርመራውን በቅርበት የሚከታተል በመሆኑ በሰዓታት ወይም በቀናት ውስጥ ውሳኔ ይሰጣል:: የኢ.ፌዲ.ሪ የወንጀል ፍትህ ፖሊሲ መሰረት በማንኛውም የወንጀል ክስ ጉዳይ የተሟላ ማስረጃ እስከቀረበ ድረስ ማንኛዉም የወንጀል ክርክር በተቀላጠፈ ሥነ ሥርዓት ሊመራ ይችላል:: ምክንያቱም ሲገለፅ ማስረጃዎች ክሱን የማስረዳት ብቃታቸዉ ሳይቀንሱ በትኩሱ እንዲቀርቡ ለማድረግ፣ ከኤግዚቪይት ጋር ተያይዘው ለሚከሰቱ ችግሮች መፍትሄ ለመስጠት እና የተጎጂ እና የተጠርጣሪ መብቶችን በአግባቡ ለማክበር በጊዜ ፍትህ ለመስጠት የሚስችል ስርዓት መዘርጋት አስፈላጊ ነው፡፡ አሁን በተግባር የእጅ ከፍንጅ ወንጀሎች ችሎት እና መደበኛ ችሎቶች አሉ:: የእጅ ከፍንጅ የሚቀርቡ ጉዳዩች በፖሊሲ በግልፅ የመወሰን ስልጣን የዐቃቤ ሕግ እንደሆነ ይገለፃል፡፡ በዐቃቤ ሕግ በማስረጃ ይዘታቸዉ ውስብስብነት የሌላቸዉ የእጅ ከፍንጅ እና ለሌሎች ወንጀሎች በፈጣን ሥርዓት ማስከሄድ የተፈጣነ ፍትህ እንዲሰጥ ያደርጋል:: ይህንም ሲወስኑ የወንጀሉን አጠቃላይ ባሕሪይ የማስረጃዎችን ይዘትና ብቃት እንዲሁም የተጠርጣሪውንና የተጎጂውን ፍላጎት ግምት ዉስጥ ማስገባት ያስፈልጋል::
እጅ ከፍንጅ ወንጀሎች በፍርድ ሂደት ያለዉ እንድምታ
ዐቃቤ ሕግ ወደ እጅ ከፍንጅ ችሎት እንዲቀርብ አንድ ጉዳይ ወደ ፍርድ ቤት ሲመራ በፍርድ ቤት እጅ ከፍንጅ ችሎት የሚከፈት መዝገብ በዕለቱ ወደ ችሎት ሄዶ ጉዳዩ ይታያል:: ነገር ግን በሌሎች መደበኛ ችሎቶች ቀጠሮ ተሰጥቶ ከዛም በኋላ በቀጠሮ ቀን ችሎት ይቀርባል:: እጅ ከፍንጅ ችሎት ከሌላው የሚለየው በዕለቱ ስራ መቀጠሉ ነው:: በላይ ለመግለፅ እንደተሞከረዉ እጅ ከፍንጅ ችሎት የሚቀርቡት እጅ ከፍንጅ የተያዙት ተጠርጣሪዎች ብቻ ሳይሆን ማንኛውም የተሟላ ማስረጃ እና ተከሳሽ ያለበት መዝገብ እዚህ ችሎት ይቀርባል:: ሌላው ከመደበኛ ችሎት የሚለየው የተፋጠነ ስርዓት ከመሆኑ አኳያ ብዙ ጊዜ የዋስትና መብት እንደ አንድ ችግር ይታያል:: የዐቃቤ ህግ ምስክር ተሰምቶ ተከሳሽ እንዲከላከል ብይን ተሰጥቶ መከላከያ ማስረጃ የለኝም ካለ ፍርድ ቤት ውሳኔ ወዲያዉኑ መስጠት ካልቻለ አንዳንድ ችሎት እንደሚያደርጉ ተከሳሽ በዋስ መለቀቅ አግባብ አይሆንም:: ምክንያቱም ውሳኔ መስጠት ብቻ የሚቀር በመሆኑ:: ከዚህ ውጭ የእጅ ከፍንጅ ወንጀል ችሎት ከሌሎች መደበኛ ችሎት ጋር አንድ አይነት ነዉ::
በአጠቃላይ የእጅ ከፍንጅ ወንጀል በህግ የተደነገገ፣ ማሰረጀዉ የቅርብ የሆነ እና የወንጀል ምርመራዉ፣ የክስና የፍርድ ሂደቱ የተፋጠነ በመሆኑ በተሻለ ሆኔታ ፍትህን ለመስጠት የሚያስችል ነዉ፡፡
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
በሌላ በኩል በሌሎች ህጎች የእጅ ከፍንጅ ወንጀሎች ሰርተው በህጉ በተለየ ሁኔታ የተቀመጠ ነገር ካልተሟላ በስተቀር ተጠርጣሪን መያዝ የማይቻልበት ሁኔታ አለ፡፡ ለምሳሌ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 54(6) እንደሚገልፀው ማንኛውም የሕዝብ ተወካዩች ምክር ቤት አባል ከባድ ወንጀል ሲፈፀም እጅ ከፍንጅ ካልተያዘ በስተቀር ያለምክር ቤቱ ፈቃድ አይያዝም:: በወንጀልም አይከሰስም፡፡ በዚሁ ህግ አንቀጽ 63(2) መሰረት ማንኛውም የፌዴሪሽኑ ምክር ቤት አባል ከባድ ወንጀል ሲፈፅም እጅ ከፍንጅ ካልተያዘ በስተቀር ያለምክር ቤቱ ፈቃድ አይያዝም:: በወንጀልም አይከሰስም፡፡ በእነዚህ ህግ መሰረት የየምክር ቤት ፈቃድ ተጠይቆ ዉሳኔ ሲሰጥ መያዣ ትዕዛዝ ማወጣት እና ማስረጃ በቂ ከሆነ ክስ መመስረት ብዙም ችግር የለም:: የወንጀል ደረጃ በተመለከተ ከባድ ወንጀል ነው ለማለት ምን መስፈርት መጠቀም አለብን የሚለው አከራካሪ ነው፡፡ የወንጀል ሕግ ስለወንጀል ደረጃዎች በግልፅ የሚናገረው ነገር የለም:: ሆኖም የኢፌዴሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 106(1) ላይ ቀላል እስራት፣ ከባድነቱ መካከለኛ የሆነ ወንጀልን ባደረገና ጥፋተኛውም ለኅብረተሰቡ እጅግ አደገኛ መስሎ ባልታየ ጊዜ የሚወሰን የነፃነት ማሰጣት ቅጣት ነው:: በአንቀጽ 108(1) በተጠቀሰዉ መሰረት፣ የፅኑ እስራት ቅጣት የሚወሰነዉ ከባድ ወንጀል ባደረጉና በተለይም ለኅብረተሰቡ አደገኛ በሆኑ ወንጀለኞች ላይ ነው:: ከእነዚህ ከሁለት አንቀፆች የምንረዳው በወንጀል ሕግ ውስጥ በቀላል እስራት የሚያስቀጡት ወንጀሎች መካከለኛ ደረጃ ላይ የሚቀመጡ የወንጀል አይነት ሲሆን በፅኑ እስራት የሚያስቀጡት ወንጀሎች በከባድ ደረጃ የሚቀመጡ የወንጀል አይነት ናቸው ማለት ነው:: በሌላ በኩል በአንቀጽ 103(1) ላይ እንደተገለፀው ከባድትነት የሌላቸውና በገንዘብ መቀጮ ወይም በግዴታ ስራ የሚያስቀጡ፣ ቀላል ደረጃ ያላቸዉ የወንጀል አይነቶች እንደ ቀላል ደረጃ ያላቸዉ የወንጀል አይነቶች እንደሆኑ መረዳት ይቻላል:: በመሆኑ በገንዘብ ወይም በግዴታ ስራ እንዲሰራ የሚደነግግ የወንጀል አይነት የፈፀመ ቀላል ደረጃ አይነት ወንጀል እንዲሁም በቀላል እና በፅኑ እስራት የሚያስቀጡ ወንጀሎች እንደ ቅደም ተከተላቸዉ በመካከለኛ እና በከባድ ደረጃ የሚቀመጡ ናቸው::
በመርህ ደረጃ በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ህጉ ቁጥር 32 በተጠቀሰው መሰረት ማንኛውም መርማሪ ፖሊስ ወይም የፖሊስ ሰራዊት ባልደረባ በፍርድ ቤት የተሰጠ የብርበራ ማዘዣ ካልያዘ በቀር መበርበር አይችልም:: ነገር ግን በልዬ ሁኔታ ያለብርበራ ማዘዣ መበርበር የሚፈቅድለት ፤ ወንጀለኛውን እጅ ከፍንጅ ሲከታተሉትና እቤት ውስጥ ሲገባ ወይም ወንጀል የሰራበትን ነገር እቤት ውስጥ ያስቀመጠ ሲሆን ነው፡፡ በተከሰሰበት ወንጀል ወይም ወንጀል ሰርቷል ተብሎ በተጠረጠረበት ነገር ማስረጃ የሚሆን በሰውነቱ ደብቋል የሚያሰኝ በቂ ምክንያት ካለ የተያዘውን ሰው መፈተሽ ይቻላል፡፡ እጅ ከፍንጅ ወይም መሰል ወንጀል እንደተፈፀመ በመከታተል ሰውነቱንም ሆነ ንብረቱ የተቀመጠበትን ቦታ መበርበር ይቻላል፡፡
የእጅ ከፍንጅ ወንጀል በክስ ሂደት ያለዉ እንድምታ
የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ህግ አንቀጽ በ109(1) በተገለፀው መሰረት ዐቃቤ ሕግ የፖሊስ ምርመራ መዝገብ በደረሰው በአስራ አምስት ቀን ጊዜ ውስጥ ውሳኔ መስጠት እንዳለበት ይገለፃል፡፡ ዐቃቤ ህግ ምርመራውን በቅርበት የሚከታተል በመሆኑ በሰዓታት ወይም በቀናት ውስጥ ውሳኔ ይሰጣል:: የኢ.ፌዲ.ሪ የወንጀል ፍትህ ፖሊሲ መሰረት በማንኛውም የወንጀል ክስ ጉዳይ የተሟላ ማስረጃ እስከቀረበ ድረስ ማንኛዉም የወንጀል ክርክር በተቀላጠፈ ሥነ ሥርዓት ሊመራ ይችላል:: ምክንያቱም ሲገለፅ ማስረጃዎች ክሱን የማስረዳት ብቃታቸዉ ሳይቀንሱ በትኩሱ እንዲቀርቡ ለማድረግ፣ ከኤግዚቪይት ጋር ተያይዘው ለሚከሰቱ ችግሮች መፍትሄ ለመስጠት እና የተጎጂ እና የተጠርጣሪ መብቶችን በአግባቡ ለማክበር በጊዜ ፍትህ ለመስጠት የሚስችል ስርዓት መዘርጋት አስፈላጊ ነው፡፡ አሁን በተግባር የእጅ ከፍንጅ ወንጀሎች ችሎት እና መደበኛ ችሎቶች አሉ:: የእጅ ከፍንጅ የሚቀርቡ ጉዳዩች በፖሊሲ በግልፅ የመወሰን ስልጣን የዐቃቤ ሕግ እንደሆነ ይገለፃል፡፡ በዐቃቤ ሕግ በማስረጃ ይዘታቸዉ ውስብስብነት የሌላቸዉ የእጅ ከፍንጅ እና ለሌሎች ወንጀሎች በፈጣን ሥርዓት ማስከሄድ የተፈጣነ ፍትህ እንዲሰጥ ያደርጋል:: ይህንም ሲወስኑ የወንጀሉን አጠቃላይ ባሕሪይ የማስረጃዎችን ይዘትና ብቃት እንዲሁም የተጠርጣሪውንና የተጎጂውን ፍላጎት ግምት ዉስጥ ማስገባት ያስፈልጋል::
እጅ ከፍንጅ ወንጀሎች በፍርድ ሂደት ያለዉ እንድምታ
ዐቃቤ ሕግ ወደ እጅ ከፍንጅ ችሎት እንዲቀርብ አንድ ጉዳይ ወደ ፍርድ ቤት ሲመራ በፍርድ ቤት እጅ ከፍንጅ ችሎት የሚከፈት መዝገብ በዕለቱ ወደ ችሎት ሄዶ ጉዳዩ ይታያል:: ነገር ግን በሌሎች መደበኛ ችሎቶች ቀጠሮ ተሰጥቶ ከዛም በኋላ በቀጠሮ ቀን ችሎት ይቀርባል:: እጅ ከፍንጅ ችሎት ከሌላው የሚለየው በዕለቱ ስራ መቀጠሉ ነው:: በላይ ለመግለፅ እንደተሞከረዉ እጅ ከፍንጅ ችሎት የሚቀርቡት እጅ ከፍንጅ የተያዙት ተጠርጣሪዎች ብቻ ሳይሆን ማንኛውም የተሟላ ማስረጃ እና ተከሳሽ ያለበት መዝገብ እዚህ ችሎት ይቀርባል:: ሌላው ከመደበኛ ችሎት የሚለየው የተፋጠነ ስርዓት ከመሆኑ አኳያ ብዙ ጊዜ የዋስትና መብት እንደ አንድ ችግር ይታያል:: የዐቃቤ ህግ ምስክር ተሰምቶ ተከሳሽ እንዲከላከል ብይን ተሰጥቶ መከላከያ ማስረጃ የለኝም ካለ ፍርድ ቤት ውሳኔ ወዲያዉኑ መስጠት ካልቻለ አንዳንድ ችሎት እንደሚያደርጉ ተከሳሽ በዋስ መለቀቅ አግባብ አይሆንም:: ምክንያቱም ውሳኔ መስጠት ብቻ የሚቀር በመሆኑ:: ከዚህ ውጭ የእጅ ከፍንጅ ወንጀል ችሎት ከሌሎች መደበኛ ችሎት ጋር አንድ አይነት ነዉ::
በአጠቃላይ የእጅ ከፍንጅ ወንጀል በህግ የተደነገገ፣ ማሰረጀዉ የቅርብ የሆነ እና የወንጀል ምርመራዉ፣ የክስና የፍርድ ሂደቱ የተፋጠነ በመሆኑ በተሻለ ሆኔታ ፍትህን ለመስጠት የሚያስችል ነዉ፡፡
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመ/ቁጥር 205827 ህዳር 27ቀን 2014 ዓ/ም በዋለው ችሎት የአብክመ ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የጦር መሳሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር 1177/2012 አንቀጽ 23(2) ላይ የተመለከተውን ድንጋጌ አላማውን በማያሳካ መንገድ ተርጉሞታል በማለት አስገዳጅ ውሳኔ ሰጠ ።
ጉዳዩ የተነሳው ያረጋል ተገኘ የተባለ ተከሳሽ መስከረም 11/2012 ዓ/ም በአንከሻ ጓጉሳ ወረዳ 1 ቱርክ ሽጉጥ ከመሰል 31 ጥይቶች ጋር ይዞ በመገኘቱ ዐቃቤ ህግ የጦር መሳሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር 1177/2012 አንቀጽ 4(1) እና 22(2) ላይ የተመለከተውን ተላልፎ ጦር መሳሪያ ይዞ ተገኝቷል በሚል ክስ መስርቶበት የአንከሻ ጓጉሳ ወረዳ ፍ/ቤት ተከሳሸን ባመነው መሰረት ጥፍተኛ በማለት 2ወር ቀላል እስራትና 600ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጣ ስለወሰነና ውሳኔ የአዊ/ብ/ዞን ከፍ/ፍ/ቤት ስላጸናው በተከሳሽ ይግባኝ ጠያቂነት የአብክመ ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አዋጅ ቁጥር 1177/2012 አንቀጽ 23(2) ላይ የተመለከተውን የጊዜ ገደብ በመጥቀስ ተቆጣጣሪ ተቋሙ የጊዜ ገደብ አውጥቶ ምዝገባ ባልጀመረበት ሁኔታ ተከሳሽን ጥፋተኛ ብሎ መቅጣት ህጋዊ መሰረት የለውም በማለት የስር ፍ/ቤቶችን ውሳኔ በመሻሩ የአብክመ ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ ለፌደራሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ይግባኝ በማቅረቡ ነው ።
ይግባኝ የቀረበለት የፌደራሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎትም ፦
1ኛ የአዋጁ አንቀጽ 23(2) ጊዜ ሰሌዳ ያስቀመጠ ቢሆንም ቅሉ በዚህ የጊዜ ገደብ ውስጥ ሆኖ ማነኛውም ግለሰብ ጦር መሳሪያ ይዞ ቢገኝ ከተጠያቂነት እንደሚድን አያስቀምጥም ።
2ኛ የአዋጁ መሰረታዊ አላማ የጦር መሳሪያን ወደ ህጋዊ ስርዓት አስገብቶ መቆጣጠር እንጅ በዚህ አንድ አመት ጊዜ ውስጥ ማንኛውም ግለሰብ የጦር መሳሪያ ይዞ ለመገኘት ፈቃድ የሚሰጥ አይደለም ፤ የጊዜ ገደቡ የሚያገለግለው ጦር መሳሪያው በምዝገባ ሂደት ላይ እያለ ችግር እንዳያጋጥም እንጅ የአንድ አመት የመያዝ ፈቃድ የሚሰጥ ተደርጎ መተርጎም የለበትም ፤
ስለሆነም የጊዜ ገደብ መቀመጡ እስከ አንድ አመት ያለማንም ጠያቂነት የጦር መሳሪያ ዝውውርን ለመፍቀድ ታስቦ የተደነገገ አድርጎ መተርጎም የህዝብን ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ የወጣውን አዋጅ አላማ የሚያሳካ ካልመሆኑም በተጨማሪ ተከሳሹ በሰጠው የእምነት ቃል መሰረት ጦር መሳሪያውን የያዘው ነባሩ አዋጅ በስራ ላይ ከነበረበት ጊዜ ጀምሮ መሆኑ ያልተካደ በሆነበት ሁኔታ ተከሳሽን ከተጠያቂነት ነጻ ማድረግ የጦር መሳሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር 1177/2012 አንቀጽ 23(2) ላይ የተመለከተውን ድንጋጌ አላማ ባልተገባ መንገድ በመተርጎም መሰረታዊ የህግ ስህተት መፈጸም ነው በማለት የወረዳውንና የከፍተኛውን ፍ/ቤቶች ውሳኔ አጽንቶ የአብክመ ጠ/ፍ/ቤት የሰጠውን ውሳኔ ሽሮታል ።
Please share it ( እባክዎ ያጋሩት)
በ ተስፍሽ ዐቢሲኒያ
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ጉዳዩ የተነሳው ያረጋል ተገኘ የተባለ ተከሳሽ መስከረም 11/2012 ዓ/ም በአንከሻ ጓጉሳ ወረዳ 1 ቱርክ ሽጉጥ ከመሰል 31 ጥይቶች ጋር ይዞ በመገኘቱ ዐቃቤ ህግ የጦር መሳሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር 1177/2012 አንቀጽ 4(1) እና 22(2) ላይ የተመለከተውን ተላልፎ ጦር መሳሪያ ይዞ ተገኝቷል በሚል ክስ መስርቶበት የአንከሻ ጓጉሳ ወረዳ ፍ/ቤት ተከሳሸን ባመነው መሰረት ጥፍተኛ በማለት 2ወር ቀላል እስራትና 600ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጣ ስለወሰነና ውሳኔ የአዊ/ብ/ዞን ከፍ/ፍ/ቤት ስላጸናው በተከሳሽ ይግባኝ ጠያቂነት የአብክመ ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አዋጅ ቁጥር 1177/2012 አንቀጽ 23(2) ላይ የተመለከተውን የጊዜ ገደብ በመጥቀስ ተቆጣጣሪ ተቋሙ የጊዜ ገደብ አውጥቶ ምዝገባ ባልጀመረበት ሁኔታ ተከሳሽን ጥፋተኛ ብሎ መቅጣት ህጋዊ መሰረት የለውም በማለት የስር ፍ/ቤቶችን ውሳኔ በመሻሩ የአብክመ ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ ለፌደራሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ይግባኝ በማቅረቡ ነው ።
ይግባኝ የቀረበለት የፌደራሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎትም ፦
1ኛ የአዋጁ አንቀጽ 23(2) ጊዜ ሰሌዳ ያስቀመጠ ቢሆንም ቅሉ በዚህ የጊዜ ገደብ ውስጥ ሆኖ ማነኛውም ግለሰብ ጦር መሳሪያ ይዞ ቢገኝ ከተጠያቂነት እንደሚድን አያስቀምጥም ።
2ኛ የአዋጁ መሰረታዊ አላማ የጦር መሳሪያን ወደ ህጋዊ ስርዓት አስገብቶ መቆጣጠር እንጅ በዚህ አንድ አመት ጊዜ ውስጥ ማንኛውም ግለሰብ የጦር መሳሪያ ይዞ ለመገኘት ፈቃድ የሚሰጥ አይደለም ፤ የጊዜ ገደቡ የሚያገለግለው ጦር መሳሪያው በምዝገባ ሂደት ላይ እያለ ችግር እንዳያጋጥም እንጅ የአንድ አመት የመያዝ ፈቃድ የሚሰጥ ተደርጎ መተርጎም የለበትም ፤
ስለሆነም የጊዜ ገደብ መቀመጡ እስከ አንድ አመት ያለማንም ጠያቂነት የጦር መሳሪያ ዝውውርን ለመፍቀድ ታስቦ የተደነገገ አድርጎ መተርጎም የህዝብን ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ የወጣውን አዋጅ አላማ የሚያሳካ ካልመሆኑም በተጨማሪ ተከሳሹ በሰጠው የእምነት ቃል መሰረት ጦር መሳሪያውን የያዘው ነባሩ አዋጅ በስራ ላይ ከነበረበት ጊዜ ጀምሮ መሆኑ ያልተካደ በሆነበት ሁኔታ ተከሳሽን ከተጠያቂነት ነጻ ማድረግ የጦር መሳሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር 1177/2012 አንቀጽ 23(2) ላይ የተመለከተውን ድንጋጌ አላማ ባልተገባ መንገድ በመተርጎም መሰረታዊ የህግ ስህተት መፈጸም ነው በማለት የወረዳውንና የከፍተኛውን ፍ/ቤቶች ውሳኔ አጽንቶ የአብክመ ጠ/ፍ/ቤት የሰጠውን ውሳኔ ሽሮታል ።
Please share it ( እባክዎ ያጋሩት)
በ ተስፍሽ ዐቢሲኒያ
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ኔሞ የሽናሻ_ታምሩ ዳኘው.pdf
305.2 KB
#4
#እኔም_የዕርቅ_ሀሳብ_አለኝ
''ኔሞ'' የሽናሻ ብሔረሰብ ባህላዊ የዳኝነት ስርዓት
አዘጋጅ: ታምሩ ዳኘው
" ኔሞ " ሽናሾች የሚመሩበት፣ የሚተዳደሩበት፣ እና ፍትህ የሚያገኙበት የህይወታቸው አንድ አካል ነው። የሺናሻ ብሄረሰብ በውስጡ ከ16 በላይ ንዑሳን ጎሳዎች ሲኖሩት እነዚህ ጎሳዎች ለኔሞ ስርዓት እንዲያመች ሆነው በሶስት ይከፈላሉ።
እነዚህም ጎሳዎች በብሄረሰቡ ባህል መሰረት “ሦስት ጉልቻ” ተብለው ይጠራሉ። ሦስቱ ጎሳዎች ዶዎ፣ ኢኖሮ፣ እና ኢንዲዎ ይባላሉ። ከእነዚህ ሶስቱ ጉልቻዎች አንዱ እንኳን ቢጎድል የኔሞ ስርዓትአይከወንም።
የቦሮ-ሽናሻ ብሄረሰብ ባህላዊ የፍርድ አሰጣጥ ሂደቶች አራት ደረጃዎች አሉት። እነዚህም፦
#ቡራ፦ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ የሚሰጥበት “ቡራ”በመባል ይታወቃል:: ቡራ አንድ ሽማግሌ ብቻውን ሆኖ የሚፈርድበት የቤተሰብ ባህላዊ ችሎት ነው።
#ኔማ፦ ሁለተኛ ደረጃ ፍርድ የሚሰጥበት የዳኝነት ክፍል”ኔማ” ይሰኛል። በዚህኛው ደረጃ ሦስት ሽማግሌዎች ግራናቀኝ አይተው ፍርድ ወይም ፍትህ ይሰጣሉ ተብሎ ይታመናል።
#ፄራ፦ ሶስተኛው የዳኝነት ክፍል ወይም ችሎት “ፄራ” ይባላል::ይህ ባህላዊ ችሎት የሚመራው በአንድ ባህላዊ ሹም ዳኛ ነው። በዚህ ክፍል ኔማ ችሎት መፍታት ያልቻለው ጉዳይ በጥልቀት ይታያል።
#ፋላ፦ ይህ በሺናሻ የመጨረሻ ወይም ከፍተኛ የዳኝነት አካል ነው፡፡
የሽናሾች ባህላዊ የኔሞ ስርዓት ዘመናዊውን ዳኝነት እጅጉን የማገዝ አቅም አለው። በአመክንዮአዊነቱ (ምክንያታዊነቱ) ዘመናዊ አስተሳሰብንና ፍትህን በሚዛናዊነት አስተናግዶህብረተሰቡ በሰላም ተሳስቦ መኖር እንዲችል አስተዋፅኦውወደር የሌለው በመሆኑ ትልቅ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ ባህላዊ እሴት ነው።
ሙሉ ጹሑፉን ከላይ ተያይዟል
#tikvahethiopia
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
#እኔም_የዕርቅ_ሀሳብ_አለኝ
''ኔሞ'' የሽናሻ ብሔረሰብ ባህላዊ የዳኝነት ስርዓት
አዘጋጅ: ታምሩ ዳኘው
" ኔሞ " ሽናሾች የሚመሩበት፣ የሚተዳደሩበት፣ እና ፍትህ የሚያገኙበት የህይወታቸው አንድ አካል ነው። የሺናሻ ብሄረሰብ በውስጡ ከ16 በላይ ንዑሳን ጎሳዎች ሲኖሩት እነዚህ ጎሳዎች ለኔሞ ስርዓት እንዲያመች ሆነው በሶስት ይከፈላሉ።
እነዚህም ጎሳዎች በብሄረሰቡ ባህል መሰረት “ሦስት ጉልቻ” ተብለው ይጠራሉ። ሦስቱ ጎሳዎች ዶዎ፣ ኢኖሮ፣ እና ኢንዲዎ ይባላሉ። ከእነዚህ ሶስቱ ጉልቻዎች አንዱ እንኳን ቢጎድል የኔሞ ስርዓትአይከወንም።
የቦሮ-ሽናሻ ብሄረሰብ ባህላዊ የፍርድ አሰጣጥ ሂደቶች አራት ደረጃዎች አሉት። እነዚህም፦
#ቡራ፦ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ የሚሰጥበት “ቡራ”በመባል ይታወቃል:: ቡራ አንድ ሽማግሌ ብቻውን ሆኖ የሚፈርድበት የቤተሰብ ባህላዊ ችሎት ነው።
#ኔማ፦ ሁለተኛ ደረጃ ፍርድ የሚሰጥበት የዳኝነት ክፍል”ኔማ” ይሰኛል። በዚህኛው ደረጃ ሦስት ሽማግሌዎች ግራናቀኝ አይተው ፍርድ ወይም ፍትህ ይሰጣሉ ተብሎ ይታመናል።
#ፄራ፦ ሶስተኛው የዳኝነት ክፍል ወይም ችሎት “ፄራ” ይባላል::ይህ ባህላዊ ችሎት የሚመራው በአንድ ባህላዊ ሹም ዳኛ ነው። በዚህ ክፍል ኔማ ችሎት መፍታት ያልቻለው ጉዳይ በጥልቀት ይታያል።
#ፋላ፦ ይህ በሺናሻ የመጨረሻ ወይም ከፍተኛ የዳኝነት አካል ነው፡፡
የሽናሾች ባህላዊ የኔሞ ስርዓት ዘመናዊውን ዳኝነት እጅጉን የማገዝ አቅም አለው። በአመክንዮአዊነቱ (ምክንያታዊነቱ) ዘመናዊ አስተሳሰብንና ፍትህን በሚዛናዊነት አስተናግዶህብረተሰቡ በሰላም ተሳስቦ መኖር እንዲችል አስተዋፅኦውወደር የሌለው በመሆኑ ትልቅ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ ባህላዊ እሴት ነው።
ሙሉ ጹሑፉን ከላይ ተያይዟል
#tikvahethiopia
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
የቤተሰብ ሕግ ሐተታ ዘምክንያት.pdf
840.6 KB
Full version here Above 👆👆👆👆👆
ምዕራፍ 1
ጠቅላላ ስለ ጋብቻ አፈፃፀም
አንቀጽ 14/
ልዩ ልዩ የጋብቻ አፈፃፀም ሥርዓቶች
ይህ ምዕራፍ በ1952 ዓ.ም. በወጣው የፍ/ብ/ሕግ ሁለተኛ መጽሐፍ ስለጋብቻ አፈፃፀም በምዕራፍ 3 የተመለከተው ሲሆን ሶስት ዓይነት ጋብቻ መኖሩን ይደነግጋል።
ጋብቻ የሚለው ቃል በአንድ በኩል ጋብቻ ውስጥ ለመግባት የሚደረገውን ሥርዓት (celebration/conclusion of marriage) የሚመለከት ሲሆን በሌላ በኩል ጥምረቱን ለመመስረት የሚከናወነው ሥርዓት ከተፈፀመ በኃላ ወይም ጋብቻ ለመመስረት የሚያስፈልጉ ሥርዓቶች ከተሟሉ በኃላ የሚመሰረተውን ግንኙነት ትብብሩን፣ትዳር የሚያመለከት ይሆናል።
ከዚህ በመነሳት በዚህ ሕግ ጋብቻ የሚለው ቃል የአፈፃፀም ሥርዓቱን የሚያመለክት ሲሆን በሶስት ዓይነት ሥርዓቶች ሊፈፀም ይችላል፡፡ በመሆኑም በፍ/ብሔር ቁጥር /577-580/ ያሉት ድንጋጌዎች ጋብቻ ሊመሰረትባቸው የሚችሉ የአፈፃፀም ሥርዓቶችን የሚያመለክት በመሆኑ ከአንቀጽ /14/ ባሉት ድንጋጌዎች የአገላለጽና የቃላት ለውጥ ተደርጓል። ብሔራዊ” የሚለው ቃል በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ሕገመንግስት ከተሰጠው ትርጓሜና አጠቃቀም አኳያ ብሔራዊ ጋብቻ የሚለው አገለላጽ አግባብነት የሌለው ሆኖ በመገኘቱ በክብር መዝገብ ሹም ፊት የሚፈፀም ጋብቻ በሚል ርዕስና አጠቃቀም እንዲተካ ተደርጓል።
በሕገ መንግስቱ አንቀጽ 34/4/ በተደነገገው መሠረት በባህልም ሆነ በሀይማኖት ሥርዓት የሚፈፀሙ ጋብቻዎች በክብር መዝገብ ሹም ፊት ከሚፊፀመው ጋብቻ ጋር በእኩል ደረጃ የሚታዩ መሆናቸውን ለማመልከት ልዩነት በሚፈጥሩ አገላለጾች ላይ ለውጥ የተደረገ ሲሆን የሶስቱም ዓይነት ጋብቻ አፈፃፀም ሥርዓት ግልጽ በሆነ አነጋገር ሰፍሯል፡፡
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties #lawsocieties
ምዕራፍ 1
ጠቅላላ ስለ ጋብቻ አፈፃፀም
አንቀጽ 14/
ልዩ ልዩ የጋብቻ አፈፃፀም ሥርዓቶች
ይህ ምዕራፍ በ1952 ዓ.ም. በወጣው የፍ/ብ/ሕግ ሁለተኛ መጽሐፍ ስለጋብቻ አፈፃፀም በምዕራፍ 3 የተመለከተው ሲሆን ሶስት ዓይነት ጋብቻ መኖሩን ይደነግጋል።
ጋብቻ የሚለው ቃል በአንድ በኩል ጋብቻ ውስጥ ለመግባት የሚደረገውን ሥርዓት (celebration/conclusion of marriage) የሚመለከት ሲሆን በሌላ በኩል ጥምረቱን ለመመስረት የሚከናወነው ሥርዓት ከተፈፀመ በኃላ ወይም ጋብቻ ለመመስረት የሚያስፈልጉ ሥርዓቶች ከተሟሉ በኃላ የሚመሰረተውን ግንኙነት ትብብሩን፣ትዳር የሚያመለከት ይሆናል።
ከዚህ በመነሳት በዚህ ሕግ ጋብቻ የሚለው ቃል የአፈፃፀም ሥርዓቱን የሚያመለክት ሲሆን በሶስት ዓይነት ሥርዓቶች ሊፈፀም ይችላል፡፡ በመሆኑም በፍ/ብሔር ቁጥር /577-580/ ያሉት ድንጋጌዎች ጋብቻ ሊመሰረትባቸው የሚችሉ የአፈፃፀም ሥርዓቶችን የሚያመለክት በመሆኑ ከአንቀጽ /14/ ባሉት ድንጋጌዎች የአገላለጽና የቃላት ለውጥ ተደርጓል። ብሔራዊ” የሚለው ቃል በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ሕገመንግስት ከተሰጠው ትርጓሜና አጠቃቀም አኳያ ብሔራዊ ጋብቻ የሚለው አገለላጽ አግባብነት የሌለው ሆኖ በመገኘቱ በክብር መዝገብ ሹም ፊት የሚፈፀም ጋብቻ በሚል ርዕስና አጠቃቀም እንዲተካ ተደርጓል።
በሕገ መንግስቱ አንቀጽ 34/4/ በተደነገገው መሠረት በባህልም ሆነ በሀይማኖት ሥርዓት የሚፈፀሙ ጋብቻዎች በክብር መዝገብ ሹም ፊት ከሚፊፀመው ጋብቻ ጋር በእኩል ደረጃ የሚታዩ መሆናቸውን ለማመልከት ልዩነት በሚፈጥሩ አገላለጾች ላይ ለውጥ የተደረገ ሲሆን የሶስቱም ዓይነት ጋብቻ አፈፃፀም ሥርዓት ግልጽ በሆነ አነጋገር ሰፍሯል፡፡
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties #lawsocieties
👍👍👍 የቀብድ ሕጋዊ ውጤት 🙏🙏🙏
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
1. ቀብድ ሻጭና ገዥ በተነጋገሩበት ጉዳይ ላይ ውል መፈፀማቸውን እርግጠኛ ሲሆኑ የሚቀባበሉት ገንዘብ በመሆኑ ይህን ማድረጋቸው ገንዘቡን ለመቀባበላቸው ብቻ ሳይሆን ውሉን ለመዋዋላቸውም ማስተባበያ የማይቀርብበት ማስረጃ መሆኑን የፍትሃ ብሔር ሕግ ቁ 1883 ይደነግጋል።
ገዥና ሻጭ አንድን ቤት ሲሻሻጡ በፍትሃ ብሔር ሕግ 1723(1) ሥር የተመለከተውን ፎርም ባያሟሉም ሻጭ ለዚሁ የሽያጭ ውል ማስፈፀሚያ ቀብድ መቀበሉ ከተረጋገጠ በማያከራክር ሁኔታ ውሉ መደረጉን ያረጋግጣል። አንድ ውል የህጉን ፎርም ካላሟላ በሕግ ፊት የማይፀና ይሆናል ነገር ግን በልዩ ሁኔታ የቀብድ ገንዘብ ክፍያ ካለ ውሉ የሕጉን ፎርም ያላሟላ ቢሆንም የቤት ሽያጭ ውል ስለመኖሩ የማያከራክር ማረጋገጫ ስለሆነ ውሉ የፀና ይሆናል።
(የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ መዝገብ/ቁ 56794 ቅፅ 12)
የተከፈለው ክፍያ ግን ቀብድ መሆኑ በውሉ ላይ ካልተገለፀ በቀር ቀብድ ነው ተብሎ ሻጭ አጠፌታውን እንዲከፍል የማያስገድድ ከመሆኑ በላይ ውሉ መኖሩንም ማረጋገጫ ሊሆን አይችልም።
2. የቀብድ ክፍያ መኖሩ የውሉን መኖር የሚያረጋግጥ ብቁ ማስረጃ ቢሆንም ተዋዋይ ወገኖች ውሉን ለማፍረስ ተቃራኒ ስምምነት ካላደረጉ በቀር ቀብድ ተቀባዩ የተቀበለውን ገንዘብ እጥፍ አድርጎ በመመለስ፥ ቀብድ ሰጪው ደግሞ ይህንኑ የሰጠውን ገንዘብ ለተቀባዩ በመልቀቅ ያለሌላ ተጨማሪ ሁኔታ ውሉን የማፍረስና በመካከላቸው የተመሰረተውን ግዴታ ለማስቀረት መብት አላቸው። ይህም አሰራር በቀብድ የታሰረ ውል ከሌሎች ውሎች የሚለይበት ልዩ ባህሪ ነው። (የፍትሃ ብሔር ሕግ ቁ. 1885)
ፍርድ ቤቶችም በተዋዋይ ወገኖች መካከል ተቃራኒ ስምምነት ከሌለ በቀር ሻጩ የቀብዱን አጠፌታ ከፍሎ ውሉን በማፍረስ የሸጠው ቤት እንዲመለስለት ከጠየቀ መወሰን የሚገባቸውና ተገዶ እንዲፈፅምም ማድረግ የሌለባቸው መሆኑ ግልፅ ነው።
የተደረገው ውል ሊፈፀም የማይችል (impossible)፣ ወደ ገዥ ሊተላለፍ የማይችል እና ሕገ ወጥ (unlawful) ከሆነ ግን ውሉ ፈርሶ ተዋዋይ ወገኖች ወደ ነበሩበት ከሚመላለሱ በቀር ሻጭም እጥፉን እንዲመልስና ገዢም የከፈለውን እንዲለቅ የሚጣልባቸው ግዴታ የለም።
3. ውሉ በአግባቡ ከተፈፀመ እና ለ ቀብዱ ገንዘብ ዕጣ ፋንታ በተዋዋዬቹ መሀል የተደረገ ሌላ ተቃራኒ ስምምነት ከሌለ የቃብድ ሂሳቡ ከጠቅላላው የሽያጭ ዋጋ ላይ የሚታሰብ ወይም እንዲመለስ የሚደረግ ይሆናል።
(የፍትሃ ብሔር ሕግ ቁ. 1884)
via Tax and custom law blog
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
1. ቀብድ ሻጭና ገዥ በተነጋገሩበት ጉዳይ ላይ ውል መፈፀማቸውን እርግጠኛ ሲሆኑ የሚቀባበሉት ገንዘብ በመሆኑ ይህን ማድረጋቸው ገንዘቡን ለመቀባበላቸው ብቻ ሳይሆን ውሉን ለመዋዋላቸውም ማስተባበያ የማይቀርብበት ማስረጃ መሆኑን የፍትሃ ብሔር ሕግ ቁ 1883 ይደነግጋል።
ገዥና ሻጭ አንድን ቤት ሲሻሻጡ በፍትሃ ብሔር ሕግ 1723(1) ሥር የተመለከተውን ፎርም ባያሟሉም ሻጭ ለዚሁ የሽያጭ ውል ማስፈፀሚያ ቀብድ መቀበሉ ከተረጋገጠ በማያከራክር ሁኔታ ውሉ መደረጉን ያረጋግጣል። አንድ ውል የህጉን ፎርም ካላሟላ በሕግ ፊት የማይፀና ይሆናል ነገር ግን በልዩ ሁኔታ የቀብድ ገንዘብ ክፍያ ካለ ውሉ የሕጉን ፎርም ያላሟላ ቢሆንም የቤት ሽያጭ ውል ስለመኖሩ የማያከራክር ማረጋገጫ ስለሆነ ውሉ የፀና ይሆናል።
(የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ መዝገብ/ቁ 56794 ቅፅ 12)
የተከፈለው ክፍያ ግን ቀብድ መሆኑ በውሉ ላይ ካልተገለፀ በቀር ቀብድ ነው ተብሎ ሻጭ አጠፌታውን እንዲከፍል የማያስገድድ ከመሆኑ በላይ ውሉ መኖሩንም ማረጋገጫ ሊሆን አይችልም።
2. የቀብድ ክፍያ መኖሩ የውሉን መኖር የሚያረጋግጥ ብቁ ማስረጃ ቢሆንም ተዋዋይ ወገኖች ውሉን ለማፍረስ ተቃራኒ ስምምነት ካላደረጉ በቀር ቀብድ ተቀባዩ የተቀበለውን ገንዘብ እጥፍ አድርጎ በመመለስ፥ ቀብድ ሰጪው ደግሞ ይህንኑ የሰጠውን ገንዘብ ለተቀባዩ በመልቀቅ ያለሌላ ተጨማሪ ሁኔታ ውሉን የማፍረስና በመካከላቸው የተመሰረተውን ግዴታ ለማስቀረት መብት አላቸው። ይህም አሰራር በቀብድ የታሰረ ውል ከሌሎች ውሎች የሚለይበት ልዩ ባህሪ ነው። (የፍትሃ ብሔር ሕግ ቁ. 1885)
ፍርድ ቤቶችም በተዋዋይ ወገኖች መካከል ተቃራኒ ስምምነት ከሌለ በቀር ሻጩ የቀብዱን አጠፌታ ከፍሎ ውሉን በማፍረስ የሸጠው ቤት እንዲመለስለት ከጠየቀ መወሰን የሚገባቸውና ተገዶ እንዲፈፅምም ማድረግ የሌለባቸው መሆኑ ግልፅ ነው።
የተደረገው ውል ሊፈፀም የማይችል (impossible)፣ ወደ ገዥ ሊተላለፍ የማይችል እና ሕገ ወጥ (unlawful) ከሆነ ግን ውሉ ፈርሶ ተዋዋይ ወገኖች ወደ ነበሩበት ከሚመላለሱ በቀር ሻጭም እጥፉን እንዲመልስና ገዢም የከፈለውን እንዲለቅ የሚጣልባቸው ግዴታ የለም።
3. ውሉ በአግባቡ ከተፈፀመ እና ለ ቀብዱ ገንዘብ ዕጣ ፋንታ በተዋዋዬቹ መሀል የተደረገ ሌላ ተቃራኒ ስምምነት ከሌለ የቃብድ ሂሳቡ ከጠቅላላው የሽያጭ ዋጋ ላይ የሚታሰብ ወይም እንዲመለስ የሚደረግ ይሆናል።
(የፍትሃ ብሔር ሕግ ቁ. 1884)
via Tax and custom law blog
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ይህ የ #አለ_ህግ የቴሌግራም ቻናል እና ግሩፕ ጠቅሞኛል ካላቻሁ ሌሎችም ተጠቃሚ እንዲሆኑ #Share ሼር ያድጉላቸው።
ወደ ግሩፑ #add ያድጓቸው።
#አለ_ህግ #AleHig
@Lawsocieties
@AleHig
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
ወደ ግሩፑ #add ያድጓቸው።
#አለ_ህግ #AleHig
@Lawsocieties
@AleHig
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የጉምሩክ (የመጨረሻ ረቂቅ) ደንብ. 2014.pdf
13.7 MB
በአገራችንን የወጪና የገቢ ንግድ ሥርዓት ከሚመሩ ሕጎች መካከል የጉምሩክ መጋዘን አስተዳደርን እና የጉምሩክ አስተላላፊዎችን በሚመለከት የወጡ ደንቦች ይገኙበታል፡፡ እነዚህን ደንቦች በአንድ በማጠቃለል ዓለም አቀፍ የንግድ እንቅስቃሴ ከደረሰበት የዕድገት ደረጃ ጋር የሚጣጣም፣ በአገራችን እያደገ የመጣውን የማምረቻ ኢንዱስትሪ ልማት የሚደግፍ እንዲሁም ሕጋዊ ንግድን እና ኢንቨስትመንትን የሚያበረታታ፣ በስራ ላይ ካለው የጉምሩክ አዋጅ ጋር የሚጣጣም ደንብ ማውጣት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ረቂቅ ደንቡ ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡ የሚኒስትሮች ምክር ቤትም በረቂቅ ደንቡ ላይ ተወያይቶ ግብዓቶችን በማከል ከጸደቀበት ከዛሬ ግንቦት 13 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ በሥራ ላይ እንዲውል ወስኗል፡፡
ምንጭ ፡- Hima Xpress
#አለ_ህግ #AleHig @Lawsocieties
ምንጭ ፡- Hima Xpress
#አለ_ህግ #AleHig @Lawsocieties
Our Court - Give your verdict!
___
Mr. A took a 11,750 ETB loan from Mr. B and promised to return the loan amount with interest (23,500 ETB). This agreement was made in written form and signed by both parties. After a year, Mr. A paid back only the initial loan amount, and Mr. B asked Mr. A to pay the interest as indicated in the loan contract. Mr. B said he is not bound to pay the interest but only the loan amount.
👨⚖🧑⚖ If you were a judge for this case what would be your judgment, "Is Mr. A bound to pay an interest that is equal with the loan amount based on the written loan contract?"
Give your verdict! 👇👇👇👇👇
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
___
Mr. A took a 11,750 ETB loan from Mr. B and promised to return the loan amount with interest (23,500 ETB). This agreement was made in written form and signed by both parties. After a year, Mr. A paid back only the initial loan amount, and Mr. B asked Mr. A to pay the interest as indicated in the loan contract. Mr. B said he is not bound to pay the interest but only the loan amount.
👨⚖🧑⚖ If you were a judge for this case what would be your judgment, "Is Mr. A bound to pay an interest that is equal with the loan amount based on the written loan contract?"
Give your verdict! 👇👇👇👇👇
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Lawyer Mike 🔊የህግ ባለሙያ)