አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.57K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
Live stream scheduled for
Live stream started
የሰብአዊ መብቶች እና የሕግ ጥሰት፣

ከመከሰቱ በፊት እንዴት መከላከል ይቻላል?

ከማን ምን ይጠበቃል?
Forwarded from ዘሬን ብኖር ይሻለኛል በነገ ከደረስኩ ይበቃኛል
Post World War II Developments

The atrocities of World War II put an end to the traditional view that states have full liberty to decide the treatment of their own citizens. The signing of the Charter of the United Nations (UN) on 26 June 1945 brought human rights within the sphere of international law. In particular, all UN members agreed to take measures are there really such large number of articles in UN Charter which deals will human rights protection? to protect human rights. The Charter contains a number of articles specifically referring to human rights. Less than two years later, the UN Commission on Human Rights (UNCHR),which was established early in 1946, submitted a draft Universal Declaration of Human Rights (UDHR). The UN General Assembly (UNGA) adopted the Declaration in Paris on 10 December 1948. This day was later designated Human Rights Day.
Live stream finished (1 hour)
እጅግ በጣም አሪፍ የሆነ ውይይት ነበረን።
ስለ አደረግነው ውጤታማ የሀሳብ ልውውጥ ለተሳታፊዎች በሙሉ
#አለ_ህግ ከልብ የሆነ ምስጋና ያቀርባል።

#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
contact us: @LawsocietiesBot or email us: lawsocieties@gmail.com
ለመንግሥት ሠራተኞች የሚሰጥ የወሊድ ፈቃድ
#አለ_ህግ
==================
ለአንድ የመንግስት ሰራተኛ የተለያዩ ዕረፍት ዓይነቶች ያሉ ስሆን በፌደራል መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 1064/2010” አንቀጽ 43 ላይ የተደነገገው የወሊድ ፈቃድ ነው።
ነፍሰጡር የሆነች የመንግሥት ሠራተኛ፣ ከእርግዝናዋ ጋር የተያያዘ ምርመራ ለማድረግ ሐኪም በሚያዘው መሠረት ደመወዝ የሚከፈልበት ፈቃድ ይሰጣታል፤
1. ከመውለዷ በፊት ዕረፍት እንድታደርግ ሐኪም ካዘዘ ደመወዝ የሚከፈልበት ዕረፍት ይሰጣታል፡፡
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) የተመለከተው ፈቃድ እንደ ህመም ፈቃድ አይቆጠርም፡፡
3. ነፍሰጡር የሆነች የመንግሥት ሠራተኛ መውለጃዋ ሲደርስ እወልዳለሁ ብላ ከገመተችበት ቀን በፊት 30 ተከታታይ ቀናት የቅድመ ወሊድ ፈቃድ፣ እንዲሁም ስትወልድ ከወለደችበት ቀን ጀምሮ 90 ተከታታይ ቀናት፣ በአጠቃላይ 120 ተከታታይ ቀናት ደመወዝ የሚከፈልበት የወሊድ ፈቃድ ይሰጣታል፡፡
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (3) መሠረት ሠራተኛዋ የተሰጣት የቅድመ ወሊድ ፈቃድ ከማለቁ በፊት ከወለደች ያልተጠቀመችበትን ቀሪ የቅድመ ወሊድ ፈቃድ ከወለደች በኋላ እንድትጠቀምበት ይደረጋል፡፡
5. ሠራተኛዋ የወሰደችው የቅድመ ወሊድ ፈቃድ ሲያልቅ ያልወለደች እንደሆነ እስከምትወልድበት ቀን ድረስ ባሉት የሥራ ቀናት የምትቆይበት ዕረፍት በበጀት ዓመቱ ካላት የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ወይም በበጀት ዓመቱ የዓመት ፈቃድ የሌላት እንደሆነ ከሚቀጥለው የበጀት ዓመት የዕረፍት ፈቃዷ ይተካል፡፡
6. ሠራተኛዋ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (3) የተወሰነውን የወሊድ ፈቃድ ከጨረሰች በኋላ ብትታመምና ተጨማሪ ፈቃድ የሚያስፈልጋት መሆኑ በሀኪም ከተረጋገጠ በዚህ አዋጅ አንቀጽ 43(1) በተደነገገው መሠረት የሕመም ፈቃድ መውሰድ ትችላለች፡፡
7. ማንኛዋም ስድስት ወር የሞላት ነፍሰጡር የሆነች የመንግስት ሠራተኛ የቅድመ ወሊድ ፈቃድ ከመውሰዷ በፊት ጽንሱ የተቋረጠባት ከሆነ ይህንኑ የሚያረጋግጥ የህክምና ማስረጃ ስታቀርብ የ60 ቀን የድህረ ወሊድ ፈቃድ ይሰጣታል፡፡
8. የቅድመ ወሊድ ፈቃድ ከወሰደች በኋላ የጽንስ መቋረጥ ካጋጠማት የወሰደችው የቅድመ ወሊድ ፈቃዷ ተቋርጦ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (3) የተመለከተው የ90 ቀን የድህረ ወሊድ ፈቃድ ይሰጣታል፡፡
9. ከሦስት እስከ ስድስት ወር ባለው የእርግዝና ጊዜ ውስጥ የፅንስ መቋረጥ ያጋጠማት የመንግሥት ሠራተኛ ደመወዝ የሚከፈልበት 30 ተከታታይ ቀን ፈቃድ ይሰጣታል፡፡
10. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ የትዳር ጓደኛው ስትወልድ ደመወዝ የሚከፈልበት 10 የሥራ ቀን ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡
Via Tsegaye Demeke Lawyer

#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
contact us: @LawsocietiesBot or email us: lawsocieties@gmail.com
#አለ_ህግ
ፍርድ ቤት፣
በችሎት ውስጥ መደረግ ያለባቸው ተግባራት


• ዳኞች ወደ ችሎት ሲገቡም ሆነ ሲወጡ ችሎት ውስጥ ያሉ ስዎች ከተቀመጡበት መነሳት፤
• ባለጉዳዮች የተስተካከለና የሰዎችን አትኩሮት ሊሰብ የማይችል አለባበስ ልበስ ይኖርባቸዋል፤
•የዳኞችን ትዕዛዝ ብቻ ጠብቆ መናገር ይኖርባቸዋል፤

• የተጠየቁ ጥያቄዎችን ግልፅና አጭር በሆነ መልኩ መግለፅ አለባቸው!

• ዳኛን ለማናገር የአክብሮት ቃል ማለትም ክቡር ዳኛ/ክብርት ዳኛ የተከበረው ችሎት የሚሉትን በጠቀም መናገር ይኖርባቸዋል፤

• አላስፈላጊ ፍርሃት፣ መጨናነቅ፣ መሸማቀቅና መርበትበትን በማስወገድ ሀሳብን ያለፍርሃት መግፅ ያስፈልጋል፤
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
contact us: @LawsocietiesBot or email us: lawsocieties@gmail.co
የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች በግል ባንኮች የከፈቷቸው የባንክ ሒሳቦች በሙሉ እንዲዘጉ ታዘዙ
👉ትዕዛዙን ያልፈጸመ መሥሪያ ቤት በጀት አይለቀቅለትም ተብሏል
ሰኞ ሚያዝያ 3 ቀን 2014 (አዲስ ማለዳ) የመንግሥት ባለበጀት መሥሪያ ቤቶች በተለያዩ የግል ባንኮች የከፈቷቸውን ሒሳቦች በአስቸኳይ እንዲዘጉ፣ ይህንንም ማድረጋቸውን የሚያረጋግጥ ሪፖርት እንዲያቀርቡ ታዘዙ፡፡
የገንዘብ ሚኒስቴር በግል ባንኮች ውስጥ አካውንት ከፍተው ገንዘብ እያንቀሳቀሱ ነው ለተባሉ መሥሪያ ቤቶች በጻፈው ደብዳቤ፣ በግል ባንኮች ውስጥ ያላቸውን ሒሳብ ካልዘጉ ዕርምጃ እንደሚወሰድባቸው አስጠንቅቋል፡፡
በገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታው ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) የተጻፈው ይኸው ደብዳቤ፣ በመንግሥት የፋይናንስ አስተዳደር አዋጅና የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባወጣው የፋይናንስ አስተዳደር ደንብ መሠረት፣ የመንግሥት ገንዘብ ወይም ገቢ የሚደረገው በብሔራዊ ባንክ ወይም ብሔራዊ ባንክ በሚወክለው ባንክ እንደሆነ አስታውቋል፡፡
በዚህ ድንጋጌ መሠረት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለጊዜው የሰየመው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ብቻ መሆኑን የሚኒስትር ዴኤታው ደብዳቤ ያመለክታል ሲል ሪፖርተር ዘግቧል፡፡
ሆኖም በአሁኑ ወቅት በርካታ የመንግሥት ባለበጀት መሥሪያ ቤቶች የመንግሥት ገንዘብ ለማንቀሳቀስ በግል ባንኮች ሒሳብ በመክፈት ላይ መሆናቸውንና ይህንን ማቋረጥ እንደሚኖርባቸው በመታመኑ ዕርምጃው እንደተወሰደ ታውቋል፡፡
_____
አዲስ ማለዳ
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና
👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
contact us: @LawsocietiesBot or email us: lawsocieties@gmail.co
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Lawyer Mike 🔊የህግ ባለሙያ)
የሰብዓዊ_መብቶች_ዓለም_አቀፍ_ቃል_ኪዳኖች_በአማርኛ፣_2001_ዓ_ም.pdf
621.5 KB
International Covenant on Civil and Political Rights (የሰብዓዊ መብቶች ዓለም አቀፍ ቃል ኪዳኖች) በ2001 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን (በቀድሞ አጠራር የአትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን) በአማርኛ የተዘጋጀ
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና
👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
ሉሲ ኢንሹራንስ በሚከተሉ የስራ መደቦች ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
Position:-
1 - Engineering Officer
2 - Board Secretary
📚ትምህርትዓይነትእናደረጃ:-
BSc in Mechanical or Automotive Engineering or directly related field of study, BA/LLB Degree in Management, Law or relevant field of study.
🇪🇹 የስራ ቦታ ፡ አዲስ አበባ
🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ማያዚያ 09 /2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://jobs.amazonethiopia.com/job/lucy-insurance-s-c-3/

https://t.me/LawyerEthiopia
#Selale University#

▪️Required No - 38 positions 0 EXP
▪️Professions - agribusiness-management,animal-science,anthropology,business-law,commercial-law,communication,dairy-and-meat-technology,development-evaluation,doctor-of-veterinary-medicine,ecology, 🔴environmental-and-land-law, forest-science,forestry,journalism,law,natural- resource-management,peace-security,philosophy,psychology,social-anthropology,soil-and-water-conservation-engineering,special-need-education,tax-and-investment-law,veterinary-pathology,veterinary-pharmacology
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3qXjKaH

▪️Deadline - Apr 12/2022
የወራሽነት የምስክር ወረቀትን በተለከተ የሚቀርብ የተቃውሞ አቤቱታ፣ የማስረጃውን ትክክለኛነት እና ህጋዊነት ከማረጋገጥ ያለፈ አንድምታ የሌለው መሆኑ ከተረጋገጠ ማስረጃውን የሰጠው ፍርድ ቤት የማስረጃው ይሰረዝልኝ ጥያቄን ማስተናገድ የሚገባው ስለመሆኑ፣
በሐሰት ለተገኘ የወራሽነት ማስረጃ ይሰረዝልኝ ጥያቄ ተፈጻሚነት የሚኖረው፣

የይርጋ ጊዜ የአስር አመት የይርጋ ጊዜ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 1000፣
1677 1845 እና 1846
የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 358 እና 359
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና
👇👇👇👇 Join and #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Lawyer Mike 🔊የህግ ባለሙያ)
አለ_ህግ Ale Hig, Ale Law Societies #አለ_ህግባለሙያ፣ ነፃ የህግ ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ የውልና የክስ ቅፆች (ፎርሞች) ፤ የህግ ጉዳዮችን 🔴ሁሉንም ሕጎች በአንድ ላይ ያገኙበታል 🔴 All in one, for All. #አለ_ህግ መሰረታዊ የህግ መረጃና እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው።
ይህን ሊንክ በመጫን በቴሌግራም ተቀላቀሉን https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
email us: lawsocieties@gmail.com
contact us via telegram Bot @LawsocietiesBot

follow us on Facebook page
https://www.facebook.com/lawsocieties/