የተዋዋይ ወገኖች ፊርማ
አንድ ውል በህግ ፊት የጸና ሆኖ ግዴታዎችን እና መብቶችን ለማቋቋም እንዲቻል ውሉ በጽሁፍ የተደረገ ሲሆን በተዋዋይ ወገኖች መፈረም ይኖርበታል ::
ውል ግዴታ በገባው ሰው እጅ መፈረም ያለበት ስለመሆኑ በፍትሐ ብሄር ህግ ቁጥር 1728 ላይ ተደንግጎ እናገኘዋለን ፡፡ በተለመደው አባባል በእጅ ለመፈረም የማይችል ሰው የጣት ምልክት /በአሻራ መፈረም ያለበት ስለመሆኑ ተደንግጓል ፡፡ ሆኖም ፈራሚዎቹ ማየት የተሳናቸው ወይም መጻፍና ማንበብ የማይችሉ ፤ ያልተማሩ ሰዎች በሆኑ ጊዜ የጣት ምልክት ፊርማው የራሳቸው ፊርማ ስለመሆኑ ካልተረጋገጠ በቀር በውሉ አይገደዱም ፡፡
በተጋባር እንደሚሰራበት እንዲህ አይነት የአካል ውስንነት ያለባቸው ሰዎች በአሻራ ሲፈርሙ ሰነድ አረጋጋጩ/አዋዋዩ አሻራውን በማክበብ በዙሪያው ስማቸውን ይጽፍበታል ፡፡ ይህ ተግባር ፊርማው የራሳቸው መሆኑን ለማረጋገጥ የሚደረግ ጥረት ነው ፡፡ እንግዲህ ህጉ ይህን ግዴታ የሚጥል በመሆኑ ማንኛውንም ውል በጽሁፍ የሚዋዋል ሰው በውሉ መጨረሻ ክፍል ላይ ሙሉ ስሙን ጽፎ መፈረም ይጠበቅበታል ፡፡
ውሉ የተፈጸመው በተዋዋዩ ተወካይ ሲሆን ተወካዩ በውሉ ላይ ሲፈርም ‘’ስለ‘’ በማለት የወኪሉን ስም መጀመሪያ ጽፎ ከዚያም የራሱን ስም በመጨመር ይፈርማል ፡፡ በተለመደው አሰራር ግን ተወካዩ ሲፈርም ‘’ስለ‘’ የሚለውን ቃል አስቀድሞ የራሱን ስም በመጻፍ ይፈርማል ፡፡ ፊርማ ስለማን እንደተፈረመ በግልጽ አያመለክትም ፡፡ አንዳንዴም ወካዩ ፊርማ ከፈረመ በኋላ ‘’ስለ‘’ የሚለውን በማስቀደም የወካዩን ስም ብቻ ይጽፋል ፡፡ እነዚህ አሰራሮች ለውሉ መፈጸም አሳሳች እና አጨቃጫቂ ናቸዉ ፡፡
ስለሆነም ያስተዉሉ ፡ ዉል ያለ መካካድ እንዲፈፀም ከተፈለገ / በአግባቡ ህጉን ተከትሎ የፊርማ ስነ ስርዓቱን ማካሄድ መሠረታዊ እና ወሳኝ መሆኑ ይታመናል። via Samuel Girma
አንድ ውል በህግ ፊት የጸና ሆኖ ግዴታዎችን እና መብቶችን ለማቋቋም እንዲቻል ውሉ በጽሁፍ የተደረገ ሲሆን በተዋዋይ ወገኖች መፈረም ይኖርበታል ::
ውል ግዴታ በገባው ሰው እጅ መፈረም ያለበት ስለመሆኑ በፍትሐ ብሄር ህግ ቁጥር 1728 ላይ ተደንግጎ እናገኘዋለን ፡፡ በተለመደው አባባል በእጅ ለመፈረም የማይችል ሰው የጣት ምልክት /በአሻራ መፈረም ያለበት ስለመሆኑ ተደንግጓል ፡፡ ሆኖም ፈራሚዎቹ ማየት የተሳናቸው ወይም መጻፍና ማንበብ የማይችሉ ፤ ያልተማሩ ሰዎች በሆኑ ጊዜ የጣት ምልክት ፊርማው የራሳቸው ፊርማ ስለመሆኑ ካልተረጋገጠ በቀር በውሉ አይገደዱም ፡፡
በተጋባር እንደሚሰራበት እንዲህ አይነት የአካል ውስንነት ያለባቸው ሰዎች በአሻራ ሲፈርሙ ሰነድ አረጋጋጩ/አዋዋዩ አሻራውን በማክበብ በዙሪያው ስማቸውን ይጽፍበታል ፡፡ ይህ ተግባር ፊርማው የራሳቸው መሆኑን ለማረጋገጥ የሚደረግ ጥረት ነው ፡፡ እንግዲህ ህጉ ይህን ግዴታ የሚጥል በመሆኑ ማንኛውንም ውል በጽሁፍ የሚዋዋል ሰው በውሉ መጨረሻ ክፍል ላይ ሙሉ ስሙን ጽፎ መፈረም ይጠበቅበታል ፡፡
ውሉ የተፈጸመው በተዋዋዩ ተወካይ ሲሆን ተወካዩ በውሉ ላይ ሲፈርም ‘’ስለ‘’ በማለት የወኪሉን ስም መጀመሪያ ጽፎ ከዚያም የራሱን ስም በመጨመር ይፈርማል ፡፡ በተለመደው አሰራር ግን ተወካዩ ሲፈርም ‘’ስለ‘’ የሚለውን ቃል አስቀድሞ የራሱን ስም በመጻፍ ይፈርማል ፡፡ ፊርማ ስለማን እንደተፈረመ በግልጽ አያመለክትም ፡፡ አንዳንዴም ወካዩ ፊርማ ከፈረመ በኋላ ‘’ስለ‘’ የሚለውን በማስቀደም የወካዩን ስም ብቻ ይጽፋል ፡፡ እነዚህ አሰራሮች ለውሉ መፈጸም አሳሳች እና አጨቃጫቂ ናቸዉ ፡፡
ስለሆነም ያስተዉሉ ፡ ዉል ያለ መካካድ እንዲፈፀም ከተፈለገ / በአግባቡ ህጉን ተከትሎ የፊርማ ስነ ስርዓቱን ማካሄድ መሠረታዊ እና ወሳኝ መሆኑ ይታመናል። via Samuel Girma
አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ ዋና ከተማ በአፍሪካ ከፍተኛ የኑሮ ውድነት መለኪያ ነጥብ በ58.92 ይዛ አንደኛ ለኑሮ ውድ ከተማ ሁናለች። በአፍሪካ ቀንድ ከተማ ከሌሎች የአህጉሪቱ ከተሞች ጋር ሲነፃፀር የፍጆታ ዕቃዎች ዋጋ በጣም ከፍተኛ ነው።
ከፍተኛ የኑሮ ውድነት ያላቸው 15 የአፍሪካ ከተሞች በማለት የንግድ ኢንሳይደር አፍሪካ ከፍተኛ የኑሮ ውድነት ያላቸውን 15 የአፍሪካ ከተሞች ዝርዝር አቅርቧል።
የኑሮ ውድነት እንደ ምግብ፣ አልባሳት፣ መዝናኛ፣ ጤና አጠባበቅ ወዘተ የመሳሰሉትን መሠረታዊ ፍላጎቶች አማካይ ወጪዎችን ያነጻጽራል።
ዝርዝሩ እ.ኤ.አ. በ2021 በመላው አፍሪካ የስታቲስታ የኑሮ ውድነት መረጃ ጠቋሚ ነው ። ምን ያህል እንደሚያስወጣዎት አስበዎት ከእርስዎ በተለየ ሌላ ከተማ ውስጥ በምቾት ይኑሩ የኑሮ ውድነት መረጃ ጠቋሚ ለመልሱ ሊረዳዎ ይችላል ምክንያቱም በከተሞች ውስጥ የሚጠበቁትን አማካይ ወጪዎች እንደ ምግብ፣ ልብስ፣ መዝናኛ እና ጤና አጠባበቅ ወዘተ. "የኑሮ ውድነቱ በአንድ የተወሰነ ቦታ እና ጊዜ ውስጥ እንደ መኖሪያ ቤት፣ ምግብ፣ ታክስ እና የጤና አጠባበቅ የመሳሰሉ መሰረታዊ ወጪዎችን ለመሸፈን የሚያስፈልገው የገንዘብ መጠን ነው። የኑሮ ውድነት በአንድ ውስጥ መኖር ምን ያህል ውድ እንደሆነ ለማነጻጸር ይጠቅማል። ከተማ ከሌላው ጋር። የኑሮ ውድነቱ ከደሞዝ ጋር የተቆራኘ ነው። ወጪው በከተማ ውስጥ ከፍ ያለ ከሆነ ለምሳሌ እንደ ኒውዮርክ ያሉ ሰዎች በዚያ ከተማ ለመኖር እንዲችሉ የደመወዝ ደረጃ ከፍ ያለ መሆን አለበት" ሲል ኢንቬስቶፔዲያ ይገልጻል። ከስታቲስታ ለተገኘ መረጃ ምስጋና ይግባውና ቢዝነስ ኢንሳይደር አፍሪካ ከፍተኛ የኑሮ ውድነት ያላቸውን 15 የአፍሪካ ከተሞች ዝርዝር በዚህ አቅርቧል። ስታቲስታ በሪፖርቱ ላይ በግልፅ እንዳስቀመጠው "የኑሮ ዋጋ ኢንዴክስ እንደ የቤት ኪራይ ወይም የቤት ኪራይ ያሉ የመኖሪያ ወጪዎችን አያካትትም" የሚለውን ልብ ይበሉ። በዝርዝሩ ውስጥ ከሁለት የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ስምንት ከተሞች የበላይ ሆነዋል። በተለየ ሁኔታ፣ በዝርዝሩ ውስጥ አራት የደቡብ አፍሪካ ከተሞች እና አራት የሞሮኮ ከተሞች አሉ። ይሁን እንጂ ከእነዚህ ስምንቱ ውስጥ አንዳቸውም ቢሆኑ በአፍሪካ ከፍተኛ የኑሮ ውድነት አሏቸው።
የሚገርመው የናይጄሪያ ሜጋ ከተማ እና የንግድ የነርቭ ማዕከል ሌጎስ በዝርዝሩ ውስጥ አልገባም። እና በዝርዝሩ ውስጥ ሁለት የምዕራብ አፍሪካ ከተሞች ብቻ አሉ።
1. አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ ዋና ከተማ በአፍሪካ ከፍተኛ የኑሮ ውድነት መለኪያ ነጥብ በ58.92 ይዛለች። በአፍሪካ ቀንድ ከተማ ከሌሎች የአህጉሪቱ ከተሞች ጋር ሲነፃፀር የፍጆታ ዕቃዎች ዋጋ በጣም ከፍተኛ ነው።
2. አቢጃን: አይቮሪኮስት ዋና ከተማ የኑሮ ውድነት 55.73 ነጥብ ያላት
3. ሀራሬ፡ ይህቺ የዚምባብዌ ከተማ በ2021 የኑሮ ውድነት 52.33 ነጥብ አላት
4. ጆሃንስበርግ፡ ይህች በዝርዝሩ ውስጥ የመጀመሪያዋ ደቡብ አፍሪካዊ ከተማ ነች 46 ነጥብ አላት
5. ፕሪቶሪያ፡ ይህች ከተማ የደቡብ አፍሪካ 44.7 ነው.
6. ጋቦሮኔ፡ የቦትስዋና ዋና ከተማ 42.84 የኑሮ ውድነት አላት::
7. ኬፕ ታውን፡ ይህች ደቡብ አፍሪካዊቷ ከተማ 42.24 የኑሮ ውድነት አላት::
8. አክራ፡ 42.18 ነጥብ አላት።
9. ማራካሽ፡- 41.73.
10. ዊንድሆክ፡ የናሚቢያ ዋና ከተማ 41.08 ነው።
11. ታንገር፡- 40.18
12. ደርባን፡ 39.86 ነው።
13. ካዛብላንካ: በሞሮኮ 39.81,
14. ናይሮቢ: የኬንያ ዋና ከተማ 38.51 ነው.
15. ራባት፡ 37.95 ነጥብ አላት::
ከፍተኛ የኑሮ ውድነት ያላቸው 15 የአፍሪካ ከተሞች በማለት የንግድ ኢንሳይደር አፍሪካ ከፍተኛ የኑሮ ውድነት ያላቸውን 15 የአፍሪካ ከተሞች ዝርዝር አቅርቧል።
የኑሮ ውድነት እንደ ምግብ፣ አልባሳት፣ መዝናኛ፣ ጤና አጠባበቅ ወዘተ የመሳሰሉትን መሠረታዊ ፍላጎቶች አማካይ ወጪዎችን ያነጻጽራል።
ዝርዝሩ እ.ኤ.አ. በ2021 በመላው አፍሪካ የስታቲስታ የኑሮ ውድነት መረጃ ጠቋሚ ነው ። ምን ያህል እንደሚያስወጣዎት አስበዎት ከእርስዎ በተለየ ሌላ ከተማ ውስጥ በምቾት ይኑሩ የኑሮ ውድነት መረጃ ጠቋሚ ለመልሱ ሊረዳዎ ይችላል ምክንያቱም በከተሞች ውስጥ የሚጠበቁትን አማካይ ወጪዎች እንደ ምግብ፣ ልብስ፣ መዝናኛ እና ጤና አጠባበቅ ወዘተ. "የኑሮ ውድነቱ በአንድ የተወሰነ ቦታ እና ጊዜ ውስጥ እንደ መኖሪያ ቤት፣ ምግብ፣ ታክስ እና የጤና አጠባበቅ የመሳሰሉ መሰረታዊ ወጪዎችን ለመሸፈን የሚያስፈልገው የገንዘብ መጠን ነው። የኑሮ ውድነት በአንድ ውስጥ መኖር ምን ያህል ውድ እንደሆነ ለማነጻጸር ይጠቅማል። ከተማ ከሌላው ጋር። የኑሮ ውድነቱ ከደሞዝ ጋር የተቆራኘ ነው። ወጪው በከተማ ውስጥ ከፍ ያለ ከሆነ ለምሳሌ እንደ ኒውዮርክ ያሉ ሰዎች በዚያ ከተማ ለመኖር እንዲችሉ የደመወዝ ደረጃ ከፍ ያለ መሆን አለበት" ሲል ኢንቬስቶፔዲያ ይገልጻል። ከስታቲስታ ለተገኘ መረጃ ምስጋና ይግባውና ቢዝነስ ኢንሳይደር አፍሪካ ከፍተኛ የኑሮ ውድነት ያላቸውን 15 የአፍሪካ ከተሞች ዝርዝር በዚህ አቅርቧል። ስታቲስታ በሪፖርቱ ላይ በግልፅ እንዳስቀመጠው "የኑሮ ዋጋ ኢንዴክስ እንደ የቤት ኪራይ ወይም የቤት ኪራይ ያሉ የመኖሪያ ወጪዎችን አያካትትም" የሚለውን ልብ ይበሉ። በዝርዝሩ ውስጥ ከሁለት የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ስምንት ከተሞች የበላይ ሆነዋል። በተለየ ሁኔታ፣ በዝርዝሩ ውስጥ አራት የደቡብ አፍሪካ ከተሞች እና አራት የሞሮኮ ከተሞች አሉ። ይሁን እንጂ ከእነዚህ ስምንቱ ውስጥ አንዳቸውም ቢሆኑ በአፍሪካ ከፍተኛ የኑሮ ውድነት አሏቸው።
የሚገርመው የናይጄሪያ ሜጋ ከተማ እና የንግድ የነርቭ ማዕከል ሌጎስ በዝርዝሩ ውስጥ አልገባም። እና በዝርዝሩ ውስጥ ሁለት የምዕራብ አፍሪካ ከተሞች ብቻ አሉ።
1. አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ ዋና ከተማ በአፍሪካ ከፍተኛ የኑሮ ውድነት መለኪያ ነጥብ በ58.92 ይዛለች። በአፍሪካ ቀንድ ከተማ ከሌሎች የአህጉሪቱ ከተሞች ጋር ሲነፃፀር የፍጆታ ዕቃዎች ዋጋ በጣም ከፍተኛ ነው።
2. አቢጃን: አይቮሪኮስት ዋና ከተማ የኑሮ ውድነት 55.73 ነጥብ ያላት
3. ሀራሬ፡ ይህቺ የዚምባብዌ ከተማ በ2021 የኑሮ ውድነት 52.33 ነጥብ አላት
4. ጆሃንስበርግ፡ ይህች በዝርዝሩ ውስጥ የመጀመሪያዋ ደቡብ አፍሪካዊ ከተማ ነች 46 ነጥብ አላት
5. ፕሪቶሪያ፡ ይህች ከተማ የደቡብ አፍሪካ 44.7 ነው.
6. ጋቦሮኔ፡ የቦትስዋና ዋና ከተማ 42.84 የኑሮ ውድነት አላት::
7. ኬፕ ታውን፡ ይህች ደቡብ አፍሪካዊቷ ከተማ 42.24 የኑሮ ውድነት አላት::
8. አክራ፡ 42.18 ነጥብ አላት።
9. ማራካሽ፡- 41.73.
10. ዊንድሆክ፡ የናሚቢያ ዋና ከተማ 41.08 ነው።
11. ታንገር፡- 40.18
12. ደርባን፡ 39.86 ነው።
13. ካዛብላንካ: በሞሮኮ 39.81,
14. ናይሮቢ: የኬንያ ዋና ከተማ 38.51 ነው.
15. ራባት፡ 37.95 ነጥብ አላት::
Secretariat of Addis Ababa City Council ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
👩 position:-
1: Documentation Officer
2: ✅legal drafting specialty✅
3: IT Support Officer III
4: Website Administrator I
https://bit.ly/38713uP
📚ትምህርትዓይነትእናደረጃ:-accounting,communication-engineering,computer-engineering,computer-science,economics,electrical-engineering,information-science,information-system,information-technology,law,management,management-information-system-mis,software-engineering .
🇪🇹 የስራ ቦታ:-አዲስ አበባ
🧭የምዝገባ ጊዜ /Deadline/: እስከ መጋቢት 28 /2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
jobs.amazonethiopia.com
🔰ወደፊት የምናወጣቸው የስራ ቅጥር ማስታወቂያዎች በፍጥነት እንዲደርስዎ የቴሌግራም ገጻችን እና የፌስቡክ ገጻችን ይወዳጁ!
👩 position:-
1: Documentation Officer
2: ✅legal drafting specialty✅
3: IT Support Officer III
4: Website Administrator I
https://bit.ly/38713uP
📚ትምህርትዓይነትእናደረጃ:-accounting,communication-engineering,computer-engineering,computer-science,economics,electrical-engineering,information-science,information-system,information-technology,law,management,management-information-system-mis,software-engineering .
🇪🇹 የስራ ቦታ:-አዲስ አበባ
🧭የምዝገባ ጊዜ /Deadline/: እስከ መጋቢት 28 /2014 ዓ.ም
🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
jobs.amazonethiopia.com
🔰ወደፊት የምናወጣቸው የስራ ቅጥር ማስታወቂያዎች በፍጥነት እንዲደርስዎ የቴሌግራም ገጻችን እና የፌስቡክ ገጻችን ይወዳጁ!
መቆሚያ ያጣው የሲሚንቶ ዋጋ
.
- ከ450 ብር በታች ከፋብሪካዎች እየወጣ ከአንድ ሺህ ብር በላይ ይሸጣል
- ኮንትራክተሮችና ሸማቾች ዋጋው በአንድ ሳምንት ውስጥ ከ300 ብር በላይ መጨመሩን
ይናገራሉ
.
የሲሚንቶ ዋጋ በመወደዱ ለግንባታ መጓተትና ለአላስፈላጊ ወጪ ተዳርገናል ሲሉ ኮንትራክተሮችና ሸማቾች አስታወቁ።
.
የኢትዮጵያ ሲሚንቶ አምራቾች ማኅበር በበኩሉ ሲሚንቶ በአማካይ ከ450 ብር በታች በሆነ ሽያጭ ከፋብሪካዎች ቢወጣም ገበያው ላይ አንድ ሺህ ብር እየተሸጠ መሆኑን ጠቁሞ፤ ችግሩ በዋነኝነት በሕገወጥ ደላሎች የተከሰተ መሆኑን ገልጿል።
.
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ያነጋገራቸው ኮንትራክተሮች እንዳረጋገጡት ቸርቻሪዎች ዘንድ አንድ ኩንታል ሲሚንቶ ከ950 ብር እስከ 1000 ብር ድረስ እየተሸጠ ይገኛል። የሲሚንቶ ዋጋ ንረቱ ገሃድ የወጣ ችግር መሆኑን ተዘዋውረን ተመልክተናል።
.
ኮንትራክተሩ አቶ በቀለ ኡርጋ እንደተናገሩት፤ የሲሚንቶ ዋጋ በመወደዱ ምክንያት መሸጫ ቦታዎች ላይ ስንጠይቅ አናገኝም። በጣም አስቸኳይ ግንባታ ቢኖር እንኳን ሲሚንቶ ብንፈልግ በተዘዋዋሪ ከደላሎች እንጂ ከሱቅ አናገኝም። ከደላሎች ሲገዛም ጠዋት የገዛንበት ከሰዓት ላይ ጨምሮ እናገኘዋለን ሲሉ ምሬታቸውን ገልጸዋል።በአንድ ሳምንት ውስጥም እስከ 300 ብር ጭማሪ ማሳየቱን ጠቁመዋል።
.
ይህም ለግንባታ መጓተትና ለአላስፈላጊ ወጪ ዳርጎናል። የሲሚንቶ ዋጋ መናርና ከዚሁ ጋር ተያይዞ የሚታየው የሕገወጥ ደላሎች ገበያውን የመቆጣጠር አባዜ ካልተስተካከለ ለኮንስትራክሽን ዘርፉ ይበልጥ ከባድ ሁኔታን ይፈጥራል ብለዋል።
.
ዋይቲኤስ በተሰኘው የኮንስትራክሽን ድርጅት የሚሰሩት ኢንጂነር በሱፍቃድ ሰለሞን በበኩላቸው ሲሚንቶ በመወደዱ የተነሳ ከቸርቻሪዎች ዘንድ ማግኘት አስቸጋሪ ሆኗል። ገንዘብ ይዘን እንኳን ለመግዛት የምንቸገርበት ወቅት አለ። የዋ
.
- ከ450 ብር በታች ከፋብሪካዎች እየወጣ ከአንድ ሺህ ብር በላይ ይሸጣል
- ኮንትራክተሮችና ሸማቾች ዋጋው በአንድ ሳምንት ውስጥ ከ300 ብር በላይ መጨመሩን
ይናገራሉ
.
የሲሚንቶ ዋጋ በመወደዱ ለግንባታ መጓተትና ለአላስፈላጊ ወጪ ተዳርገናል ሲሉ ኮንትራክተሮችና ሸማቾች አስታወቁ።
.
የኢትዮጵያ ሲሚንቶ አምራቾች ማኅበር በበኩሉ ሲሚንቶ በአማካይ ከ450 ብር በታች በሆነ ሽያጭ ከፋብሪካዎች ቢወጣም ገበያው ላይ አንድ ሺህ ብር እየተሸጠ መሆኑን ጠቁሞ፤ ችግሩ በዋነኝነት በሕገወጥ ደላሎች የተከሰተ መሆኑን ገልጿል።
.
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ያነጋገራቸው ኮንትራክተሮች እንዳረጋገጡት ቸርቻሪዎች ዘንድ አንድ ኩንታል ሲሚንቶ ከ950 ብር እስከ 1000 ብር ድረስ እየተሸጠ ይገኛል። የሲሚንቶ ዋጋ ንረቱ ገሃድ የወጣ ችግር መሆኑን ተዘዋውረን ተመልክተናል።
.
ኮንትራክተሩ አቶ በቀለ ኡርጋ እንደተናገሩት፤ የሲሚንቶ ዋጋ በመወደዱ ምክንያት መሸጫ ቦታዎች ላይ ስንጠይቅ አናገኝም። በጣም አስቸኳይ ግንባታ ቢኖር እንኳን ሲሚንቶ ብንፈልግ በተዘዋዋሪ ከደላሎች እንጂ ከሱቅ አናገኝም። ከደላሎች ሲገዛም ጠዋት የገዛንበት ከሰዓት ላይ ጨምሮ እናገኘዋለን ሲሉ ምሬታቸውን ገልጸዋል።በአንድ ሳምንት ውስጥም እስከ 300 ብር ጭማሪ ማሳየቱን ጠቁመዋል።
.
ይህም ለግንባታ መጓተትና ለአላስፈላጊ ወጪ ዳርጎናል። የሲሚንቶ ዋጋ መናርና ከዚሁ ጋር ተያይዞ የሚታየው የሕገወጥ ደላሎች ገበያውን የመቆጣጠር አባዜ ካልተስተካከለ ለኮንስትራክሽን ዘርፉ ይበልጥ ከባድ ሁኔታን ይፈጥራል ብለዋል።
.
ዋይቲኤስ በተሰኘው የኮንስትራክሽን ድርጅት የሚሰሩት ኢንጂነር በሱፍቃድ ሰለሞን በበኩላቸው ሲሚንቶ በመወደዱ የተነሳ ከቸርቻሪዎች ዘንድ ማግኘት አስቸጋሪ ሆኗል። ገንዘብ ይዘን እንኳን ለመግዛት የምንቸገርበት ወቅት አለ። የዋ
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
ሰበር ችሎቱ ከብድር ውል ጉዳይ ጋር ተያያዥነት ያላቸው ክርክሮች በቀረቡባቸው የሰ/መ/ቁ. 78398(14) እና የሰ.መ.ቁ.59882 (12) በሆኑ ሁለት መዛግብቶች ላይ የብድር ክርክሮችን አይቶ ውሳኔ የሰጠ ሲሆን ችሎቱ በብድር ውሉ ላይ ተበዳሪው የብድሩን ገንዘብ የተቀበለ መሆኑ በግልጽ መቀመጥ እንዳለበት እና ይህ ካልሆነ ግን ገንዘቡን አልተቀበልኩም ማለት እንደሚችል የሚያሳይ የፍርድ ሀተታ በውሳኔዎቹ ላይ አስቀምጧል፡፡
ይህም በተወሰነ ደረጃ ሰበር ችሎቱ መበደር እና መቀበል የተለያዩ መሆናቸው ላይ ያንጸባረቀውን አቋም ያመላክታል፡፡
የብድር ውሉ አደራረግ (በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት መደረጉ) በዚህ ትርጓሜ ላይ የሚያመጣው ለውጥ ይኖራል?
የፍትሃ ብሔር ሕጉ እና የሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ማቋቋሚያ አዋጅ ከብር 500.00 (አምስት መቶ ብር) ከፍ ያለ መጠን ያለውን ገንዘብ ለማበደር የተደረገን ውል ማስረዳት የሚቻለው በጽሁፍ በተደረገ ውል ነው ከሚለው የፍ/ሕ/ቁ.2472 ድንጋጌ ውጪ የብድር ውል በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት መደረግ አለበትም ሆነ መመዝገብ አለበት የሚል ሕግ የለም፡፡
በዚህም መሰረት በመንደር የሚደረጉ የብድር ውሎችም የሕጉን መስፈርቶች አሟልተው እስከተደረጉ ድረስ ህጋዊ እና የብድር ውል መኖርን የሚያስረዱ ውሎች ናቸው፡፡
ይሁን እንጅ ፍ/ቤቶች በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት ለተደረጉ ውሎች ይሰጣሉ ከሚባለው ከፍተኛ ተዓማኒነት ለመጠቀም ሲባል ብዙ ሰዎች የብድር ውሎችን በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት ሲዋዋሉ ይስተዋላል::
በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት ለሚደረጉ (ተረጋግጠው ለሚመዘገቡ) ውሎች የመታመን ጉልበት የሚሰጠው የሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 922/08 አንቀጽ 23 ድንጋጌው እንደሚከተለው ይነበባል፡፡
"በዚህ አዋጅ መሠረት የተረጋገጠ ሰነድ በውስጡ ስለሚገኘው ይዘት ሙሉ እምነት የሚጣልበት በቂ ማስረጃ ነው፡፡ ተረጋግጦ የተመዘገበን ሰነድ በክርክር ሂደት ውስጥ መቃወም የሚቻለው ፍርድ ቤት በበቂ ምክንያት ሲፈቅድ ብቻ ነው፡፡"
በዚህም መሰረት በጽ/ቤቱ የእነዚህ ውሎች ተዓማኒነት የሚመነጨው ተረጋግጠው ከመመዝገባቸው ሲሆን እምነቱም በሰነዶቹ ውስጥ በሚገኘው ይዘት ብቻ የሚወሰን ነው፡፡ በቅርብም ሀገሪቱ የገንዘብ ኖት መቀየሯን ተከትሎ ሌሎች ውሎችን ጨምሮ የብድር ውል ሊያደርጉ የሚቀርቡ ተዋዋዮች የብድሩን ገንዘብ የተቀባበሉበትን የባንክ ደረሰኝ ይዘው ሊቅርቡ ይገባል የሚል መመሪያ ወጥቷል፡፡ ይህ መመሪያ የወጣው በዋናነት ሰዎች የማይሰጡትን ገንዘብ አበደርን በማለት ብድርን እንደ አንድ ህጋዊ የገንዘብ ማሸሻ መንገድ አንዳይጠቀሙበት ለመከላከል ነው፡፡ ይህ ለመመሪያው መውጣት ምክንያት የሆነ ስጋት ከመመሪያው በፊት በነበረው የጽ/ቤቱ አሰራር ተዋዋዮች በጽ/ቤቱ ቀርበው ውል ከተመፈራረም ባለፈ በጽ/ቤቱ ገንዘብ የማይቀባበሉ መሆኑን እና የጽ/ቤቱም የብድር ውል የማረጋገጥ እና የመመዝገብ ስራ ገንዘብ መቀባበልን ማረጋገጥን እንደማይጨምር በግልፅ የሚያሳይ ነው፡፡
ስለሆነም በመንደር የሚደረጉ የብድር ውሎችም እንዲሁ አበደርኩ ተበደርኩ ከማለት ባለፈ ተዋዋዮች የብድሩን ገንዘብ መቀባበላቸውን እና የተቀባበሉበትን የባንክ ደረሰኝ : ወይም ቼክ በግልፅ ቢያመለክቱ በኋላ ሊነሱ ከሚችሉ ክርክሮች መዳን ይችላሉ:: (በሳሙኤል ግርማ)
ይህም በተወሰነ ደረጃ ሰበር ችሎቱ መበደር እና መቀበል የተለያዩ መሆናቸው ላይ ያንጸባረቀውን አቋም ያመላክታል፡፡
የብድር ውሉ አደራረግ (በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት መደረጉ) በዚህ ትርጓሜ ላይ የሚያመጣው ለውጥ ይኖራል?
የፍትሃ ብሔር ሕጉ እና የሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ማቋቋሚያ አዋጅ ከብር 500.00 (አምስት መቶ ብር) ከፍ ያለ መጠን ያለውን ገንዘብ ለማበደር የተደረገን ውል ማስረዳት የሚቻለው በጽሁፍ በተደረገ ውል ነው ከሚለው የፍ/ሕ/ቁ.2472 ድንጋጌ ውጪ የብድር ውል በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት መደረግ አለበትም ሆነ መመዝገብ አለበት የሚል ሕግ የለም፡፡
በዚህም መሰረት በመንደር የሚደረጉ የብድር ውሎችም የሕጉን መስፈርቶች አሟልተው እስከተደረጉ ድረስ ህጋዊ እና የብድር ውል መኖርን የሚያስረዱ ውሎች ናቸው፡፡
ይሁን እንጅ ፍ/ቤቶች በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት ለተደረጉ ውሎች ይሰጣሉ ከሚባለው ከፍተኛ ተዓማኒነት ለመጠቀም ሲባል ብዙ ሰዎች የብድር ውሎችን በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት ሲዋዋሉ ይስተዋላል::
በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት ለሚደረጉ (ተረጋግጠው ለሚመዘገቡ) ውሎች የመታመን ጉልበት የሚሰጠው የሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 922/08 አንቀጽ 23 ድንጋጌው እንደሚከተለው ይነበባል፡፡
"በዚህ አዋጅ መሠረት የተረጋገጠ ሰነድ በውስጡ ስለሚገኘው ይዘት ሙሉ እምነት የሚጣልበት በቂ ማስረጃ ነው፡፡ ተረጋግጦ የተመዘገበን ሰነድ በክርክር ሂደት ውስጥ መቃወም የሚቻለው ፍርድ ቤት በበቂ ምክንያት ሲፈቅድ ብቻ ነው፡፡"
በዚህም መሰረት በጽ/ቤቱ የእነዚህ ውሎች ተዓማኒነት የሚመነጨው ተረጋግጠው ከመመዝገባቸው ሲሆን እምነቱም በሰነዶቹ ውስጥ በሚገኘው ይዘት ብቻ የሚወሰን ነው፡፡ በቅርብም ሀገሪቱ የገንዘብ ኖት መቀየሯን ተከትሎ ሌሎች ውሎችን ጨምሮ የብድር ውል ሊያደርጉ የሚቀርቡ ተዋዋዮች የብድሩን ገንዘብ የተቀባበሉበትን የባንክ ደረሰኝ ይዘው ሊቅርቡ ይገባል የሚል መመሪያ ወጥቷል፡፡ ይህ መመሪያ የወጣው በዋናነት ሰዎች የማይሰጡትን ገንዘብ አበደርን በማለት ብድርን እንደ አንድ ህጋዊ የገንዘብ ማሸሻ መንገድ አንዳይጠቀሙበት ለመከላከል ነው፡፡ ይህ ለመመሪያው መውጣት ምክንያት የሆነ ስጋት ከመመሪያው በፊት በነበረው የጽ/ቤቱ አሰራር ተዋዋዮች በጽ/ቤቱ ቀርበው ውል ከተመፈራረም ባለፈ በጽ/ቤቱ ገንዘብ የማይቀባበሉ መሆኑን እና የጽ/ቤቱም የብድር ውል የማረጋገጥ እና የመመዝገብ ስራ ገንዘብ መቀባበልን ማረጋገጥን እንደማይጨምር በግልፅ የሚያሳይ ነው፡፡
ስለሆነም በመንደር የሚደረጉ የብድር ውሎችም እንዲሁ አበደርኩ ተበደርኩ ከማለት ባለፈ ተዋዋዮች የብድሩን ገንዘብ መቀባበላቸውን እና የተቀባበሉበትን የባንክ ደረሰኝ : ወይም ቼክ በግልፅ ቢያመለክቱ በኋላ ሊነሱ ከሚችሉ ክርክሮች መዳን ይችላሉ:: (በሳሙኤል ግርማ)
#Bunna Insurance S.C#
▪️position 1 - Driver II
▪️position 2 - Legal Aid✅
▪️position 3 - Marketing officer
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3wFQxoD
▪️Deadline - April 01/22
▪️position 1 - Driver II
▪️position 2 - Legal Aid✅
▪️position 3 - Marketing officer
▪️Find More Details Here
👇👇👇👇👇
https://bit.ly/3wFQxoD
▪️Deadline - April 01/22
ሰበር ችሎቱ ከብድር ውል ጉዳይ ጋር ተያያዥነት ያላቸው ክርክሮች በቀረቡባቸው የሰ/መ/ቁ. 78398(14) እና የሰ.መ.ቁ.59882 (12) በሆኑ ሁለት መዛግብቶች ላይ የብድር ክርክሮችን አይቶ ውሳኔ የሰጠ ሲሆን ችሎቱ በብድር ውሉ ላይ ተበዳሪው የብድሩን ገንዘብ የተቀበለ መሆኑ በግልጽ መቀመጥ እንዳለበት እና ይህ ካልሆነ ግን ገንዘቡን አልተቀበልኩም ማለት እንደሚችል የሚያሳይ የፍርድ ሀተታ በውሳኔዎቹ ላይ አስቀምጧል፡፡
ይህም በተወሰነ ደረጃ ሰበር ችሎቱ መበደር እና መቀበል የተለያዩ መሆናቸው ላይ ያንጸባረቀውን አቋም ያመላክታል፡፡
የብድር ውሉ አደራረግ (በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት መደረጉ) በዚህ ትርጓሜ ላይ የሚያመጣው ለውጥ ይኖራል?
የፍትሃ ብሔር ሕጉ እና የሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ማቋቋሚያ አዋጅ ከብር 500.00 (አምስት መቶ ብር) ከፍ ያለ መጠን ያለውን ገንዘብ ለማበደር የተደረገን ውል ማስረዳት የሚቻለው በጽሁፍ በተደረገ ውል ነው ከሚለው የፍ/ሕ/ቁ.2472 ድንጋጌ ውጪ የብድር ውል በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት መደረግ አለበትም ሆነ መመዝገብ አለበት የሚል ሕግ የለም፡፡
በዚህም መሰረት በመንደር የሚደረጉ የብድር ውሎችም የሕጉን መስፈርቶች አሟልተው እስከተደረጉ ድረስ ህጋዊ እና የብድር ውል መኖርን የሚያስረዱ ውሎች ናቸው፡፡
ይሁን እንጅ ፍ/ቤቶች በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት ለተደረጉ ውሎች ይሰጣሉ ከሚባለው ከፍተኛ ተዓማኒነት ለመጠቀም ሲባል ብዙ ሰዎች የብድር ውሎችን በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት ሲዋዋሉ ይስተዋላል::
በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት ለሚደረጉ (ተረጋግጠው ለሚመዘገቡ) ውሎች የመታመን ጉልበት የሚሰጠው የሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 922/08 አንቀጽ 23 ድንጋጌው እንደሚከተለው ይነበባል፡፡
"በዚህ አዋጅ መሠረት የተረጋገጠ ሰነድ በውስጡ ስለሚገኘው ይዘት ሙሉ እምነት የሚጣልበት በቂ ማስረጃ ነው፡፡ ተረጋግጦ የተመዘገበን ሰነድ በክርክር ሂደት ውስጥ መቃወም የሚቻለው ፍርድ ቤት በበቂ ምክንያት ሲፈቅድ ብቻ ነው፡፡"
በዚህም መሰረት በጽ/ቤቱ የእነዚህ ውሎች ተዓማኒነት የሚመነጨው ተረጋግጠው ከመመዝገባቸው ሲሆን እምነቱም በሰነዶቹ ውስጥ በሚገኘው ይዘት ብቻ የሚወሰን ነው፡፡ በቅርብም ሀገሪቱ የገንዘብ ኖት መቀየሯን ተከትሎ ሌሎች ውሎችን ጨምሮ የብድር ውል ሊያደርጉ የሚቀርቡ ተዋዋዮች የብድሩን ገንዘብ የተቀባበሉበትን የባንክ ደረሰኝ ይዘው ሊቅርቡ ይገባል የሚል መመሪያ ወጥቷል፡፡ ይህ መመሪያ የወጣው በዋናነት ሰዎች የማይሰጡትን ገንዘብ አበደርን በማለት ብድርን እንደ አንድ ህጋዊ የገንዘብ ማሸሻ መንገድ አንዳይጠቀሙበት ለመከላከል ነው፡፡ ይህ ለመመሪያው መውጣት ምክንያት የሆነ ስጋት ከመመሪያው በፊት በነበረው የጽ/ቤቱ አሰራር ተዋዋዮች በጽ/ቤቱ ቀርበው ውል ከተመፈራረም ባለፈ በጽ/ቤቱ ገንዘብ የማይቀባበሉ መሆኑን እና የጽ/ቤቱም የብድር ውል የማረጋገጥ እና የመመዝገብ ስራ ገንዘብ መቀባበልን ማረጋገጥን እንደማይጨምር በግልፅ የሚያሳይ ነው፡፡
ስለሆነም በመንደር የሚደረጉ የብድር ውሎችም እንዲሁ አበደርኩ ተበደርኩ ከማለት ባለፈ ተዋዋዮች የብድሩን ገንዘብ መቀባበላቸውን እና የተቀባበሉበትን የባንክ ደረሰኝ : ወይም ቼክ በግልፅ ቢያመለክቱ በኋላ ሊነሱ ከሚችሉ ክርክሮች መዳን ይችላሉ:: (በሳሙኤል ግርማ)
ይህም በተወሰነ ደረጃ ሰበር ችሎቱ መበደር እና መቀበል የተለያዩ መሆናቸው ላይ ያንጸባረቀውን አቋም ያመላክታል፡፡
የብድር ውሉ አደራረግ (በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት መደረጉ) በዚህ ትርጓሜ ላይ የሚያመጣው ለውጥ ይኖራል?
የፍትሃ ብሔር ሕጉ እና የሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ማቋቋሚያ አዋጅ ከብር 500.00 (አምስት መቶ ብር) ከፍ ያለ መጠን ያለውን ገንዘብ ለማበደር የተደረገን ውል ማስረዳት የሚቻለው በጽሁፍ በተደረገ ውል ነው ከሚለው የፍ/ሕ/ቁ.2472 ድንጋጌ ውጪ የብድር ውል በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት መደረግ አለበትም ሆነ መመዝገብ አለበት የሚል ሕግ የለም፡፡
በዚህም መሰረት በመንደር የሚደረጉ የብድር ውሎችም የሕጉን መስፈርቶች አሟልተው እስከተደረጉ ድረስ ህጋዊ እና የብድር ውል መኖርን የሚያስረዱ ውሎች ናቸው፡፡
ይሁን እንጅ ፍ/ቤቶች በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት ለተደረጉ ውሎች ይሰጣሉ ከሚባለው ከፍተኛ ተዓማኒነት ለመጠቀም ሲባል ብዙ ሰዎች የብድር ውሎችን በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት ሲዋዋሉ ይስተዋላል::
በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት ለሚደረጉ (ተረጋግጠው ለሚመዘገቡ) ውሎች የመታመን ጉልበት የሚሰጠው የሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽ/ቤት ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 922/08 አንቀጽ 23 ድንጋጌው እንደሚከተለው ይነበባል፡፡
"በዚህ አዋጅ መሠረት የተረጋገጠ ሰነድ በውስጡ ስለሚገኘው ይዘት ሙሉ እምነት የሚጣልበት በቂ ማስረጃ ነው፡፡ ተረጋግጦ የተመዘገበን ሰነድ በክርክር ሂደት ውስጥ መቃወም የሚቻለው ፍርድ ቤት በበቂ ምክንያት ሲፈቅድ ብቻ ነው፡፡"
በዚህም መሰረት በጽ/ቤቱ የእነዚህ ውሎች ተዓማኒነት የሚመነጨው ተረጋግጠው ከመመዝገባቸው ሲሆን እምነቱም በሰነዶቹ ውስጥ በሚገኘው ይዘት ብቻ የሚወሰን ነው፡፡ በቅርብም ሀገሪቱ የገንዘብ ኖት መቀየሯን ተከትሎ ሌሎች ውሎችን ጨምሮ የብድር ውል ሊያደርጉ የሚቀርቡ ተዋዋዮች የብድሩን ገንዘብ የተቀባበሉበትን የባንክ ደረሰኝ ይዘው ሊቅርቡ ይገባል የሚል መመሪያ ወጥቷል፡፡ ይህ መመሪያ የወጣው በዋናነት ሰዎች የማይሰጡትን ገንዘብ አበደርን በማለት ብድርን እንደ አንድ ህጋዊ የገንዘብ ማሸሻ መንገድ አንዳይጠቀሙበት ለመከላከል ነው፡፡ ይህ ለመመሪያው መውጣት ምክንያት የሆነ ስጋት ከመመሪያው በፊት በነበረው የጽ/ቤቱ አሰራር ተዋዋዮች በጽ/ቤቱ ቀርበው ውል ከተመፈራረም ባለፈ በጽ/ቤቱ ገንዘብ የማይቀባበሉ መሆኑን እና የጽ/ቤቱም የብድር ውል የማረጋገጥ እና የመመዝገብ ስራ ገንዘብ መቀባበልን ማረጋገጥን እንደማይጨምር በግልፅ የሚያሳይ ነው፡፡
ስለሆነም በመንደር የሚደረጉ የብድር ውሎችም እንዲሁ አበደርኩ ተበደርኩ ከማለት ባለፈ ተዋዋዮች የብድሩን ገንዘብ መቀባበላቸውን እና የተቀባበሉበትን የባንክ ደረሰኝ : ወይም ቼክ በግልፅ ቢያመለክቱ በኋላ ሊነሱ ከሚችሉ ክርክሮች መዳን ይችላሉ:: (በሳሙኤል ግርማ)
Legal Aide
National Insurance
Addis Ababa
Full–time
The company is currently undertaking to attract qualified and skilled manpower to the following position. Summary Under the supervision of Manager, Defense Division, Examines legal data for the preparation of statements; obtains and serves court summons; ensures the safety of documents
Educational Background: • College Diploma in Law Work
Experience: • 2 years of relevant experience
No. Required: 1 (One)
Grade: VI Type of Employment: Indefinite Period Salary & Benefits: As per the company's scale and Attractive benefits Work Place: Addis Ababa
for more info... Take a look at the following link.
https://www.geezjobs.com/job-detail/14570/legal-aide?utm_campaign=google_jobs_apply&utm_source=google_jobs_apply&utm_medium=organic
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
National Insurance
Addis Ababa
Full–time
The company is currently undertaking to attract qualified and skilled manpower to the following position. Summary Under the supervision of Manager, Defense Division, Examines legal data for the preparation of statements; obtains and serves court summons; ensures the safety of documents
Educational Background: • College Diploma in Law Work
Experience: • 2 years of relevant experience
No. Required: 1 (One)
Grade: VI Type of Employment: Indefinite Period Salary & Benefits: As per the company's scale and Attractive benefits Work Place: Addis Ababa
for more info... Take a look at the following link.
https://www.geezjobs.com/job-detail/14570/legal-aide?utm_campaign=google_jobs_apply&utm_source=google_jobs_apply&utm_medium=organic
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
Geezjobs
Legal Aide job at National Insurance | GeezJobs
View job detail for legal aide job at National Insurance and apply on Geezjobs
Bunna Insurance Job Vacancies 2022
Bunna Insurance S.C wants to recruit employees in the following vacant positions the details of which are mentioned below.
Position 2 – Legal Aid
Qualification– Diploma in Law
Experience – 6 years of relevant experience
Place of work – Head Office.
Deadline – April 01/2022
How to Apply
Interested and qualified applicants fulfilling the above requirements can submit non returnable application letter, CV and copies of supporting credentials along with the original document in person to Human Resource Management Division located at Sarbet behind AU Bunna Insurance S.C Head Quarter 1st floor within 10 working days of this announcement.
Human Resource Management Division
Bunna Insurance S.C
Tel. 011 126 28 61, 011 126 31 46, 011 1 57 60 54 & 011 156 57 78
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
Bunna Insurance S.C wants to recruit employees in the following vacant positions the details of which are mentioned below.
Position 2 – Legal Aid
Qualification– Diploma in Law
Experience – 6 years of relevant experience
Place of work – Head Office.
Deadline – April 01/2022
How to Apply
Interested and qualified applicants fulfilling the above requirements can submit non returnable application letter, CV and copies of supporting credentials along with the original document in person to Human Resource Management Division located at Sarbet behind AU Bunna Insurance S.C Head Quarter 1st floor within 10 working days of this announcement.
Human Resource Management Division
Bunna Insurance S.C
Tel. 011 126 28 61, 011 126 31 46, 011 1 57 60 54 & 011 156 57 78
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
NICE Insurance Job Vacancies 2022
National Insurance Company of Ethiopia invites qualified applicants for the following job positions in the insurance industry.
NICE is the first wholly privately owned insurance company, established in post – 1994 Ethiopia, to engage in general insurance business. Its Head office is in Addis Ababa, Ethiopia, and operates through 40 Branch offices and 5 licensed Contact Offices located in Addis Ababa and different parts of the country. It started business transaction in October 1994.
Position 1: Legal Aide
Educational – College Diploma in Law
Experience – 2 years of relevant experience
Required no – One
Grade: VI
Type of Employment: Indefinite Period
Salary & Benefits: As per the company’s scale and Attractive benefits
Work Place: Addis Ababa
Deadline: April 01, 2022
How to Apply:
Qualified applicants can submit their applications with copies of their testimonials within 5 working days from the date of this announcement to National Insurance Company of Ethiopia (NICE) Human Resource and General Service Department Director Office 5th floor, ZEFCO Building, Debrezeyit Road, In front of Lancha Train Station, Addis Ababa OR
Email Address: hr_gs@niceinsurance-et.com (for email applicant, all credentials must send in one pdf format is mandatory)
Tel: +251 114 70 39 45
Address : Debre Zeit Road ZEFCO Building Kirkos sub-city K.05/06/07 H.No 894
Phone : +251 11 4 66 1129
Fax : +251 11 465 0660
P.O.Box: 12645 Addis Ababa, Ethiopia
E-mail: info@niceinsurance-et.com
#አለ_ስራ
#አለ_ህግ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
National Insurance Company of Ethiopia invites qualified applicants for the following job positions in the insurance industry.
NICE is the first wholly privately owned insurance company, established in post – 1994 Ethiopia, to engage in general insurance business. Its Head office is in Addis Ababa, Ethiopia, and operates through 40 Branch offices and 5 licensed Contact Offices located in Addis Ababa and different parts of the country. It started business transaction in October 1994.
Position 1: Legal Aide
Educational – College Diploma in Law
Experience – 2 years of relevant experience
Required no – One
Grade: VI
Type of Employment: Indefinite Period
Salary & Benefits: As per the company’s scale and Attractive benefits
Work Place: Addis Ababa
Deadline: April 01, 2022
How to Apply:
Qualified applicants can submit their applications with copies of their testimonials within 5 working days from the date of this announcement to National Insurance Company of Ethiopia (NICE) Human Resource and General Service Department Director Office 5th floor, ZEFCO Building, Debrezeyit Road, In front of Lancha Train Station, Addis Ababa OR
Email Address: hr_gs@niceinsurance-et.com (for email applicant, all credentials must send in one pdf format is mandatory)
Tel: +251 114 70 39 45
Address : Debre Zeit Road ZEFCO Building Kirkos sub-city K.05/06/07 H.No 894
Phone : +251 11 4 66 1129
Fax : +251 11 465 0660
P.O.Box: 12645 Addis Ababa, Ethiopia
E-mail: info@niceinsurance-et.com
#አለ_ስራ
#አለ_ህግ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
The African Arbitration Association is delighted to call for nominations for the African Arbitration Association Awards 2022 to recognise and celebrate the important contribution of African jurisdictions, African arbitration, and ADR practitioners and institutions to the practice and development of international dispute resolution. The Awards ceremony is scheduled to take place at the 3rd AfAA Conference in Accra, Ghana, on 3– 5 November 2022.
The AfAA Awards 2022 seeks to highlight the achievements of African jurisdictions, arbitration practitioners, and Institutions and their significant contributions to the development of arbitration in Africa, thus driving the effort to make Africa a preferred destination for business and arbitration activities.
You can get more here 👇
https://afaa.ngo/page-18445
The AfAA Awards 2022 seeks to highlight the achievements of African jurisdictions, arbitration practitioners, and Institutions and their significant contributions to the development of arbitration in Africa, thus driving the effort to make Africa a preferred destination for business and arbitration activities.
You can get more here 👇
https://afaa.ngo/page-18445
መንግስት ሰራተኛው የግብር እፎይታ ቢደረግለትስ?
መንግስት ላለፉት ሁለት ዓመታት የዋጋ ንረት እና የኑሮ ውድነትን ጫናን ለመቀነስ ከፊስካል ፖሊሲ አማራጮች መካከል ከፍተኛ የሆነ የቀረጥ እና የግብር እፎይታ እንዲሁም የሸቀጥ እና የአገልግሎት ዋጋ ድጎማዎችን እያደረገ ነው።
የቀረጥ እና የግብር እፎይታ እንዲሁም የሸቀጥ እና የአገልግሎት ዋጋ ድጎማዎች ከፍተኛ ቢሊዮኖችን ያሳጣም እንዲሁም ከካዝና ያስወጣ ቢሆንም ዝቅተኛ የገቢ ባለቤት የሆነው የህብረተሰብ ክፍል የኑሮ ውድነት ፈተናው ቋሚ መስሏል።
በቅርቡ የህብረተሰብ ውይይቶች ላይ የኑሮ ውድነት ጫና እና የመንግስት ሰራተኞች ሁኔታዎችን ለመቋቋም እጅጉን እየተፈተኑ እንደሆነ የተለያዩ ቦታዎች ግን ተመሳሳይ እይታዎች ነበሩ።
ድጎማ እና የቀረጥ እፎይታ ጊዚያዊ አሰራር መሆኑ ከታመነበት የመንግስት ሰራተኛው በጊዚያዊነት የግብር ማሻሻያ አልያም የግብር እፎይታ ቢደረግለት ጊዚያዊ ችግሮችን ለማለፍ ሊያግዘው ይችላል።
የመንግስት ሰራተኛው በቁጥር ብዙ አይደለም! በተለምዶ የመንግስት ሰራተኛው ላይ የሚደረግ የፊሲካል ፖሊሲ ማሻሻያዎች ገበያውን እና ማክሮ ኢኮኖሚውን እንደሚያናጋው የሚቀርበው መከራከሪያ ሙሉ ለመሉ አሳማኝ አይደለም።
የመንግስት የተረጋጋ እና የማይቆራረጥ የገቢ ምንጮቹ መካከል ከመንግስት ሰራተኛው የሚሰበሰበው ግብር አንዱ እንደሆነ ቢታወቅም መሰረታዊ የገቢ አሰባሰቡ ከተፈተሸ በገበያው ብዙ ወደ ግብር ስርዓት ያልገባውን ክፍል በመቃኘት የዘርፉን አቅም ማሳደግ ይቻላል።
የግል እና የአክሲዮን ድርጅቶች ለሰራተኞቻቸው የኑሮ ውድነትን መሰረት በማድረግ የክፍያ ማካካሻ አካሄድ የሚከተሉ አሉ! ነገር ግን የመንግስት ሰራተኞች የደሞዝም (Salary) ሆነ ደሞዝ የሚገዛው (Wages) ላይ መሻሻያ አይታይም።
#ለምሳሌ፦ ኮቪድ የገባ ሰሞን ድርጅቶች የግብር እፎይታ (ከ70 ቢሊየን ብር በላይ አቻ ያለው) እና የቫት ወጪ አጠቃቀም ላይ ማበረታቻ ቀርቦላቸው ነበር።
ለውይይት ያህል ነው! የመንግስት ሰራተኛው በጊዚያዊነት የግብር ማሻሻያ አልያም የግብር እፎይታ ቢደረግለት ስለሚኖረው አዎንታዊ አልያም አሉታዊ ጉዳይ እናውራበት።
በዋሲሁን በላይ
#አለ_ልዩልዩ
#አለ_ህግ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
መንግስት ላለፉት ሁለት ዓመታት የዋጋ ንረት እና የኑሮ ውድነትን ጫናን ለመቀነስ ከፊስካል ፖሊሲ አማራጮች መካከል ከፍተኛ የሆነ የቀረጥ እና የግብር እፎይታ እንዲሁም የሸቀጥ እና የአገልግሎት ዋጋ ድጎማዎችን እያደረገ ነው።
የቀረጥ እና የግብር እፎይታ እንዲሁም የሸቀጥ እና የአገልግሎት ዋጋ ድጎማዎች ከፍተኛ ቢሊዮኖችን ያሳጣም እንዲሁም ከካዝና ያስወጣ ቢሆንም ዝቅተኛ የገቢ ባለቤት የሆነው የህብረተሰብ ክፍል የኑሮ ውድነት ፈተናው ቋሚ መስሏል።
በቅርቡ የህብረተሰብ ውይይቶች ላይ የኑሮ ውድነት ጫና እና የመንግስት ሰራተኞች ሁኔታዎችን ለመቋቋም እጅጉን እየተፈተኑ እንደሆነ የተለያዩ ቦታዎች ግን ተመሳሳይ እይታዎች ነበሩ።
ድጎማ እና የቀረጥ እፎይታ ጊዚያዊ አሰራር መሆኑ ከታመነበት የመንግስት ሰራተኛው በጊዚያዊነት የግብር ማሻሻያ አልያም የግብር እፎይታ ቢደረግለት ጊዚያዊ ችግሮችን ለማለፍ ሊያግዘው ይችላል።
የመንግስት ሰራተኛው በቁጥር ብዙ አይደለም! በተለምዶ የመንግስት ሰራተኛው ላይ የሚደረግ የፊሲካል ፖሊሲ ማሻሻያዎች ገበያውን እና ማክሮ ኢኮኖሚውን እንደሚያናጋው የሚቀርበው መከራከሪያ ሙሉ ለመሉ አሳማኝ አይደለም።
የመንግስት የተረጋጋ እና የማይቆራረጥ የገቢ ምንጮቹ መካከል ከመንግስት ሰራተኛው የሚሰበሰበው ግብር አንዱ እንደሆነ ቢታወቅም መሰረታዊ የገቢ አሰባሰቡ ከተፈተሸ በገበያው ብዙ ወደ ግብር ስርዓት ያልገባውን ክፍል በመቃኘት የዘርፉን አቅም ማሳደግ ይቻላል።
የግል እና የአክሲዮን ድርጅቶች ለሰራተኞቻቸው የኑሮ ውድነትን መሰረት በማድረግ የክፍያ ማካካሻ አካሄድ የሚከተሉ አሉ! ነገር ግን የመንግስት ሰራተኞች የደሞዝም (Salary) ሆነ ደሞዝ የሚገዛው (Wages) ላይ መሻሻያ አይታይም።
#ለምሳሌ፦ ኮቪድ የገባ ሰሞን ድርጅቶች የግብር እፎይታ (ከ70 ቢሊየን ብር በላይ አቻ ያለው) እና የቫት ወጪ አጠቃቀም ላይ ማበረታቻ ቀርቦላቸው ነበር።
ለውይይት ያህል ነው! የመንግስት ሰራተኛው በጊዚያዊነት የግብር ማሻሻያ አልያም የግብር እፎይታ ቢደረግለት ስለሚኖረው አዎንታዊ አልያም አሉታዊ ጉዳይ እናውራበት።
በዋሲሁን በላይ
#አለ_ልዩልዩ
#አለ_ህግ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Claims by tax authorities and pending lawsuits stand between the Chinese company in the process of acquiring Edna Mall and the state-owned commercial bank that foreclosed the property a few months ago. The latest in a growing list of claimants is the Addis Abeba Revenues Bureau whose officials are in a crack to recoup millions of Birr in tax arrears from a property located in a prime location of Addis Abeba. https://addisfortune.news/tax-liabilities-pending.../
#አለ_ልዩልዩ
#አለ_ህግ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ልዩልዩ
#አለ_ህግ #አለ_ልዩልዩ #አለ_ችሎት #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ
#አለ_ጤና #አለ_መረጃ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties