አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.57K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
Legal Aide

National Insurance
Addis Ababa

Full–time

The company is currently undertaking to attract qualified and skilled manpower to the following position. Summary Under the supervision of Manager, Defense Division, Examines legal data for the preparation of statements; obtains and serves court summons; ensures the safety of documents
Educational Background: • College Diploma in Law Work
Experience: • 2 years of relevant experience
No. Required: 1 (One)
Grade: VI Type of Employment: Indefinite Period Salary & Benefits: As per the company's scale and Attractive benefits Work Place: Addis Ababa

for more info... Take a look at the following link.

https://www.geezjobs.com/job-detail/14570/legal-aide?utm_campaign=google_jobs_apply&utm_source=google_jobs_apply&utm_medium=organic

#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
Bunna Insurance Job Vacancies 2022

Bunna Insurance S.C wants to recruit employees in the following vacant positions the details of which are mentioned below.

Position 2 – Legal Aid

Qualification– Diploma in Law

Experience – 6 years of relevant experience

Place of work – Head Office.

Deadline – April 01/2022

How to Apply

Interested and qualified applicants fulfilling the above requirements can submit non returnable application letter, CV and copies of supporting credentials along with the original document in person to Human Resource Management Division located at Sarbet behind AU Bunna Insurance S.C Head Quarter 1st floor within 10 working days of this announcement.

Human Resource Management Division

Bunna Insurance S.C

Tel. 011 126 28 61, 011 126 31 46, 011 1 57 60 54 & 011 156 57 78

#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
NICE Insurance Job Vacancies 2022

National Insurance Company of Ethiopia invites qualified applicants for the following job positions in the insurance industry.

NICE is the first wholly privately owned insurance company, established in post – 1994 Ethiopia, to engage in general insurance business. Its Head office is in Addis Ababa, Ethiopia, and operates through 40 Branch offices and 5 licensed Contact Offices located in Addis Ababa and different parts of the country. It started business transaction in October 1994.

Position 1: Legal Aide 

Educational – College Diploma in Law

Experience – 2 years of relevant experience

Required no –  One

Grade: VI

Type of Employment: Indefinite Period

Salary & Benefits: As per the company’s scale and Attractive benefits

Work Place: Addis Ababa

Deadline: April 01, 2022

How to Apply:

Qualified applicants can submit their applications with copies of their testimonials within 5 working days from the date of this announcement to National Insurance Company of Ethiopia (NICE) Human Resource and General Service Department Director Office 5th floor, ZEFCO Building, Debrezeyit Road, In front of Lancha Train Station, Addis Ababa OR

Email Address: hr_gs@niceinsurance-et.com (for email applicant, all credentials must send in one pdf format is mandatory)

Tel: +251 114 70 39 45

Address : Debre Zeit Road ZEFCO Building Kirkos sub-city K.05/06/07 H.No 894
Phone : +251 11 4 66 1129
Fax : +251 11 465 0660
P.O.Box:  12645  Addis Ababa, Ethiopia
E-mail: info@niceinsurance-et.com
#አለ_ስራ
#አለ_ህግ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
The African Arbitration Association is delighted to call for nominations for the African Arbitration Association Awards 2022 to recognise and celebrate the important contribution of African jurisdictions, African arbitration, and ADR practitioners and institutions to the practice and development of international dispute resolution. The Awards ceremony is scheduled to take place at the 3rd AfAA Conference in Accra, Ghana, on 3– 5 November 2022.

The AfAA Awards 2022 seeks to highlight the achievements of African jurisdictions, arbitration practitioners, and Institutions and their significant contributions to the development of arbitration in Africa, thus driving the effort to make Africa a preferred destination for business and arbitration activities.
You can get more here 👇

https://afaa.ngo/page-18445
መንግስት ሰራተኛው የግብር እፎይታ ቢደረግለትስ?

መንግስት ላለፉት ሁለት ዓመታት የዋጋ ንረት እና የኑሮ ውድነትን ጫናን ለመቀነስ ከፊስካል ፖሊሲ አማራጮች መካከል ከፍተኛ የሆነ የቀረጥ እና የግብር እፎይታ እንዲሁም የሸቀጥ እና የአገልግሎት ዋጋ ድጎማዎችን እያደረገ ነው።


የቀረጥ እና የግብር እፎይታ እንዲሁም የሸቀጥ እና የአገልግሎት ዋጋ ድጎማዎች ከፍተኛ ቢሊዮኖችን ያሳጣም እንዲሁም ከካዝና ያስወጣ ቢሆንም ዝቅተኛ የገቢ ባለቤት የሆነው የህብረተሰብ ክፍል የኑሮ ውድነት ፈተናው ቋሚ መስሏል።


በቅርቡ የህብረተሰብ ውይይቶች ላይ የኑሮ ውድነት ጫና እና የመንግስት ሰራተኞች ሁኔታዎችን ለመቋቋም እጅጉን እየተፈተኑ እንደሆነ የተለያዩ ቦታዎች ግን ተመሳሳይ እይታዎች ነበሩ።


ድጎማ እና የቀረጥ እፎይታ ጊዚያዊ አሰራር መሆኑ ከታመነበት የመንግስት ሰራተኛው በጊዚያዊነት የግብር ማሻሻያ አልያም የግብር እፎይታ ቢደረግለት ጊዚያዊ ችግሮችን ለማለፍ ሊያግዘው ይችላል።


የመንግስት ሰራተኛው በቁጥር ብዙ አይደለም! በተለምዶ የመንግስት ሰራተኛው ላይ የሚደረግ የፊሲካል ፖሊሲ ማሻሻያዎች ገበያውን እና ማክሮ ኢኮኖሚውን እንደሚያናጋው የሚቀርበው መከራከሪያ ሙሉ ለመሉ አሳማኝ አይደለም።


የመንግስት የተረጋጋ እና የማይቆራረጥ የገቢ ምንጮቹ መካከል ከመንግስት ሰራተኛው የሚሰበሰበው ግብር አንዱ እንደሆነ ቢታወቅም መሰረታዊ የገቢ አሰባሰቡ ከተፈተሸ በገበያው ብዙ ወደ ግብር ስርዓት ያልገባውን ክፍል በመቃኘት የዘርፉን አቅም ማሳደግ ይቻላል።


የግል እና የአክሲዮን ድርጅቶች ለሰራተኞቻቸው የኑሮ ውድነትን መሰረት በማድረግ የክፍያ ማካካሻ አካሄድ የሚከተሉ አሉ! ነገር ግን የመንግስት ሰራተኞች የደሞዝም (Salary) ሆነ ደሞዝ የሚገዛው (Wages) ላይ መሻሻያ አይታይም።


#ለምሳሌ፦ ኮቪድ የገባ ሰሞን ድርጅቶች የግብር እፎይታ (ከ70 ቢሊየን ብር በላይ አቻ ያለው) እና የቫት ወጪ አጠቃቀም ላይ ማበረታቻ ቀርቦላቸው ነበር።


ለውይይት ያህል ነው! የመንግስት ሰራተኛው በጊዚያዊነት የግብር ማሻሻያ አልያም የግብር እፎይታ ቢደረግለት ስለሚኖረው አዎንታዊ አልያም አሉታዊ ጉዳይ እናውራበት።
በዋሲሁን በላይ
#አለ_ልዩልዩ
#አለ_ህግ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
Claims by tax authorities and pending lawsuits stand between the Chinese company in the process of acquiring Edna Mall and the state-owned commercial bank that foreclosed the property a few months ago. The latest in a growing list of claimants is the Addis Abeba Revenues Bureau whose officials are in a crack to recoup millions of Birr in tax arrears from a property located in a prime location of Addis Abeba. https://addisfortune.news/tax-liabilities-pending.../

#አለ_ልዩልዩ
#አለ_ህግ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
የአድራሻ ለውጥ ስለማሳወቅ
******
የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የንፍስ ስልክ ላፍቶ ምድብ ችሎት የዳኝነት አገልግሎት ጀርመን አደባባይ ፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ጀርባ እየሰጠ የሚገኝ መሆኑ ይታወቃል፡፡
የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የንፍስ ስልክ ላፍቶ ምድብ ችሎት ከሚያዚያ 3/2014 ዓ.ም ጀምሮ የፍትህ ሚኒስቴር ባስገነባው እና ፍርድ ቤት በጋር በሚጠቀምበት መብራት ኃይል ለቡ ቫልኔሮ ፊት ለፊት በሚገኘው የተሻለ የስራ ከባቢ፣ በቂ የችሎት አዳራሾች፣ የአንድ መስኮት አገልግሎት ለተገልጋዮች ለመስጠት በሚያስችለው ህንጻ ላይ አገልግሎት መስጠት የምንጀምር መሆኑን ለፍርድ ቤቱ ማህበረሰብ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
#አለ_ዜና
#አለ_ህግ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties