20_80_ELIGIBLE_APPLICANTS Housing in Addis Ababa.xlsx
3.8 MB
#20_80_ተመዝጋቢዎች
የ20/80 ቤቶች #ብቁ #የ2005ዓ.ም ተመዝጋቢዎች ሙሉ ስም ዝርዝር ይመልከቱ።
ስሞትን መኖሩን ያረጋግጡ።
#join #join #Share #Share #Share
https://www.facebook.com/lawsocieties/
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
የ20/80 ቤቶች #ብቁ #የ2005ዓ.ም ተመዝጋቢዎች ሙሉ ስም ዝርዝር ይመልከቱ።
ስሞትን መኖሩን ያረጋግጡ።
#join #join #Share #Share #Share
https://www.facebook.com/lawsocieties/
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
40-60 Housing Name list.pdf
20.2 MB
#40_60_ተመዝጋቢዎች
የ40/60 ቤቶች በ2005 ዓ.ም ተመዝጋቢዎች ሙሉ ስም ዝርዝር ይመልከቱ።
ስሞትን መኖሩን ያረጋግጡ።
#join #join #Share #Share #Share
https://www.facebook.com/lawsocieties/
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
የ40/60 ቤቶች በ2005 ዓ.ም ተመዝጋቢዎች ሙሉ ስም ዝርዝር ይመልከቱ።
ስሞትን መኖሩን ያረጋግጡ።
#join #join #Share #Share #Share
https://www.facebook.com/lawsocieties/
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Attorney/legal adviser Job at New Generation Logistics and Human Resource Services & Management Plc. - Career Opportunity in Ethiopia New
Job Category: Legal
Job Type: Full-Time
Deadline of this Job: 13 August 2021
Duty Station: Addis Ababa
Posted: 02-08-2021
Requirements
Job Status
No of Jobs: 1
Start Publishing: 02-08-2021
Stop Publishing (Put date of 2030): 02-08-2065
Vacancy title:
Attorney/legal adviser
Type: FULL TIME , Industry: Business Management and Administration , Category: Legal
Jobs at:
New Generation Logistics and Human Resource Services & Management Plc.
Deadline of this Job:
13 August 2021
Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa
Summary
Date Posted: Monday, August 02, 2021 , Base Salary: Not Disclosed
JOB DETAILS:
Job Type: Full Time
Location: Lafto Sub City Woreda 12 Mesekelegna In front of Djibouti building Addis Ababa
Category: Legal
Job Overview
Salary Offer: As per Company Scale
Experience Level: Junior
Total Years Experience: 2
Job Description
Role:
Play key role in militating legal matters and litigate on law suits
Job Requirement
Education: Diploma/BA in law
Experience: 2 (two) years for BA 5 (five) for Diploma language proficiency in Amharic and afan Oromo is essential
Work Hours: 8
Experience in Months: 60
Level of Education: Associate Degree
Job application procedure
Female applicant are encouraged
Interested applicants fulfilling all the requirements are requested to drop their CV and the relevant documents at our office located at Lafto Sub City Woreda 12 Mesekelegna In front of Djibouti building Within 10 days from the date of issue of this vacancy announcement.
Email applicants can use the email address tesfayehaile@nglhrsm.com
For further information, please call +251114710990/+251118889629 Mobile+251910220363
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Job Category: Legal
Job Type: Full-Time
Deadline of this Job: 13 August 2021
Duty Station: Addis Ababa
Posted: 02-08-2021
Requirements
Job Status
No of Jobs: 1
Start Publishing: 02-08-2021
Stop Publishing (Put date of 2030): 02-08-2065
Vacancy title:
Attorney/legal adviser
Type: FULL TIME , Industry: Business Management and Administration , Category: Legal
Jobs at:
New Generation Logistics and Human Resource Services & Management Plc.
Deadline of this Job:
13 August 2021
Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa
Summary
Date Posted: Monday, August 02, 2021 , Base Salary: Not Disclosed
JOB DETAILS:
Job Type: Full Time
Location: Lafto Sub City Woreda 12 Mesekelegna In front of Djibouti building Addis Ababa
Category: Legal
Job Overview
Salary Offer: As per Company Scale
Experience Level: Junior
Total Years Experience: 2
Job Description
Role:
Play key role in militating legal matters and litigate on law suits
Job Requirement
Education: Diploma/BA in law
Experience: 2 (two) years for BA 5 (five) for Diploma language proficiency in Amharic and afan Oromo is essential
Work Hours: 8
Experience in Months: 60
Level of Education: Associate Degree
Job application procedure
Female applicant are encouraged
Interested applicants fulfilling all the requirements are requested to drop their CV and the relevant documents at our office located at Lafto Sub City Woreda 12 Mesekelegna In front of Djibouti building Within 10 days from the date of issue of this vacancy announcement.
Email applicants can use the email address tesfayehaile@nglhrsm.com
For further information, please call +251114710990/+251118889629 Mobile+251910220363
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የሰ-መ-ቁ 196228 ውሳኔ ግልባጭ.pdf
4 MB
ከፍርድ ቤት ውጪ በአማራጭ የሙግት መፍቻ መንገዶች እልባት የተሰጠ አንድ የፍትሐብሔት ጉዳይ በፍርድ ቤት ቀርቦ በቀጥታ ለአፈጻጸም ሊቀርብ የሚችልበትን ሁኔታ በተመለከተ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰ/መ/ቁ. 196228 ግንቦት 25 ቀን 2013 ዓ.ም በዋለው ችሎት የሰጠው ውሳኔ
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
#join #join #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Forwarded from ነገረ ፈጅ Negere Fej 📕
የሞባይል ሚስጥራዊ አገልግሎቶች
========================
1ኛ. ሞባይሉ ዉስጥ ያለዉን ስልክ ቁጥር ለማግኘት፡-*111#
2ኛ. የሞባይል የተሰራበት ዘመንና ባትሪን ለማወቅ፡-*#*#4636#*#*
3ኛ. የሞባይል ሚስጥረ ቁጥር/IMEI/ serial No፡-*#06#
4ኛ. የሞባይሉ ዋና መስገብ ሰርቨስ ለማገኝት፡-*#0*#
5ኛ.የሞባይል ኮሜር መረጃ ለመግኘት፡-*#*#34971539#*#*
6ኛ. ሞባይሉ ላይ ሙል ፋይል ለማግኛት፡-*#*#273282*255*663282*#*#*
7ኛ. የሞባይሉ ዋይለስ LAN/ ለማየት፡-*#*#232339#*#*
8ኛ. ሞባይልን አገልግሎት ለማስጀመር፡-*#*#197
328640#*#*
9ኛ. የሞባይልን ግልጽ ማብራት ለማየት፡-*#*#0842#*#*
10ኛ. የሞባይልን የእስክር መያዥ ለማየት፡-*#*#2664#*#*
11ኛ.የሞባይልኑ ቫይቭረሽን ለማየት፡-*#*#0842#*#*
12ኛ.የሞባይሉን ኤፍት ሶፍትወሩን ለማየት፡-*#*#1111#*#*
13ኛ. የሞባይሉን ሶፍትወር እና ሃርድወር መረጃ ለማየት፡-*#125080*369#
14ኛ. የሞባይሉን ኮንፍግረሽንና ዳያጎሽትክ ለማየት፡-*#9090#
15ኛ. የሞባይሉን ሴታፕና ድሞድ(Dump Modef) ለማያት፡-*#9900#
16ኛ. የሞባይሉን ሜኑ(HSDPA/HSUPA:- *#301279#
17ኛ. የሞባይሎን ዩስፕ(USB) ለማየት፡-*#872564#
18ኛ. የሞባይሎን ጽፈት ለማየት፡- *#7465625#
19ኛ. የሞባይሉን ዳታ መረጃ ወደ መጀመሪያ ምሪት ለመሜልስ፡- *#*#7780#*#*
20ኛ. የሞባይሉን ወደ ፈብርካ ምርት ለመሜልስ፡-*2767*3855#
21ኛ. የሞባይሎን Motorola droids ለማግኘት፡-##776426
ምንጭ ፣ ምርጥ መጣጥፎች
#Share #Share
https://t.me/NegereFej
Negere Fej
#ነገረ #ፈጅ
========================
1ኛ. ሞባይሉ ዉስጥ ያለዉን ስልክ ቁጥር ለማግኘት፡-*111#
2ኛ. የሞባይል የተሰራበት ዘመንና ባትሪን ለማወቅ፡-*#*#4636#*#*
3ኛ. የሞባይል ሚስጥረ ቁጥር/IMEI/ serial No፡-*#06#
4ኛ. የሞባይሉ ዋና መስገብ ሰርቨስ ለማገኝት፡-*#0*#
5ኛ.የሞባይል ኮሜር መረጃ ለመግኘት፡-*#*#34971539#*#*
6ኛ. ሞባይሉ ላይ ሙል ፋይል ለማግኛት፡-*#*#273282*255*663282*#*#*
7ኛ. የሞባይሉ ዋይለስ LAN/ ለማየት፡-*#*#232339#*#*
8ኛ. ሞባይልን አገልግሎት ለማስጀመር፡-*#*#197
328640#*#*
9ኛ. የሞባይልን ግልጽ ማብራት ለማየት፡-*#*#0842#*#*
10ኛ. የሞባይልን የእስክር መያዥ ለማየት፡-*#*#2664#*#*
11ኛ.የሞባይልኑ ቫይቭረሽን ለማየት፡-*#*#0842#*#*
12ኛ.የሞባይሉን ኤፍት ሶፍትወሩን ለማየት፡-*#*#1111#*#*
13ኛ. የሞባይሉን ሶፍትወር እና ሃርድወር መረጃ ለማየት፡-*#125080*369#
14ኛ. የሞባይሉን ኮንፍግረሽንና ዳያጎሽትክ ለማየት፡-*#9090#
15ኛ. የሞባይሉን ሴታፕና ድሞድ(Dump Modef) ለማያት፡-*#9900#
16ኛ. የሞባይሉን ሜኑ(HSDPA/HSUPA:- *#301279#
17ኛ. የሞባይሎን ዩስፕ(USB) ለማየት፡-*#872564#
18ኛ. የሞባይሎን ጽፈት ለማየት፡- *#7465625#
19ኛ. የሞባይሉን ዳታ መረጃ ወደ መጀመሪያ ምሪት ለመሜልስ፡- *#*#7780#*#*
20ኛ. የሞባይሉን ወደ ፈብርካ ምርት ለመሜልስ፡-*2767*3855#
21ኛ. የሞባይሎን Motorola droids ለማግኘት፡-##776426
ምንጭ ፣ ምርጥ መጣጥፎች
#Share #Share
https://t.me/NegereFej
Negere Fej
#ነገረ #ፈጅ
Telegram
ነገረ ፈጅ Negere Fej 📕
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍታብሔር ሕግ ቁጥር 2035(2)
Ignorance of the law is no excuse.
civil code article 2035(2)
ነገረ ፈጅ ከፈለጉ አለን @NegereFeji_Bot ወይም negerefej@gmail.com ይላኩልን።
Ignorance of the law is no excuse.
civil code article 2035(2)
ነገረ ፈጅ ከፈለጉ አለን @NegereFeji_Bot ወይም negerefej@gmail.com ይላኩልን።
ALE (አለ) law societies 🔴
ALE (Alternative Legal Education) All in one, for all.🔴አለ (አማራጭ የሕግ ትምህርት)ሁሉም በአንድ፣ ለሁሉም።🔴 @lawsocieties
Contact us: @LawsocietiesBot
https://www.facebook.com/lawsocieties/
መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው። ግዴታዎችንና መብቶችን ይወቁ።
https://t.me/lawsocieties
ALE (Alternative Legal Education) All in one, for all.🔴አለ (አማራጭ የሕግ ትምህርት)ሁሉም በአንድ፣ ለሁሉም።🔴 @lawsocieties
Contact us: @LawsocietiesBot
https://www.facebook.com/lawsocieties/
መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው። ግዴታዎችንና መብቶችን ይወቁ።
https://t.me/lawsocieties
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
Legal Advisor
Job Description:
Everything starts from an idea. But every idea might not see the daylight of success without hard work and diligence. 15 years ago, Horra Trading was just an idea in the mind of Mr. Adem Kedir who meticulously worked day and night to turn it into a reality in 2005, basing himself on his extensive skill and knowledge in coffee and coffee trade.
Mr. Adem Kedir’s coffee trade career started as the succeeding generation from his grandfather Mr. Abbahawa and his father Mr. Kedir Hadjji Hassan in Ethiopia. As the third generation successor of the family coffee business, Mr. Adem has made the leap from his involvement in traditional and domestic coffee market to international coffee trade by forming his own business entity by the name of Horra Trading in 2005.
What was started as a simple trading business entity in 2005, Horra Trading has made it possible to create diversified businesses under Horra Corporate Group. Currently, Horra Corporate Group business portfolio includes coffee and oil seeds export, coffee plantation, automotive assembly, import and distribution, manufacturing, real estate development and transit and forwarding.
Currently, Horra Corporate Group is led by the CEO, Mr. Adm Kedir, and by qualified and experienced professionals, with 450 permanent staff members and 800 temporary workers working in the corporate office and in different business units.
Horra is currently looking a talent who is ready to share our dreams and be on the same boat to navigate through out the dynamic business world with promising a glowing opportunities to craft a desirable career map for talents.
Required Headcount: 1
Duty Station: Addis Ababa, HCG HQ
Job Requirements:
Job Qualification
Education Qualification: LLB in Law from renowned institute.
Work Experience: At least 4 (four) years of demonstrated experience in business organizations is required.
Well-seasoned in criminal code, civil code & labour proclamation.
Detail oriented.
High analytical and interpersonal skill.
Fluency in Amharic and English, written and verbal is highly required.
How To Apply:
Applicants shall submit their C.V along with testimonials via Ethio Jobs or recruitment@horracorporate.com within 5 consecutive days from the day of this announcement
Only shortlisted candidates will be contacted.
Female candidates are highly encouraged to apply.
Use the subject line “Applying for the vacant position of Legal Advisor” while applying.
Posted:08.03.2021
Deadline:08.07.2021
Job Category:
Legal: Employment:
Location:Addis Ababa
Horra Trading
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Job Description:
Everything starts from an idea. But every idea might not see the daylight of success without hard work and diligence. 15 years ago, Horra Trading was just an idea in the mind of Mr. Adem Kedir who meticulously worked day and night to turn it into a reality in 2005, basing himself on his extensive skill and knowledge in coffee and coffee trade.
Mr. Adem Kedir’s coffee trade career started as the succeeding generation from his grandfather Mr. Abbahawa and his father Mr. Kedir Hadjji Hassan in Ethiopia. As the third generation successor of the family coffee business, Mr. Adem has made the leap from his involvement in traditional and domestic coffee market to international coffee trade by forming his own business entity by the name of Horra Trading in 2005.
What was started as a simple trading business entity in 2005, Horra Trading has made it possible to create diversified businesses under Horra Corporate Group. Currently, Horra Corporate Group business portfolio includes coffee and oil seeds export, coffee plantation, automotive assembly, import and distribution, manufacturing, real estate development and transit and forwarding.
Currently, Horra Corporate Group is led by the CEO, Mr. Adm Kedir, and by qualified and experienced professionals, with 450 permanent staff members and 800 temporary workers working in the corporate office and in different business units.
Horra is currently looking a talent who is ready to share our dreams and be on the same boat to navigate through out the dynamic business world with promising a glowing opportunities to craft a desirable career map for talents.
Required Headcount: 1
Duty Station: Addis Ababa, HCG HQ
Job Requirements:
Job Qualification
Education Qualification: LLB in Law from renowned institute.
Work Experience: At least 4 (four) years of demonstrated experience in business organizations is required.
Well-seasoned in criminal code, civil code & labour proclamation.
Detail oriented.
High analytical and interpersonal skill.
Fluency in Amharic and English, written and verbal is highly required.
How To Apply:
Applicants shall submit their C.V along with testimonials via Ethio Jobs or recruitment@horracorporate.com within 5 consecutive days from the day of this announcement
Only shortlisted candidates will be contacted.
Female candidates are highly encouraged to apply.
Use the subject line “Applying for the vacant position of Legal Advisor” while applying.
Posted:08.03.2021
Deadline:08.07.2021
Job Category:
Legal: Employment:
Location:Addis Ababa
Horra Trading
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Vacancy title:
Lawyer
[ Type: FULL TIME , Industry: Manufacturing , Category: Legal ]
Jobs at:
Abay Garment Factory
Deadline of this Job:
10 August 2021
Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa
Summary
Date Posted: Tuesday, August 03, 2021 , Base Salary: Not Disclosed
JOB DETAILS:
Job Type: Full Time
Location: Gondar
Category: Legal
Salary Offer: Negotiable
Experience Level: Senior
Total Years Experience: 8
Job Requirement
BA in Law
Minimum of 8 years experience
Additional Requirement of all position:
• Report writing skill
• Strong set of personal Values including integrity, honesty and desire to be of service
• Basic Competencies: Desired Professional relatedness, necessary skill and experience required are paramount.
• Computer literate- able to use email, basic Excel and Word – processing
• Organized- it will be essential that you organize your Schedule to minimize time/distance/ cost
• Working place- Gondar
Work Hours: 8
Experience in Months: 96
Level of Education: Bachelor Degree
Job application procedure
Job seekers who fulfill the requirements stated above are invited to compete for the positions by submitting their application, curriculum vitae, and relevant credentials in person to Human Resource Department , Tel. +251 588129441 , Email : abaygarment2019@gmail.com or endmkn1@gmail.com Gondar, Ethiopia, Within 7 working days starting from the date of the vacancy announcement
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Lawyer
[ Type: FULL TIME , Industry: Manufacturing , Category: Legal ]
Jobs at:
Abay Garment Factory
Deadline of this Job:
10 August 2021
Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa
Summary
Date Posted: Tuesday, August 03, 2021 , Base Salary: Not Disclosed
JOB DETAILS:
Job Type: Full Time
Location: Gondar
Category: Legal
Salary Offer: Negotiable
Experience Level: Senior
Total Years Experience: 8
Job Requirement
BA in Law
Minimum of 8 years experience
Additional Requirement of all position:
• Report writing skill
• Strong set of personal Values including integrity, honesty and desire to be of service
• Basic Competencies: Desired Professional relatedness, necessary skill and experience required are paramount.
• Computer literate- able to use email, basic Excel and Word – processing
• Organized- it will be essential that you organize your Schedule to minimize time/distance/ cost
• Working place- Gondar
Work Hours: 8
Experience in Months: 96
Level of Education: Bachelor Degree
Job application procedure
Job seekers who fulfill the requirements stated above are invited to compete for the positions by submitting their application, curriculum vitae, and relevant credentials in person to Human Resource Department , Tel. +251 588129441 , Email : abaygarment2019@gmail.com or endmkn1@gmail.com Gondar, Ethiopia, Within 7 working days starting from the date of the vacancy announcement
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የፍትሐብሔር ክስ መቃወሚያ እና በመቃወሚያዉ ላይ ስለመወሰን
--------------------------------------------
1. መግቢያ
በፍትሐብሔር ጉዳዮች ተቃወሞ ሊቀርብ የሚችለዉ ከፍርድ በፊት እና ፍርድ ከተሰጠ በኋላ ነዉ፡፡ በመጀመሪያ ደረጃ የሚቀርብ መቃወሚያ፣ በክርክሩ ዉስጥ ተካፋይ መሆን የሚገባዉ ወይም በክርክሩ ዉስጥ ለመግባት የሚችል እና ተካፋይ ባልሆነበት ክርክር የተሰጠዉ ፍርድ መብቱን የሚነካበት ማናቸዉም ሰዉ የሚያቀርበዉ መቃወም እንዲሁም በተያዘ ወይም በተከበረ ንብረት ላይ መብት አለንባዮች የሚያቀርቡት መቃወም የሚሉት ዋናዋናዎቹ ናቸዉ፡፡ መጥሪያ የተላከለት ተከሳሽ ፍርድ ቤቱ ክሱን ለመስማት በወሰነዉ ቀነ ቀጠሮ የመከላካያ መልሱንና የመከላከያ ማሰረጃ ዝርዝር እንዲሁም ተቃወሞዉን ማቅረብ እንዳለበት በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 234 ተደንግጎ ይገኛል፡፡ ክርክሩ ሊሰማ በተቀጠረበት ቀን ፍርድ ቤቱ የከሳሽን ክስና የተከሳሽን መከላከያ መልስ በንባብ ካሳማ በኋላ የቃል ጥያቄዎችን በማቅረብ ጉዳዩን ማጣራት አስፈላጊ ሆኖ ካገኘዉ ተከራካሪ ወገኖችን የቃል ጥያቄ በመጠየቅ ይመረምራቸዋል፡፡ ከዚህ በኋላ ማስረጃ ተቀብሎ ከመመርመሩ ወይም ምስክሮችን ከመስማቱ አስቀድሞ ተከራካሪ ወገኖች ያቀረቡት የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ካለ በመቀወሚያዉ ላይ ዉሳኔ( ብይን) ይሰጣል፡፡ ፍርድ ቤት የወሰነዉን ዉሳኔ እንደገና እንዲያየዉ ከሚያደርግባቸዉ ምክንያቶች አንዱ በተሰጠዉ ዉሳኔ ምክንያት በሶስተኛ ሰዉ (3ኛ ወገኖች) ላይ ጉዳት መድረሱ ማመልከቻ በቀረበ ጊዜ ነዉ (የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 358)፡፡
2. የመቃወሚያ ዓይነቶችና ምንነት
2.1 የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ
የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ማለት ወደ ዋናዉ ፍሬ ነገር ሳይገባ ክሱ ተቀባይነት እንዳይኖረዉ ለማድረግ የሚቀርብ ክርክር ማለት ነዉ፡፡ በሌላ አገላለጽ ተከሳሽ ለቀረበበት ክስ ተጠያቂ መሆን አለመሆኑን ገልፆ ሳይከራከር በሌሎች ሥነ-ሥርዓታዊ በሆኑ ምክንያቶች ክሱን ተቀባይነት ለማሳጣት የሚቀርብ ክርክር ነዉ፡፡ ይህ ተቃወሞ ከፍርድ በፊት የሚቀርብ መቃወሚያ ነዉ፡፡
በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት በስፋት የሚታወቁት ነጥቦች በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 244(2)) የተደነገጉ ሲሆን እነዚህም ፍርድ ቤቱ ሥልጣን የሌለዉ መሆኑን፣ክስ የቀረበበት ጉዳይ አስቀድሞ በፍርድ የተወሰነ መሆኑን፣ክስ የቀረበበት ጉዳይ በሌላ ፍርድ ቤት ቀርቦ በክርክር ላይ ያለ መሆኑን፣ ክሱ በይርጋ የታገደ መሆኑን፣ ክሱ የተነሳበት ነገር በሽምግልና ታይቶ በስምምነት የተፈፀመ መሆኑን ወይም ለእርቅ የተቀጠረ መሆኑን እንዲሁም አንደኛዉ ተከራካሪ ወገን በነገሩ የሚያገባዉ መሆኑን በመግለጽ በጉዳዩ ላይ ገብቶ መከራከር አይገባዉም በማለት የሚገልጽ መቃወሚያ ሲቀርብ ( ከመብትና ጥቅም ጋር የተያያዘ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 33(2) ) የሚሉት ናቸዉ፡፡ ነገርግን እነዚህ ዝርዘሮች በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት ሊነሱ የሚችሉ ነጥቦችን በሙሉ ያካተቱ አይደሉም፡፡ ለምሳሌ በክሱ ዉስጥ ተካፋይ መሆን የሚገባዉ ሰዉ ሳይጣመር መቅረቱን ወይም ሊጠመር የማይገባዉ ወገን መጣመሩን በመግለጽ የሚቀርበዉ መቃወሚያ እና ብዙ የክስ ምክንያቶች በአንድ ክስ ዉስጥ ተጣምረዉ የቀረቡት ያለአግባብ መሆኑ ተገልፆ የሚቀርበዉ መቃወሚያ ሁሉ ክርክሩ ከመጀመሩ በፊት መቅረብ እንዳለበት የፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 220 ይደነግጋል፡፡ እንደሁም አንድ የክስ ምክንያት መነጣጠል እንደማይቻልና ከሳሽ ሊከስበት ሲችል ሆነ ብሎ በመቀነስ ባስቀረዉ መብት ምክንያት እንደገና ሌላ ክስ ለማቅረብ እንደማይችል የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 216 ይደነግጋል፡፡ እነዚህና ሌሎች መቃወሚያዎችን በመመርመር አንድ ክርክር የሚቋረጥበት ክፍል ሲሆን አንደነገሩ ሁኔታ በልዩ ልዩ ማስረጃዎች ተደግፎ የሚጣራም ጭምር ነዉ፡፡
የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ነጥቦች በዋናነት በተከሳሽ ጥቅም ሲባል የተደነገጉ በመሆናቸዉ ተከሳሽ በክሱ ላይ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ካለዉ መቃወሚያዎቹን በሙሉ በተቻለ መጠን በቶሎ አጠቃሎ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ስለሆነም መቅረብ የሚገባቸዉ መቃወሚያዎች ዉስጥ ሳይቀርቡ የቀሩት ትክክለኛዉ ፍርድ ከመስጠት የሚያሰናክሉ ካልሆነ በቀር ባለጉዳዩ ራሱ ሆነ ብሎ ለማቅረብ ባለመፈለግ እንደተዋቸዉ ይቆጠራሉ (የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 244(3) ይመለከቷል፡፡
ስለዚህ ከሳሽ በአንድ የክስ ምክንያት ላይ የተመሰረተ ጥያቄን ነጣጥሎ ክስ ቢመሰርት ተከሳሽ ተነጥሎ የቀረበዉን መብት መሰረት በማድረግ የቀረበዉን መብት መሰረት በማድረግ የቀረበዉን አዲስ ክስ ለመቃወም የሚችለዉ ይህንኑ ነጥብ በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት በማንሳት ነዉ፡፡ ነገርግን እነዚህ የመቃወሚያ ነጥቦች በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 244(2) ሥር አልተካተቱም፡፡ ስለሆነም ወደ ፍሬ ነገሩ ክርክር ሳይገባ በጉዳዩ ላይ ክርክር ሊቀርቡ የሚችሉ ነጥቦች ሁሉ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 244(2) ሥር ባይሸፈኑም በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያን ሊቀርቡ ይቻላሉ፡፡
2.2 በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 358 መሰረት የሚቀርብ መቃወሚያ
ይህ መቃወሚያ ከፍርድ በኋላ ከሚቀርቡ መቃወሚያዎች አንዱ ነዉ፡፡ በክርክሩ ዉስጥ ተካፋይ መሆን የሚገባዉ ወይም በክርክሩ ዉስጥ ለመግባት የሚችልና እንዲሁም ተካፋይ ባልሆነበት ጉዳይ የተሰጠዉ ዉሳኔ ፍርድ ከመፈፀሙ በፊት ለፍርድ ቤት መቃወሚያዉን ማቅረብ እንደሚችል በሕጉ ተደንግጓል፡፡ የመቃወሚያ ማመልከቻዉ የሚቀርበዉ በክስ ማመልከቻ በሚቀርብባቸዉ ፎርም ይሆናል፡፡ የመቃወሚያ ማመልከቻ የሚቀርብባቸዉ ምክንያቶች የሚከተሉት ናቸዉ፡፡
• አመልካች የክርክሩ አካል መሆን እንደነበረበት፣
• በተሰጠዉ ዉሳኔ ምክንያት ጥቅሙ የተጓደለ መሆኑን ሲሆን የሚቀርበዉ መቃወሚያ ወሰኔዉ ከተፈፀመ በኋላ ከሆነ ተቀባይነት አይገኝም፡፡
በዚህ ጉዳይ ሁለት አካላት መቃወሚያ ማቅረብ ይችላሉ፡፡ እነሱም፡-
ሀ. የግዴታ ተከራካሪ ወገን መሆን የሚገባዉ / Indispensable parties /፣
ለ. ዉሰኔዉ ከተሰጠ በኋላ በክርክሩ ዉስጥ ሳይገኝ በዉሳኔዉ ምክንያት ገንዘብ እንዲከፍል የተወሰነበት ሰዉ ሊሆን ይችላል፡፡
በቁጥር 40 መሰረት ተከራካሪ ወገኖች በክርክሩ ዉስጥ ባለመጨመራቸዉ ወይም ባለመተካታቸዉ ምክንያት የተፈጠረዉ ችግር ከተደነገገዉ አንፃር ሊታይ ይገባል፡፡ በተከሳሽነትና በከሳሽነት እንዲገቡ ተገልፆላቸዉ ፈቃደኛ ያልሆኑ ወይም በክርክሩ ወሳኔ ጉዳት የማይደርስባቸዉ ሰዎች መቃወሚያ ሊያቀርቡ አይችሉም፡፡ ይህም ማለት በቁጥር 41 ላይ የተጠቀሱ ባለጉዳዮች በተሰጠዉ ዉሳኔ ላይ መቃወሚያ የሚያቀርቡበት አስፈላጊነት ላይኖረዉ ይችላል፡፡
መቃወሚያ የማቅረብ መብት የተሰጠዉ ሰዉ በተሰጠዉ ፍርድ ቤት ዉሳኔ የተጎዳዉ ሰዉ ሲሆን ይህም ሰዉ ጉዳዩ በፍርድ ቤት በክርክር ላይ መሆኑን ባለማወቁ የተነሳ የተሰጠዉ ዉሳኔ በግለሰቡ ጥቅም ላይ የሚመጣዉን ጉዳት ለማዳን ነዉ፡፡
መቃወሚያ የሚቀርብበትን ሁኔታ በተመለከተ በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 358 መሰረት መቃወሚያ ለማቅረብ ስለሚችሉ ወገኖች በሚለው ስር እንዲህ የሚል ተገልጾ እናገኛለን፡፡ “በክርክሩ ውስጥ ተካፋይ መሆን የሚገባው (በክርክሩ) ውስጥ ለመግባት የሚችልና እንዲሁም ተካፋይ ባልሆነበት ክርክር የተሰጠው ፍርደች መብቱን የሚነካበት ማናቸውም ሰው ራሱ (ጠበቃው) (ነገረ ፈጅ) ተካፋይ ባልሆነበትና ክርክር የተሰጠው ፍርድ ከመፈፀሙ በፊት መቃወሚያውን ለማቅረብ ይቻላል፡፡ የመቃወም አቤቱታ ሲቀርብ ክርክሩ የሚካሄደው በመቃወም አመልካች እና አስቀድሞ በተሰጠው ውሳኔ ተጠቃሚ በሆነው የመቃወም ተጠሪ በሚባለው ወገን መካከል ሲሆን
--------------------------------------------
1. መግቢያ
በፍትሐብሔር ጉዳዮች ተቃወሞ ሊቀርብ የሚችለዉ ከፍርድ በፊት እና ፍርድ ከተሰጠ በኋላ ነዉ፡፡ በመጀመሪያ ደረጃ የሚቀርብ መቃወሚያ፣ በክርክሩ ዉስጥ ተካፋይ መሆን የሚገባዉ ወይም በክርክሩ ዉስጥ ለመግባት የሚችል እና ተካፋይ ባልሆነበት ክርክር የተሰጠዉ ፍርድ መብቱን የሚነካበት ማናቸዉም ሰዉ የሚያቀርበዉ መቃወም እንዲሁም በተያዘ ወይም በተከበረ ንብረት ላይ መብት አለንባዮች የሚያቀርቡት መቃወም የሚሉት ዋናዋናዎቹ ናቸዉ፡፡ መጥሪያ የተላከለት ተከሳሽ ፍርድ ቤቱ ክሱን ለመስማት በወሰነዉ ቀነ ቀጠሮ የመከላካያ መልሱንና የመከላከያ ማሰረጃ ዝርዝር እንዲሁም ተቃወሞዉን ማቅረብ እንዳለበት በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 234 ተደንግጎ ይገኛል፡፡ ክርክሩ ሊሰማ በተቀጠረበት ቀን ፍርድ ቤቱ የከሳሽን ክስና የተከሳሽን መከላከያ መልስ በንባብ ካሳማ በኋላ የቃል ጥያቄዎችን በማቅረብ ጉዳዩን ማጣራት አስፈላጊ ሆኖ ካገኘዉ ተከራካሪ ወገኖችን የቃል ጥያቄ በመጠየቅ ይመረምራቸዋል፡፡ ከዚህ በኋላ ማስረጃ ተቀብሎ ከመመርመሩ ወይም ምስክሮችን ከመስማቱ አስቀድሞ ተከራካሪ ወገኖች ያቀረቡት የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ካለ በመቀወሚያዉ ላይ ዉሳኔ( ብይን) ይሰጣል፡፡ ፍርድ ቤት የወሰነዉን ዉሳኔ እንደገና እንዲያየዉ ከሚያደርግባቸዉ ምክንያቶች አንዱ በተሰጠዉ ዉሳኔ ምክንያት በሶስተኛ ሰዉ (3ኛ ወገኖች) ላይ ጉዳት መድረሱ ማመልከቻ በቀረበ ጊዜ ነዉ (የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 358)፡፡
2. የመቃወሚያ ዓይነቶችና ምንነት
2.1 የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ
የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ማለት ወደ ዋናዉ ፍሬ ነገር ሳይገባ ክሱ ተቀባይነት እንዳይኖረዉ ለማድረግ የሚቀርብ ክርክር ማለት ነዉ፡፡ በሌላ አገላለጽ ተከሳሽ ለቀረበበት ክስ ተጠያቂ መሆን አለመሆኑን ገልፆ ሳይከራከር በሌሎች ሥነ-ሥርዓታዊ በሆኑ ምክንያቶች ክሱን ተቀባይነት ለማሳጣት የሚቀርብ ክርክር ነዉ፡፡ ይህ ተቃወሞ ከፍርድ በፊት የሚቀርብ መቃወሚያ ነዉ፡፡
በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት በስፋት የሚታወቁት ነጥቦች በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 244(2)) የተደነገጉ ሲሆን እነዚህም ፍርድ ቤቱ ሥልጣን የሌለዉ መሆኑን፣ክስ የቀረበበት ጉዳይ አስቀድሞ በፍርድ የተወሰነ መሆኑን፣ክስ የቀረበበት ጉዳይ በሌላ ፍርድ ቤት ቀርቦ በክርክር ላይ ያለ መሆኑን፣ ክሱ በይርጋ የታገደ መሆኑን፣ ክሱ የተነሳበት ነገር በሽምግልና ታይቶ በስምምነት የተፈፀመ መሆኑን ወይም ለእርቅ የተቀጠረ መሆኑን እንዲሁም አንደኛዉ ተከራካሪ ወገን በነገሩ የሚያገባዉ መሆኑን በመግለጽ በጉዳዩ ላይ ገብቶ መከራከር አይገባዉም በማለት የሚገልጽ መቃወሚያ ሲቀርብ ( ከመብትና ጥቅም ጋር የተያያዘ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 33(2) ) የሚሉት ናቸዉ፡፡ ነገርግን እነዚህ ዝርዘሮች በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት ሊነሱ የሚችሉ ነጥቦችን በሙሉ ያካተቱ አይደሉም፡፡ ለምሳሌ በክሱ ዉስጥ ተካፋይ መሆን የሚገባዉ ሰዉ ሳይጣመር መቅረቱን ወይም ሊጠመር የማይገባዉ ወገን መጣመሩን በመግለጽ የሚቀርበዉ መቃወሚያ እና ብዙ የክስ ምክንያቶች በአንድ ክስ ዉስጥ ተጣምረዉ የቀረቡት ያለአግባብ መሆኑ ተገልፆ የሚቀርበዉ መቃወሚያ ሁሉ ክርክሩ ከመጀመሩ በፊት መቅረብ እንዳለበት የፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 220 ይደነግጋል፡፡ እንደሁም አንድ የክስ ምክንያት መነጣጠል እንደማይቻልና ከሳሽ ሊከስበት ሲችል ሆነ ብሎ በመቀነስ ባስቀረዉ መብት ምክንያት እንደገና ሌላ ክስ ለማቅረብ እንደማይችል የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 216 ይደነግጋል፡፡ እነዚህና ሌሎች መቃወሚያዎችን በመመርመር አንድ ክርክር የሚቋረጥበት ክፍል ሲሆን አንደነገሩ ሁኔታ በልዩ ልዩ ማስረጃዎች ተደግፎ የሚጣራም ጭምር ነዉ፡፡
የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ነጥቦች በዋናነት በተከሳሽ ጥቅም ሲባል የተደነገጉ በመሆናቸዉ ተከሳሽ በክሱ ላይ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ካለዉ መቃወሚያዎቹን በሙሉ በተቻለ መጠን በቶሎ አጠቃሎ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ስለሆነም መቅረብ የሚገባቸዉ መቃወሚያዎች ዉስጥ ሳይቀርቡ የቀሩት ትክክለኛዉ ፍርድ ከመስጠት የሚያሰናክሉ ካልሆነ በቀር ባለጉዳዩ ራሱ ሆነ ብሎ ለማቅረብ ባለመፈለግ እንደተዋቸዉ ይቆጠራሉ (የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 244(3) ይመለከቷል፡፡
ስለዚህ ከሳሽ በአንድ የክስ ምክንያት ላይ የተመሰረተ ጥያቄን ነጣጥሎ ክስ ቢመሰርት ተከሳሽ ተነጥሎ የቀረበዉን መብት መሰረት በማድረግ የቀረበዉን መብት መሰረት በማድረግ የቀረበዉን አዲስ ክስ ለመቃወም የሚችለዉ ይህንኑ ነጥብ በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት በማንሳት ነዉ፡፡ ነገርግን እነዚህ የመቃወሚያ ነጥቦች በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 244(2) ሥር አልተካተቱም፡፡ ስለሆነም ወደ ፍሬ ነገሩ ክርክር ሳይገባ በጉዳዩ ላይ ክርክር ሊቀርቡ የሚችሉ ነጥቦች ሁሉ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 244(2) ሥር ባይሸፈኑም በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያን ሊቀርቡ ይቻላሉ፡፡
2.2 በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 358 መሰረት የሚቀርብ መቃወሚያ
ይህ መቃወሚያ ከፍርድ በኋላ ከሚቀርቡ መቃወሚያዎች አንዱ ነዉ፡፡ በክርክሩ ዉስጥ ተካፋይ መሆን የሚገባዉ ወይም በክርክሩ ዉስጥ ለመግባት የሚችልና እንዲሁም ተካፋይ ባልሆነበት ጉዳይ የተሰጠዉ ዉሳኔ ፍርድ ከመፈፀሙ በፊት ለፍርድ ቤት መቃወሚያዉን ማቅረብ እንደሚችል በሕጉ ተደንግጓል፡፡ የመቃወሚያ ማመልከቻዉ የሚቀርበዉ በክስ ማመልከቻ በሚቀርብባቸዉ ፎርም ይሆናል፡፡ የመቃወሚያ ማመልከቻ የሚቀርብባቸዉ ምክንያቶች የሚከተሉት ናቸዉ፡፡
• አመልካች የክርክሩ አካል መሆን እንደነበረበት፣
• በተሰጠዉ ዉሳኔ ምክንያት ጥቅሙ የተጓደለ መሆኑን ሲሆን የሚቀርበዉ መቃወሚያ ወሰኔዉ ከተፈፀመ በኋላ ከሆነ ተቀባይነት አይገኝም፡፡
በዚህ ጉዳይ ሁለት አካላት መቃወሚያ ማቅረብ ይችላሉ፡፡ እነሱም፡-
ሀ. የግዴታ ተከራካሪ ወገን መሆን የሚገባዉ / Indispensable parties /፣
ለ. ዉሰኔዉ ከተሰጠ በኋላ በክርክሩ ዉስጥ ሳይገኝ በዉሳኔዉ ምክንያት ገንዘብ እንዲከፍል የተወሰነበት ሰዉ ሊሆን ይችላል፡፡
በቁጥር 40 መሰረት ተከራካሪ ወገኖች በክርክሩ ዉስጥ ባለመጨመራቸዉ ወይም ባለመተካታቸዉ ምክንያት የተፈጠረዉ ችግር ከተደነገገዉ አንፃር ሊታይ ይገባል፡፡ በተከሳሽነትና በከሳሽነት እንዲገቡ ተገልፆላቸዉ ፈቃደኛ ያልሆኑ ወይም በክርክሩ ወሳኔ ጉዳት የማይደርስባቸዉ ሰዎች መቃወሚያ ሊያቀርቡ አይችሉም፡፡ ይህም ማለት በቁጥር 41 ላይ የተጠቀሱ ባለጉዳዮች በተሰጠዉ ዉሳኔ ላይ መቃወሚያ የሚያቀርቡበት አስፈላጊነት ላይኖረዉ ይችላል፡፡
መቃወሚያ የማቅረብ መብት የተሰጠዉ ሰዉ በተሰጠዉ ፍርድ ቤት ዉሳኔ የተጎዳዉ ሰዉ ሲሆን ይህም ሰዉ ጉዳዩ በፍርድ ቤት በክርክር ላይ መሆኑን ባለማወቁ የተነሳ የተሰጠዉ ዉሳኔ በግለሰቡ ጥቅም ላይ የሚመጣዉን ጉዳት ለማዳን ነዉ፡፡
መቃወሚያ የሚቀርብበትን ሁኔታ በተመለከተ በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 358 መሰረት መቃወሚያ ለማቅረብ ስለሚችሉ ወገኖች በሚለው ስር እንዲህ የሚል ተገልጾ እናገኛለን፡፡ “በክርክሩ ውስጥ ተካፋይ መሆን የሚገባው (በክርክሩ) ውስጥ ለመግባት የሚችልና እንዲሁም ተካፋይ ባልሆነበት ክርክር የተሰጠው ፍርደች መብቱን የሚነካበት ማናቸውም ሰው ራሱ (ጠበቃው) (ነገረ ፈጅ) ተካፋይ ባልሆነበትና ክርክር የተሰጠው ፍርድ ከመፈፀሙ በፊት መቃወሚያውን ለማቅረብ ይቻላል፡፡ የመቃወም አቤቱታ ሲቀርብ ክርክሩ የሚካሄደው በመቃወም አመልካች እና አስቀድሞ በተሰጠው ውሳኔ ተጠቃሚ በሆነው የመቃወም ተጠሪ በሚባለው ወገን መካከል ሲሆን
የዚህ ዓይነቱ ክርክር የሚቀርብበት እና የሚመራበት ስርዓት እንዲሁም የዚህ ዓይነቱን ክርክር የሚሰማው ፍርድ ቤት ስላለው ስልጣን በፍትሐብሔር ስነ ስርዓት ሕግ ከቁጥር 358 እስከ 360 ተመልክቷል፡፡ በፍርድ ቤት የተሰጠ ውሳኔ ደግሞ ውሳኔውን በሰጠው ፍርድ ቤት መልሶ የሚታይባቸው ምክንያቶች 1ኛ. የስነ ስርዓት መጓደል ሲኖር፣ 2ኛ. አዲስ ማስረጃ ሲገኝ፣ 3ኛ. መቃወሚያ ሲቀርብ ሲሆን ለጊዜው እኛ በዝርዝር የምናየው መቃወሚያ ስለማቅረብ የሚለውን ሶስተኛዉንና የመጨረሻውን ጉዳይ ነው፡፡ ይህ ጉዳይ ፍርድ ቤት የወሰነውን ውሳኔ እንደገና እንዲያየው ከሚያደርግባቸው ምክንያቶች አንዱ በተሰጠው ውሳኔ ምክንያት በ3ኛ ሰው ላይ ጉዳት መድረሱ ማመልከቻ በቀረበ ጊዜ ነው፡፡ ይኸውም በፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 358 መሰረት በክርክር ውስጥ ተካፋይ መሆን የሚገባው(በክርክሩ ውስጥ ለመግባት የሚችል) እና እንዲሁም ተካፋይ ባልሆነበት ጉዳይ የተሰጠው ውሳኔ ፍርድ ከመፈፀሙ በፊት ለፍርድ ቤት መቃወሚያውን ማቅረብ እንደሚችል ደንግጓል፡፡ ማመልከቻው የሚቀርበው በክስ ማመልከቻ በሚቀርብበት ፎርም ይሆናል የቀረበው አቤቱታ ከአፈፃፀም በኋላ ከሆነ ተቀባይነት የለውም፡፡ ይህ ጉዳይ ከፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 40 አንፃርም መታየት ያለበት ሲሆን በዚህ ቁጥር መሰረት ተከራካሪ ወገኞች በክርክሩ ውስጥ ባለመጨመራቸዉ ወይም ባለመተካታቸው ምክንያት የተፈጠረው ችግር ከተደነገገው አንፃር ሊታይ ይገባል፡፡ የመቃወም አቤቱታው መቅረብ የሚገባው በፍትሐብሔር ስነ ስርዓት ሕግ ቁጥር 222 እና 223 ድንጋጌዎች መሰረት ክስ እና የማስረጃ መግለጫ የሚቀርብበትን ስርዓት መሰረት በማድረግ ስለመሆኑ በግልጽ ተደንግጓል፡፡ የመቃወም አቤቱታው እና የማስረጃው ቅጂ የመቃወም ተጠሪ ለሆነው ወገን እንዲደርስ መደረግ የሚገባው መሆኑን ከመግለጽ በስተቀር የመቃወም ተጠሪው የጽሁፍ መልስ እና የመከላከያ ማስረጃ ማቅረብ እንደሚገባው በእነዚህ ድንጋጌዎች ላይ በግልጽ የተጻፈ ባይሆንም የመቃወም ተጠሪ የሆነው ወገን በፍትሐብሔር ስነ ስርዓት ሕግ ቁጥር 234 ድንጋጌ መሰረት ለቀረበበት የመቃወም አቤቱታ ያለውን የመከላከያ መልስ እና ማስረጃ ማቅረብ የሚገባው ስለመሆኑ ከቁጥር 360(1) እና (2) ድንጋጌዎች ጣምራ ንባብ መገንዘብ ይቻላል፡፡ በተለይም የመቃወሚያው ክርክር የሚሰማው የመጀመሪያው ክርክር በተሠማበት ስነ ስርዓት መሰረት ስለመሆኑ በቁጥር 360(2) የተመለከተው አስገዳጅ ድንጋጌ በቀጥታ የቀረበ ክስ እና ክርክር የሚስተናገድበትን ስርዓት በተመለከተ በፍትሐብሔር ስነ ስርዓት ሕጉ የተመለከቱት መሰረታዊ ድንጋጌዎች የመቃወሚያ ክርክርን በማስተናገድ ረገድም በተመሳሳይ ሁኔታ ተፈጻሚ ሊደረጉ የሚገባቸው መሆኑን በግልጽ የሚያስገነዝብ ነው፡፡
በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 358 መረት የሚቀርበዉን መቃወሚያ የሚቀርበዉ ዉሳኔ ለሰጠዉ ፍርድ ቤት ሲሆን በማመልከቻዉ ላይ በቁጥር 359 መሰረት የሚቀርብበትን ፍርድ ቤት ስምና አድረሻ፣ዉሳኔ የተሰጠበት ቀን፣ የፋይል ቁጥር፣የአቤት ባዮች ስምና አድረሻ፣መቃወሚያ በቀረበበት ፍርድ ላይ ተከራካሪ የሆኑት ሰዎች ስምና አድረሻ፣ ለመቃወም ምክንያት የሆነዉን ዝርዝር ሁኔታ እና የሚጠየቀዉ ዳኝነት ተጠቅሶ በቃለ-መሀላ አስደግፎ ማቅረብ አለበት፡፡ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ከማመልከቸዉ ጋር መቃወሚያ የቀረበበት ፍርድ አፈፃፀም ላይ ከሆነ እንደይፈፀም የሚጠይቅ ጽሁፍ ተያይዞ በአባሪነት ሊቀርብ ይቻላል፡፡
የመቃወሚያዉ ማመልከቻ ፍርድ ቤቱ ሲቀርብለት ጉዳዩን የሚሰማበት ቀን ቆርጦ፣በመቃወሚያ የቀረበበት ማመልከቻ ክርክር ዉስጥ ለነበሩት ቀደምት ተከራካሪ ወገኖች የመቃወሚያ ማመልከቻ ግልባጭ ከመጥሪያ ጋር እንዲደርሰቸዉ ይደረጋል፡፡ የመቃወሚያ ክርክር ሂደት የሚከናወነዉ የመጀመሪያዉ የክርክር ሂደት በተሰማበት ሥነ-ሥርዓት መሰረት ሲሆን ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን ካጣራ በኋላ በቀረበዉ መቃወሚያ መሰረት የተሰጠዉን ዉሳኔ የማፅደቅ፣የመሰረዝ ወይም የማሻሻል መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡ መቃወሚያዉን ያቀረበዉ ባለመብት ማስረጃዎች እንዳሉት በክርክሩ ላይ ሊነሳ ይችላል፡፡ የቀረቡት መቃወሚያዎች ከዚህ በተለየ መልኩ ከሆነ ፍርድ ቤቱ መዝገቡን ዘግቶ ተገቢ መስሎ የታየዉን ትዕዛዝ ይሰጣል፡፡
ለምሳሌ ተከሳሽ ያቀረበዉ የመጀመሪያ ደረጃ ጉዳዩ በሌላ ፍርድ ቤት እየታየ መሆኑን በመግለጽ ይኸዉ ተመሳሳይ ጉዳይ በሌላ ፍርድ ቤት ቀጠሮ ላይ መሆኑን የሚያሳይ የቀጠሮ ትዕዛዝ ከቀረበ ፍርድ ቤቱ መዝገቡን በመዝጋት ተከራካሪዎች ወገኖች ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ ተቀብሎ ማየት በጀመረዉ ፍርድ ቤት እንዲከታተሉ ትዕዛዝ ይሰጣል፡፡
አቤቱታውን የሚያቀርበው ወገን የቅን ልቦና ተከራካሪ ሁኖ መሰረታዊ መብቱን ማስከበር የሚችልበት የስነ ስርዓት ሕግ አግባብ እንዲኖር ሕግ አውጪዉ የፈለገ ሲሆን ይህንኑ መመዘኛ የሚያሟላ አቤቱታ አቅራቢ የሚቃወመው ፍርድ ዋጋ ያለው፣ ያልተፈፀመ መሆን እንዳለበትም የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 358 ድንጋጌ ይዘት ያስረዳል፡፡ በሌላ አገላለፅ የፍርድ መቃወሚያ የሚቀርብበት ፍርድ ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት ያልተሻረና አፈጻጸሙም ያልተጠናቀቀ ሊሆን እንደሚገባ ሕጉ ያሳያል፡፡
2.3 በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 418 መሰረት የሚቀርብ መቃወሚያ
ይህ መቃወሚያ ከፍርድ በኋላ ከሚቀርቡ መቃወሚያዎች ሁለተኛዉ ሲሆን በፍ/ብ/ስ/ስ/ቁ 418 መሰረት የሚቀርበው አቤቱታ ነዉ፡፡ በፍርድ ማስፈፀሚያ እንዲሆን የተያዘ ወይም የተከበረ ንብረት የፍርድ ባለዕዳው ንብረት አይደለም፣የራሴ ንብረት ነው የሚል ወገን አቤቱታውን የሚያቀርብበት መንገድ ነዉ፡፡
በአፈጻጸም ንብረት እንዳይያዝ፣ እንዳይታገድ በንብረቶቹ ላይ መብት አለኝ የሚል በክርክሩ ተሳታፊ ያልሆነ ሶስተኛ ወገን የሚያቀርበው አቤቱታ የፍ/ብ/ህ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 418 ድንጋጌ አስፈላጊነት የክርክሩ አካል ያልሆኑና ፍርድ ያላረፈባቸው የ3ኛ ወገን ንብረት ሳይረጋገጥ ለፍርዱ ማስፈፀሚያነት እንዳይውሉ ለመከላከልና ባንጻሩ ፍርዱን የመፈፀም ለማስተጓጉል (እንዳይፈፀም ለሚቀርቡት በቂ ላልሆኑ አቤቱታዎችም) እልባት የሚሰጥ ነው፡፡ በመሆኑም በተያዙት ንብረቶች ላይ መብት አለኝ የሚል ወገን የሚያቀርበውን መቃወሚያና አቤቱታ ተቀብሎ መመርመር እንዳለበት የተጠቀሰው ድንጋጌም በግልፅ ያሰፈረው ነው፡፡
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 418 መሠረት በሚቀርብ መቃወሚያ ላይ የሚሰጠው ውሳኔ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 419 ተመልክቶአል፡፡ በዚህ መሠረት መቃወሚያው ተቀባይነት ያገኘ ከሆነ በአፈጻጸም የተያዘው ንብረት በከፊል ወይም በሙሉ እንዲለቀቅ ትዕዛዝ ይሰጣል፡፡ ከዚህ አልፎ በአፈጻጸም የተያዘው ንብረት ለአንድ ወይም ለሌላው ተከራካሪ ወገን ይገባል የሚል ዳኝነት አይሰጥም፡፡ ከሁሉ በላይ ደግሞ በዋናው ክርክር የተሰጠውን ውሳኔ የሚሽር ወይም የሚያሻሽል ውሳኔ አይሰጥም፡፡ የዚህ አይነት ውሳኔ መስጠት የሚቻለው ዋናውን ውሳኔ በመቃወም አቤቱታ ሲቀርብ ነው፡፡ ይህ ደግሞ እራሱን የቻለ የአቀራረብ ሥርዓት እና የክርክር አመራር ሂደት ያለው ነው፡፡ በዚህ ረገድ ተገቢው ድንጋጌም በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 358 የተመለከተው ነዉ፡፡
በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 358 መረት የሚቀርበዉን መቃወሚያ የሚቀርበዉ ዉሳኔ ለሰጠዉ ፍርድ ቤት ሲሆን በማመልከቻዉ ላይ በቁጥር 359 መሰረት የሚቀርብበትን ፍርድ ቤት ስምና አድረሻ፣ዉሳኔ የተሰጠበት ቀን፣ የፋይል ቁጥር፣የአቤት ባዮች ስምና አድረሻ፣መቃወሚያ በቀረበበት ፍርድ ላይ ተከራካሪ የሆኑት ሰዎች ስምና አድረሻ፣ ለመቃወም ምክንያት የሆነዉን ዝርዝር ሁኔታ እና የሚጠየቀዉ ዳኝነት ተጠቅሶ በቃለ-መሀላ አስደግፎ ማቅረብ አለበት፡፡ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ከማመልከቸዉ ጋር መቃወሚያ የቀረበበት ፍርድ አፈፃፀም ላይ ከሆነ እንደይፈፀም የሚጠይቅ ጽሁፍ ተያይዞ በአባሪነት ሊቀርብ ይቻላል፡፡
የመቃወሚያዉ ማመልከቻ ፍርድ ቤቱ ሲቀርብለት ጉዳዩን የሚሰማበት ቀን ቆርጦ፣በመቃወሚያ የቀረበበት ማመልከቻ ክርክር ዉስጥ ለነበሩት ቀደምት ተከራካሪ ወገኖች የመቃወሚያ ማመልከቻ ግልባጭ ከመጥሪያ ጋር እንዲደርሰቸዉ ይደረጋል፡፡ የመቃወሚያ ክርክር ሂደት የሚከናወነዉ የመጀመሪያዉ የክርክር ሂደት በተሰማበት ሥነ-ሥርዓት መሰረት ሲሆን ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን ካጣራ በኋላ በቀረበዉ መቃወሚያ መሰረት የተሰጠዉን ዉሳኔ የማፅደቅ፣የመሰረዝ ወይም የማሻሻል መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡ መቃወሚያዉን ያቀረበዉ ባለመብት ማስረጃዎች እንዳሉት በክርክሩ ላይ ሊነሳ ይችላል፡፡ የቀረቡት መቃወሚያዎች ከዚህ በተለየ መልኩ ከሆነ ፍርድ ቤቱ መዝገቡን ዘግቶ ተገቢ መስሎ የታየዉን ትዕዛዝ ይሰጣል፡፡
ለምሳሌ ተከሳሽ ያቀረበዉ የመጀመሪያ ደረጃ ጉዳዩ በሌላ ፍርድ ቤት እየታየ መሆኑን በመግለጽ ይኸዉ ተመሳሳይ ጉዳይ በሌላ ፍርድ ቤት ቀጠሮ ላይ መሆኑን የሚያሳይ የቀጠሮ ትዕዛዝ ከቀረበ ፍርድ ቤቱ መዝገቡን በመዝጋት ተከራካሪዎች ወገኖች ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ ተቀብሎ ማየት በጀመረዉ ፍርድ ቤት እንዲከታተሉ ትዕዛዝ ይሰጣል፡፡
አቤቱታውን የሚያቀርበው ወገን የቅን ልቦና ተከራካሪ ሁኖ መሰረታዊ መብቱን ማስከበር የሚችልበት የስነ ስርዓት ሕግ አግባብ እንዲኖር ሕግ አውጪዉ የፈለገ ሲሆን ይህንኑ መመዘኛ የሚያሟላ አቤቱታ አቅራቢ የሚቃወመው ፍርድ ዋጋ ያለው፣ ያልተፈፀመ መሆን እንዳለበትም የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 358 ድንጋጌ ይዘት ያስረዳል፡፡ በሌላ አገላለፅ የፍርድ መቃወሚያ የሚቀርብበት ፍርድ ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት ያልተሻረና አፈጻጸሙም ያልተጠናቀቀ ሊሆን እንደሚገባ ሕጉ ያሳያል፡፡
2.3 በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 418 መሰረት የሚቀርብ መቃወሚያ
ይህ መቃወሚያ ከፍርድ በኋላ ከሚቀርቡ መቃወሚያዎች ሁለተኛዉ ሲሆን በፍ/ብ/ስ/ስ/ቁ 418 መሰረት የሚቀርበው አቤቱታ ነዉ፡፡ በፍርድ ማስፈፀሚያ እንዲሆን የተያዘ ወይም የተከበረ ንብረት የፍርድ ባለዕዳው ንብረት አይደለም፣የራሴ ንብረት ነው የሚል ወገን አቤቱታውን የሚያቀርብበት መንገድ ነዉ፡፡
በአፈጻጸም ንብረት እንዳይያዝ፣ እንዳይታገድ በንብረቶቹ ላይ መብት አለኝ የሚል በክርክሩ ተሳታፊ ያልሆነ ሶስተኛ ወገን የሚያቀርበው አቤቱታ የፍ/ብ/ህ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 418 ድንጋጌ አስፈላጊነት የክርክሩ አካል ያልሆኑና ፍርድ ያላረፈባቸው የ3ኛ ወገን ንብረት ሳይረጋገጥ ለፍርዱ ማስፈፀሚያነት እንዳይውሉ ለመከላከልና ባንጻሩ ፍርዱን የመፈፀም ለማስተጓጉል (እንዳይፈፀም ለሚቀርቡት በቂ ላልሆኑ አቤቱታዎችም) እልባት የሚሰጥ ነው፡፡ በመሆኑም በተያዙት ንብረቶች ላይ መብት አለኝ የሚል ወገን የሚያቀርበውን መቃወሚያና አቤቱታ ተቀብሎ መመርመር እንዳለበት የተጠቀሰው ድንጋጌም በግልፅ ያሰፈረው ነው፡፡
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 418 መሠረት በሚቀርብ መቃወሚያ ላይ የሚሰጠው ውሳኔ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 419 ተመልክቶአል፡፡ በዚህ መሠረት መቃወሚያው ተቀባይነት ያገኘ ከሆነ በአፈጻጸም የተያዘው ንብረት በከፊል ወይም በሙሉ እንዲለቀቅ ትዕዛዝ ይሰጣል፡፡ ከዚህ አልፎ በአፈጻጸም የተያዘው ንብረት ለአንድ ወይም ለሌላው ተከራካሪ ወገን ይገባል የሚል ዳኝነት አይሰጥም፡፡ ከሁሉ በላይ ደግሞ በዋናው ክርክር የተሰጠውን ውሳኔ የሚሽር ወይም የሚያሻሽል ውሳኔ አይሰጥም፡፡ የዚህ አይነት ውሳኔ መስጠት የሚቻለው ዋናውን ውሳኔ በመቃወም አቤቱታ ሲቀርብ ነው፡፡ ይህ ደግሞ እራሱን የቻለ የአቀራረብ ሥርዓት እና የክርክር አመራር ሂደት ያለው ነው፡፡ በዚህ ረገድ ተገቢው ድንጋጌም በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 358 የተመለከተው ነዉ፡፡
መቃወሚያዉ የሚቀርብበትን ሁኔታ በተመለከተ በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 418 መሰረት በፍርድ አፈፃፀም ምክንያት ንብረት እንዳይያዝ ወይም እንዳይከበር የመቃወም አቤቱታ ሊቀርብ ወይም በዚሁ ንብረት ላይ ተቀዳሚ መብት አለን የሚሉት ወገኖች በመጀመሪያዉ ክርክር ላይ ተካፋይ ባይሆኑም በሚያዘዉ ንብረት ላይ መብት እንዳላቸዉ በመቁጠር፣የሚያቀርቡትን መቃወሚያና አቤቱታ የሚቀርበዉ በጽሁፍ ሆኖ ፍርዱን ለሚያስፈጽመዉ ፍርድ ቤት ነዉ፡፡ ተቃዋሚዉ ወይም መብት አለኝ ባዩ ከሚያቀርበዉ የመቃወሚያ ማመልከቻ ጋር በንብረቱ ላይ ያለዉን የተቀዳሚነት መብት ወይም ባለይዞታነቱን የሚያረጋግጥ የጽሁፍ ማስረጃ አያይዞ ማቅረብ አለበት፡፡ መቃወሚያ ወይም የባለመብትነት አቤቱታ የቀረበበት ንብረት እንዲሸጥ የሐራጅ ማስታወቂያ ወጥቶ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ አቤቱታዉን መርምሮ ዉሳኔ እስኪሰጥ ድረስ ንብረቱ ከመሸጥ ታግዶ እንዲቆይ ትዕዛዝ ሊሰጥ ይችላል፡፡
3. በመቃወሚያ ላይ የመወሰን ሂደት፡-
በተከራካሪ ወገኖች በኩል እነዚህ ልዩልዩ መቃወሚየዎች በፍርድ ቤት ሲቀርቡ፣ ፍርድ ቤቱም ይህን ተቀብሎ ለሌላዉ ተከራካሪ ወገን በነገሩ ላይ የሚያቀርበዉን የከርክር ሀሳብ ተቀብሎ ከሰማ በኋላ ተገቢ ዉሰኔ ለመስጠት ጠቃሚ የሚለዉንም ማስረጃ እንዲያቀርብ ያደረጋል፡፡ በአንድ ክርክር ላይ የቀረበዉ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ለምሳሌ ይርጋን የሚመለከት ከሆነ የቀረበዉን ጉዳይ የይርጋ ሁኔታ የሚመለከተዉን የሕግ ክፍል እና ድንጋጌ በአግባቡ መለየትና ይርጋዉን መሀል ላይ እንዲቋረጥ ያደረጉ ምክንያቶች የሚኖሩም ከሆነ እነዚህኑ ማጣራት የሚጠይቅ በመሆኑ በቀላሉ የቀረበዉን ጉዳይ ሊዘጋ አይችልም፡፡ በሌላ መልኩ ደግሞ በተከራካሪ ወገኖች የቀረበዉ የመጀመሪያ ደረጃ ተቃወሞ ነገሩ አስቀድሞ በፍርድ የተወሰነ መሆኑን ወይም ለእርቅ የተቀጠረ መሆኑን የሚያሳይ የጽሁፍ ማስረጃ ከቀረበ መዝገቡን ዘግቶ ባለጉዳዩን ማሰናበት ግድ እንደሚል የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 245(2) ሲያስረዳ በሌላ መልኩ ደግሞ የቀረቡት መቃወሚያዎች ከዚህ በተለየ መልኩ ከሆነ ፍርድ ቤቱ መዝገቡን ዘግቶ ተገቢ መስሎ የታየዉን ትዕዛዝ ይሰጣል፡፡ በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 358 መሰረት የሚቀርበዉን መቃወሚያ ክርክር የሚሰማዉ የመጀመሪያዉ ክርክር በተሰማበት ሥነ-ሥርዓት መሰረት ሆኖ ፍርድ ቤቱ ነገሩን ካጣራ በኋላ መቃወሚያ የቀረበበትን ፍርድ ለማጽደቅ፣ ለማሻሻል ወይም ለመለወጥ ወይም ለመሰረዝ ይችላል ( የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 360(2))፡፡ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ.418 በዋናው ክርክር የሚሰጠው ውሳኔ እና በውሳኔው መሠረት ለማስፈጸም የሚደረገው ሂደት የተለያዩ በመሆናቸው በሚቀርቡት መቃወሚያዎች ላይ የሚሰጡት ውሳኔዎችም የተለያዩ ናቸው፡፡ መቃወሚያ አቅራቢው መብቱ የተነካው በአፈጻጸም ሂደቱ ከሆነ ከአፈጻጸም ሂደቱ ጋር የተያያዘ መፍትሄ ነው የሚሰጠው፡፡ ፍርድ ቤቱ በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 418 መሰረት የቀረበለትን አቤቱታና ማስረጃዉን ከመረመረ በኋላ ንብረቱ እንዲያዝ ወይም እንዲከበር የሚያደርግ በቂ ምክንያት ያለመኖሩን የተረዳ አንደሆነ የተያዘዉ ንብረት በሙሉ ወይም በከፊል ፍርድ ቤቱ በሚሰጠዉ ዉሰኔ መሰረት እንዲለቀቅ ትዕዛዝ ይሰጣል፡፡ እንደሁም ንብረቱ በፍርዱ አፈፃፀም መሰረት መያዝ የሚገባዉ መሆኑን የተረዳዉ እንደሆነ ግን የመቃወሚያዉን ወይም የመብት አቤቱታዉን ማመልከቻ ይሰርዘዋል፡፡
በአጠቃላይ ከላይ የተጠቀሱትን ከፍርድ (ዉሳኔ) በፊት የሚቀርቡ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያዎችን እና ከፍርድ በኋላ መቅረብ ያለባቸዉን መቃወሚያዎች አቤቱታ ለፍርድ ቤት አለማቅረብ ትልቅ የመብትና የጥቅም አለመከበርን የሚያስከትል ከመሆኑም ባሻገር ጉዳዩ በአጭር ጊዜ ብይን (ዉሳኔ) ማግኘት የሚችለዉ ጉዳይ ሁሉ መደበኛዉን የክርክር ሂደት የሚከተል በመሆኑ የጊዜ፣የጉልበትና የገንዘብ ወጪ የሚያበዛ መሆኑ ታዉቆ መብትና ጥቅማችን በጥንቃቄና በወቅቱ በማስከበር ለፍትሕ መስፈን የየበከላችን ድርሻ ልንወጣ ይገባል፡፡
በንቃተ ህግ ትምርና ስልጠና ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ
በኢፌድደሪ ጠቅላ አቃቤ ህግ
3. በመቃወሚያ ላይ የመወሰን ሂደት፡-
በተከራካሪ ወገኖች በኩል እነዚህ ልዩልዩ መቃወሚየዎች በፍርድ ቤት ሲቀርቡ፣ ፍርድ ቤቱም ይህን ተቀብሎ ለሌላዉ ተከራካሪ ወገን በነገሩ ላይ የሚያቀርበዉን የከርክር ሀሳብ ተቀብሎ ከሰማ በኋላ ተገቢ ዉሰኔ ለመስጠት ጠቃሚ የሚለዉንም ማስረጃ እንዲያቀርብ ያደረጋል፡፡ በአንድ ክርክር ላይ የቀረበዉ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ለምሳሌ ይርጋን የሚመለከት ከሆነ የቀረበዉን ጉዳይ የይርጋ ሁኔታ የሚመለከተዉን የሕግ ክፍል እና ድንጋጌ በአግባቡ መለየትና ይርጋዉን መሀል ላይ እንዲቋረጥ ያደረጉ ምክንያቶች የሚኖሩም ከሆነ እነዚህኑ ማጣራት የሚጠይቅ በመሆኑ በቀላሉ የቀረበዉን ጉዳይ ሊዘጋ አይችልም፡፡ በሌላ መልኩ ደግሞ በተከራካሪ ወገኖች የቀረበዉ የመጀመሪያ ደረጃ ተቃወሞ ነገሩ አስቀድሞ በፍርድ የተወሰነ መሆኑን ወይም ለእርቅ የተቀጠረ መሆኑን የሚያሳይ የጽሁፍ ማስረጃ ከቀረበ መዝገቡን ዘግቶ ባለጉዳዩን ማሰናበት ግድ እንደሚል የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 245(2) ሲያስረዳ በሌላ መልኩ ደግሞ የቀረቡት መቃወሚያዎች ከዚህ በተለየ መልኩ ከሆነ ፍርድ ቤቱ መዝገቡን ዘግቶ ተገቢ መስሎ የታየዉን ትዕዛዝ ይሰጣል፡፡ በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 358 መሰረት የሚቀርበዉን መቃወሚያ ክርክር የሚሰማዉ የመጀመሪያዉ ክርክር በተሰማበት ሥነ-ሥርዓት መሰረት ሆኖ ፍርድ ቤቱ ነገሩን ካጣራ በኋላ መቃወሚያ የቀረበበትን ፍርድ ለማጽደቅ፣ ለማሻሻል ወይም ለመለወጥ ወይም ለመሰረዝ ይችላል ( የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 360(2))፡፡ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ.418 በዋናው ክርክር የሚሰጠው ውሳኔ እና በውሳኔው መሠረት ለማስፈጸም የሚደረገው ሂደት የተለያዩ በመሆናቸው በሚቀርቡት መቃወሚያዎች ላይ የሚሰጡት ውሳኔዎችም የተለያዩ ናቸው፡፡ መቃወሚያ አቅራቢው መብቱ የተነካው በአፈጻጸም ሂደቱ ከሆነ ከአፈጻጸም ሂደቱ ጋር የተያያዘ መፍትሄ ነው የሚሰጠው፡፡ ፍርድ ቤቱ በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 418 መሰረት የቀረበለትን አቤቱታና ማስረጃዉን ከመረመረ በኋላ ንብረቱ እንዲያዝ ወይም እንዲከበር የሚያደርግ በቂ ምክንያት ያለመኖሩን የተረዳ አንደሆነ የተያዘዉ ንብረት በሙሉ ወይም በከፊል ፍርድ ቤቱ በሚሰጠዉ ዉሰኔ መሰረት እንዲለቀቅ ትዕዛዝ ይሰጣል፡፡ እንደሁም ንብረቱ በፍርዱ አፈፃፀም መሰረት መያዝ የሚገባዉ መሆኑን የተረዳዉ እንደሆነ ግን የመቃወሚያዉን ወይም የመብት አቤቱታዉን ማመልከቻ ይሰርዘዋል፡፡
በአጠቃላይ ከላይ የተጠቀሱትን ከፍርድ (ዉሳኔ) በፊት የሚቀርቡ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያዎችን እና ከፍርድ በኋላ መቅረብ ያለባቸዉን መቃወሚያዎች አቤቱታ ለፍርድ ቤት አለማቅረብ ትልቅ የመብትና የጥቅም አለመከበርን የሚያስከትል ከመሆኑም ባሻገር ጉዳዩ በአጭር ጊዜ ብይን (ዉሳኔ) ማግኘት የሚችለዉ ጉዳይ ሁሉ መደበኛዉን የክርክር ሂደት የሚከተል በመሆኑ የጊዜ፣የጉልበትና የገንዘብ ወጪ የሚያበዛ መሆኑ ታዉቆ መብትና ጥቅማችን በጥንቃቄና በወቅቱ በማስከበር ለፍትሕ መስፈን የየበከላችን ድርሻ ልንወጣ ይገባል፡፡
በንቃተ ህግ ትምርና ስልጠና ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ
በኢፌድደሪ ጠቅላ አቃቤ ህግ
Legal Advisor
Full Time
Addis Ababa
Horra Trading
Everything starts from an idea. But every idea might not see the daylight of success without hard work and diligence. 15 years ago, Horra Trading was just an idea in the mind of Mr. Adem Kedir who meticulously worked day and night to turn it into a reality in 2005, basing himself on his extensive skill and knowledge in coffee and coffee trade.
Mr. Adem Kedir’s coffee trade career started as the succeeding generation from his grandfather Mr. Abbahawa and his father Mr. Kedir Hadjji Hassan in Ethiopia. As the third generation successor of the family coffee business, Mr. Adem has made the leap from his involvement in traditional and domestic coffee market to international coffee trade by forming his own business entity by the name of Horra Trading in 2005.
What was started as a simple trading business entity in 2005, Horra Trading has made it possible to create diversified businesses under Horra Corporate Group. Currently, Horra Corporate Group business portfolio includes coffee and oil seeds export, coffee plantation, automotive assembly, import and distribution, manufacturing, real estate development and transit and forwarding.
Currently, Horra Corporate Group is led by the CEO, Mr. Adm Kedir, and by qualified and experienced professionals, with 450 permanent staff members and 800 temporary workers working in the corporate office and in different business units.
Horra is currently looking a talent who is ready to share our dreams and be on the same boat to navigate through out the dynamic business world with promising a glowing opportunities to craft a desirable career map for talents.
Required Headcount: 1
Duty Station: Addis Ababa, HCG HQ
Job Requirements
Job Qualification
Education Qualification: LLB in Law from renowned institute.
Work Experience: At least 4 (four) years of demonstrated experience in business organizations is required.
Well-seasoned in criminal code, civil code & labour proclamation.
Detail oriented.
High analytical and interpersonal skill.
Fluency in Amharic and English, written and verbal is highly required.
How to Apply
Applicants shall submit their C.V along with testimonials via Ethio Jobs or recruitment@horracorporate.com within 5 consecutive days from the day of this announcement
Only shortlisted candidates will be contacted.
Female candidates are highly encouraged to apply.
Use the subject line “Applying for the vacant position of Legal Advisor” while applying.
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Full Time
Addis Ababa
Horra Trading
Everything starts from an idea. But every idea might not see the daylight of success without hard work and diligence. 15 years ago, Horra Trading was just an idea in the mind of Mr. Adem Kedir who meticulously worked day and night to turn it into a reality in 2005, basing himself on his extensive skill and knowledge in coffee and coffee trade.
Mr. Adem Kedir’s coffee trade career started as the succeeding generation from his grandfather Mr. Abbahawa and his father Mr. Kedir Hadjji Hassan in Ethiopia. As the third generation successor of the family coffee business, Mr. Adem has made the leap from his involvement in traditional and domestic coffee market to international coffee trade by forming his own business entity by the name of Horra Trading in 2005.
What was started as a simple trading business entity in 2005, Horra Trading has made it possible to create diversified businesses under Horra Corporate Group. Currently, Horra Corporate Group business portfolio includes coffee and oil seeds export, coffee plantation, automotive assembly, import and distribution, manufacturing, real estate development and transit and forwarding.
Currently, Horra Corporate Group is led by the CEO, Mr. Adm Kedir, and by qualified and experienced professionals, with 450 permanent staff members and 800 temporary workers working in the corporate office and in different business units.
Horra is currently looking a talent who is ready to share our dreams and be on the same boat to navigate through out the dynamic business world with promising a glowing opportunities to craft a desirable career map for talents.
Required Headcount: 1
Duty Station: Addis Ababa, HCG HQ
Job Requirements
Job Qualification
Education Qualification: LLB in Law from renowned institute.
Work Experience: At least 4 (four) years of demonstrated experience in business organizations is required.
Well-seasoned in criminal code, civil code & labour proclamation.
Detail oriented.
High analytical and interpersonal skill.
Fluency in Amharic and English, written and verbal is highly required.
How to Apply
Applicants shall submit their C.V along with testimonials via Ethio Jobs or recruitment@horracorporate.com within 5 consecutive days from the day of this announcement
Only shortlisted candidates will be contacted.
Female candidates are highly encouraged to apply.
Use the subject line “Applying for the vacant position of Legal Advisor” while applying.
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Lawyer /Attorney/
Description
at MULEY ADDISU Import and ExportLocation Addis Ababa, EthiopiaDate Posted August 4, 2021Category Legal
Job Type Full-time
Our company has engaged in export Pulses, Oilseeds, Spices, Cotton and Coffee from biggest farms of Ethiopia, import vehicles, construction heavy machinery, branded tires, spare parts, quality construction reinforcement bars, plastics products and raw materials for factories, Agriculture, Transportation and transit services. Now, our company wants to employ well qualified and experienced Personnel who can fulfill the following responsibilities and experience.
MAIN DUTIES AND RESPONSIBILITIES:
Monitor legal risk in the documentation and giving guidance on the acceptable assumption of risk.
Interpret laws, rulings and regulations for natural and juristic persons.
Conduct legal research and gather evidence.
Ensure that appropriate approvals are in place before documents are executed.
Explain the law and give legal advice.
Offer legal representation at arbitration or mediation hearings.
Draft, review and manage wills, trusts, estates, contracts and deeds.
Manage regulatory and compliance-related services.
Offer legal representation to clients in court proceedings on civil or criminal matters.
Job Requirements
REQUIRED QUALIFICATION
Education & Experience
BA Degree or 2nd Degree in Law
For BA 6 years and above and for 2nd Degree 4 years and above
Excellent computer Skill
Good Behavior and Excellent Communication Skill
Skills
A natural leader who displays sound judgment and attention to detail.
Excellent interpersonal, communication and public speaking skills.
Applying Instructions
Interested applicants can submit their application, CVs and non-returnable photocopies of their credentials in person or send through e-mail within 10 days of this announcement.
Address፡ Debrezeit road Beklobet, Garad Building 2nd floor #2-17
Tel. +251 11 470 39 40/0114 67 05 51
E-mail: muley2003@gmail.com
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Description
at MULEY ADDISU Import and ExportLocation Addis Ababa, EthiopiaDate Posted August 4, 2021Category Legal
Job Type Full-time
Our company has engaged in export Pulses, Oilseeds, Spices, Cotton and Coffee from biggest farms of Ethiopia, import vehicles, construction heavy machinery, branded tires, spare parts, quality construction reinforcement bars, plastics products and raw materials for factories, Agriculture, Transportation and transit services. Now, our company wants to employ well qualified and experienced Personnel who can fulfill the following responsibilities and experience.
MAIN DUTIES AND RESPONSIBILITIES:
Monitor legal risk in the documentation and giving guidance on the acceptable assumption of risk.
Interpret laws, rulings and regulations for natural and juristic persons.
Conduct legal research and gather evidence.
Ensure that appropriate approvals are in place before documents are executed.
Explain the law and give legal advice.
Offer legal representation at arbitration or mediation hearings.
Draft, review and manage wills, trusts, estates, contracts and deeds.
Manage regulatory and compliance-related services.
Offer legal representation to clients in court proceedings on civil or criminal matters.
Job Requirements
REQUIRED QUALIFICATION
Education & Experience
BA Degree or 2nd Degree in Law
For BA 6 years and above and for 2nd Degree 4 years and above
Excellent computer Skill
Good Behavior and Excellent Communication Skill
Skills
A natural leader who displays sound judgment and attention to detail.
Excellent interpersonal, communication and public speaking skills.
Applying Instructions
Interested applicants can submit their application, CVs and non-returnable photocopies of their credentials in person or send through e-mail within 10 days of this announcement.
Address፡ Debrezeit road Beklobet, Garad Building 2nd floor #2-17
Tel. +251 11 470 39 40/0114 67 05 51
E-mail: muley2003@gmail.com
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
#Lawyer Job at Abay Garment Factory -
A Require
Job Category: Legal
Job Type: Full-Time
Deadline of this Job: 10 August 2021
Duty Station: Addis Ababa
Posted: 03-08-2021
Requirements
Job Status
No of Jobs: 1
Start Publishing: 03-08-2021
Stop Publishing (Put date of 2030): 03-08-2065
Vacancy title:
Lawyer
Type: FULLTIME , Industry: Manufacturing , Category: Legal ]
Jobs at: Abay Garment Factory
Deadline of this Job:
10 August 2021
Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa
Summary
Date Posted: Tuesday, August 03, 2021 , Base Salary: Not Disclosed
JOB DETAILS:
Job Type: Full Time
Location: Gondar
Category: Legal
Salary Offer: Negotiable
Experience Level: Senior
Total Years Experience: 8
Job Requirement
BA in Law
Minimum of 8 years experience
Additional Requirement of all position:
• Report writing skill
• Strong set of personal Values including integrity, honesty and desire to be of service
• Basic Competencies: Desired Professional relatedness, necessary skill and experience required are paramount.
• Computer literate- able to use email, basic Excel and Word – processing
• Organized- it will be essential that you organize your Schedule to minimize time/distance/ cost
• Working place- Gondar
Work Hours: 8
Experience in Months: 96
Level of Education: Bachelor Degree
Job application procedure
Job seekers who fulfill the requirements stated above are invited to compete for the positions by submitting their application, curriculum vitae, and relevant credentials in person to Human Resource Department , Tel. +251 588129441 , Email : abaygarment2019@gmail.com or endmkn1@gmail.com Gondar, Ethiopia, Within 7 working days starting from the date of the vacancy announcement.
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
A Require
Job Category: Legal
Job Type: Full-Time
Deadline of this Job: 10 August 2021
Duty Station: Addis Ababa
Posted: 03-08-2021
Requirements
Job Status
No of Jobs: 1
Start Publishing: 03-08-2021
Stop Publishing (Put date of 2030): 03-08-2065
Vacancy title:
Lawyer
Type: FULLTIME , Industry: Manufacturing , Category: Legal ]
Jobs at: Abay Garment Factory
Deadline of this Job:
10 August 2021
Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa
Summary
Date Posted: Tuesday, August 03, 2021 , Base Salary: Not Disclosed
JOB DETAILS:
Job Type: Full Time
Location: Gondar
Category: Legal
Salary Offer: Negotiable
Experience Level: Senior
Total Years Experience: 8
Job Requirement
BA in Law
Minimum of 8 years experience
Additional Requirement of all position:
• Report writing skill
• Strong set of personal Values including integrity, honesty and desire to be of service
• Basic Competencies: Desired Professional relatedness, necessary skill and experience required are paramount.
• Computer literate- able to use email, basic Excel and Word – processing
• Organized- it will be essential that you organize your Schedule to minimize time/distance/ cost
• Working place- Gondar
Work Hours: 8
Experience in Months: 96
Level of Education: Bachelor Degree
Job application procedure
Job seekers who fulfill the requirements stated above are invited to compete for the positions by submitting their application, curriculum vitae, and relevant credentials in person to Human Resource Department , Tel. +251 588129441 , Email : abaygarment2019@gmail.com or endmkn1@gmail.com Gondar, Ethiopia, Within 7 working days starting from the date of the vacancy announcement.
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የፈተና ቦታ እና ጊዜ መግለፅን ይመለከታል🔴🔴
የኢፌደሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ‼️‼️‼️
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
የኢፌደሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ‼️‼️‼️
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
እግድ እና የመያዣ ወይም የቅድሚያ መብት
****************
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር 173079 ከፍርድ በፊት የሚንቀሳቀስም ሆነ የማይንቀሳቀስ ንብረትን አስመልክቶ የሚሰጥ የእግድ ወይም ንብረት የማስከበር ትዕዛዝ የመያዣ መብትን የማያቋቁም በመሆኑ የቅድሚያ መብትን ሊፈጥር እንደማይችል አስገዳጅ የህግ ትርጉም ሰጥቷል፡፡
ይህ የህግ ትርጉም የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ሰበር ሰሚ ችሎት ከዚህ በፊት በሰ/መ/ቁጥር 97206 እና በሰ/መ/ቁጥር 29269 በዚሁ ጉዳይ ላይ ሰጥቶት የነበረውን አስገዳጅ የህግ ትርጉም አሻሽሏል ወይም ለውጧል፡፡
የሰበር ችሎቱ የሰጠውን የውሳኔ ግልባጭ ከፍርድ ቤቱ ቴሌግራም ቻናል (ከታች ከተገለጸው ማስፈንጠሪያ) ያገኙታል፡፡
የፈ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
****************
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር 173079 ከፍርድ በፊት የሚንቀሳቀስም ሆነ የማይንቀሳቀስ ንብረትን አስመልክቶ የሚሰጥ የእግድ ወይም ንብረት የማስከበር ትዕዛዝ የመያዣ መብትን የማያቋቁም በመሆኑ የቅድሚያ መብትን ሊፈጥር እንደማይችል አስገዳጅ የህግ ትርጉም ሰጥቷል፡፡
ይህ የህግ ትርጉም የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ሰበር ሰሚ ችሎት ከዚህ በፊት በሰ/መ/ቁጥር 97206 እና በሰ/መ/ቁጥር 29269 በዚሁ ጉዳይ ላይ ሰጥቶት የነበረውን አስገዳጅ የህግ ትርጉም አሻሽሏል ወይም ለውጧል፡፡
የሰበር ችሎቱ የሰጠውን የውሳኔ ግልባጭ ከፍርድ ቤቱ ቴሌግራም ቻናል (ከታች ከተገለጸው ማስፈንጠሪያ) ያገኙታል፡፡
የፈ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
በወንጀል ክርክር ወቅት የመስቀለኛ ጥያቄ መጠየቂያ መርሆችና ቴክኒኮች
===========https://t.me/lawsocieties
ዐቃቤህግ በመደበኛ የወንጀል ክስ ለመስቀለኛ ጥያቄ ሂደት ሲቀርብ ስለጉዳዩ በተለይም ስለምስክርነቱ አስቀድሞ ሳይዘጋጅ ማለትም ዕዉቀት ሳይኖረዉ ነዉ:: መስቀለኛ ጥያቄ ሂደት እንኳንስ ያለቅድመዝግጅት ዝግጅትም ተደርጎ አስቸጋሪ ሥራ ነዉ:: የመከላከያ ምስክሮች ከመዋሸት እስከ ሆን ብሎ አለማስታወስ ድረስ መሰናክል ሊፈጥሩ ይችላሉ:: በመስቀለኛ ጥያቄ ሂደቱ ለዐቃቤህግ ተባባሪ ላይሆኑ ይችላሉ:: ስለዚህ ዐቃቤህግ በዚህ ሂደት ለማግኘት የሚፈልገዉን ምናልባትም ሊያገኝ የሚገባዉን ያለማግኘት ችግር ሊያጋጥመዉ ይችላል:: እንዲያዉም የራሱን ክስ ሊጎዳ የሚችል አጋጣሚ ሊፈጠር ይችላል:: ስለዚህ መስቀለኛ ጥያቄን ለማካሄድ ወይም ላለማካሄድ በከፍተኛ ጥንቃቄ መምረጥ አና ማካሄድ የግድ ነዉ:: ለዚህ ደግሞ አንዳንድ መርሆችንና ቴክኒኮችን ማወቅ ተገቢ ነዉ:: እነዚህ መርሆችና ቴክኒኮች በአሰራር ልማድ የምንፈጥራቸዉን ችግሮች ለማረም እገዛ ሊያደርጉ የሚችሉ ናቸዉ:: እነዚህን ቆየት ብለን የምናያቸዉ ሆኖ ከዚያ በፊት ስለመስቀለኛ ጥያቄ ሂደት ወሰን እና መጠን አንዳንድ ነገሮች እንይ::
በቅድሚያ ከላይ እንደተገለጸዉ መስቀለኛ ጥያቄ አስቸጋሪ ሂደት ነዉ:: አደጋዎቸ አሉት:: ስለዚህ መስቀለኛ ጥያቄ ማከሄድ ተመራጭ ላይሆን ይችላል:: መስቀለኛ ጥያቄ አለማካሄድ ምን ዉጤት አለዉ? በወ/መ/ህ/ሥ/ሥ/ቁ. 140 እንደተመለከተዉ መስቀለኛ ጥያቄ አለመጠየቅ በሌላዉ ወገን የተነገረዉን እንደማመን አያስቆጥርም:: ስለዚህ መስቀለኛ ጥያቄ ብዙም ባይደፈር ይመረጣል:: በተለይም የመስቀለኛ ጥያቄ ግብ ከሆኑት (የተቃራኒን ምስክርነት የማይታመን መሆኑን ማሳየት በክሱ ላይ የደረሰዉን ጉዳት ማስተካከል ወዘተ) አንዱን ወይም ከዚያ በላይ ለማሳካት የምንችል ወይም ተገቢ ካልሆነ በቀር ወይም ምስክሩ ለጉዳያችን የምንፈልገዉ መረጃ ብቸኛ ምንጭ ካልሆነ በቀር መስቀለኛ ጥያቄ ማካሄድ የሚመከር አይደለም::
ሆኖም ዘወትር እንደሚስተዋለዉ አንዳንድ ምስክሮች ባህሪያቸዉ ምንም ሳይጠየቁ መሄድ የለባቸዉም የሚያስብል ይሆናል:: በዚህ ጊዜ መስቀለኛ ጥያቄ ማንሳት የግድ ከሆነ ከላይ ሲባል እንደነበረዉ አደጋዉ የበዛ በመሆኑ መጠኑን ማሳነስ ይመከራል::
በወ/መ/ህ/ሥ/ሥ/ቁ. 137(3) ስር መስቀለኛ ጥያቄ በዋና ጥያቄ ጊዜ በተመለሱ ነገሮች ዉስጥ ያለዉን ስህተት አጠራጣሪ ወይም የማይታመን ቃል ለፍርድ ቤቱ ለመግለጽ ወይም ለማስተባበል የሚደረግ መሆኑ ተደንግጓል:: ስለዚህ ከዚህ የወጣ ጥያቄ ሲነሳ ተቃዉሞ ሊገጥም ይችላል:: ሆኖም በዋና ጥያቄ ከተፈጠረዉ ድንበር ወጥቶ መጠየቅ የሚቻልባቸዉ የተለዩ አጋጣሚዎች ይኖራሉ:: ለምሳሌ የምስክሩን ተዓማኒነት የሚመለከቱ ጥያቄዎች በዋና ጥያቄ ጊዜ ባይነሱም በጠቅላላዉ ምስክሩ የተናገረዉን ነገር ተዓማኒነት የሚመለከት ስለሚሆን ተቀባይነት ያለዉ አካሄድ ነዉ:: ለምሳሌ የተለመደዉ የተከሳሽ መከላከያ ክርክር (በወንጀሉ ጊዜ በወንጀሉ ቦታ አልነበርኩም) ሲቀርብ የሚነገረዉ ታሪክ የተፈጸመበትን ጊዜ ከወንጀሉ ጊዜ ጋር እንዲገጥም የማድረግ ነገር ስለሚኖር ምስክሩ ጊዜን በመለየት ረገድ ስላለዉ ችሎታ ለማረጋገጥ በዚህ ዙሪያ ጥያቄ ቢነሳ ሊከለከል አይገባም:: ምስክሩ ተዓማኒነቱ ምን ያህል እንደሆነ ለማሳየት የሚረዳ በመሆኑ ተገቢ ነዉ::
ከተዓማኒነት ጋር በተያያዘ ምስክሩ በነገሩ ዉስጥ ያለዉ ጥቅም ወይም ፍላጎት ሊታለፍ የማይገባዉ ነጥብ ነዉ:: ምስክሩ የሚሰጠዉ ምስክርነት ከነገሩ ዉስጥ ካለዉ ጥቅም ወይም ፍላጎት የተነሳ ከዕዉነት የራቀ ሊሆን ይችላል:: ስለዚህ በነገሩ ዉስጥ ጥቅም እንዳለዉ ማሳየት በሰጠዉ ምስክርነት ላይ ዕምነት እንዲታጣ ሊያደርግ ስለሚችል በዋና ጥያቄ አልተነሳም ተብሎ ቀሪ ሊደረግ አይገባም::
አንዳንዴ ምስክሩ ራሱ ለመስቀለኛ ጥያቄ በሚመልስበት ጊዜ በዋና ጥያቄ ጊዜ ላልተነሱ ሀሳቦች መንገድ ሊከፍት ይችላል:: በዚህ ጊዜ ምስክሩ ራሱ ባነሳዉ ነገር ላይ ሌላ መስቀለኛ ጥያቄ የማይጠየቅበት ምክንያት አይኖርም:: ስለዚህ ዐቃቤህግ እነዚህን አጋጣሚዎች በንቃት መጠባበቅ ይገባዋል፣ ለዚህም ምስክርነቱን በሚገባ ማዳመጥ ይኖርበታል፡፡
ከጭብጥ ከመዉጣት ሌላ በመስቀለኛ ጥያቄ ሂደት የማይፈቀድ ነገር ምስክርን ማስፈራራት እና ማንጓጠጥ ነዉ:: ምስክሩ ዐቃቤህግ የሚፈልገዉን እንዲል መገደድ የለበትም:: ይህን ማድረግ የሚቻለዉ ክህሎት በተሞላዉ የአጠያየቅ ዘዴ መሆን አለበት:: አዘዉትሮ በፍርድቤቶች በሚደረግ ክርክር ጊዜ የሚስተዋል በህግ ባለሙያዎች (ዐቃብያነህግ ጠበቆች ዳኞች) የሚባል አንድ ነገር አለ:: ምስክሩ እነዚህ ባለሙያዎች እንደፈለጉት ወይም ዕዉነት ነዉ ብለዉ እንደሚያስቡት ሳይናገር በቀረ ጊዜ በሃሰት መመስከር በወንጀል እንደሚያስቀጣ ይነግሩታል:: ይህ ነገር ማስፈራራት ከመሆኑ በተረፈ ነገሩ ተሰምቶ ሳያልቅ እና ምስክሩ የተናገረዉ ሃሰት ይሁን ዕዉነት ሳይረጋገጥ በጉዳዩም ላይ በምስክሩም ላይ ፍርድ የመስጠት ያህል ይሆናል:: ከዐቃቤህግ የህግ ጠባቂነት ሚና አኳያም የሰዉን መብት የሚደነግጉ ህጎችን የመጣስ ዉጤት ይኖረዋል::
የመስቀለኛ ጥያቄዎች ባህሪያት (መሪ ጥያቄ)፡-- ይህ የጥያቄ አይነት በመስቀለኛ ጥያቄ ሂደት ዉስጥ በህግ የተፈቀደ ቢሆንም ዐቃቤህግ (ሌሎች ባለሙያዎችም) ሲጠቀሙበት አይስተዋልም:: በርግጥ ይህ የጥያቄ አይነት ስለሚያስከትለዉ መልስ ማወቅን ስለሚጠይቅና ዐቃቤህግ ደግሞ ከላይ እንደተገለጸዉ ያለቅድመዝግጅት ስለሚቀርብ ይህን የጥያቄ አይነት ለመጠቀም አይደፋፈርም:: ሆኖም ዋና ጥያቄ የሚመስል ሂደት በማካሄድ ነገሮችን እንዲደገሙ ከማድረግና በዚህም ችሎትን ከማሰላቸት ግፋ ሲልም የዐቃቤህግን ክስ የሚያፈርስ አጋጣሚ ከመፍጠር በዚያዉ በችሎት በተደረገች ዝግጅትም ቢሆን መሪ ጥያቄ በመጠየቅ ምስክሩን እንዳሻዉ እንዳይናገር መቆጣጠር ይመከራል:: በመስቀለኛ ጥያቄ ሂደት ዋናዉ ግብ ምስክሩን መቆጣጠር የሚመሰክረዉን ነገር መወሰን በዚህም ለመዋሸት ያለዉን ዝንባሌ ወዘተ ማስቀረት ነዉ:: በዋና ጥያቄ ጊዜ ሊነሱ የሚገባቸዉ ዝግ ያልሆኑ ጥያቄዎችን በማንሳት ምስክሩ የሚናገረዉን ነገር ልቅ ማድረግ ሂደቱን ዐቃቤህጉ ሳይሆን ምስክሩ እንዲቆጣጠረዉ ማድረግ ይሆናል::
አጭርና ነጠላ ጥያቄ፡- የተከሳሽን ምስክር በመስቀለኛ ጥያቄ መቆጣጠር የሚቻልበት መንገድ ጥያቄዉን መሪ ጥያቄ በማድረግ ብቻ አይደለም:: ጥያቄዉን አጭር ማድረግም እንዲሁ በምስክሩ ላይ የበላይነትን ያስገኛል:: ጥያቄዉ ከአንድ በላይ ሃሳብ ከሌለዉ እና ርዝመቱም አጭር ከሆነ ምስክሩ ለዚሁ ብቻ መልስ እንዲሰጥ ሰለሚገደድ ብዙም መፈናፈኛ አይኖረዉም:: በተለይ ከአንድ በላይ ሃሳብ አለመያዙ ምስክሩ መርጦ የመመለስ ስራ እንዳይሰራ ያደርገዋል የመልሱ ወሰን የታጠረ ይሆናል::
ከዚህ በተያያዘ ከአንድ በላይ የሆኑ ጥያቄዎችን አነባብሮ በአንድ ጊዜ መጠየቅ የሚገኘዉን መልስ ግልጽ እንዳይሆን ያደርገዋል:: አንድ መልስ ቢሰጥ ለየትኛዉ ጥያቄ እንደተመለሰ ማወቅ አይቻልም:: ስለዚህ እንደዋና ጥያቄ ጊዜ በአንድ ጊዜ አንድ ጥያቄ ብቻ ማንሳት ተገቢ ይሆናል::
===========https://t.me/lawsocieties
ዐቃቤህግ በመደበኛ የወንጀል ክስ ለመስቀለኛ ጥያቄ ሂደት ሲቀርብ ስለጉዳዩ በተለይም ስለምስክርነቱ አስቀድሞ ሳይዘጋጅ ማለትም ዕዉቀት ሳይኖረዉ ነዉ:: መስቀለኛ ጥያቄ ሂደት እንኳንስ ያለቅድመዝግጅት ዝግጅትም ተደርጎ አስቸጋሪ ሥራ ነዉ:: የመከላከያ ምስክሮች ከመዋሸት እስከ ሆን ብሎ አለማስታወስ ድረስ መሰናክል ሊፈጥሩ ይችላሉ:: በመስቀለኛ ጥያቄ ሂደቱ ለዐቃቤህግ ተባባሪ ላይሆኑ ይችላሉ:: ስለዚህ ዐቃቤህግ በዚህ ሂደት ለማግኘት የሚፈልገዉን ምናልባትም ሊያገኝ የሚገባዉን ያለማግኘት ችግር ሊያጋጥመዉ ይችላል:: እንዲያዉም የራሱን ክስ ሊጎዳ የሚችል አጋጣሚ ሊፈጠር ይችላል:: ስለዚህ መስቀለኛ ጥያቄን ለማካሄድ ወይም ላለማካሄድ በከፍተኛ ጥንቃቄ መምረጥ አና ማካሄድ የግድ ነዉ:: ለዚህ ደግሞ አንዳንድ መርሆችንና ቴክኒኮችን ማወቅ ተገቢ ነዉ:: እነዚህ መርሆችና ቴክኒኮች በአሰራር ልማድ የምንፈጥራቸዉን ችግሮች ለማረም እገዛ ሊያደርጉ የሚችሉ ናቸዉ:: እነዚህን ቆየት ብለን የምናያቸዉ ሆኖ ከዚያ በፊት ስለመስቀለኛ ጥያቄ ሂደት ወሰን እና መጠን አንዳንድ ነገሮች እንይ::
በቅድሚያ ከላይ እንደተገለጸዉ መስቀለኛ ጥያቄ አስቸጋሪ ሂደት ነዉ:: አደጋዎቸ አሉት:: ስለዚህ መስቀለኛ ጥያቄ ማከሄድ ተመራጭ ላይሆን ይችላል:: መስቀለኛ ጥያቄ አለማካሄድ ምን ዉጤት አለዉ? በወ/መ/ህ/ሥ/ሥ/ቁ. 140 እንደተመለከተዉ መስቀለኛ ጥያቄ አለመጠየቅ በሌላዉ ወገን የተነገረዉን እንደማመን አያስቆጥርም:: ስለዚህ መስቀለኛ ጥያቄ ብዙም ባይደፈር ይመረጣል:: በተለይም የመስቀለኛ ጥያቄ ግብ ከሆኑት (የተቃራኒን ምስክርነት የማይታመን መሆኑን ማሳየት በክሱ ላይ የደረሰዉን ጉዳት ማስተካከል ወዘተ) አንዱን ወይም ከዚያ በላይ ለማሳካት የምንችል ወይም ተገቢ ካልሆነ በቀር ወይም ምስክሩ ለጉዳያችን የምንፈልገዉ መረጃ ብቸኛ ምንጭ ካልሆነ በቀር መስቀለኛ ጥያቄ ማካሄድ የሚመከር አይደለም::
ሆኖም ዘወትር እንደሚስተዋለዉ አንዳንድ ምስክሮች ባህሪያቸዉ ምንም ሳይጠየቁ መሄድ የለባቸዉም የሚያስብል ይሆናል:: በዚህ ጊዜ መስቀለኛ ጥያቄ ማንሳት የግድ ከሆነ ከላይ ሲባል እንደነበረዉ አደጋዉ የበዛ በመሆኑ መጠኑን ማሳነስ ይመከራል::
በወ/መ/ህ/ሥ/ሥ/ቁ. 137(3) ስር መስቀለኛ ጥያቄ በዋና ጥያቄ ጊዜ በተመለሱ ነገሮች ዉስጥ ያለዉን ስህተት አጠራጣሪ ወይም የማይታመን ቃል ለፍርድ ቤቱ ለመግለጽ ወይም ለማስተባበል የሚደረግ መሆኑ ተደንግጓል:: ስለዚህ ከዚህ የወጣ ጥያቄ ሲነሳ ተቃዉሞ ሊገጥም ይችላል:: ሆኖም በዋና ጥያቄ ከተፈጠረዉ ድንበር ወጥቶ መጠየቅ የሚቻልባቸዉ የተለዩ አጋጣሚዎች ይኖራሉ:: ለምሳሌ የምስክሩን ተዓማኒነት የሚመለከቱ ጥያቄዎች በዋና ጥያቄ ጊዜ ባይነሱም በጠቅላላዉ ምስክሩ የተናገረዉን ነገር ተዓማኒነት የሚመለከት ስለሚሆን ተቀባይነት ያለዉ አካሄድ ነዉ:: ለምሳሌ የተለመደዉ የተከሳሽ መከላከያ ክርክር (በወንጀሉ ጊዜ በወንጀሉ ቦታ አልነበርኩም) ሲቀርብ የሚነገረዉ ታሪክ የተፈጸመበትን ጊዜ ከወንጀሉ ጊዜ ጋር እንዲገጥም የማድረግ ነገር ስለሚኖር ምስክሩ ጊዜን በመለየት ረገድ ስላለዉ ችሎታ ለማረጋገጥ በዚህ ዙሪያ ጥያቄ ቢነሳ ሊከለከል አይገባም:: ምስክሩ ተዓማኒነቱ ምን ያህል እንደሆነ ለማሳየት የሚረዳ በመሆኑ ተገቢ ነዉ::
ከተዓማኒነት ጋር በተያያዘ ምስክሩ በነገሩ ዉስጥ ያለዉ ጥቅም ወይም ፍላጎት ሊታለፍ የማይገባዉ ነጥብ ነዉ:: ምስክሩ የሚሰጠዉ ምስክርነት ከነገሩ ዉስጥ ካለዉ ጥቅም ወይም ፍላጎት የተነሳ ከዕዉነት የራቀ ሊሆን ይችላል:: ስለዚህ በነገሩ ዉስጥ ጥቅም እንዳለዉ ማሳየት በሰጠዉ ምስክርነት ላይ ዕምነት እንዲታጣ ሊያደርግ ስለሚችል በዋና ጥያቄ አልተነሳም ተብሎ ቀሪ ሊደረግ አይገባም::
አንዳንዴ ምስክሩ ራሱ ለመስቀለኛ ጥያቄ በሚመልስበት ጊዜ በዋና ጥያቄ ጊዜ ላልተነሱ ሀሳቦች መንገድ ሊከፍት ይችላል:: በዚህ ጊዜ ምስክሩ ራሱ ባነሳዉ ነገር ላይ ሌላ መስቀለኛ ጥያቄ የማይጠየቅበት ምክንያት አይኖርም:: ስለዚህ ዐቃቤህግ እነዚህን አጋጣሚዎች በንቃት መጠባበቅ ይገባዋል፣ ለዚህም ምስክርነቱን በሚገባ ማዳመጥ ይኖርበታል፡፡
ከጭብጥ ከመዉጣት ሌላ በመስቀለኛ ጥያቄ ሂደት የማይፈቀድ ነገር ምስክርን ማስፈራራት እና ማንጓጠጥ ነዉ:: ምስክሩ ዐቃቤህግ የሚፈልገዉን እንዲል መገደድ የለበትም:: ይህን ማድረግ የሚቻለዉ ክህሎት በተሞላዉ የአጠያየቅ ዘዴ መሆን አለበት:: አዘዉትሮ በፍርድቤቶች በሚደረግ ክርክር ጊዜ የሚስተዋል በህግ ባለሙያዎች (ዐቃብያነህግ ጠበቆች ዳኞች) የሚባል አንድ ነገር አለ:: ምስክሩ እነዚህ ባለሙያዎች እንደፈለጉት ወይም ዕዉነት ነዉ ብለዉ እንደሚያስቡት ሳይናገር በቀረ ጊዜ በሃሰት መመስከር በወንጀል እንደሚያስቀጣ ይነግሩታል:: ይህ ነገር ማስፈራራት ከመሆኑ በተረፈ ነገሩ ተሰምቶ ሳያልቅ እና ምስክሩ የተናገረዉ ሃሰት ይሁን ዕዉነት ሳይረጋገጥ በጉዳዩም ላይ በምስክሩም ላይ ፍርድ የመስጠት ያህል ይሆናል:: ከዐቃቤህግ የህግ ጠባቂነት ሚና አኳያም የሰዉን መብት የሚደነግጉ ህጎችን የመጣስ ዉጤት ይኖረዋል::
የመስቀለኛ ጥያቄዎች ባህሪያት (መሪ ጥያቄ)፡-- ይህ የጥያቄ አይነት በመስቀለኛ ጥያቄ ሂደት ዉስጥ በህግ የተፈቀደ ቢሆንም ዐቃቤህግ (ሌሎች ባለሙያዎችም) ሲጠቀሙበት አይስተዋልም:: በርግጥ ይህ የጥያቄ አይነት ስለሚያስከትለዉ መልስ ማወቅን ስለሚጠይቅና ዐቃቤህግ ደግሞ ከላይ እንደተገለጸዉ ያለቅድመዝግጅት ስለሚቀርብ ይህን የጥያቄ አይነት ለመጠቀም አይደፋፈርም:: ሆኖም ዋና ጥያቄ የሚመስል ሂደት በማካሄድ ነገሮችን እንዲደገሙ ከማድረግና በዚህም ችሎትን ከማሰላቸት ግፋ ሲልም የዐቃቤህግን ክስ የሚያፈርስ አጋጣሚ ከመፍጠር በዚያዉ በችሎት በተደረገች ዝግጅትም ቢሆን መሪ ጥያቄ በመጠየቅ ምስክሩን እንዳሻዉ እንዳይናገር መቆጣጠር ይመከራል:: በመስቀለኛ ጥያቄ ሂደት ዋናዉ ግብ ምስክሩን መቆጣጠር የሚመሰክረዉን ነገር መወሰን በዚህም ለመዋሸት ያለዉን ዝንባሌ ወዘተ ማስቀረት ነዉ:: በዋና ጥያቄ ጊዜ ሊነሱ የሚገባቸዉ ዝግ ያልሆኑ ጥያቄዎችን በማንሳት ምስክሩ የሚናገረዉን ነገር ልቅ ማድረግ ሂደቱን ዐቃቤህጉ ሳይሆን ምስክሩ እንዲቆጣጠረዉ ማድረግ ይሆናል::
አጭርና ነጠላ ጥያቄ፡- የተከሳሽን ምስክር በመስቀለኛ ጥያቄ መቆጣጠር የሚቻልበት መንገድ ጥያቄዉን መሪ ጥያቄ በማድረግ ብቻ አይደለም:: ጥያቄዉን አጭር ማድረግም እንዲሁ በምስክሩ ላይ የበላይነትን ያስገኛል:: ጥያቄዉ ከአንድ በላይ ሃሳብ ከሌለዉ እና ርዝመቱም አጭር ከሆነ ምስክሩ ለዚሁ ብቻ መልስ እንዲሰጥ ሰለሚገደድ ብዙም መፈናፈኛ አይኖረዉም:: በተለይ ከአንድ በላይ ሃሳብ አለመያዙ ምስክሩ መርጦ የመመለስ ስራ እንዳይሰራ ያደርገዋል የመልሱ ወሰን የታጠረ ይሆናል::
ከዚህ በተያያዘ ከአንድ በላይ የሆኑ ጥያቄዎችን አነባብሮ በአንድ ጊዜ መጠየቅ የሚገኘዉን መልስ ግልጽ እንዳይሆን ያደርገዋል:: አንድ መልስ ቢሰጥ ለየትኛዉ ጥያቄ እንደተመለሰ ማወቅ አይቻልም:: ስለዚህ እንደዋና ጥያቄ ጊዜ በአንድ ጊዜ አንድ ጥያቄ ብቻ ማንሳት ተገቢ ይሆናል::
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/